ኢትዮጵያ በኢንተርኔት ሳንሱር በአፍሪቃ መሪ አገር ሆና ቆይታለች ሲል ሲፒጄ አስታወቀ
ቴክኖሎጂ ሳንሱር በምሥራቅ አፍሪቃ እያደገ ነው በማለት የጋዜጠኞች ደኅንነት ተሟጋቹ ድርጅት – ሲፒጄ ዛሬ መግለጫ አውጥቷል።
ቴክኖሎጂ ሳንሱር በምሥራቅ አፍሪቃ እያደገ ነው በማለት የጋዜጠኞች ደኅንነት ተሟጋቹ ድርጅት – ሲፒጄ ዛሬ መግለጫ አውጥቷል።
«ሃኪምዎን ይጠይቁ» በህክምናው አነጋገር በእንግሊዝኛ Delusion በመባል በሚታወቅ የህመም ዓይነት ዙሪያ ከአድማጮች የተላከ ጥያቄን መሠረት ያደረገ ዝግጅት ነ
ሳዑዲ ዐረቢያ ውስጥ ባሉ በርካታ እሥር ቤቶች ውስጥ ያለ ፍትሐዊና ያለ በቂ የፍርድ ሂደት እየማቀቅን ነን ያሉ ኢትዮጵያዊያን በየአጋጣሚው ድምፃቸውን እያሰሙ ነው፡፡
የታንዜንያ መንግስት በግዛቱ ስለሞቱት 43 ኢትዮጵያውያን ቀብር ጉዳይ ከኢትዮጵያ ባለስልጣኖች ጋር እየተነጋግረ እንደሆነ ታወቀ
በእነአንዱዓለም አራጌና እስክንድር ነጋ ብይን ላይ ቅሬታዎቹ እየተሰሙ ያሉት በሃገር ውስጥና ከሃገርም ውጭ ከተለያዩ አካላት ነው፡፡
በኢትዮጵያ መላውን ሙስሊም ማኅበረሰብ በቀጥታ የሚያሣትፍ ምርጫ ለማካሄድ የጊዜ ሠሌዳ መውጣቱን የኢትዮጵያ ዑለማዎች ምክር ቤት አስታወቀ።
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሦስተኛ ወንጀል ችሎት በእነ አቶ አንዱዓለም አራጌ ላይ ጥፋተኛ ናቸው ሲል ብይን ሰጠ።
የሲዳማ ክልል የመሆን ጥያቄ አሁን የተነሣ ሳይሆን ለዓመታት ሲታገልለት የቆየ መሆኑን የሲዳማ አርነት ንቅናቄ አስታወቀ፡፡
ሰኔ 19 በዓለም ዙሪያ የሥቃይ አያያዝ ተጋላጭና ተጎጂ የሆኑ ሰዎችን ለመደገፍና የሥቃይ አያያዝንም ለመዋጋት የተወሰነ ዓለምአቀፍ ዕለት ነው፡፡
«ሳውዲ አረቢያ በዚያች አገር ላሉ ለሚሊዮኖች ክርስቲያኖች የእምነት ነጻነት እየነፈገች ነው። በሃይማኖታቸው ሳቢያን ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን እያዋከበች ነው። ክርስቲያኖች መጽሃፍ ቅዱስ ይዘው በመገኘታቸው ብቻ በደል ይፈጸምባቸዋል። ይሄ የአሜሪካንም ሆነ የዓለም አቀፍ መሠረታዊ የሃይማኖት ነጻነት የሚጻረር ነው።»
ትክክለኛ መሪነት የሚሰጥ የሃማኖት ተቋም ምስረታ የሌላ ሃይማኖት ተከታዮችም እንዲተባበሩ ጥሪ ተደረገ፡፡
ታሪክ፥ ባህልና የሲኒማ ጥበብ፤
ሥፍራው አዲስ አበባ፤ ጊዜው የዛሬ 30 ዓመት። ቴሬዝ ገሂማ ትባላለች። አሥርታት ያስቆጠረው የዋሽንግተን ዲሲ ነዋሪነቷ የአዲስ አበባ ትውስታዋን የልጅነት ጊ…
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ መስራችና ስራ አስኪያጅ ዶር እሌኒ ገብረመድህን ከምርት ገበያ ስራ አስኪያጅነታቸው በሂደት ሊለቁ እንደሆነ የምርት ገበያው አስታወቀ።
የዓለም የስደተኞች ቀን ሰኔ 13 ቀን ታስቦ ዋለ፡፡
የስፓኝና የኢጣልያ የብድር ቁልል በዋስትና ሊከፈል ነው፤ አንጀላ መርከል አቋማቸውን ቀየሩ፡፡
በ18 መጠለያ ሠፈሮች ወደ 350 ሺህ ስደተኞችን እያስተናገደች ነው፡፡
በታችኛው ኦሞ 200 ሰው ያለበት 245 ሺህ ሄክታር መሬት ለስኳር ልማት ይውላል፡፡
የሙስሊሙ ጥያቄዎች ምንድናቸው? አግባብነታቸውና ሕጋዊነታቸው ምን ይመስላል? መንግሥት መልስ ሰጥቻለሁ ይላል፤ አስተባባሪዎቹ አልተመለሰልንም ይላሉ፡፡ የአክራሪነት መሠረቶችና መገለጫዎች በኢትዮጵያ አሉ?
ኢትዮጵያ ፕረስንና ድረ-ገጾችን ሳንሱር ለማድረግ የተራቀቀ ቴክኖሎጂ መጠቅምዋ ተገለጸ
የኢትዮጵያ መንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት በመገናኛ ብዙኃን ላይ ያላቸው አያያዝ አፋኝ እና እጅግ የከፋ ነው ሲል ዓለምአቀፉ የጋዜጠኞች ደኅንነት ተሟጋች ድርጅት – ሲፒጄ አስታወቀ፡፡
ድምፀ-ነጎድጓዱ አንጋፋ ጋዜተኛ ታደሰ ሙሉነህ፣ ለዘለዓለም ሲታወስ ይኖራል
ፌደራል አቃቢ ሕግ በእነ በቀለ ገርባ መዝገብ ክስ ከመሠረተባቸው ዘጠኝ ሰዎች መካከል የዘጠነኛው ተከሣሽ የመከላከያ ምሥክሮች ቃል ተሰምቷል፡፡
የሙስሊም እምነት በኢትዮጵያ የተስፋፋውም በአብዛኛው በሰላማዊ መንገድ እንደሆነ ሆኖም የጭቆና ታሪክ እንዳልተለየው ተጠቆመ
የሙስሊም እምነት በኢትዮጵያ የተስፋፋውም በአብዛኛው በሰላማዊ መንገድ እንደሆነ ሆኖም የጭቆና ታሪክ እንዳልተለየው ተጠቆመ
ከጁምዐ ሶላት በኋላ ሰዉ ተሰብስቦ ነበር፡፡
ኢትዮጵያውያን አይሁዶች በኤርትራውያንና በሱዳናውያን ላይ የሚካሄደውን ጥቃት ነቀፉ
በኢትዮጵያና ኤርትራ ሰሜን ምእራብ ድንበር ባድመ ከተማ አካባቢ የተኩስ ድምጽ መስማታቸውንና ቁስለኞች በሃኪም ቤት ሲታከሙ መመልከታቸውን አንዳንድ የአካባቢው ነዋሪዎችና፤ የፖለቲካ ፓርቲዎች አስታወቁ።
በመቀሌ ከተማ የሚኖሩት የቀድሞ ታጋይ አስገደ ገ/ስላሰ የህወሃትን የትግል ጉዞ በሚያትቱ በትግርኛ ቋንቋ የታተሙ መጻህፍቶቻቸው የተነሳ የቀረበባቸውን የስም ማጥፋት ወንጀል ክስ በመከላከል ላይ ናቸው።
የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጭ ግንባር ግንቦት 23 ቀን 2004 ዓ.ም አደረስኩ ባለው ድንገተኛ ጥቃት ከሃምሣ በላይ የኢትዮጵያ ወታደሮችን መግደሉን ባወጣው ወታደራዊ መግለጫ አስታውቋል፡፡
የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጭ ግንባር ግንቦት 23 ቀን 2004 ዓ.ም አደረስኩ ባለው ድንገተኛ ጥቃት ከሃምሣ በላይ የኢትዮጵያ ወታደሮችን መግደሉን ባወጣው ወታደራዊ መግለጫ አስታውቋል፡፡
ዛሬ ማለዳ ከዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ተነስቶ ወደ ውጪ ጉዳይ መሥራ ቤት የተጓዘውን የዋሽንግተኑን ሰልፍ ተከታትለን ነበር
የሕትመት ደረጃን ለማስጠበቅ በሚል ሽፋን አታሚ ድርጅቶች የጋዜጣና መፅሄት አታሚዎችን ለማስፈረም ያዘጋጁት ውል ቅድመ-ምርመራን ሥራ ላይ የሚያውል ነው ሲል የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ ተቃወመ።
በመጭው ዓመት በኢትዮጵያ በሚካሄደው የአካባቢ ምክር ቤት ምርጫ እንደዚሁም ለአካባቢ ምክር ቤት ምርጫ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል።
በኦጋዴን የራቅዳና አካባቢዋ ሁከትና የመንግሥት ወገን በሆኑ ኃይሎች የጥቃት እርምጃ ላይ የሂዩማን ራይትስ ዋች መግለጫ ሰጠ፡፡
«ታደሰ የጋዜጠኝነት ፍላጎት እንዳለው ያወቅኩት ገና የአንደኛ ደረጃ ተማሪ ሳለ በየምሽቱ እኔኑ ቃለ መጠይቅ ሲያደርገኝ ነበር።» አንጋፋው ጋዜጠኛና የታደሰ አሳዳጊ የቀድሞው የሮይተርስ የአዲስ አበባ ዘጋቢ ጸጋዬ ታደሰ
የአሜሪካ ድምፅ የአዲስ አበባ ዘጋቢ ፒተር ሃይንላይን እና አስተርጓሚው ስመኝሽ የቆየ ዛሬ ከእሥር ተለቅቀዋል፡፡ዝርዝሩ ዘግየት ብሎ ይወጣል፡፡
የአሜሪካ ድምፅ የአዲስ አበባ ዘጋቢ ፒተር ሃይንላይንን እና አስተርጓሚውን ስመኝሽ የቆየን ፖሊስ ይዞ አሥሯቸዋል፡፡
በኢትዮጵያ የተገነቡት የጤና ጣብያዎች ከግሎባል ፋንድ ባጀት ማለፋቸው ተገለጸ
ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት “የመሪዎች መብቶችን ያለማስከበር ውድቀት ዓለምአቀፋዊ ሆኗል” አለ።
አንድነት ያዘጋጀው ውይይት ተካሄደ፡፡
በኢትዮጵያ የእሥልምና አማኒያን ማህበረሰብ ውስጥ የተቋቋሙ ኮሚቴዎች “የሃገሪቱ መንግሥት በእስልምና ጉዳዮች ጣልቃ እየገባ ነው” ባሉት ላይ ተቃውሞ ለማሰማት ሠልፎችን እያደራጁ ነው።
በኢትዮጵያ ግዙፉ የውጭ የመሬት ኢንቨስትመንት እንዲቆም ኦባማ ተፅዕኖ እንዲያሣድሩ ተጠየቀ፡፡
የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን በ ጂ8 ስብሰባ ላይ መገኘት አስመልክቶ ኢትዮጵያዊያን በዋሽንግተን የድጋፍና የተቃውሞ ሠልፍ አደረጉ፡፡
ባለፈው ዓመት ተይዘው በዚሁ ሕግ የተከሰሱ 150 ሰዎችን ጉዳዮች ሦስት ዳኞች የተሰየሙበት ፌደራል ችሎት እየተመለከተ ነው፡፡ ከተከሣሾቹ መካከል ታዋቂ ፖለቲከኞች እና ጋዜጠኞች ይገኙባቸዋል፡፡
በአፍሪካ የምግብ ዋስትና ላይ የሚካሄድ ከፍተኛ ስብሰባ ዋሽንግተን ላይ በፕሬዚዳንት ኦባማ ተጠርቷል፡፡
ሠልፉ የተካሄደው በብራስልሱ የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን ደጅ ላይ ነው፡፡
ኮፊ አናን የአፍሪካ ዕጣ ፈንታ አሣሣቢ መሆኑን አመለከቱ፡፡
አዲሱ የብርሀንና ሰላም ማተምያ ቤት መመርያ ለሳንሰር ይዳርጋል ተባለ
ወደፊት የሚከሰቱ ለውጦችን የሚጠቁም አውደ ጥናት ተካሄደ