ቀን፡ 01/26/2015  በዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌ በወጣቶች ክፍል አስተባባሪነት በዛሬው እለት ሰኞ( January 26,2015)  በኖርዌ ኦስሎ በእንግሊዝ ኢንባሲ ፊት ለፊት በኖርዌይ የሚኖሩ አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን በህብረት ሁነው ከ14፡00 _15፡00 ስዓት ታላቅ የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፉ በደማቅ ሁኔታ አካሄዱ። የሰልፉ ዋና አላማ የግንቦት 7 የፍትህ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ዋና ፀሃፊ የነበሩትንና የሰባዊ መብት ተቆርቋሪ […]

The post ታላቅ ሰላማዊ  ሰልፍ በኖርዌይ ኦስሎ እንግሊዝ ኢንባሲ ፊት ለፊት በደማቅ ሁኔታ ተካሄደ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ አዲስ አበባ ላይ ሕጋዊ በሆነ ሰላማዊ ሰልፍ ሊሣተፉ በወጡ አባሎቼና ደጋፊዎቼ ላይ በፖሊስ ከፍተኛ ድብደባ ተፈፀመ ሲል ከስሷል፡፡ ፓርቲው በሌሎች ከተሞች የጠራቸው ሰላማዊ ሰልፎች ንግ በስኬት መጠናቀቃቸውን ገልጿል፡፡ ከፖሊስ ምላሽ አለማግኘቱን አዲስ አበባ ላይ የተጠናቀረው የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ይናገራል፡፡ ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ አዲስ አበባ ላይ […]

The post አንድነት በደጋፊዎቹ ላይ “አረመኔያዊ” ያለው ድብደባ መፈፀሙን ተናገረ – VOA appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በሙስሊም ወገኖቻችን ላይ የሃሰት ምስክርነት የሰጠው ግለሰብ ታወቀ:: ይህ በፎቶው ላይ የምትመለከቱት ወጣት ሄኖክ ተስፋዬ ይባላል፡፡ ሁልጊዜ አርብ በመስጊዶች እየተገኘ ንፁሀን የእስልምና እምነት ተከታዮችን በሀሰት ውንጀላ የሚያሳስር የወያኔ ጆሮ ጠቢ ሲሆን የሰማያዊ ፓርቲ አባል የሆነችውን ወጣት ወይንሸት ሞላን የእስልምና እምነት ተከታዮች ላይ የሚደርሰውን ግፍ ለመከታተል በሄደችበት ወቅት ፀጉሯን ጨምድዶ ከፎቅ ላይ እየጎተተ በማውረድ ከፖሊሶች ጋር […]

The post ሰማያዊ ፓርቲን ለመከፋፈል የወያኔ ጎረምሶች ስልጠና እየወሰዱ ነው appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የዕንቁ መጽሔት ማኔጂንግ ዳይሬክተር የሆነው አቶ ፍቃዱ ማህተመወርቅ፤ የሃገር ውስጥ ገቢ መ/ቤት ‹‹ተገቢውን ግብር ለመንግሥት ገቢ አላደረክም›› በሚል ክስ ከጥር 13 ቀን 2007 ዓ.ም ጀምሮ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር እንዲውል አድርጎታል። አቶ ፈቃዱ ከኢትዮጵያ ሆቴል በስተጀርባ በሚገኘው የቀድሞ ጉምሩክ መ/ቤት ወይም በአሁኑ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል መከላከል ዘርፍ የፀጥታና የሕግ ማስከበር ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት ቅጽር ግቢ በሚገኘው […]

The post የዕንቁ መጽሔት ማኔጂንግ ዳይሬክተር በእስር ላይ ይገኛል appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የትግራይ ነፃነት ግንባር /ህወኃት/ ገና ከፅንስሱ ሲነሳ ለሙን የሰሜን ወሎን፣ ምዕራባዊ ጎንደርን እና ምዕራባዊ ጎጃምን በማካተት ታላቁን የትግራይ ሪፐብሊክ መመስረት ግብ አድርጎ መመስረቱና ለዚህም አላማው ስኬት የቻለውን ሁሉ በማድረግ ላይ እንድሚገኝ የሚታወቅ ነገር ነው። በተለይም በወልቃይት፣ ፀገዴና አርማጭሆ ያካሄደው መስፋፍት በአካባቢው ነዋሪ ህዝብ ላይ ትውልድ ይቅር የማይለው ግፍ ፈጽሟል፡ አሁንም የመስፋፋት ህልሙን እውን ለማድረግና ቀሪ […]

The post ህወኃት ፀገዴ ላይ ያካሄደው ስብሰባ ከሸፈ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ከምስረታው እስካሁን ለወያኔ ህወሃት ቡድን ትልቅ የራስ ምታት ሆኖ ቆይቷል።በመሆኑም ድርጅቱን ለማፍረስ በተለያዩ ጊዜያት የድርጅቱን አመራሮች በማሰር፣ በመደብድብ፣ ከሀገር በማስደድ፣ በማስፈራራት እና በድርጅቱ ውስጥ ሰርጎ ገቦችን በማስረግ ያላደረገው ሙከራ አልነበረም። ሆኖም ግን አንድነት በቆራጥ አመራሮቹ ፣ አባላቶችና ደጋፊዎች ታጋድሎና መስዋእትነት እስካሁን ህልውናውን ጠብቆ ቆይቷል።  በአሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያችን የተከሰተው አገር አቀፍ ቀውስ […]

The post ቢያጥቡት የማይጸዳ ዘረኛ ቡድንን ለማስወገድ ከአንድነት ጋር አንድ እንሁን !! appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ጠዋት ላይ የአንድነት ፓርቲ አባላት ላይ የተወሰደው እርምጃ ምንም እንኳ የሚጠበቅ ቢሆንም በጣም ነው ያበሳጨኝ፤ አንደኛ ፖሊሶቹ እና ደህንነቶቹ ሆነ ብለው ለመደባደብ መሄዳቸውን ሳረጋግጥ አንድ መንግስት እነደ ጥጋበኛ ጎረምሳ ዝም ብሎ በረባውም ባልረባውም ምክንያት ዘሎ ለጸብ የሚጋበዝ ከሆነ እንዴት መንግስት ሊሆን ይችላል… እነደዚ የሰው ልጅን እየቀጠቀጡ በስልታን ላይ መቆየትስ ምን ደስታን ይሰጣል… ስል አብዘቼ ለኛ […]

The post አንዳንዱ ቀን አስገራሚ ነው። – አቤ ቶኮቻው appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

(ኢ.ኤም.ኤፍ) በቅርቡ የህወሃት 40ኛ አመት ሲከበር፤ በርካታ የኪነ ጥበብ ሰዎች የተደረገላቸውን ግብዣ ተቀብለው ወደ ትግራይ ማምራታቸው ይታወሳል። ሁሉም አርቲስት ግን… ፖለቲካዊ ይዘት ያለውን ጉዞ አልተቀበለም። ሁሉም የየራሳቸው ምክንያት ሊኖራቸው ይችላል። ህዝቡ ወደ ደደቢት የሄዱትን ያወገዘውን ያህል ጥሪውን ሳይቀበሉ የቀሩትንም ማመስገን ይገባው ነበር። ወደ ደደቢት ካልሄዱት መካከል፤ እነአብርሃም ወልዴ፣ እነጆሲ፣ ላፎንቴን፣ ደረጄ ኃይሌ፣ ሰይፉ ፋንታሁን እና […]

The post ገጣሚ ታገል ሰይፉ ወደ ደደቢት ያልሄደው አላማውን በመቃወም እንደነበር ገለጸ (ከአስገራሚ ትንታኔ ጋር) appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በዛሬዉ ዕለት ጥር 17 ቀን፣ 2007 ዓ.ም. በተደረገዉ ሰላማዊ ሰልፍ፤ በአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አመራር አባላትና ደጋፊዎች ላይ የደረሰዉን ዘግናኝ ድብደባ፣ እስርና እንግልት በጥብቅ እንቃወማለን። የመንግሥት አስተዳደር ወይም ህግ አለ በሚባልበት አገር እጅግ በጣም በሚዘገንን ሁኔታ በሰላማዊ ሰልፈኞች ላይ የደረሰው ድብደባ የተጀመረዉን ሰላማዊ ትግል  ሙሉ ለሙሉ ለማስቆም የታለመ ነዉ ብለን አናምናለን። አገዛዙ አንድነት ፓርቲን እንደ […]

The post ሰላማዊ ትግላችን በምርጫ ቦርድ ህገ-ወጥ ውሳኔና በአገዛዙ የኃይል ርምጃ አይቀለበስም! appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ በነገው እለት በተለያዩ ከተሞች የተቃውሞ ሰልፍ እንደሚያካሄድ ይታወቃል፡፡ በዛሬው እለት ፓርቲው በደብረማርቆስ ከተማ ነገ ለሚያደርገው ሰላማዊ ሰልፍ ቅስቀሳውን አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ የደብረማርቆስ ህዝብ በቅስቀሳው ወቅት ጥሩ ግብረ-መልስ እየሰጠን ይገኛል፡፡ በነገው እለት ገዢው ፓርቲ አንድነትን ለማፍረስ የሸረበውን ሴራ እንደሚያወግዝ እየገለፀልን ይገኛል፡፡ በተመሳሳይ በአዲስ አበባ ፣ በከምባ ወረዳ፣ በሸዋሮቢትና ጂንካ በተመሳሳይ ሰዓት የተቃውሞ ሰልፍ […]

The post ሰበር ዜና – የአንድነት አባላቶች እስር ቀጥሏል:: በአዲስ አበባ – ደብረማርቆስ – በሸዋሮቢት: በጋሞ ጎፋ ከተማ ቅስቀሳው ተጧጡፏ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ይህ በፎቶው ላይ የሚታየው ወጣት ክብሮም ይባላል፡፡ የህወሓት ሰላይ ነው፡፡ 9ኙ ፓርቲዎች የ24 ሰዓት ሰልፍ በጠሩበት ወቅት በርካታ የሰማያዊ ፓርቲ ወጣቶችን ያለ ርህራሄ ደብድቧል፡፡ በተለይ በጣይቱ ልጆች ላይ በጭካኔ ደብደባ ፈጽሞባቸዋል፡፡ ዋናው ስራውም የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትን መከታተል፣ ማዋከብ፣ መደብደብና ማሳሰር ነው፡፡ ከሁለት ሳምንት በፊት ኢቲቪ አንድነትና መኢአድ ልዩነታቸውን ፈትተው ወደ ምርጫው እንዲገቡ፣ እንዲሁም ሰማያዊ ይቅርታ […]

The post ይህ በፎቶው ላይ የሚታየው ወጣት ክብሮም ይባላል፡፡ የህወሓት ሰላይ ነው::9ኙ ፓርቲዎች የ24 ሰዓት ሰልፍ በጠሩበት ወቅት በርካታ የሰማያዊ ፓርቲ ወጣቶችን ያለ ርህራሄ ደብድቧል appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የአንድነት ፓርቲ እንደ ኮሚኒስት ፓርቲዎችና ሕወሃት/ኢሕአዴግ ፣ አባላቱ በሉ የተባሉት ብቻ የሚሉ፣ ነጻነት የሌላቸውና አንድ አይነት አስተሳሰብ እንዲያስቡ የሚጠበቃቸው አይደለም። በአንድነት ዉስጥ በአባላት መካከል የተለያዩ አስተያየቶች ይኖራሉ፤ አለመስማማቶችም ይፈጠራሉ። ሆኖም አንድነት በድርጅቱ ደንብና ስርዓት መሰረት በርካታ ችግሮቹን እየፈታ አሁን ያለበት ደረጃ ደርሷል።አቶ አየለ ስሜንህ ይባላሉ። የአንድነት ብሄራዊ ምክር ቤት አባልና የምስራቅ ቀጠና አደራጅ ናቸው። በአመራሩ […]

The post ተለጣፊውን “አንድነት” እያደረጀ ያለው ምርጫ ቦርድ እንደሆነ የሚያሳይ መረጃ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

1. አቶ አስራት አብርሃ የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ሃላፊ 2. አቶ ሰለሞን ስዩም የፍኒትና ሚሊዮኖች ድምጽ ኤዲቶሪያል ሃላፊ 3. አቶ ስንታዩ ቸኮል የአዲስ አበባ ምክር ቤት የወጣቶች ክፍል ሃላፊ 4. አቶ ንዋይ ገበየሁ የህዝብ ግንኙነት ረዳት ሃላፊ እንዲሁም ሌሎችም ወደ አልታወቀ ቦታ በፖሊስ ተይዘው ተወሰደዋል። ወያኔ/ኢሕአዴግ የኃይል የአዲስ አበባ ሰልፍ ከመደረጉ አንድ ቀን በፊት የኃይል እርምጃ […]

The post በነትግስቱ ቡድን ጠቋሚነት የአንድነት አመራሮችን ማሰር ተጀምሯል appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

  የግንቦት 7 ዋና ጸሃፊ የነበረው ጀግናው አቶ አንዳርጋቸው  ጽጌ በፋሺስት ወያኔ እጅ ከወደቀ  ወዲህ “እኔም አንዳርጋቸው ጽጌ ነኝ” “ሁላችንም አንዳርጋቸው ነን” የሚሉ ተተኪ ሰዎች ተበራክተዋል። አንዳንዶች እንደፌስቡክ ባሉ ድረገጾች ሳይቀር ስማቸውን አንዳርጋቸው ጽጌ ብለው  ስሙንም ፎቶውንም በመጠቀም አንዳርጋቸው ነን ሲሉ ይታያሉ። አንዳርጋቸው ጽጌ ነን ስንል ስሙን ይዘን በማህበራዊ ድረገጾች በመጥራት ሲቀጥልም ፎቶውን በትልቅ ፍሬም […]

The post አንዳርጋቸው ጽጌ ከሆንን እስከ ምን? – ከአብራሃም ታየ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) UNITY FOR DEMOCRACY AND JUSTICE PARTY (UDJ) አንድነት እንዲጠፋ ሥርዓቱ ፖለቲካዊ ውሳኔ እንዳሳለፈ አረጋግጠናል!! ከአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) የተሰጠ መግለጫ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ በዚህ ዓመት በሚካሄደው ሃገራዊ ምርጫ ላይ የኢህአዴግ አምባገነናዊ አገዛዝ መጨረሻ እንዲሆን አደርጋለሁ ብሎ ቆርጦ በመነሳቱ ምክንያት ስርዓቱ ከምርጫው በፊት አንድነትን ለማጥፋት ፖለቲካዊ ውሳኔ እንደወሰነበት በማያሻማ […]

The post አንድነት ፓርቲ እንዲጠፋ ሥርዓቱ ፖለቲካዊ ውሳኔ እንዳሳለፈ አረጋግጠናል ሲል መግለጫ ሰጠ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የፓርቲያቸው ምክትል ፕሬዝደንት እና የሰሜን ቀጠና ኃላፊ የሆኑት አቶ ዘመነ ምህረት እጅግ ዘግናኝ ድብደባ ደርሶባቸው ሲል ፓርቲው ጥር 15/2007 ዓ.ም በሰጠው መግለጫ አስታወቀ፡፡ አቶ ዘመነ የመኢአድን ጠቅላላ ጉባኤ አድርገው ወደ መኖሪያቸው ጎንደር ከተማ ከተመለሱ በኋላ ከፍተኛ የደህንነት ክትትልና ጫና ይደረግባቸው እንደነበር ለፓርቲያቸው አሳውቀው ነበር ያለው ፓርቲው በ10/05/2007 […]

The post የመኢአድ ም/ፕሬዝደንት ከፍተኛ ድብደባ እንደተፈፀመባቸው ፓርቲው ገለፀ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ በደብረ ማርቆስ ፣ ጎጃም !!! ሕወሃት/ኢሕአዴግ በአንድነት ፓርቲ ላይ የከፈተው ጦርነት ከመቼውም ጊዜ በአገሪቷ ያሉ ኢትዮጵያዉያን በቁጭትና በወኔ ለትግል እያነሳሳ ነው። በየክፍለ አገራቱ ያሉ የአንድነት አባላትን ደግፊዎች ድምጻቸውን ለማሰማት በመንቀስቀስ ላይ ናቸው። ጥር 17 ቀን በበርካታ ከተሞች ሰልፎች ይደረጋሉ። የምስራቅ ጎጃም ዞን ዋና ከተማ ደብረ ማርቆስም ድምጿን ታሰማለች። ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ በደብረ […]

The post ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ፣ በአዲስ አበባ ፣ በደብረ ማርቆስ ፣ በጂንካ ፣ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አቶ ግርማ ሰይፉ /የአንድነት ም/ፕሬዝደንት/ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ጥር 8 ቀን 2007 ዓ.ም ቀበና በሚገኘው ጽ/ቤቱ የመድብለ ፓርቲ ሥርዓት እንዳይፈጠር ምርጫ ቦርድ ታሪካዊ ስህተት እየፈፀመ ነው ሲል መግለጫ ሰጥቷል። ፓርቲው እንዳለው፤ ቦርዱ በሕግ የተሰጠውን ኃላፊነት በብቃት ከመወጣት ይልቅ ለገዢው ፓርቲ ያለውን ወገንተኝነት በምርጫው ሂደት ዋዜማ በይፋ እያረጋገጠ ይገኛል። አሁንም ቦርዱ ወሰነ ተብሎ በሚዲያ የተገለፀው […]

The post “የአንድነት በር ለመዝጋት በሚታትሩት ልክ፣ ሌላ ትልቅ ይህችን ሀገር ወደ አደጋ የሚወስድ በር ይከፍታሉ” appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ጨፍጫፊው ሌ/ጄነራል አብረሃ ወልደ ማርያም (ኩዋተር) የሚመራው ለሶማሌ ክልል ሰላም በሚል በአከባቢው የሰፈረው የደቡብ ምስራቅ እዝ የሕወሃት የጦር አዛዦች በራሳቸው የሚወሥዱት ውሳኔ የመከላከያ ሰራዊት ላይ የሚያደርሱት ጫና እና እንዲሁም ሰራዊቱ ያቀረበውን ሕገ መንግስታዊ ጥያቄ ወደ አመጽ ማምራቱ ተሰምቷል::በጎዴ ከሚገኙ የመከላከያ ደህንነት ምንጮች የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው ካልደፈረሰ አይጠራም በሚል የተነሳውን አመጽ የተመለከቱ የሕወሓት የጦር አዛዦች የመከላከያ […]

The post የደቡብ ምስራቅ እዝ የመከላከያ ሰራዊት ካልደፈረሰ አይጠራም እያለ ነው:: appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ፍኖተ-ነፃነት በትላንትናው ዕለት ጥር 13 ቀን 2007 ዓ.ም በመላው ሀገሪቱ ሰላማዊ ሰልፍ መጥራቱን ያስታወቀው አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ከሰልፍ በዘለለ ጉባኤ እንደማያካሄድ አስታወቀ፡፡ ከአንድነት ፓርቲ፣ አፈንግጠው የወጡት ሰዎች ፓርቲው ጥር 17 ቀን 2007 ዓ.ም ጠቅላላ ጉባኤ እንደጠራ በማስመሰል አባላትን ለማወናበድ እየሞከሩ እንደሚገኙ ምንጮች ለፍኖተ-ነፃነት ገልፀዋል፡፡ የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች፣ አንድነት እሁድ ጥር 17 ቀን 2007 ዓ.ም […]

The post አንድነት ፓርቲ ሰላማዊ ሰልፍ እንጂ ጠቅላላ ጉባኤ አልጠራሁም ሲል አስታወቀ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

5፡30 ሳሪስ ካዲስኮ የባቡር ፕሮጀክት ስራ የሚሰራ ቻይናዊ በሎደር ማሽን የፍሬ ሕይወት ት/ቤት አጥር በመደርመስ በስፖርት ክፍለ ጊዜ ግቢ ውስጥ የነበሩ 3 ተማሪዎች ሕይወታቸው ሲያልፍ በርካታ ተማሪዎች ከፍተኛና መካከለኛ ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ሕክምና ቦታ ሄደዋል፡፡ በተጨማሪም በቅርብ እርቀት ቡና ቦርድ እየተባለ በሚጠራው ግቢ ውስጥ ቻይናው የጥበቃ ሰራተኛውን ሲመታው ለመከላከል ሲል በያዘው አጣና ሲመታው በአካባቢው የነበሩ […]

The post አሳዛኝ ዜና ሳሪስ የባቡር ፕሮጀክት ስራ የሚሰራ ቻይናዊ በሎደር ማሽን የፍሬ ሕይወት ት/ቤት አጥር በመደርመስ 3 ተማሪዎች ሕይወት ቀጠፈ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አስገደ ገ/ስላሴ በሕወሓት አመራርና አጃቢዎች የተፈበረከው ምርጫ ቦርድ ባለፉት 20 አመታት ለ4 ጊዜ ከፌደራል እስከ ቀበሌ ምርጫ አካሂዷል። ሁሉም ምርጫዎች ግን የዴሞክራሲ መስፈርትን የሚያሟሉ እንዳልነበሩ ዓለም-አቀፍ ታዛቢዎች ጭምር አረጋግጠዋል። በ2007 ዓ.ም የምርጫ ውድድርም ሕወሓቶች፣ በዚሁ አመት ሃቀኛ ተቀናቃኝ ፓርቲዎችን ጭራሹን ላለማሳተፍ፣ ለአመታት ያህል የቤት ስራ እየሰሩ ቆይተዋል፡፡ ለዚሁ አላማ ግቡን ለመምታት አስቀድመው እጅግ ብዙ ብቁ […]

The post ምርጫ ቦርድ፣ ማጭበርበሩን ያቁም! – አስገደ ገ/ስላሴ ከመቀሌ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በአዲስ አባባ የሚካሄደው ሰልፍ መነሻ ቦታ ከበና ከሚገኘው የአንድነት ዋና ጽ/ቤት በ3:00 የሚነሳ ሲሆን በአራት ኪሎ፣ በፒያሳ እና በቸርችል ጎደና አድርጎ የሚጓዝ ሲሆን ሰልፉ የሚካሄድበት ቦታ ድላችን ሀወልት ፊት ለፊት በሚገኘው ኢትዮ ኩባ አደባባይ ላይ ነው። ፈፅሞ የማይቀሩበት ሰልፍ ነው ነው ስለሀገራችን ድምፃችን እናሰማ!  

The post አዋጅ! አዋጅ! ታላቅ ሰልፍ ጥር 17 በአዲስ አባባ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

መንግስት ነጻ መገናኛ-ብዙሃንን ጠቃሚ የመረጃ እና ትንታኔ ምንጭ አድርጎ ከመውሰድ ይልቅ የስጋት ምንጭ አድርጎ በመቁጠር በሃገሪቱ የሚገኙ ነጻ ድምጾች ላይ ስልታዊ በሆነ መንገድ ጥቃት ይፈጽማል::” የሂዩማን ራይትስ ዎች የአፍሪካ ምክትል ዳይሬክተር ሌስሊ ሌፍኮው ኢትዮጵያ፡ መገናኛ-ብዙሃን በመጥፋት ላይ ናቸው Human Rights Watch የኢትዮጵያ መንግስት ነጻ መገናኛ ብዙሃን ላይ በሚፈጽመው ስልታዊ ጫና ምክንያት ከግንቦት 2007ቱ ምርጫ አስቀድሞ […]

The post መገናኛ-ብዙሃን በመጥፋት ላይ ናቸው appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ጎልጉል ድረገጽ ጋዜጣ የሰብዓዊ መብት ጠባቂ የሆነው ድርጅት (ሂዩማን ራይትስ ዎች) “ጋዜጠኝነት ወንጀል አይደለም” በሚል ርዕስ ያወጣል ተብሎ የተጠበቀውን ዘገባ ማምሻው ላይ ይፋ አድርጓል፡፡ ከጥቂት ቀናት በፊት ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ “ያለ ነጻ ሚዲያ – ምርጫ ወይስ ቁማር?” በሚል ርዕስ ባተመው ዜና ላይ ዘገባው እንደሚወጣ በተናገረው መሠረት ባለ 76 ገጽ ሪፖርቱ በሚዲያ አፈና ዙሪያ ዝርዝርና ወቅታዊ […]

The post “ጋዜጠኝነት ወንጀል አይደለም” appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ /አንድነት/ የ2007 አገር አቀፍ ምርጫን በአሸናፊነት ለመወጣት የተለየ ስትራቴጂ በመንደፍ በሙሉ ኃይሉ ወደ ሥራ ገብቷል፡፡ አንድነት የምርጫ ውድድር የይስሙላ ሳይሆን የምር መሬት ላይ በሚታይ ደረጃ መሆን እንዳለበት ወስኖ፤ የተንቀሳቀሰበት ሁኔታ በገዥው ፓርቲ የተወደደ ባለመሆኑ፤ በምርጫ ቦርድ፣ በሬዲዮ ፋና፣በቀድሞ ኢቲቪ በአሁኑ በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፓሬሽን እና የአንድነት አባል ነን በሚሉ በተግባር ለአፍራሽ ተልዕኮ […]

The post በአንድነት ላይ የተቀነባበረው ዘመቻ በአስቸኳይ ይቁም! – ከአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) የተሰጠ መግለጫ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ፎቶው የምታዩት ሰውየ ገብረየሱስ ገብረሂወት የተባለ ኣስተማሪ ነው። የምታዩት ፎቶ የህወሓት ኣባል ኣልሆንም ያለና በባለ ስልጣናት ከፍተኛ ድብደባ ደረሰበት ኣስተማሪ ነው። መምህር ገብረየሱስ ገብረሂወት በደጉዓ ተምቤን ማሕበረስላሴ ትምህርት ቤት የሚያስተምር ነው። የድብደባው መነሻ የህወሓት ኣባል ሆኖ መቀጠል ኣልፈልግም በማለቱ የመጣበት ጦስ ነው። ጦሱ ከደምወዙ በቀጥታ ለህወሓት ኣባልነት የሚል በየወሩ ሲቆረጥ ፍቃደኛ ባለ መሆኑና በተደጋጋሚ ሲቆረጥበት […]

The post የህወሓት ኣባል ኣልሆንም ያለ ኣስተማሪ በባለ ስልጣናት ከፍተኛ ድብደባ ደረሰበት appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ቀደም ሲል በስዊድን ለቦንድ ሽያጭ ወያኔ ባዘጋጀው የገቢ ማሰባሰቢያ ቦታ ላይ ኢትዮጵያውያን ተሰባስበው የሽያጩን ዝግጅት በተቃወሙበት ግዜ በስዊድን የኢትዮጵያ አምባሳደር የሆነችው ወ ወይንሸት ታደሰ ድብደባ ደረሶብኛል በማለት ለፖሊስአመልከታ ክስ ለመመስረት ሙከራ አድርጋ ነበር ሆኖም የስዊድን ፖሊስ ሁኔታውን አጥንቶ ለክስ የተጠራችውን የስዊድን ኢትዮስዊድን ግብር ሃይል ሃላፊና አክቲቪስት ወ መቅደስ ወርቁና አቶ ሞላ የኢትዮጵያ ዴሞክራት መድረክ ምክትል […]

The post የሬድዋን የአሜሪካ ቅሌት በስዊድንም ተደገመ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

Moresh በማዕከላዊ እስር ቤት ውስጥ ቶርቸር (አካላዊ ስቃይ) የሚፈጸምባቸው ጩኸታቸው ይሰማኛል፡፡ የቃሊቲ ማጎሪያ ውስጥ የታሰሩ ተማሪዎች፣ ጋዜጠኞች፣ ፖለቲከኞች፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ ንጹሃን ዜጎች፣ ስቃይ አሁንም ከፊቴ አለ፤ የሚሞቱት ሰዎች ሊረሱኝ አይችሉም፤ የእስር ቤቱ ጠረንና ሽታ ይከተለኛል፤ በአካል ደህና ብመስልም አእምሮዬ ግን አሁን ድረስ ሰላም የለውም” በማለት የስዊድን ጋዜጠኛ ማርቲን ሺብዬ በተለይለጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ ተናገረ፡፡ አንድ ዓመት […]

The post ”የቃሊቲ ማጎሪያ ውስጥ የታሰሩ ተማሪዎች፣ ጋዜጠኞች፣ ፖለቲከኞች፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ ንጹሃን ዜጎች፣ ስቃይ አሁንም ከፊቴ አለ፤ የሚሞቱት ሰዎች ሊረሱኝ አይችሉም” የስዊድን ጋዜጠኛ ማርቲን ሺብ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የመሰንበቻዉ ጫጫታ …. ሰሞኑን የሚሰማዉ ወሬ የኢትዮጲያን የዴሞክራሲያዊ ትንሳኤ እናይ ይሆናል ብለን ተስፋ ለምናደርግ የሰላማዊ ትግል ተስፈኞች ምኞታችንን የምድረ በዳ ጭኸት የሚያደርግ ነገር የመጣ አስመስሎታል….እዉነትም ያስፈራል ደግሞም ያሳዝናል፡፡ በተለይ ‘የሊብራል ዴሞክራሲ ተከታይ ነን’ እና ‘የግለሰብ መብት ቅድምያ ይሰጠዉ’ …. ‘የኢትዮጵያ አንድነት እና የሉዓላዊነት መከበር ለድርድር መቅረብ የለበትም’ በሚለዉ አቛም ጽናታቸዉ በይበልጥ የሚታወቁት ሁለቱ ፓርቲዎች አንድነትና […]

The post አንድነትና የስንብት ጉዞዉ….. -ከቶፋ ቆርቾ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ፍኖተ ነጻነት አቶ በላይ ፍቃዱ፣ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲን መምራት ከጀመሩ ሦስተኛ ወራቸውን ይዘዋል፡፡ ፓርቲው፣ ከኢህአዴግ በበለጠ የምርጫ ወንበር ተወዳዳሪዎችን አቅርቦ ወደ ምርጫ እንዲገባ ከፍተኛ ሚና እየተጫወቱ ነው፡፡ የርሳቸውን ወደ ፓርቲው አመራርነት መምጣት ተከትሎ ከፍተኛ የፖለቲካ ልምድ ያላቸው ሰዎች፣ ጋዜጠኞችና ሙያተኞች ፓርቲውን ተቀላቅለዋል፡፡ አሁን ከምርጫ ቦርድ በኩል ይህንን እንቅስቃሴ እና ስኬት ለመግታት ከፍተኛ ሴራ እየተሰራ […]

The post አቶ በላይ ፍቃዱ የአንድነት ፕሬዘዳንት የምርጫ ቦርድ ሀሳብ ምን እንደሆነ፣ ምርጫ ከመሳተፍ የሚታገዱ ከሆነ ፓርቲያቸው ምን ለማድረግ እንዳሰብ ከባልደረባችን ሰለሞን ስዩም ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ዜጎች የምርጫ ካርድ እንዲያወጡ ጥሪ አቅርቧል • ‹‹ምህዳሩ ካልተስተካከለ ምርጫው አንድ ቀን ሲቀረውም ቢሆን ከምርጫ ልንወጣ እንችላለን›› የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር ‹‹በነፃነት ለፍትሓዊ ምርጫ›› ዘመቻው ነፃነትን የማስመለስ ትግሉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ፡፡ ትብብሩ ዛሬ ጥር 12/2007 ዓ.ም በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ኢህአዴግና ምርጫ ቦርድ አፈና እና ጫና እያደረጉ ቢሆኑም ነፃነትን ለማስመለስ የያዘውን ግብ ለማሳካት ወደኋላ እንደማይል ገልፀዋል፡፡ ‹‹የኢህአዴግ […]

The post የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር ነፃነትን የማስመለስ ትግሉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በምስራቅ ጎጃም የምርጫ ካርድ ያልወሰዱ ዜጎች ስኳር እንዳይወስዱ ተከለከሉ ጥር ፲፪(አስራ ሁለት ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በመጪው ግንቦት ከሚካሄደው ምርጫ ጋር በተያያዘ በመላ ትግራይ ክልል <>የተባሉ ተኳሽ ሚሊሻዎች ከፍተኛ የተኩስ ልምምድ እያደረጉ እንደሚገኙ በለክልሉ ያሉ ወኪሎቻችን ዘግበዋል። ይህ የሚሊሻዎች ስልጠናው ፤ከኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት በሗላ በዓይነቱም ሆነ በሰልጣኞቸ ብዛት ለየት ያለ ሲሆን፤ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ […]

The post በመላ ትግራይ የምርጫ ኣስፈፃሚ ለተባሉ ሚሊሻዎች የተኩስ ልምምድ ስልጠና እየተሰጠ ነው appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አስራት አብርሃም ምርጫ ቦርድ አንድነትና መኢአድ ላይ የጠቅላላ ጉባኤ ጨዋታ ከጀመረ ቆዬ፤ እነዚህ ፓርቲዎች ባለፈው ዓመት ለመዋሃድ ተስማምተው ጠቅላላ ጉባኤ ለመጥራት ሲወስኑ ምርጫ ቦርድ ጣልቃ ገብቶ መኢአድ ከአሁን በፊት ያደረገው ጠቅላላ ጉባኤ ኮረም ስለማይሞላ እሱ ሳታስተካክሉ ለመዋሃድ አትችሉም ብሎ ውህደቱን እንዲሰናከል አደረገ። በወቅቱ ይሄ ውሳኔ ፖለቲካዊ መሆኑ በደንብ ልብ ያለ ወገን ለመኖሩ እጠራጠራለሁ፤ እኛም የመሰለን […]

The post የጠቅላላ ጉባኤ ጨዋታ – አስራት አብርሃም appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ዶ/ር ንጋት አስፋው ክፍል 1 ዶ/ር ንጋት አስፋው ክፍል 2 አቶ አስራት ጣሴ

The post ቪድዮ- ዶ/ር ንጋት አስፋው እና አቶ አስራት ጣሴ ለአንድነት ፓርቲ የሰጡት ምስክርነት ከሚሊዮኖች ድምፅ ጋር ያደረጉት ቆይታ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በአንድነት ፓርቲ ውስጥ የተከሰተውን ሰርጎ የመግባት ሙከራ እና በገዢው ፓርቲ የተደረገውን የተለጣ…ፊ ፓርቲ ምስረታ እጅግ የምቃወመው ሲሆን የአንድነት አመራሮች በጠቅላላ ጉባዬው የተመረጡ እና በአቶ በላይ ፍቃዱ የሚመራው ካቢኔ እንጂ ጥቂት ግለሰቦች በገዢው ፓርቲ ድጋፍ ተሰባስበው አንድነትን የፈጠሩ ተለጣፊ አይደሉም::እኔ ውስከማውቀው ድረስ የአቶ በላይ ፍቃዱ ካቢኔ ሕጋዊ እና በጠቅላላ ጉባዬ የተመረጠ አመራር ነው:: የአንድነትን አመራሮች የምነግራቹ […]

The post ወያኔ አንድነትን ለማፍረስ ያቀደው ሴራ በሃብታሙ አያሌው አንደበት ከወህኔ ቤት appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

  ወያኔን የሚከዱ ወታደሮች በየቦታው እየተሰማ ባለበት ባሁኑ ሰዓት የሚመለመል ወታደር መጥፍቱ ምናልባትም ወያኔዎቹ ከፍተኛ የራስ ምታት ሳይሆንባቸው አይቀርም፡፡ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል በተደጋጋሚ የአዲስ ቅጥረኛ ወታደር ማስታወቂያ ቢያወጡም፣ አይደለም የሚመለመል ወታደር ቀርቶ የሚመዘገብ ጠፋ፡፡ እናም ይህንን ችግር ለመፍታት ወያኔ አዲስ ዘዴ ቀየሰ፡፡ ከከተማ እስከ ገጠር ቀበሌ፣ በብረታብረት ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ስም አማላይ ማስታወቂያዎችን አስለጠፈ፡፡ ይህ በሀገር […]

The post ወያኔ የሚመለመል ወታደር አጣ! – ዳግማዊ አቤ ጉበኛ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

* በስደት የግፉአኑን መከራ ለመቅረፍ ምን እየሰራን ነው ? * የውዴታ ግዴታ የለብንምን? ሜሮንና አስቴር … ያን ሰሞን አርቲስት ሜሮን ጌትነት ” አትሂድ ” ባለችው የተዋጣለት ግጥሟ ታሸበሽብ ታረግድለት የነበረውን የኢህአዴግ አመራርና ስርአቱን በሰላ ብዕሯ መሸነቋቆጧ ከጫፍ እስከ ጫፍ የሃበሻ መነጋገሪያ ሆኖ ከርሟል ። የሜሮን ፋና ወጊ ፣ በጥበብ የተከሸነ ፣ ነፍስ አሽር ግጥም በድምጽ […]

The post የማለዳ ወግ… አርቲስት ሜሮንና አስቴር ተናገሩ ፣ እኛስ ! – ነቢዩ ሲራክ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በአምዶም ገብረስላሴ) በ2007 ዓ/ም የሚካሄድ ምርጫ ኣስፈፃሚ ምልሻዎች በመላ ትግራይ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል። የህወሓት ኣባላት ብቻ የሚመለመሉበት የትግራይ ምልሻ ምርጫው ከ99.6% ወደ 100 % ከፍ ላማድረግ የሚረዱ ተኳሽ ሚልሻዎች ከፍተኛ የተኩስ ልምምድ እያደረጉ ይገኛሉ። ስልጠናው ከኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት በሗላ በዓይነቱ ለየት ያለና በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የህወሓት ኣባላት ብቻ ምልሻዎች የተክስ ልምምድ በማካሄድ ላይ ይገኛሉ። ህወሓት ምርጫው […]

The post ግድያ… በትግራይ! appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ተቃዋሚ ሃይሎች ከበፊቱ በተሻለ ሁኔታ ሰብረው በመግባት ስርአቱን ማፍረስ ያለባቸው ወቅት ነው:: ኢትዮጵያ ውስጥ የተከሰተውን የፖለቲካ የምጣኔ ሃብት እና የማሕበራዊ ቀውስ እና ውጥረት ተከትሎ የባለስልጣናት አረመረጋጋት ታክሎበት በገዢው መደብ የተዋቀረው የደሕንነት ተቋም መናጋቱን ውስጥ አዋቂ ምንጮች ለምንሊክ ሳልሳዊ የላኩት መረጃ ጠቁሟል::እንደውስጥ አዋቂ ምንጮች ዘገባ ከሆነ የደህንነት አባላቱ ቡድን እና ብሄር በመለየት በሃላፊዎቻቸው ላይ ያላቸውን ጥላቻ […]

The post የኢሕአዴግ የደህንነት መዋቅር መናጋቱን ምንጮች ጠቆሙ:: appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

Hiber Radio: የአፋር ነፃ አውጭ ግንባር ማስጠንቀቂያ… የኤርትራና የኢትዮጵያ ተቃዋሚዎች በአስመራና በአዲስ አበባ… አንድነትና መኢአድ ምርጫ ቦርድን መክሰሳቸው… ኢሳያስ አንድ የሱዳን ጀነራል ኢትዮጵያን አጥፋ ብሎኝ ነበር ስለማለታቸው… ሌሎችም   የህብር ሬዲዮ ጥር 10 ቀን 2007 ፕሮግራም ለክርስትና ዕምነት ተከታዮች እንኳን ለጥምቀት በዓል አደረሳችሁ <…ለሶስተኛ ጊዜ ጉባኤ አንጠራም ምርጫ ቦርድ ህገወጥ ተግባር እየፈፀመ ነው መኢአድ ላይ […]

The post Hiber Radio: የአፋር ነፃ አውጭ ግንባር ማስጠንቀቂያ… የኤርትራና የኢትዮጵያ ተቃዋሚዎች በአስመራና በአዲስ አበባ… አንድነትና መኢአድ ምርጫ ቦርድን መክሰሳቸው appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ሉባልታዊና ሐሜተኛ ማህበረሰብ የጥርጣሬና የሟርት ዘመን ምልኪዎች – ህዝብን ማታለል ክፉ እርግማን ነው፡፡‪  ‬ፍላጐታችንን ያከበሩ በመምሰል ፍላጐታቸውን የሚያሟሉ ሰዎች አደገኞች ናቸው፡፡ ፀሐይ የሚሞቅ ውሻ ሁሉ ሞኝ አይደለም፡፡  

The post ምንሊክ ሳልሳዊ የሳምንቱ መልዕክት appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በውስጥ መስመር ህወሃቶች የሚያሰሙኝን ድንፋታ ወድጎን ልተወውና ፕሮፈሰር ቆንስጣንጢኖስ በስም ማጥፋት እንደሚከሱኝ ተደጋጋሚ መልእክቶች እየደረሱኝ ነው። ህወሃቶች አለምን በጠባቡ አእምሯቸው እየቃኙ በየሄዱበት ሁሉ የሃሰት ክስ የሚያዳምጥ ፍርድ ቤት ያለ ይመስላቸዋል። ለማንኛውም ከፕሮፌሰሩ ብቻ ሳይሆን እዚህ አሜሪካን አገር ለፕሮፌሰርነት ካበቃቸው የዲግሪ ወፍጮ ቤት የፍርድ ቤት ጥሪ ከደረሰኝ በደስታ እንደ ምቀርብ ላረጋግጥ እወዳለሁ። ለክሱ ተጨማሪ ወረጃ ካስፈለገ […]

The post አበበ ገላው ከፕሮፈሰር ቆንስጣንጢኖስ የሃሰት የዲግሪ ባለቤት ጋር ያደረገው አጠር ያለ ውይይት appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ከአንድነት ጋር የሚሟገቱትን አካላት ባፈላልግ በድብቅ ከተነሳው ”የቃለ ማህላ” ፎቶግራፋቸው ውጪ ላገኛቸው አልተቻለኝም ነበር። ዛሬ በኢቲቪ መስኮት ግን በአቶ በላይ የሚመራው አንድነት ሀገወጥ ነው ሲሉ አፋቸውን ሞልተው…(አፋቸውን ሞለተው ለማለት እንኳ አያስደፍርም…) ብቻ ግን የሞሉትን ሞልተው ሲናገሩ አይቻቸዋለሁ። እንዲህ ያልኩት ከመሬት ተነስቼ አይደለም፤ ቪዲዮውን ጠቅ አድርጋችሁ ስትመለከቱት አቶ ትግስቱም ሆኑ ጎረምሳው ጸሃፊያቸው የሚናገሩት የራሳቸውን ሳይሆን እነደ […]

The post ፈልጌ አስፈልጌ ያን ሰሞን አጣኋት… አቤ ቶኮቻው appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

(ከኢየሩሳሌም አርአያ) ልኡል ገ/ማርያም የተባለ የሕወሐት አባልና ዳኛ በከፍተኛ ወጪ በመንግስት እየታከመ መሆኑ ታውቋል። በዶ/ር ታዬ ወ/ሰማያት፣ በቅንጅት አመራሮችና በሌሎች ጉዳዮች ዙሪያ እድሜ ልክና ሞት የፈረደ ነው። ዙቤር የተባለ ሃብታም የገዛ ጓደኛውን በውሻ እያስነከሰ በጥይት ደብድቦ ከገደለው በኋላ ጉዳዩ የቀረበው ልዑል ዘንድ ነበር። የፈርደበት 6 አመት በማለት ሲሆን ከፍተኛ ገንዘብ ተቀብሎ ይህን ፍርድ ተብዬ እንዳስተላለፈ […]

The post መንግስት የሕወሓት አባሉን ዳኛ ልኡል ገ/ማርያም በከፍተኛ ወጪ እያሳከመ ነው – ከኢየሩሳሌም አርአያ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በአሁኑ ጊዜ የኖርዌይ ዜግነት ያላቸው ቀድሞ የጋምቤላ ፕሬዚዳንት የነበሩት አቶ ኦኮሎ አኳይ ላይ ተሰምተው የነበሩ የዓቃቤ ሕግ ምስክሮች ቃል ሳይቀረፅ በመቅረቱ፣ ከሳሽ የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ በድጋሚ እንዲያሰማ ታዘዘ፡፡ ጉዳዩን እየመረመረው የሚገኘው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት የክስ መዝገቡን ለጥር 7 ቀን 2007 ዓ.ም. ቀጥሮ የነበረው፣ ከሳሽ ዓቃቤ ሕግ በአቶ ኦኬሎ፣ የደቡብ ሱዳን ዜግነት […]

The post ዓቃቤ ሕግ በቀድሞ የጋምቤላ ፕሬዚዳንት ላይ በድጋሚ ምስክሮቹን ሊያሰማ ነው appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ስሜነህ ታዘበው/ ከአዲስ አበባ የ2007 ምርጫ ሊደረግ የቀረው ሶስት ወራት አካባቢ ብቻ ነው። ምርጫ ቦርድ ባወጣው ሰለዴ መሰረት የታዛቢ ምርጫዎችን ያደረግ ሲሆን፣ ለተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶችም የምርጫ ምልክታቸውን ሰጥቷል። የዲሞክራሲ ተቋማት ገለልተኛ ባልሆኑበት ሁኔታ ምርጫዉን መሳተፍ የማይታሰብ ነው የሚል አቋም በሊቀመንበሩ ኢንጂነር ይልቃል ጌትነትና ሌሎች የአመራር አባላት ሲያንጸባርቅ የነበረው የሰማያዊ ፓርቲ፣ የዣንጥላ ምልክት የተሰጠው ሲሆን፣ በተለያዩ ወረዳዎችም […]

The post የሰማያዊ ፓርቲ ለ2007 ምርጫ ተወዳዳሪዎች እያስመዘገብ ነው ! – ስሜነህ ታዘበው appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ቅዳሜ ጥር 9/2007 አዲስ አበባ ዛሬ ሌሊት በትግሉ መፈክሮች አሸብርቃ አደረች! ተቃውሞውን እና ለትግሉ ያለውን ቁርጠኝነት በተለያዩ መንገዶች ሲገልፅ የቆየው ሙስሊሙ ማህበረሰብ አሁንም በተለያዩ መንገዶች ተቃውሞውን እየገለፀ ይገኛል። የግራፊቲ መፈክሮቹ በቦሌ፣ በጀርመን አደባባይ፣ በመካኒሳ፣ በቺቺኒያ፣ በአየር ጤና፣ በጦር ሀይሎች በሚገኘው መጅሊስ ቢሮ አካባቢ፣ በላንቻና በጎተራ፣ እንዲሁም በሌሎች ሰፈሮች ተፅፈው ያደሩ ሲሆን የአካባቢው ጸጥታ ኃይሎችም በሁኔታው […]

The post አዲስ አበባ በሌሊት በግራፊቲ ጽህፈት አሸብርቃ አደረች!!! appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.