ኢትዮጲያ በሶማሊያ በወታደራዊ ኃይል ልትሳተፍ ትችል ይሆናል ተባለ
ኢትዮጲያ በሶማሊያ በወታደራዊ ኃይል እንድትረዳ ከተጠየቀች ትገባለች ሲሉ አንድ የመንግሥት ባለስልጣን ተናገሩ።
በኤርትራ ላይ የተጣለው ማዕቀብ መንግሥ
ኢትዮጲያ በሶማሊያ በወታደራዊ ኃይል እንድትረዳ ከተጠየቀች ትገባለች ሲሉ አንድ የመንግሥት ባለስልጣን ተናገሩ።
በኤርትራ ላይ የተጣለው ማዕቀብ መንግሥ
ኤርትራ በምስራቅ አፍሪካ የምትፈጥረውን አለመረጋጋት ለመግታት በሚል ያለፈው ውሳኔ 2023 በኤርትራ የማእድን ኢንዱስትሪና በውጭ አገር የሚኖሩ ኤርትራዊያን የሚከፍሉት ቀረጥ ለአፍራሽ ተግባር እንዳይውል ያቅባል።
በምህፃር ኢካሣ እየተባለ የሚጠራው ይህ 16ኛው በአፍሪካ የኤድስና የአባለዘር በሽታዎች ዓለምአቀፍ ጉባዔ በሥራ ላይ ነው፡፡
አልሻባብን ጨምሮ ሌሎችም የሶማሊያ አማፂያንን ትረዳለች በምትባለው ኤርትራ ላይ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ማዕቀቡን ማጥበቁ የተራዘመውን የሶማሊያን ብጥብጥ ሊያቀዘቅዘው ይችላል በሚል ተስፋ የጣሉ አሉ፡፡
የተ.መ.ድ. ስምምነት ቁጥር 2023 የተባለው የዛሬው ማእቀብ በኤርትራ የማእድን ኢንዱስትሪና በውጭ አገር የሚኖሩ ኤርትራዊያን የሚከፍሉት ቀረጥ ለአፍራሽ ተግባር እንዳይውል ያቅባል
በአፍሪካ ኤችአይቪ/ኤድስን ለመከላከል ለተገኙት ውጤቶች የዩናይትድ ስቴትስ የቀድሞ ፕሬዚደንት ጆርጅ ቡሽ ሊመሰገኑ እንደሚገባ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኤድስ ቢሮ ዋና ድሬክተር አስታወቁ።
ሦሥት የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንቶችና አንድ የአፍሪቃ ፕሬዝዳንት ለኤች አይ ቪ የሚሰጠው ትኩረት እንዲታደስ ጠየቁ። አዲስ አበባ ዓለም አቀፍ ጉባኤ ለማስተናገድ ዝግጅቷን ማጠናቀቋን አስታወቀች።
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች፣ «ለአፍሪቃውያን ግብረ-ሰዶማዊ ወንዶች የቆመ ድርጅት» የተባለው ቡድን፣ በአዲስ አበባ የሚያደርገውን ስብሰባ በመ
አሜሪካ ለኢትዮጵያ የምትለግሰው በቢሊዮን ዶላር የተቆጠረ እርዳታ የህጻናትንና የኤድስ ህሙማንን ሞት ሲቀንስ የእናቶች ጤና ላይ ብዙ መስራት እንደሚያስፈልግ ተገለጸ።
የኢትዮጵያ አትሌቶች ባሳለፍነው ሣምንት ማብቂያ ቅዳሜና ዕሁድ በሀገር ውስጥና በውጭ በተካሄዱ ዓለምአቀፍ የሩጫ ውድድሮች ድል ቀንቷቸዋል።
በሕገወጥ እሥራት ላይ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር የተደረገ የወ/ት ብርትኳን ሚደቅሳ ቃለ-ምልልስ፡-
ኢትዮጵያ ወደ ሶማሊያ ጦር እንድታዘምት፣ ኬንያ ደግሞ በዚያ የሚገኝ ሠራዊቷን ከአፍሪካ ሕብረት ጦር ጋር እንድታደናጅ ተጠየቁ፡፡
ዛሬ ባሜሪካ የምሥጋና ቀን ነው፡፡
የአውራምባ ታይምስ ጋዜጣ አሣታሚና መራሄ አዘጋጅ (ማኔጂንግ ኤዲተር) ዳዊት ከበደ ከኢትዮጵያ በስደት ዩናይትድ ስቴትስ ገባ።
የኢትዮጵያ መንግሥት በፀረ-ሽብር ሕጉ ጋዜጠኞችንና በፖለቲካው ውስጥ የሚንቀሣቀሱ ሰዎችን ማሰር እንዲያቆም ሁለት ዓለምአቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ቡድኖች ጠየቁ፡፡
መምህሩን የሚያውቁ ሰዎች ጤናማ መሆኑን ገልጸው፤ ለጓዶቹ ተቆርቋሪና የታሰሩን ጠያቂ ነበር ብለዋል።
መምህሩን የሚያውቁ ሰዎች ጤናማ መሆኑን ገልጸው፤ ለጓዶቹ ተቆርቋሪና የታሰሩን ጠያቂ ነበር ብለዋል።
ገበሬዎችና የችርቻሮ ነጋዴዎች በስልክ ደውለው አገር አቀፍ የምርት ዋጋን የሚያገኙበት አሰራር በኢትዮጵያ ተጀምሯል።
አገር ክህደትና በስለላ የተወነጀሉ ጋዜጠኞች ችሎት እየቀረቡ ባሉበት ባሁኑ ወቅት፥ መንግስትን በሚተቹ ጠንካራ ጽሁፎቻቸው የሚታወቁ ሌሎች ሁለት ጋዜጠኞች …
«ከአገሬ ከመጣሁ ሁለት ዓመቴ ነው። በዚህ ጊዜ ውስጥ አፍንጫዬ ሙሉ በሙሉ ማሽተት አይችልም!» ጠያቂ አድማጭ።
በደቡብ ክልል ዳዉሮ ዞን ተርቻ ከተማ በባለስልጣናት ይካሄዳል ያለውን ኢፍትሃዊ የአስተዳደር አሠራር በመቃወም ራሱን የሰዋው የአካባቢዉ ነዋሪ የቀብር ሰነ…
በቀድሞ ባለቤቱ በደረሰባት ጥቃት ሁለት አይኖቿን ያጣችው ተጠቂ በአዲስ አበባ በሰጠችው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ የጾታ ጥቃትን ለመከላከል የሚያስችል ህግና የማስፈጸም ብቃት እንዲጠናከር ጠይቃለች።
ሀሙስለት በልደታ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቀረቡት ተከሳሾች የተቃዋሚ የፖለቲካ መሪዎች፣ ጋዜጠኞችና ወታደሮችን ያካተቱ ናቸው።
የኤርትራ ፕሬዘዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ የፀጥታው ምክር ቤት ፊት ቀርበው ለማስረዳት ጥያቄ ማቅረባቸውን ዲፕሎማቶች እንደተናገሩ ተዘግቧል
የኤርትራ ፕሬዘዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ የፀጥታው ምክር ቤት ፊት ቀርበው ለማስረዳት ጥያቄ ማቅረባቸውን ዲፕሎማቶች እንደተናገሩ ተዘግቧል
በዴሞክራሲ የበለጸጉ የአፍሪካ አገሮች መንግስት ነጋዴ መሆን እንደማይችል አሳሰቡ። የኢትዮጵያ መንግስት የኢኮኖሚ አማካሪዎች መንግስት መሪ ሚና ሊኖረው
የአፍሪቃ የልማት ባንክ ለግንባታው $743 ሚልዮን ዶልር አበደረ
በዓለም ላይ በያመቱ ከአንድ ነጥብ ሦስት ሚሊዮን በላይ ሰው በመኪና አደጋ ይሞታል።
ቀደም ሲል ማብራሪያ የሰጡ የህግ ባለሙያ ኣዋጁን ከአስራ ዘጠኝ ስድሳ ሰባቱ የከተማ ቦታና ትርፍ ቤት አዋጅ ቀጥሎ የመጣ ስር ነቀል አዋጅ ሲሉ ገልጠውታል ።
ከአሥሩ 9 እጁ ይሄ ነው የሚባል ምክኒያት የላቸውም። መጠነኛ ቁጥር ያላቸው አደገኛና አስጊ ሊባሉ የሚችሉት ግን፥ እንደ ኢንፌክሽን ወይም ማመርቀዝ፥ ስብራትና ካንሰር ያሉ በሽታዎች በጀርባ ላይ ህመም ሲያስከትሉ ነው።
ከአሥሩ 9 እጁ ይሄ ነው የሚባል ምክኒያት የላቸውም። መጠነኛ ቁጥር ያላቸው አደገኛና አስጊ ሊባሉ የሚችሉት ግን፥ እንደ ኢንፌክሽን ወይም ማመርቀዝ፥ ስብራትና ካንሰር ያሉ በሽታዎች በጀርባ ላይ ህመም ሲያስከትሉ ነው።
በአማራ ክልል ሰባተኛው ዙር የወባና የትራኮማ ዕለት ተከብሯል፡፡ በሚሊዮኖች ለሚቆጠር ሰው የወባና የትራኮማ መድኃኒቶች ለሰባት ቀናት ይታደላሉ፡፡
የዛሬው ቀን፣ ለላይቤሪያውያን ድምፅ ሰጪዎች፣ የነገን ነጸብራቅ የሚያዩበት ዕለት ነው። ነገ ማክሰኞ ላይቤሪያ ውስጥ በወቅቷ ፕሬዚደንት Ellen Johnson-Sirleaf እና …
ካሩቱሪ ህንዳውያን ገበሬዎችን በሽርክና አላሳተፍኩም አለ
በቦረና ዞን በተለያዩ ወረዳዎችና በጉጂ ዞን ሊበን ወረዳ የሚኖሩት የዋዩ ኦሮሞ የሀገር ሽማግሌዎች ዋታ የሚለው መጠሪያ እንደማይወክላቸው እየገለጹ ነው።አ…
የረድዔት ድርጅቶች የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋ ሰለባዎችን ለመታደግ ሲሞክሩ ብዙ ጊዜ ችግር እንደሚያጋጥማቸው ይዘገባል።
የረድዔት ድርጅቶች የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋ ሰለባዎችን ለመታደግ ሲሞክሩ ብዙ ጊዜ ችግር እንደሚያጋጥማቸው ይዘገባል።
ስዊድናዊያኑ ጋዜጠኞች ዛሬ፣ ማክሰኞ ጥቅምት 21/2004 ዓ.ም ችሎት ቀርበዋል፡፡
ሃገያ በመጠኑ እየጣለ ነው፡፡ ተስፋው ያለው ግን የገና ዝናብ ላይ ነው፡፡
ቅዳሜ ዕለት ሞቃዲሾ ውስጥ የተጣለውን የፅንፈኛው ንቅናቄ አልሻባብ አጥፍቶ ጠፊ ፍንዳታ ያደረሰው አሜሪካዊ ዜጋ ሆኖ መገኘቱ እንዳላስገረማቸው የአፍሪካ ተንታኞች አስታወቁ፡፡
በዓለም ላይ በየአስር ደቂቃ ከሚሞቱ ህጻናት መካከል፣ ሩብ ያህሉ አፍሪቃዉያን ህጻናት ናቸዉ።
መለስካቸዉ አመሃ ከአዲስ አበባ ዝርዝሩን ልኮልናል።
ቀደም ሲል ማብራሪያ የሰጡ የህግ ባለሙያ ኣዋጁን ከአስራ ዘጠኝ ስድሳ ሰባቱ የከተማ ቦታና ትርፍ ቤት አዋጅ ቀጥሎ የመጣ ስር ነቀል አዋጅ ሲሉ ገልጠውታል ።
ሂላዌይኒ ኢትዮጵያ ውስጥ በዶሎ ኦዶ ለሶማሊያ ስደተኞች ከተቀለሱ አራት ካምፖች አራተኛውና አዲሱ ነው።
በኬንያና በሶማሊያ ድንበር አካባቢዎች እየተካሄደ ያለው ወታደራዊ እንቅስቃሴ የተራድዖውን ሥራ በእጅጉ እየጎዳው መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታውቋል፡፡
የኢትዮጵያ መንግስት በሽብር ህግ ሳብያ ጋዜጠኞችን እያሰረ ነው ተባለ
ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የሶማሊያ ስደተኞች አሁንም ወደ ዶሎ አዶ እየገቡ ነው፡፡
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ባለፈው ሣምንት ሐሙስ ለሃገሪቱ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት ጋዜጠኞችን “የአሸባሪ ቡድኖች ተላላኪዎች” ሲሉ ከስሰዋል፡፡
ባለፈው የዝናብ ወቅት በኢትዮጵያ አብዛኞቹ አካባቢዎች መደበኛና ከመደበኛ በላይ የሚባል የዝናብ መጠን መጣሉ ተገልጿል፡፡
“ትብብር ለአረንጓዴ አብዮት በአፍሪካ” ወይም በምሕፃር አግራ የሚባለው በአፍሪካ ግብርናን በማጎልበት ላይ የሚሠራው ድርጅት ኤኮኔት ዋየርለስ ከሚባለው ግዙፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ የአንድ ሚሊየን ዶላር ሥጦታ አግኝቷል፡፡
ካሩቱሪ በሽርክና የሚሰሩ ህንዳውያን ገበሬዎችን እንደሚያስመጣ ታወቀ