ኢሳት ዜና ህብረቱ ጥር 27፣2007 ዓም በብራሰልስ ቤልጂየም የአውሮፓ ህብረት ጽ/ቤት ውስጥ ለ3 ሰአታት ባደረገው የኢትዮጵያ የሰአብአዊ መብት ግምገማ በኦጋዴን ክልል እና በተቀሩት የኢትዮጵያ ግዛቶች በዜጎች ላይ እየተፈጸመ ያለው ሰቆቃ የአውሮፓ ህብረትና አባል መንግስታት በዝምታ መመልከታቸውን ማብቃት አለበት የሚል ውሳኔ አስተላልፈዋል። ስብሰባውን ያዘጋጁት የህብረቱ የሶሻሊስትና የዲሞክራቲክ ፓርቲዎች ጥምር ህብረት ፣ ውክልና አልባ ህዝቦች ተቆርቋሪ ድርጅት […]

The post የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ጥሰት ዙሪያ መከረ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አቶ አስራት አብርሃ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) የቀድሞው የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ነበሩ፡፡ አቶ አስራት አብርሃ በምርጫ ቦርድ ውሳኔ ላይ፣ በግንቦቱ አገራዊ ምርጫ፣ ምርጫ ቦርድ እውቅና በሰጣቸው የአንድነት አመራሮች ዙሪያ እንዲሁም በአጠቃላይ ስለ ወደፊቱ የአንድነት ፓርቲ ዕጣ ፈንታ የየኛ ፕሬሱ ያዕቆብ ብርሃኑ አነጋግሯቸዋል፡፡ መልካም ንባብ፡፡ -–[ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ]—-

The post አንድነት በራሱ ሰርጎ ገቦች ባደረሱት ጉዳት አይደለም ችግር ውስጥ የገባው፤ በምርጫ ቦርዱ ግልፅ ውሳኔ ነው፤ ሰርጎ ገቦቹ አምስት ወይም ስድስት አይሞሉም›› appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ታላላቅ መሪዎች መካከል አንዱ ታላቁ አጼ ዮሐንስ ናቸው። ስወዳቸው !!!! አጼ ዮሐንስ መቀሌ ላይ ሆነው ነበር ኢትዮጵያን ይገዙ የነበሩት። በርሳቸው ዘመን ኢትዮጵያ እጅግ በጣም ከባባድ ፈተናዎች ገጥመዋት ነበር። አረቦች ኢትዮጵያን የሃበሻ ምድር በሚል እንደ አረብ አገር ነበር የሚቆጥሯት። ግብጾችም የአባይን ምንጭ ለመቆጣጠርና የራሳቸው ለማድረግ ከጥንቱም ትልቅ ምኞት ነበራቸው። ለዚህም ነው ምኞታቸዉን ለማሳካት ሁለት […]

The post ለማን ሃዉልት ይሰራ ለአጼ ዮሐነስ ወይስ ለመለስ ዜናዊ ? ግርማ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ህወሓት ንፁሀንን ለመደብደብ የሚያበቃ በቂ ክፋት ያለው ልዩ ጦር ሲያሰለጥን ቆይቷል። ይህን ልዩ ጦር የፓሊስን መለያ እያለበሰ ነውረኛ ሥራዎችን እንዲሠራ በማድረግ በአንድ በኩል ንፁሀንን የመጉዳት በሌላ በኩል ደግሞ ፓሊስን በሕዝብ የማስጠላት መንታ ግቦችን ለማሳካት ተጠቅሞበታል። ይህ ልዩ ጦር በአለፉት ጥቂት ሳምንታት ባዶ እጃቸው ለተቃውሞ በወጡ ነብሰ ጡር ሴቶች ላይ ሳይቀር ባሳየው ጭካኔ፣ በሰማያዊ እና በአንድነት […]

The post የትግራይ ሕዝብንና የኢትዮጵያ ፓሊስን በኢትዮጵያዊያን ለማስጠላት የሚደረገው ጥረት ከሽፏል! appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ሰመረ አለሙ አንዳንዴ አያድርስ ነዉ ነገር በየት በኩል እንደሚያፈተልክ አይታወቅም:: ኢትዮጵያ የምትወጋበትንም ሆነ የምትወጋበትን የጦር መሳሪያ ህወአት እየገዛ ለኤርትራ የሚያቀብለዉ ደባ ያልጣመዉ አንድ ወዳጂ በቅርቡ ወደ ኤርትራ በተወሰደዉ አንጀት አርስ ሄሊኮፕተር MI 35 ምክንያት ሲበሳጭ እኔም ያማደርገዉ ባጣ ብስጭት ጥቅም የለዉም መላ መፈለግ ነዉ ብዬ ብመክረዉም የዜግነት ግዴታህ እስከዚህ ድረስ ነዉ በማለት በንቀት ተመልክቶኝ ወደ […]

The post ህልም እንደ ፈቺዉ ነዉ  – ሰመረ አለሙ    appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) የተፃፉትም በቦሌ ፒኮክ, በ35 ቀበሌ,በ26,እና በተለያዩ ቦታዎች ተፅፈው አድረዋል    Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ)

The post ቦሌ በወረቀት ላይ በተፃፈ መፈክር እና በግድግዳ ላይ ፅሁፎች አሸብርቃ አደረች፡፡ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ቪኦኤ “ፒላጦስ/ ዳግማዊ አየለ ጫሚሶን” ትዕግሥቱ አወሉን አነጋገረ  

The post ቪኦኤ “ፒላጦስ / ዳግማዊ አየለ ጫሚሶ” አቶ ትዕግሥቱ አወሉን አነጋገረ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

መጨውን የኢሕአዴግ የሞኖፖል ምርጫ ጥሪ ተቀብለው ወደ ምርጫ እንገባለን ያሉ የተቃዋሚ ድርጅቶች ያስመዘገቧቸውም እጩ ተወዳዳሪዎች አስፈላጊዉን ገንዘብ እና ጥቅማ ጥቅም በመስጠት የመደለል ስራ ሊጀመር ነው ሲሉ የውስጥ አዋቂ ምንጮች ከኢሕአዴግ ጽ/ቤት የተገኙ መረጃዎች ጠቆሙ::የተቃዋሚ ድርጅቶች እያቀረቡ ያሉትን እጩዎች ስም እና ሙሉ አድራሻ ለኢሕአዴግ ጽ/ቤት የሚያስተላልፈው የገዢው ፓርቲ አጋር ተቋም የሆነው የምርጫ ቦርድ በክልል ወኪሎቹ እጮዎችን […]

The post የተቃዋሚ እጩዎችን በገንዘብ /በጥቅማጥቅም/ መደለል ሊጀመር ነው:: appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ከሥርጉተ ሥላሴ 04.02.2014 /ሲዊዘርላንድ / ዙሪክ/ አንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ በወያኔ ሴራ ከነፃነት ትግሉ ጎራ የተገለለው የአንድነት ጨርቃ ጨርቆች ማለት የተጣፉት ዲሪቶ – ተቀዳጆቹ፤ ማሽኖቹ – ተሰባሪዎቹ፤ ህንፃው ከእድሳት እጥረት ፈራሹ – ቁሶቹ ብቻ እንጂ ለነፃነት ትግሉ ተስፋ አንዱ ብሄራዊ መንገድ ለነበረው የአንድነት መንፈስ፣ አባላት፤ አካላት፤ ደጋፊዎችና ቅን ወገኖች አይደለም። ወያኔ ወልቃይት – ጠገዴን – አዲረመጽን […]

The post ምስጋና – ለነፃነት ዬተስፋ አውራ! – ከሥርጉተ ሥላሴ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በፓርቲያችን አንድነት ስለሆነው አሳዛኝ ሁኔታ እና አሁን እየተሰማኝ ስላለው ስሜት የተወሰነ ነገር ብል ደስ ይለኛል፤ ውስጤ ያለው መከፋት ይወጣልኝ እንደሆነም አላውቅም። ዓላማ ደህና ሁን አይባልም፤ ራዕይ ድህና ሁን አይባልም፤ ነገር ግን የሰው ልጅ አቅሙ ውስን ነው፤ አንዳንድ ነገሮች እንዳይሆኑ ማድረግ አይችልም። ራዕይህ በግድ ሲቀማ፣ ዓላማህ በይሁዳ መንገድ በሰላሳ ብር ሲሸጥ ያን እያየህ ምንም የሚታደርግበት አቅም […]

The post ደህና ሁን አይባልም! – አስራት አብርሃም appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

‹‹ኢትዮጵያ ሁሌም የአፍሪካ ባለውለታ ናት›› አዲሱ የኅብረቱ ፕሬዚዳንት ሮበርት ሙጋቤ በድንበር ኮሚሽኑ ውሳኔ መሠረት የኢትዮ ኤርትራ ድንበር እንዲካለል በኤርትራ የቀረበው ጥያቄ፣ በአፍሪካ ኅብረት መሪዎች ውድቅ ተደረገ፡፡ ባለፈው ሳምንት በአዲስ አበባ ሲካሄድ በሰነበተው የአፍሪካ ኅብረት 24ኛ መደበኛ የመሪዎች ጉባዔ መጠናቀቂያ ላይ የኤርትራ መንግሥት አጀንዳ አስይዞ ነበር፡፡ በኮሚሽኑ ውሳኔ መሠረት የኢትዮ-ኤርትራ ድንበር እንዲካለልና የኢትዮጵያ ወታደሮችም በኃይል ከያዙት […]

The post ኤርትራ ያቀረበችው የ‹‹ድንበር ይከለልልኝ›› ጥያቄ በአፍሪካ መሪዎች ውድቅ ተደረገ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ባለፈው ሳምንት የተላለፈውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ውሳኔን ተከትሎ ዕውቅና የተነፈገው የአንድነት ፓርቲ የአቶ በላይ ፍቃዱ ቡድን አብዛኛው አባላት፣ ሰማያዊ ፓርቲን መቀላቀላቸውን የሰማያዊ ርቲ ፕሬዚዳንት ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት አስታወቁ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ይህን ያስታወቁት ጥር 26 ቀን 2007 ዓ.ም. ከቀትር በኋላ በፓርቲው ጽሕፈት ቤት ተገኝተው ፎረም የሞሉ የአንድነት አባላትን በተቀበሉበት ወቅት ነው፡፡ ፓርቲውን መቀላቀላቸው ካስታወቁት የቀድሞው አንድነት […]

The post አብዛኛዎቹ የቀድሞ አንድነት ፓርቲ አባላት ሰማያዊ ፓርቲን ተቀላቀሉ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የአክሰስ ሪል ስቴት አክሲዮን ማኅበር መሥራችና የቦርድ ሊቀመንበር አቶ ኤርሚያስ አመልጋ፣ ወደ አገር ቤት ተመልሰው እንዲሠሩ በሕግ ያለመጠየቅ ጥበቃ በማግኘታቸው ምክንያት፣ በሚቀጥለው ሳምንት ወደ አዲስ አበባ እንደሚመለሱ ተረጋገጠ፡፡ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች እንደገለጹት፣ አቶ ኤርሚያስ ወደ አገር ቤት የሚመለሱት መንግሥት በሕግ ያለመጠየቅ ጥበቃ ስለሰጣቸው ነው፡፡ አቶ ኤርሚያስ ወደ አገር ቤት እንዲመለሱ ጥበቃው የተሰጣቸው ከአገር ከወጡ […]

The post አቶ ኤርሚያስ አመልጋ ሊመጡ ነው appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ብሄራዊ ምርጫ ቦርድና ኢህአዴግ በወሰኑብን ፖለቲካዊ ውሳኔ ምክንያት አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲን ተነጥቀናል ያሉ የአንድነት ፓርቲ አባላት› በይፋ ሰማያዊ ፓርቲን መቀላቀላቸውን አስታወቁ፡፡ በእነ በላይ ፍቃዱ አመራርነት አንድነት ፓርቲን በተለያዩ የኃላፊነት ቦታዎች ሲመሩ የነበሩ አመራሮች ዛሬ ጥር 26 ቀን 2007 ዓ.ም በሰማያዊ ፓርቲ ጽ/ቤት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቁት ከቀድሞ ፓርቲያቸው አንድነት ጋር የፕሮግራምም ሆነ የስትራቴጂ ተመሳሳይነት […]

The post ሰበር ዜና – የአንድነት አባላት በይፋ ሰማያዊ ፓርቲን ተቀላቀሉ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር በፌደራል አቃቤ ህግ የሽብር ክስ ተመስርቶባቸው ጉዳያቸው በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ወንጀል ችሎት እየታየ የሚገኙት የተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራሮችና ሌሎች በተመሳሳይ መዝገብ የተከሰሱት ተከሳሾች በቀረበባቸው ክስ ላይ ያቀረቡት መቃወሚያ ውድቅ ተደረገባቸው፡፡ አመራሮቹ ጥር 26 ቀን 2007 ዓ.ም ችሎት ቀርበዋል፡፡ በእነ ዘላለም ወርቃገኘሁ የክስ መዝገብ የተከሰሱት የአንድነት፣ የሰማያዊና የአረና ፓርቲዎች አመራሮች የሆኑት […]

The post የተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራሮች የክስ መቃወሚያ ውድቅ ተደረገ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በእነ ሶልያና ሽመልስ የክስ መዝገብ የሽብር ክስ የተመሰረተባቸው የዞን ዘጠኝ ጦማርያንና ጋዜጠኞች ሰብሳቢ ዳኛው ከችሎት እንዲነሱ ጠየቁ፡፡ ጥር 26/2007 ዓ.ም ለ17ኛ ጊዜ በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት ልደታ ምድብ የቀረቡት ጦማርያኑና ጋዜጠኞቹ የችሎቱ ሰብሳቢ ዳኛ የሆኑት አቶ ሸለመ በቀለ ‹‹የተፋጠነ ፍትህ የማግኘት መብታችንን አላስከበሩልንም›› በሚል ከችሎት እንዲነሱ በጽሑፍ አቤቱታ አቅርበዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ የተሰየመው […]

The post ጦማርያኑና ጋዜጠኞቹ ሰብሳቢ ዳኛው ከችሎት እንዲነሱ ጠየቁ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

(ከቶፋ ቆርቾ) ሴትዮዋ (ወ/ሮ ሆሰሃና አዳዳ)…. በጣም ትገርማለች…. ክስ ስታቀርብ ልክ እንደ አደቬነቸር ነዉ የምታወራዉ…. በሆነዉ ነገር የማፈርና የመፀፀት ስሜት አይታይባትም… እንደዉም ዘና ብላ ‘ከሴሌበሪቲ’ ጋር መማገጧን እንደ ዝና የምታወራ ነዉ የምትመስለዉ…. ‘ሴቶች ሆይ ፓስተር ተከስተን አወጣሁት …እንቁልልጭ!’ የሚል አይነት ድምፀት አላት… እንደዉም…እንደዉም ዝነኛ ለመሆን ያደረገችዉ ነዉ የሚመስለዉ….ፍራጅ አትበሉኝ እና! ቀሚሳን ግለባ ሙታንታዋን አዉልቃ ከአንዴም […]

The post ፓስተር ተከስተ እና ወዘሮዋ ….. ወስባዊ ቅሌት….(ከቶፋ ቆርቾ) appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ከአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) የተሠጠ መግለጫ ገዢው ፓርቲ ለጻፋቸው ህጎችም ሆነ ይህን እንዲተገብሩ ኃላፊነት የወሰዱትን ሰዎች ክብር በሚያዋርድ መንገድ፤ በየደረጃው ያሉ ምርጫ ቦርድ ኃላፊዎችም ለመዋረድ ፈቃደኛ ሆነው በአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) አባላት አንድ ድምፅ ለማግኘት ለተቸገረ፤ ነገር ግን ለገዢው ፓርቲ ለመላላክ ቁርጠኛ ለሆነ ግለሰብ ዕውቅና ሰጥቻለሁ ማለቱ የሚታወስ ነው፡፡ ይሁን እንጂ አንድነት ፓርቲ […]

The post የአንድነት ፓርቲ አላማዎችና እሴቶች በገዢው ፓርቲ እና ምርጫ ቦርድ ህገወጥ ሴራ አይጠፋም!!! – ከአንድነት ፓርቲ የተሠጠ መግለጫ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ለምን ባርያ ሆነን? ለምን ባንድ ቡድን ( ዘረኛ ቡድን ) የበላይነት ይህን ያህል ጊዜ መከራችንን አየን ፣ ለምን ለውጥ ማምጣት አቃተን የሚለውን ነገር ስብሰለሰልበት ነበር ። እንደ ትልቅ ምክንያት ሆኖ የገባኝ እና የተረዳሁት አንዱና ዋነኛ ምክንያት ” የህይወታችንን ብዙን ጊዜ ያለ ሥራ መንገድ ላይ ቆመን ስለሆነ የምናሳልፈው ፣ ምን እየተካሄደ እንደሆነ ለማሰብ ፣ ለማንበብ ፣ […]

The post የሄዋን አመጽ (ሄኖክ የሺጥላ) appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ባቡሩ… የሚያገናኝ ነው የሚያለያይ! ድሮ ድሮ ድልድይ በሌለባቸው የገጠር አካባቢዎች በክረምት ሰዎች እርስ በርስ ለመገናኘት ዙሪያ ጥምጥም ይዞሩ ነበር። የአንድ ቀኑን መንገድ ውሃ ሙላት በሚሆንበት የክረምት ወቅት ሶስት እና አራት ቀን ይፈጅባቸዋል። አሁን በመሃል አዲሳባ ማዶ ለማዶ ሆነው ቡና ይጣጡ የነበሩ ሰዎች ባቡሩ አቆራርጧቸዋል። የተሰራልን ባቡሩ የከተማ ቀላል ባቡር /ትራም ሲሆን መንገዱ ደግሞ በምኒሊክ ዘመን […]

The post .. አይዟችሁ ወረዱ… ምንም አይላችሁም… ወረዱ…. ኧረ… ውረዱ… – አቤ ቶኮቻው appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

  እንደምነሽ ሸገር እንደምነሽ ሸገር ማሽተት የተሣነው፤ የጋሽ ጣሰው ኣገር፡፡ ልክ እንደነ ፓሪስ፤ እንደሎንደን ሁላ ፏፏቴም ባይኖርሽ፤ ሽቅብ የሚፈላ ወንዝሽ ከማን ያንሳል ከፈነዳ ቱቦ፤ የወጣ ሰገራ፤ ሰንጥቆሽ ይፈስሳል ሲያቀብጠኝ ያን ሜሪላንድን የመሰለ ኣገር ትቸ ወደ ሸገር ተመለስሁ ፡፡ የተመለስኩበት ምክንያት ግልጥ ነው፡፡ ኣሜሪካን ኣገር ጥገኝነት ለመጠየቅ ውስጥ ውስጡን በምዘጋጅበት ሰኣት ዲሲ የሚኖሩ ጓደኞቼ የስንብት ፓርቲ […]

The post ካልፎ ሂያጁ ማስታወሻ የተቀነጨበ – በውቀቱ ስዩም appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የኢሕአዴግ ባለስልጣናት የቱርክ ፕረዚደንት አቶ ኤርጎዳን የአዲስ አበባን ጉብኝት ወቅት ከኦጋዴን ነጻ አውጪ ግንባር(ኦብነግ) ጋር እንደያደራዱራቸው ሽምግልና መጠየቃቸው ታውቋል::በሃይለማርያም ደሳለኝ በኩል የቀረበው ጥያቄ የቱርኩ ፕሬዝዳንት በኦብነግ ላይ ተጽዕኖ አድርገው ከምርጫው በፊት ወደ ሃገርቤት እንዲያስገቡላቸው ተማጽነዋል:: በኤርትራ መንግስት ይረዳል የሚባለው ኦብነግ ድርድሩን ተቀብሎ የሚያስፈልገው ነገር ተሟልቶለት ወደ ድርድሩ እንዲመጣ ከምርጫው በፊት አስፈላጊ የተባሉ የእርቅ ስምምነት ሁሉ […]

The post አጣብቂኝ ውስጥ ያለው ኢሕአዴግ ከኦብነግ ለመደራደር ቱርክን ሽምግልና ጠየቀ:: appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ተክሌ በቀሌ ምርጫ 2007 ለለዉጥ ብለን ተነሳን፡፡በሙሉ ልብና ዝግጅት ለህዝቡ አማረጭ ለመሆን ለምርጫ የሚየስፈልገዉን ግብኣት ይዘን ተሰለፍን፡፡አጥቂዎችን ከተከላካዮች ለይተን ደጀኖችን ከኃላ አሰልፈን በትምህርት ዝግጅትና በአባላት ጥራት እንዲሁም በሃሳብ የበላይነት ከኢህአዴግ የሚበልለጡ እጩዎችን አዘጋጀን፡፡ከሃቀኛ ፓርቲዎች ጋር ላለመወዳደር በሰጥቶ መቀበል መርህ ለመዳረደርና ለህዝቡ ብቁ ተመራጭ ይዞ ለመቅረብ ተደራዳሪ ኮሚቲም አቋቋምን፡፡ህወሓት ሃሳብ የለዉም፡፡ቢኖረዉም ያረጀ ነዉ፡፡ለዚህ ትዉልድ አይመጥንም፡፡የሚጮኸዉን ያህል […]

The post አንድነቶች በምርጫ ጨዋታዉ ግጥሚያዉ ሳይጀመር አሸንፈናቸዋል፤በሰላማዊ ትግሉም የመጨሻዉን ሽንፈት ይጎነጫሉ!! appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ሰሞኑን የኢትዮጵያ ፖለቲካ የመንደር ወሬ ሆኖ የከረመውና እስከአሁንም መጨረሻው ያለየለት ዋና ጉዳይ ሆኖ የሰነበተው ከወደ ኤርትራ የሚሰማው የሁለት ብረት ያነሱ ኃይሎች ውህደት ነው፡፡ ይህ ውህደት ከጅምሩ ግልፅነት የጎደለውና ብዙዎችን ግራ በማጋባቱ ለብዙ ትችቶች የተመቸና የተዳረገ ነበር፡፡ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ በጋራ ጉዳይ ተባብሮ አለመስራትና ያለውን አቅም አንድ አድርጎ ፖለቲካዊውም ሆነ ወታደራዊ ትግልን ማድረግ አለመቻል አሁን አሁን […]

The post እውነት ላይ የተመሰረተ ውህደት ኃይል ነው – ማስረሻ ባደንጋ ( አባስ) appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ መጨረሻ ዓመት ማለትም በ2007 የበጀት ዓመት መጨረሻ፣ ከኤክስፖርት ዘርፍ ይገኛል ተብሎ የሚጠበቀው የውጭ ምንዛሪ እንደማይሳካ የንግድ ሚኒስትሩ አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሩ አቶ ከበደ ጫኔ የ2007 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርታቸውን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡበት ወቅት ነው፣ በአምስት ዓመቱ ዕቅድ በኤክስፖርት ዘርፍ ይገኛል ተብሎ የተቀጠመው የውጭ ምንዛሪ መጠን ላይ መድረስ እንደማይቻል የገለጹት፡፡ […]

The post በአምስት ዓመቱ ዕቅድ ለኤክስፖርት ዘርፍ የተጣለው ግብ እንደማይሳካ የንግድ ሚኒስትሩ ገለጹ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

January 31, 2015 ‹‹ለአሸባሪ ፓርቲ ቢሮ ብታከራዩ ተጠያቂነቱን ትወስዳላችሁ›› የቂ/ክ/ከ ፍትሕ ቢሮ ኃላፊ የቤት ደላሎች ለሰማያዊ ፓርቲ ቢሮ እንዳያከራዩ ከቀበሌ ባለስልጣናት ጥብቅ ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣቸው ለነገረ ኢትዮጵያ ገለጹ፡፡ ተደራጅተው በመስራት ላይ የሚገኙት ደላሎች የቂ/ክ/ከ ፍትሕ ቢሮ ኃላፊ አቶ ቢኒያም ከበደ ‹‹ሰማያዊ ፓርቲ አሸባሪ ፓርቲ ነው፡፡ ለአሸባሪ ፓርቲ ቢሮ ብታከራዩ ተጠያቂነቱን ራሳችሁ ትወስዳላችሁ›› ብለው ጥብቅ ማስጠንቀቂያ እንደሰጧቸው […]

The post ደላሎች ለሰማያዊ ፓርቲ ቢሮ እንዳያከራዩ ማስጠንቀቂያ ተሰጣቸው – የቂ/ክ/ከ ፍትሕ ቢሮ ኃላፊ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አዲሶቹ የአንድነትና መኢአድ አመራሮች ከቀድሞዎቹ ጋር በጋራ እንሠራለን አሉ   እውቅና የተነፈገው በእነ አቶ በላይ በፍቃዱ የሚመራው የአንድነት ፓርቲ አመራር ትናንት 8 ሰአት ላይ በፓርቲው ጽ/ቤት መግለጫ ለመስጠት ጋዜጠኞችን ጠርቶ የነበረ ቢሆንም ከመግለጫው በፊት በፀጥታ ሃይሎች ፅ/ቤቱን ለቅቆ እንዲወጣ ተደርጓል፡፡ “የመድብለ ፓርቲ ስርአት እንዳበቃ አረጋግጠናል” በሚል ርዕስ መግለጫ ሊሰጥ እንደነበር የጠቀሱት የቀደሞው የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት […]

The post የእነ አቶ በላይ ፍቃዱ ቡድን በፀጥታ ኃይሎች ከ“አንድነት” ጽ/ቤት እንዲወጣ ተደረገ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አዲስ አበባ የሚገኘው የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ዋና ፅሕፈት ቤት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ። አዲስ አበባ የሚገኘው የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ዋና ፅሕፈት ቤት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ። ምርጫ ቦርድ ዕውቅና የነሣቸው የፓርቲው አመራር አባላትም ወደ ፅህፈት ቤቱ እንዳይገቡ መደረጋቸውን ይገልፃሉ። ፖሊስ ከፅህፈት ቤቱ ሲያግዳቸው የፍርድ ቤት ትዕዛዝ እንዳላሳየም ተናግረዋል። የየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ እርምጃውን […]

The post የአንድነት ፅ/ቤት በፖሊስ ተያዘ – VOA appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የገዢውን ፓርቲና መንግስትን ሽፍትነት ያጋለጠው አንድነትን የማፍረስ የምርጫ ቦርድ ውሳኔ በኢትዮጵያዊን ዘንድ ተቀባይነት አይኖረውም!!! ጥር 21/2007 ዓ.ም በኢትዮጵያ ታሪክ የምርጫ ቦርድ የሚባል ተቋም ያለበትን ደረጃ ይፋ ያደረገ ሲሆን፤ በዚህ ደረጃ እንዲዋራድ ከጀርባ ሆኖ አመራር የሚሰጠው ገዢ ፓርቲም ሆነ መንግሰት በዚያው ልክ የሚገባቸውን የተዋረደ ደረጃ የያዙበት ዕለት ነው ብለን እናምናለን፡፡ አንድነት ፓርቲ አንድም የህግ ጥሰት ሳይፈፅም […]

The post ከአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) የተሰጠ መግለጫ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የሕወሃት ታጥቂዎች የአንድነት ፓርቲን ጽ/ቤት በኋይል ተቆጣጥረዉታል። ወደ ፓርቲዉ ፅህፈት ቤት መዉጣትም ሆነ መግባት አይቻልም!! ዛሬ ጠዋት የተሰበሰበው የስራ አስፈጻሚው ባደረገው ጥሪ መሰረት የአንድነት ፓርቲ ብሄራዊ ምክር ቤት አባላት እነ ከ 43 የአንድነት ቅርንጫፍ ቢሮዎች የተወከሉ አመራሮች ስብሰባ ተቀምጠዋል የሚሉ መረጃዎች እየተሰሙ ነው::በተመሳሳይ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ቢሮው በፖሊስና በደህንነቶች በመከበቡ ወደ ፓርቲዉ ፅህፈት […]

The post የሕወሃት ታጥቂዎች የአንድነት ፓርቲን ጽ/ቤት በኋይል ተቆጣጥረዉታል። ወደ ፓርቲዉ ፅህፈት ቤት መዉጣትም ሆነ መግባት አይቻልም!! appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ አንድነትን “እናኝከዋለን፤ እንገድለዋለን የዛሬ አስር ዓመት “የሕዝብ ሱናሚ” እያለ ሲምል ሲገዘት የነበረው ህወሃት ሱናሚው ወደ እርሱ እየጎረፈ ሲመጣ በረገገ፡፡ መፍትሔ በጠብመንጃ አፈሙዝና በብረት ብቻ እንደሆነ የሚያምነው ህወሃት በረሃ የለመደውን በትሩን አነሳ፤ ንጹሃንን ጨፈጨፈ፤ ደም አፈሰሰ፤ ኢትዮጵያን ወደ እስርቤትነት ቀየራት፡፡ ትዕዛዙን በቀጥታ የሰጡት “ባለራዕዩ” ለፍርድ ሳይቀርቡ “እንደጀመርን እንጨርሰዋለን” ያሉትን ሰፊውን ሕዝብ ሳይጨርሱት እንደ […]

The post ትዕግስቱ አወሉ እንደ አየለ ጫሚሶ:- አንድነትን “እናኝከዋለን፤ እንገድለዋለን” – ምርጫ ቦርድ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

* የአርቱስት ጌዲዮን ጉዳይ ካስተማረን በማህበራዊ የመረጃ አቅርቦቱ የትስስር መድረክ በተለይም በ Facebook የሚሰራጩ ጭብጥ መረጃ የሌላቸው መረጃ ዎች information  አደገኛ እየሆኑ እየመጡ ነው ። በመረጃ የሚቀርቡትን የመረጃ ግንአቶች ጭምር አደጋ ላይ የጣሉበት ዋንኛ ምክንያት መረጃዎች ከሙያ ስነ ምግባር ውጭ በሚን ቀሳቀሱ ፣ በተለይም ሃላፊነት  በማይሰማቸው ወገኖች የሚለ ቀቁት መሆናቸው ነው ።  ይህም ጠቅለል ብሎ […]

The post የማለዳ ወግ … የመረጃ አቅርቦቱ ተአማኒነት ፈተና ! -ነቢዩ ሲራክ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የሕወሃት ታጥቂዎች የአንድነት ፓርቲን ጽ/ቤት በኋይል ተቆጣጥረዉታል። ጥዋት ሥራ አስፈጻሚው ስብሰባ አደረጎ የነበረ ሲሆን፣ ከሰዓት በኋላ ምክር ቤት ሊሰበሰብ ታስቦ የነበረ ቢሆን፣ ደህንነቶች ጽ/ቤቱን ከበው ማስገባትና ማስወጣት ስላልተችለ፣ የምክር ቤቱ ስብሰባ ሳይደረግ ቀርቷል። ሆኖም የሥራ አስፈጻሚው ጠዋት ባደረገው ዉስኔዎችን አስተላልፏል። የመጀመሪያ ዉሳኔ በአገሪቷ ክፍል ያሉ የንድነት አባላትና ደግፊዎች በሕወሃት ለተቋቋመው ተለጣፊ ቡድን ምንም ኣይነት እውቅና […]

The post የሕወሃት ታጥቂዎች የአንድነት ፓርቲን ጽ/ቤት በኋይል ተቆጣጥረዉታል። appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

* ” እናንተስ በምርጫ ትወርዱ ይሆን? ” አልኩ የምርጫ ቦርድን ውሳኔ ቢያስገርመኝ ምርጫ በቀረበ ቁጥር የእኛ ሀገር የውስጥና የውጭ ፖለ ቲካ ምህዳር ይደማምቃል፣ ይተረማመሳል ። በዘመኔ በሀ ገሬ እውነተኛ ሆኖ ብዙሃን የተሳተፉበት ምርጫ አላየሁም ። ”  ያን የከፋ መስዋዕትነት የተከፈለበትን ትግል ጠረጴ ዛ ላይ ሆነህ ምርጫ በመቀስቀስ ልትወስደው ትፈልጋለህ?  ” የሚል ጋን ጩር ፖለቲከኛ በሞላባት […]

The post የማለዳ ወግ … ምርጫ ፣ የሀገሬ ፖለቲካና የህዝብ ድምጽ ! – ነቢዩ ሲራክ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

እንሆ ለቅምሻ አቶ ትግስቱን… (አሁንማ ሊቀመንበር ናቸው እናቅርባቸው እንጂ… ) ምርጫ ቦርድ እና ኢህአዴግ ግን የምራቸውን ነው በቃ አንድነትን ያክል ፓርቲ ለኒህ ሰውዬ ሸጡላቸው…. ይደንቃል። አታምጣው ስለው አምጥቶ ቆለለው ማለት አሁን ነው!!!

The post የሚያስቀው ነገር አቶ ትግስቱም እኮ ባቅማቸው ከርሳቸው ወገን ሆኖ ከኢህአዴግ ጋር ይሰራል ብለው የሚጠረጥሩት አለ – ከአቤ ቶኮቻው! appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አብርሃም ሰለሞን ይባላል ፡፡ በነ ዘላለም ወርቃለማው የክስ መዝገብ ከአራቱ የፓለቲካ አመራሮች በተከሰሱበት መዝገብ ስድተኛ ተከሳሽ የሆነው አብርሃም ሰለሞን መምህር ነበር ፡፡ አብርሃም ከመታሰሩ በፊት ቤተል ትምህርት ቤት መምህር ነበር ፡፡ በሞያውም የፈጠራ ስራዎች ላይ ማተኮር ይወድ ስለነበር አገር አቀፍ የሳይንስና ቴክኖሎጂ የፈጠራ ሽልማት አሸናፊ በመሆን ከተመረጡ መምህራንም መካከል አንዱ ነው ፡፡ ነሃሴ ላይ ከታሰረ […]

The post “ሽብርተኛውን“ ተዋወቁት – appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አንድነት ዛሬ ተላለፎ መሰጠቱን ተረጋገጠ! የኢህአዴግ ምርጫ ቦርድ አንድነት በእነ ቱግስቱ እየተመራ ወደ ምርጫ እንዲገባ ተወሰነበት፤ እንዲህ ነው ጨዋታ ሆደ ሰፊ ነኝ የሚለው የወያኔ ምርጫ ቦርድ በተደጋጋሚ በ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ላይ እያሳረፈ ያለውን ሸፍጥ በመቀጠል ጭራሽ ህጋዊ ላልሆኑና ከአንድነት ና ከመኢአድ ፓርቲ ለተገነጠሉት ገንጣይ ወንበደዎች አሳልፎ ሰታቸዋል ሙልውን ዘገባ ከታች ያገኙታል የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ […]

The post ሰበር ዜና ቦርዱ በአቶ ትዕግስቱ ለሚመራው የአንድነት ፓርቲ እና በአቶ አበባው ለሚመራው መኢአድ ፓርቲ ዕውቅና ሰጠ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በብቸኝነት አህጉራዊውም ሆነ ዓለም አቀፍ ውድድሮችን በማስተናገድ ከሚታወቀው የአዲስ አበባ ስታዲየም በተጨማሪ፣ በመጠናቀቅ ላይ ያለው አዲሱ የባህር ዳር ስታዲየም በዓለም አቀፉ እግር ኳስ ማኅበር (ፊፋ) ዕውቅና ማግኘት ይችል ዘንድ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለፊፋ ጥያቄ ሊያቀርብ መሆኑ ተሰማ፡፡ አዲሱ የባህር ዳር ስታዲየም ዕውቅና ከተሰጠው በውድድር ዓመቱ ኢትዮጵያን በመወከል በአፍሪካ የክለቦች ሻምፒዮናና ለአፍሪካ ክለቦች ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ […]

The post ፌዴሬሽኑ ለባህር ዳር ስታዲየም ከፊፋ ዕውቅና ሊጠይቅ ነው appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በህንድ ኒውዴልሂ ከተማ በሚገኘው ጄ.ኤን.ዩ (ጀበሃራል ነኸሩ ዩኒቨርሲቲ) በኢኮኖሚክስ ፒ.ኤች.ዲ ያገኘው አብዲ የወ/ሮ ገነት ዘውዴን የዶክትሬት ጥናት በመስራት እንዲመረቁ ማድረጉን ላረጋግጥ እወዳለሁ። በህንድ የነበርኩና ጉዳዩን በቅርብ ጠንቅቄ አውቃለሁ። አብዲ ከፍተኛ የትምህርት ችሎታ፣ እውቀትና ብቃት ያለው እንደሆነ ገነት ዘውዴ ጭምር ጠንቅቀው በማወቃቸው የእርሳቸውን የመመረቂያ ጥናቶች እንዲሰራ ካግባቡት በኋላ ጉዳዩ በሁለቱ መካከል እንዲቀር፣ ይህ ምስጢር ከወጣ ግን […]

The post የገነት ዘውዴ “ዶክትሬት” በህንድ ኒውዴልሂ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የቀድሞ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) አመራር አባል የነበሩትና አሁን የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር መሪ አቶ ሌንጮለታ፤ ትግላቸውን በሃገር ውስጥ በሰላማዊ መንገድ ለማከናወን ወደ አዲስ አበባ በቅርብ ጊዜ እንደሚጓዙ አስታወቁ። ከዓመት በፊት ዋሽንግተን ዲሲ ለሚገኘው የኢትዮጵያ ኢምባሲ ለውይይት ዝግጁ መሆናቸውን በደብዳቤ ያሳወቁት የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር አመራር አባላት፤ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ውይይት አድርገው ወደ ሀገር የመመለስ እቅድ ነበራቸው። […]

The post የቀድሞው የኦነግ መሪ ሌንጮ ለታ ODF’ን ይዘው ወደ አዲስ አበባ ለመግባት መዘጋጀታቸውን ገለጹ! የመንግስት ፈቃድ አግኝተው ይሆን? appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

መቀሌ ላይ ለሁለት ቀናት ታስረው የነበሩት የተቃውሚው አረና ትግራይ መሪ ዛሬ ረቡዕ ጥር 20/2007 ዓ.ም ተፈትተዋል፡፡ ዋሺንግተን ዲሲ – መቀሌ— የአረና ትግራይ አርማ መቀሌ ላይ ለሁለት ቀናት ታስረው የነበሩት የተቃውሚው አረና ትግራይ መሪ ዛሬ ረቡዕ ጥር 20/2007 ዓ.ም ተፈትተዋል፡፡ የአረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ለሉዓላዊነት ሊቀመንበር አቶ ብርሃኑ በርኸ ከከትናንት በስተያ ሰኞ ጥር 18/2007 ዓ.ም የታሠሩት ወንጀል […]

The post የአረና መሪ ብርሃኑ በርኸ ተፈቱ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አቶ ብርሃኑ ትላንት ምሽት እንደታሰሩ የሚታወስ ነው፡፡ አምዶም በፌስቡክ ገፁ ከፖሊሶች አንደበት የሰማውን መሰረት አድርጎ እንደነገረን “ወደቤትህ ለፍተሻ በመጣን ጊዜ ባለመክፈት በወንጀል የምትጠረጠር ግለሰብ እንድታመልጥ ተባብረሀል” የሚል ነው፡፡ ማምሻው ላይ የአቶ ብርሀኑ ባለቤት ወ/ሮ ለምለም ገ/ኪዳን ለቪኦኤ እንደገለፁት ደግሞ ባለቤታቸው የታሰሩበት ምክንያት አልተነገራቸውም፣ ከፖሊስ ጣብያውም ምንም ተጨባጭ ምክንያት አልተሰጣቸውም፡፡ አቶ ብርሀኑንም የታሰረበት ምክንያት በውል እንደማያውቅና […]

The post የዐረና ሊቀ-መንበር አቶ ብርሃኑ በርሀ: በቀዳማይ ወያነ ፖሊስ ጣብያ: appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ለቀላል ባቡር ፕሮጀክት የኤሌክትሪክ ኃይል መቆጣጠሪያ ክፍል መስመር ለመቅበር በተደረገ ቁፋሮ የአንድ ትምህርት ቤት አጥር ተደርምሶ ከባድ ጉዳት ደርሶባት የነበረችው የዘጠነኛ ክፍል ተማሪ ሕይወት አለፈ፡፡ የኃይል መቆጣጠሪያ ክፍሉ የሚገኘው ሳሪስ አካባቢ ካዲስኮ ቀለም ፋብሪካ ሕንፃ አጠገብ ሲሆን፣ ከጀርባው ደግሞ ፍሬሕይወት ሁለተኛ ደረጃና የመሰናዶ ትምህርት ቤት ይገኛል፡፡ የኤሌክትሪክ መስመሩን ለመቅበር ባለፈው ሐሙስ በኤክስካቫተር ይደረግ በነበረ ቁፋሮ […]

The post በባቡር ፕሮጀክቱ ቁፋሮ አጥር ተደርምሶ የተጐዳችው ተማሪ የቀብር ስነስርዓት ተፈጸመ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ወያኔ እንደ ኢዴፓ አይነቶችን ተለጣፊ ፓርቲዎች መቀፍቀፉን ተያይዞታል::በሰላማዊ ትግል ላይ የተሰማሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ላይ እየደረሰ ያለው መንገላታት እና ወከባ በአሁኑ ወቅት ፓርቲዎቹን እስከማፍረስ እና አባላትን እስከመበተን ጉዞ ተይዟል::ይህ በፓርቲዎች ላይ የሚፈጸመውን መንግስታዊ ሽብርተኝነት እጅግ በከፋ መልኩ ቀጥሎ ይገኛል:: አንድነት ፓርቲ በጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ የደረሰዉን ጉዳት በተመለከተ መግለጫ እየተሰጠ ሲሆን የተጎዱ አመራሮች እና አባላት ዝርዝር […]

The post ከመንግስታዊ አሸባሪው ወያኔ መልካም ነገር መጠበቅ ከእባብ እንቁላል ነጭ እርግብ የመጠበቅ ያህል ነው:: appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ በኢትዮጵያ የዓለም ባንክ የሞራል ኪሳራ፣ ኢትዮጵያውያን/ት ለዓለም ባንክ የጭካኔ ቢሮክራሲያዊ የቀልድ ማካሄጃ የመድረክ ትወና ዒላማነት ተዳርገዋል፡፡ በምዕራብ ኢትዮጵያ ጋምቤላ እየተባለ በሚጠራው ክልል የዓለም ባንክ ቢሮክራቶች ዜጎችን ከሰፈሩበት ቦታ ያለፈቃዳቸውወደ ሌላ ቦታ በማዛወር፣የአካባቢው ዜጎች በቋሚነት ባህላቸውን አዳብረው ከሚኖሩበት ቦታቸው በግዳጅ በማፈናቀል እናየተለሳለሰና እና በጎ መስሎ በእሬት የተለወሰ የዘርማጽዳት እኩይ ምግባር በማካሄድ “የማታለል ጨዋታ” […]

The post የዓለም ባንክ የሞራል ኪሳራ በኢትዮጵያ – ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የአንድነት ፓርቲ ሰሞኑን በኢህአዲግና ምርጫ ቦርድ ከፍተኛ ዘመቻ ተከፍቶበት እንደሚገኝ መላው ኢትዮጵያዊ እየተከታተለው ያለ እውነታ ነው፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ ከምርጫ ቦርድ ጋር በመሆን አንድነት ፓርቲን ለመፈረካከስ ከሚሰሩት ግለሰቦች መካከል አቶ ትግስቱ አወሉ የተባሉና የቀድሞ የአንድነት አባል በአሁኑ ሰዓት እራሳቸውን ፕሬዝደንት አድርገው ከምርጫ ቦርድ ጋር በጋራ በመስራት ላይ ያሉ ግለሰብ በ16/05/2007 ዓ.ም ላደረጉት ህገ…-ወጥ ጉባኤ ተልእኳቸውን […]

The post አቶ ትግስቱ አወሉ በአንድነት የክልል አመራሮች ላይ በስልክ ዛቻ እየፈፀሙ መሆኑ ተገለፀ፡፡ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ጥር ፲፱(አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም በባህርዳር ከ1949 ዓ.ም ጀምሮ ነዋሪ የሆኑት አስተያየት ሰጪ ሲናገሩ ድልድዩ ሲሰራ አለሁ የመሰረት ዲንጋዩ ሲቀመጥ ነበርኩ ካሉ በኋላ ከ25 እስከ 30 ዓመት እንደሚያገለግል በይፋ ተነግሮ እንደተሰራ ከዚህ ዓመት በላይ ከቆየ አደጋ ለያደርስ እንደሚችል በወቅቱ በነበሩ የግንባታ ባለሙያዎች እንደተነገረ በማስታወስ ገልጸው ምንም አይነት የተሰራ አዲስ ነገር ሳይኖር ከ50 ዓመታት በላይ […]

The post ጎጃምን ከጎንደር የሚያገናኘው የአባይ ድልድይ ትክ የሚሰራበት የቆይታ ጊዜ በመርዘሙ አደጋ ያደርሳል በሚል ስጋት ላይ መሆናቸውን የባህርዳር ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የውድ ኮሚቴዎቻችን የኦዲዮና ቪዲዮ ምስክር የማቅረብ ሂደት ‹‹መብራት የለም›› በሚል ሳይካሄድ ቀረ!!! በአርብ ጥር 15ቱ ችሎት የየካቲት 26ቱ ውይይት የድምጽ መረጃ መቅረቡ ይታወሳል! ማክሰኞ ጥር 19/2007 የውድ ኮሚቴዎቻችን የኦዲዮ ቪዲዮ መረጃ የማቅረብ ሂደት በዛሬው እለት ሳይካሄድ ቀረ!!! ችሎቱ ላለመካሄዱ የተሰጠው ምክንያት ‹‹መብራት ጠፋ›› የሚል ሲሆን ይህም የመሪዎቻችንን ችሎት ለዓመታት ለማጓተት እስካሁን ጥቅም ላይ ሲውል የቆየ […]

The post የህዝበ ሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴዎች የኦዲዮና ቪዲዮ ምስክር የማቅረብ ሂደት ‹‹መብራት የለም›› በሚል ሳይካሄድ ቀረ!!! – ድምፃችን ይሰማ! appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ከአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ /አንድነት/… የተሰጠ መግለጫ አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ /አንድነት/ ህጉ በሚፈቅደው መሰረት የጥር 17/2007 በአዲስ አበባ ሰልፍ መጥራቱ ይታወቃል። ነገር ግን ስርዓቱ ህገ ወጥ ሰልፍ ነው በማለት በአንድነት አመራሮችና አባለት ላይ ያደረሰው አሰቃቂ ድብደባ ወደር የማይገኝለት ነው። እርጉዞች፣ ህፃናት፣ አዛውንቶችና ሽማግሌዎች ሳይቀሩ ደማቸው ፈሷል፤ አጥንታቸው ተሰብሯል። ሰላማዊ ሰልፉ ስርዓቱ እንደሚለው ህገ ወጥ […]

The post ሰላማዊ ትግሉ በጭፍጨፋና በውንድብና ለማቆም መሞከር ሀላፊነት የጎደለው ተግባር ነው! – ከአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የዚህ ጽሁፍ መሰረተ ሃሳብና ክርክር ሰብአዊ መብቶች ካልተከበሩ እንደልብ ለመንቀሳቀስ፤ አቤቱታ ለማቅረብ፤ የግል ድርጅት ለማቋቋም፤ ኑሮን ለማሻሻል የሚደረግ ጥረት ከምኞትና ከህልም አያልፍም የሚል ነው። ይኼን መብት ስኬታማ ለማድረግ የሚችለው ሕዝቡ ለራሱ ህይዎት መሻሻል፤ ወጣቱ ትውልድ ከስደት ይልቅ በሃገሬ ሰርቸ የመኖር መብቴን አስጠብቃለሁ ብሎ ሲነሳ ብቻ ነው። በተለይ በኑሮ ውድነት፤ ጥሮ ግሮ አዳሪና በድህነት የሚሰቃየው ክፍል […]

The post የህወሓት ገመና ሲጋለጥ:- ሰብአዊ መብቶች ያልተከበሩበት የልማት ጎዳና ጥቅሙ ለጥቂቶች ብቻ ነው – አክሎግ ቢራራ (ዶ/ር) appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.