የጉራጌ ካድሬዎች አንገታቸውን ያስደፋ ክስተት
‹‹ያለ ኢኮኖሚ የበላይነት የፖለቲካ የበላይነት አይመጣም›› የሚለው የህውሃት ኢህአዲግ ፖለቲካ ኢኮኖሚውን ከመቆጣጠር ባለፈ ደጋፊዎቹን በኢኮኖሚ በማብቃትና በተጠቃሚነታቸውም ፖለቲካውን በመጠበቅ የበረኛነት ሚና እንዲጫወቱ በ97 ምርጫ ማግስት ከተወሰዱትርካሽ እርምጃዎች አንዱ በግምታዊ አቀማመጥ…
‹‹ያለ ኢኮኖሚ የበላይነት የፖለቲካ የበላይነት አይመጣም›› የሚለው የህውሃት ኢህአዲግ ፖለቲካ ኢኮኖሚውን ከመቆጣጠር ባለፈ ደጋፊዎቹን በኢኮኖሚ በማብቃትና በተጠቃሚነታቸውም ፖለቲካውን በመጠበቅ የበረኛነት ሚና እንዲጫወቱ በ97 ምርጫ ማግስት ከተወሰዱትርካሽ እርምጃዎች አንዱ በግምታዊ አቀማመጥ…
እንግዲያውስ ስትሰሙ እንዳትደነግጡ . . . . ረጋ ብላቹ አንብቡት፡፡ Ndrangheta syndicate ይባላል፡፡ ዋና መቀመጫውን በጣልያኗ ካላበሪያ ከተማ ያደረገው ይህ ግሩፕ እንደ ኤ .አ በ1960 ዓ . ም የተመሰረተ ሲሆን…
የካቲት ፲፱(አስራ ዘጠኝ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በመንግስት የመገናኛ ብዙሃን ውስጥ ተቀጥረው የሚሰሩ ጋዜጠኞች አብዛኞቹ የኢህአዴግ አባላት መሆናቸውን ኢሳት በደረሰው የአባላት ስም ዝርዝርና የስራ ድርሻ ሰነድ ለማረጋገጥ ችሎአል።…
ከአንድ ሰአት በላይ የፈጀውን ጥናታዊ ጵሁፍህን ሰማሁት። ሰምቼ ስጨርስ ደነገጥኩ። ከራሴም ጋር ለሰአታት ሙግት ገጠምኩ ። ኢህአዴግን ለቅቄ የወጣሁት ልቤ የፈቀደውን በነጳነት ለመናገር ነውና የማውቀውን እና የሚሰማኝን መናገር እንዳለብኝ ተሰማኝ…
በደቡብ ክልል ወላይታ ዞን 30 የሰማያዊ ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች መታሰራቸውን የዞኑ የፓርቲው አስተባባሪዎች ለነገረ ኢትዮጵያ አስታወቁ፡፡ ከዞኑ አስተባባሪዎች መካከል አቶ ታደመ ፍቃዱ እና ፓርቲውን በመወከል ለተወካዮች ምክር ቤት እጩ ተወዳዳሪ…
እንደሚታወቀው የኢህአዴግ አገዛዝ ከጊዜ ወደ ጊዜ ጸረ ዲሞክራሲ አካሄዱ እየባሰበት የመጣና መሠረታዊ መብቶችን ሙሉ በሙሉ ሊባል በሚችል መልኩ ማፈኑን አጠናክሮ ቀጥሎበታል፡፡ በቅርቡ በአንድነትና በመኢአድ ፓርቲ ላይ አገዛዙ በሚያዝዛቸው የተቋማት ኃላፊዎች…
“Ethiopia steams ahead with vision for a modern national rail network “ ሲሉ ዶ/ር ቴድሮስ ጦምረዋል። እኝህ ሰው ምን ያህል በሶሻል ሜዲያ የሚሰጣቸው አስተያየት እንደሚከታተሉ አላወቅም። ለምን ትንሽ ጊዜ ወስደው…
መንግስት ህገ መንግስታዊ መብቶቻችንን በመጣስ ላለፉት ሶስት ዓመታት ከፍተኛ በደል ሲፈጽምብን ቆይቷል። እኛም እንደህዝብ ድምጻችንን አዋህደን እና በአንድነት ቆመን ሰላማዊ ትግል ስናካሂድ ቆይተናል። ትግላችን እስካሁን አንድም ከሰላማዊነት መርህ ዝንፍ ሳይል…
ነገረ ኢትዮጵያ የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር ምርጫ ቦርድ የአባል ፓርቲዎችን ዕጩዎች ያለ አግባብ በመሰረዙና እስከዛሬ ድረስ ዕጩዎቻቸው በዝርዝር ባለማሳወቁ ምክንያት ለየካቲት 22/2007 ዓ.ም በ15 ከተሞች ሊያደርገው የነበረውን ሰላማዊ ሰልፍ ላልተወሰነ ጊዜ…
የዚህች ሀገር ባለቤቶች ሁላችንም ካልሆንን በቀር በተናጠል ማንም ባለ ግዛት ሊሆን አይችልም፡፡ ሉሲ አማራ ትሁን ኦሮሞ፣ አፋር ትሁን ሶማሌ፣ ጉሙዝ ትሆን ትግሬ፣ ወላይታ ትሁን ጋሞ የሚያውቅ የለም፡፡ በአኩስምና አካባቢው በተገኙ…
‹‹ቁጥራቸው ያልታወቀ ሰዎች ሲሞቱ በርካቶች የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል›› የታቦር ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች ‹‹አንድ ሕፃን ልጅ ብቻ ሕይወቱ አልፏል›› የሐዋሳ ከተማ ፖሊስ ምክንያቱ በውል ያልታወቀው የካቲት 14 ቀን 2007 ዓ.ም. ከምሽቱ…
በቢሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ እየተዘረፈ ነው – ሚኒስትሩ * ከ30 እስከ 40% የግንባታ ወጭ ይዘረፋል!! የኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪ ልማት ሚኒስትሩ አቶ መኩሪያ ሃይሌ ከስነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሺን አጣሪ ቡድን ጋር…
ነገረ ኢትዮጵያ በሽብርተኝነት ተጠርጥረው ማዕከላዊ ፌደራል ወንጀል ምርመራ የሚገኙት የሦስት ተቃዋሚ ፓርቲዎች የቀጠና/ዞን አመራሮች ለ16 ተከታታይ ቀናት በጨለማ ክፍል መታሰራቸውን ለፍርድ ቤት አስታወቁ፡፡ ዛሬ የካቲት 17 ቀን 2007 ዓ.ም በፌደራሉ…
The post የተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራሮች በጨለማ ቤት መታሰራቸውን አስታወቁ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ነገረ ኢትዮጵያ ሰማያዊ ፓርቲ በትግራይ ክልል ለክልልና ተወካዮች ምክር ቤቶች ለምርጫ ያቀረባቸው እጩዎች በምርጫ ቦርድ መታገዳቸውን በመቀሌ ከተማ ለክልል ም/ቤት ሰማያዊን ወክለው እጩ ሆነው የቀረቡት አቶ አስገደ ገ/ስላሴ ለነገረ ኢትዮጵያ…
The post አስገደ ገ/ስላሴን ጨምሮ በትግራይ የሰማያዊ እጩዎች ታገዱ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
የጎረቤት ኬንያ ዳኛ ለኬንያ መንግሥት አስፈጻሚው ክፍል ልኩን ነገረው፤ ሕገ መንግሥቱን በመርፌ አስተኝተህ ሕገ መንግሥቱን የሚጻረር ሕግ ለማውጣት አትችልም፤ ስለዚህም የሰነዘርኸውን የጉልበት ሕግ አንሣ፤ አለው፤ ዳኛ አይጥፋ! ሌላ ቢቀር ከጎረቤት…
The post ኢትዮጵያ ውስጥ ዳኛ ቢኖር – ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
የኰሚኒኬሽን ምክትል ሃላፊ የሆነው ሽመልስ ከማል ባለፈው ሳምንት አሜሪካ መግባቱን ምንጮች አስታወቁ። ከሬድዋን ሁሴን ጋር የከረረ ፀብና አለመግባባት ውስጥ የገባው ሽመልስ ለረጅም ሳምንት ከስራ ገበታው ርቆ መቆየቱን ያስታወሱት ምንጮቹ አሜሪካ…
The post ሽመልስ ከማል አሜሪካ ጥገኝነት ሊጠይቁ ነው ? – አርአያ ተስፋማሪያም appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ከ2006 እስከ 2009 ዓ.ም የሕዝብ ቁጥር ትንበያዎቹ በክልልና ወረዳዎች ደረጃ በማዕከላዊ ስታትስቲክስ ድርጅት የተዘጋጀውን (Population projection of Ethiopia for all Regions at Werreda Level from 2014-2017) በጥልቀት ሲመረመር በተለይ የዓማራውን…
The post አማራውና “የብሔራዊ” ሕዝብ ቆጠራውና ትንበያ ትርኢት – ለምን የአዲስ አበባ ሕዝብ ቁጥር ተቀነሰ? appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
የኰሚኒኬሽን ምክትል ሃላፊ የሆነው ሽመልስ ከማል ባለፈው ሳምንት አሜሪካ መግባቱን ምንጮች አስታወቁ። ከሬድዋን ሁሴን ጋር የከረረ ፀብና አለመግባባት ውስጥ የገባው ሽመልስ ለረጅም ሳምንት ከስራ ገበታው ርቆ መቆየቱን ያስታወሱት ምንጮቹ አሜሪካ…
The post ከሬድዋን ሁሴን ጋር የከረረ ፀብ ውስጥ የነበረው ሽመልስ ከማል አሜሪካ ገባአርአያ ተስፋማሪያም – appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ትላንትና ማታ ለአዋሳ ከተማ ነዋሪዋች ከባድ ቀን ነበረ። ከባድ ብቻ ሳይሆን አስደንጋጥም ነበረ። በአዋሳ ከተማ አዲስ ከተማ ተብሎ የሚጠራው ቦታ የገበያ ማእከሉ ከፍተኛ ንብረት እና በሰው ህይወት ጉዳት ያስከተለ የእሳት…
The post አቃጠሉት አሉ!!! -ከ-ከተማ ዋቅጅራ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
በመጭው ግንቦት የሚካሄደው ኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምርጫ፤ የመራጮች ምዝገባ ትናንት ተጠናቅቋል። የተፎካካሪ ፓርቲዎች የምረጡኝ ዘመቻ ዛሬ ተጀምሯል። በዚህ ምርጫ ላይ ከሚሣተፉ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎችና ዕጩዎች መካከል የሰማያዊ ፓርቲ…
The post የሰማያዊ ፓርቲ መሪ ከምርጫው ፉክክር እንዴት ተሠረዙ? “ዕጣ አልወጣላቸውም!” appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
እንደምታውቁት የኢቲዮጰያ ቴሌቪዥን እና ራዲዮ ድርጅት የአድማጭ ተመልካቹን ፍላጎት ለማርካት ዘወትር የተለያዩ ድራማዎችንና አዝናኝ ፕሮግራሞችን እያቀረበ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡ ከሠሞኑም የዳና ድራማ በቴሌቪዥን ጣቢያችን እንዳይተላለፍ መደረጉን ተከትሎ (በሜሮን ጌትነት የተነሣ ነው)…
The post ዳና ድራማ በመታገዱ ለተከፋችሁ የድራማ አፍቃሪዎች በሙሉ -ከኢቲቪ የተላለፈ መልዕክት appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
በአዲስ አበባ በ10ሩም ክፈለ ከተሞች ለከተማው ነዋሪ የታክሲ አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ የታክሲ ባለንብረቶች እንደገለጹት ከሆነ በዛሬው እለት ታፔላ ለማሳደስ እና አዲስ ታፔላ ለማውጣት ወደመንገድ ትራንስፖርት ባለስልጣና ያቀኑት የታክሲ ባለንብረቶች እና…
The post የአዲስ አበባ የታክሲ ባለንብረቶች ቦንድ ካልገዛችሁ ታፔላ መውሰድ አትችሉም መባላቸውን ገለጹ። appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
በሀዋሳ ከተማ አዲስ ከተማ ተብሎ በሚጠራው ሰፈር የተከሰተው ድንገተኛ የእሳት አደጋ በጣም በዙ ሰው ህወታቸው ሳያጡ እንዳልቀሩ የደረሰን መረጃ ጠቅሷል ቪዲዮ ለመመልከት ሊንኩን የጫኑ
The post ሰበር ዜና – አዋሳ ከተማ በእሳት ጋየች በሚልየን የሚቆጠር ንብረት ወድማል appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
እሊና ቢሶቹ የ.ህ.ወ.ሃ.ት መሪዎች ለመከላከያ ምስክርነት ተጠርተው ሁለት ጊዜ በኢምቢተኝነት ሲቀሩ ለሶስተኛ ጊዜ በፖሊስ ተይዘው እንዲቀርቡ መቐለ የሚገኝ አንድ የወረዳ ፍርድቤት ዳኛ አዘዙ:: በከሳሽ ብስራት አማረ በተከሳሽ ኣስገደ ገ/ስላሴ የነበረ ክርክር መቋጫ ለማግኘት አቶ…
The post የ.ህ.ወ.ሃ.ት መሪዎች ለመከላከያ ምስክርነት ተጠርተው ባለመቅረባቸው በፖሊስ ተይዘው እንዲቀርቡ ተባለ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ክንፉ አሰፋ ወቅታዊው የቴሌቭዥናችን አዝማች፤ .. ሰማንያ አንድ ዜሮዜሮ- ኤ ብለሽ መላዕክት ከላልሽ፣ አባይን ገድበሽ ሽልማት በሽበሽ። …. 8100 …. 8100 …. 8100-A A A የምትለው ዜማ በብዛት ትለቀቃለች። ኮሜዲያን…
The post “ሰማንያ አንድ ዜሮዜሮ – ኤ” (ክንፉ አሰፋ) appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
የአክሰስ ሪል ስቴት አክሲዮን ማኅበር መሥራችና የቦርድ ሊቀመንበር አቶ ኤሚርያስ አመልጋ፣ ወደ አገር ቤት ተመልሰው እንዲመጡ በሕግ ያለመጠየቅ ጥበቃ በማግኘታቸው ምክንያት፣ ባለፈው ሐሙስ አዲስ አበባ ገቡ፡፡ ላለፉት ሁለት ዓመታት ከነበሩበት…
The post ‹‹ተመልሼ የመጣሁት ለደንበኞች በሙሉ ቤቶቻቸውን ሠርቼ ለማስረከብ ነው›› አቶ ኤርሚያስ አመልጋ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ዶ/ር ጫኔ ከበደ መስከረም 26 ቀን 2006 ዓ.ም. ከተካሄደው የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) ጠቅላላ ጉባዔን በኋላ የፓርቲው ፕሬዚዳንትነትን ከአቶ ሙሼ ሰሙ ተረክበው ፓርቲውን እያስተዳደሩ ይገኛሉ፡፡ ከአስመራ ዩኒቨርሲቲ በሒሳብ የመጀመርያ ዲግሪያቸውን…
The post ‹‹ኢዴፓ ሁለተኛ ዋና ፓርቲ ሆኖ የመጓዝ ዕድሉ የሰፋ ነው›› ዶ/ር ጫኔ ከበደ፣ የኢዴፓ ፕሬዚዳንት appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
አቶ ምርቱ ጉታ ዋቅጅራ የአንድነት ፓርቲ የምስራቅ ቀጠና አደራጅ ነበሩ። የአዳማ ናዝሬት አንድነት ሊቀመንበርም ሆነው ሰርቷል። አቶ ተስፋዬ ዋቅቶላ የአዳማ አንድነት የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ሃላፊ ነበሩ። ገዢው ፓርቲ ሕወሃት ፣…
The post «አፋን ኦሮሞ ስለማትናገሩ በኦሮሚያ መወዳደር አትችሉም» – ምርጫ ቦርድ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ዘ ሄግ ኔዘርላንድስ የሚገኘው ዓለም አቀፍ የጦር ወንጀል ተመልካች ፍርድ ቤት የአፍሪቃ ህብረት አባል ሀገራት መሪዎች በአዲስ አበባ ባለፈው ሰኞ ጉባኤአቸውን ባጠናቀቀበት ጊዜ የሰነዘሩበትን ወቀሳ ውድቅ አደረገ። ፍርድ ቤቱ ከትናንት…
The post ዓለም አቀፍ የጦር ወንጀል ተመልካች ፍርድ ቤት ጠ/ሚ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝን ወቀሰ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
‹‹ምርጫ በህዝብ ፍላጎት ሳይሆን በሎተሪ ሆኗል›› ኢ/ር ይልቃል ጌትነት አዲስ አበባ ከተማ ወረዳ 5 ለመጭው ምርጫ ለተወካዮች ምክር ቤት ሰማያዊ ፓርቲን ወክለው ሊቀርቡ የነበሩት የፓርቲው ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል ጌትነት ‹‹ከቀረቡት…
The post ሰበር ዜና – የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር በዕጩነት እንዳይቀርቡ ተደረገ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
በቅርቡ የህወሃት ኣርባኛ ዓመት ለየት ባለ መንገድ መከበሩ ገርሞኛል። በየዓመቱ እንደሚከበር ሁላችን እናውቃለን። ይሁን እንጂ የዓርባኛ ዓመቱ በዓል እንዲህ ለምን እንደተወራለት ለምን የሌላ ኣገር መሪ ሳይቀር እንደተጋበዘበት ኣልገባኝም። ብዙ ጊዜ…
The post ህወሃት ምንድን ነው? – ገለታው ዘለቀ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
‹‹የተባለው ሁሉ ሐሰትና ምንም የጠፋ ነገር የለም›› የቤተ ክርስቲያኗ አስተዳዳሪ -‹‹ከመንግሥትና ከሀገረ ስብከቱ አጣሪ ኮሚቴ ተሰይሞ እየተመረመረ ነው›› የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽሕፈት ቤት ለርዕሰ አድባራት እንጦጦ መንበረ ፀሐይ ቅድስት…
The post በእንጦጦ ማርያም ሙዚየም የወርቅ መስቀሎች ጠፍተዋል መባሉ ተቃውሞ አስነሳ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ዛሬ ከላስቬጋስ አልፎ በመላው አለም ተደማጭ የሆነው የህብር ሬዲዮ፤ 5ተኛ ዓመቱን ምክንያት በማድረግ በመጭው ረቡዕ ፊብርዋሪ 25ቀን2015 በቬጋስ ጎልድ ኮስት ሆቴል ያቀደውን ታላቅ ስብሰባ ሆቴሉ ረቡዕ ማካሄድ አይቻልም ብሎ በመሰረዙ፤…
The post በቬጋስ የህብር ሬዲዮን 5ተኛ ዓመት ታላቅ ሕዝባዊ ስብሰባጎልድኮስት ሆቴል እንዲካሔድ ባለመፈቀዱ ወደ ሐምተን ኢን ሆቴል እንዲዛዋወር ተደረገ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ካቲት ፲፫ (አስራ ሦስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም የክልሉ አሰተዳደር እና ፀጥታ ቢሮ መረጃ እንደሚያሳየው በክልሉ በሚካሄደው ትጥቅ የማስፈታት ሂደት በሰሜን ጎንደርና በምእራብ ጎጃም ዞኖች ብቻ 2 ሚሊዮን 13 ሺ 497…
The post የአማራ ክልል ነዋሪዎችን ትጥቅ የማስፈታቱ ሂደት እንደቀጠለ ነው appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ምንሊክ ሳልሳዊ በምእራብ ኢትዮጵያ በቤንሻንጉል ክልል ደቡባዊ አቅጣጫ ቶንጎ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ በታጣቂ ሃይሎች እና በወያኔ ወታደሮች መካከል ለሊቱን ከባድ ውጊያ መደረጉን ለታጣቂ ሃይሎቹ ቅርብ ነን ያሉ ምንጮች ከማላካል አስታውቀዋል::…
The post በምእራብ ኢትዮጵያ ቶንጎ አከባቢ ከባድ ውጊያ ተካሄደ:: appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ነገረ ኢትዮጵያ • ‹‹ለሚደርስብን አደጋ ተጠያቂው የአቶ ትግስቱ ቡድን ነው›› የትግስቱ አወሉ ተወካዮች ከገዥው ፓርቲ የደህንነት ኃይሎች ጋር በመሆን በቀድሞው የአንድነት አባላት ላይ በሚያደርጉት ጫና ምክንያት የቀድሞ የአንድነት አባላት ቀያቸውን…
The post የትግስቱ ‹‹ቡድን›› ከደህንነቶች ጋር ሆኖ በሚያደርሰው ጫና የቀድሞ የአንድነት አባላት ቀያቸውን ጥለው እየተሰደዱ ነው ተባለ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
እሁድ እለተ ሰንበት ቀን ነበር። አምላካቸዉንና ፈጣሪያቸዉን ሊያመሰግኑ ምእመናን የቤተ ክርስቲያኒቱን አዳራሽ አጣበዉታል። በአዳራሹ የነበረዉ ምእመን ፊቱን ወደ መንበረ ታቦቱ አዙሯል። በመንበረ ታቦቱ በቀኝና በግራ በኩል ነጭ የለበሱ ዲያቆናት ቆመዋል።…
The post ሊቀ ጳጳስ ኦስካር ለፍትህ የቆሙ ጳጳስ – ግርማ ካሳ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ትላንት መቀሌ ከተማ በሚገኘው ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ተማሪውን ያለፍላጎቱ በማስገደድ እንዲሰለፍ በተሰጠው መመርያ መሰረት ሁሉም የተሰጠውን ችቦ በመያዝ ቀኑን ሁሉ ከትምህርት ገበታቸው ላይ ተስታጉለው ዛሬን ጨምሮ ለሁለት ቀናት ያለፍላጎታቸው በማስገደድ በሚደረገው…
The post መቀሌ ከተማ በሚገኘው ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ተማሪውን ያለፍላጎቱ እንዲሰለፍ ተገደዋል። appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ኢሳት ዜና ግምገማው የተካሄደው እንደተለመደው ባለስልጧናቱ በየተራ አስቀድመው ችግራቸውን እንዲናገሩ በማድረግና የራሱን ችግር በተናገረው አመራር ላይ ሌሎቹ ያላቸውን ተጨማሪ ትችት እንዲያቀርቡ በማድረግ ነው። በአቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ መሪነት በተካሄደው በዚህ ግምገማ…
The post የኢህአዴግ ከፍተኛ ባለስልጣናት በቤተመንግስት ተገመገሙ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ኢትዮጵያውያን በታሪክ በተለያዩ ዘመኖች ከውጭ ወራሪዎች ጋር ተፋልመዋል። ሁሉም የውጭ ወራሪዎች ዘለቄታዊ ግባቸው ተመሣሣይ ነበር፦ ኢትዮጵያን ቅኝ ግዛታቸው አድርገው ሕዝቧን በባርነት ቀንበር ሥር መግዛት። በዚህ ረገድ አረቦች ከ፰ኛው (ስምንተኛው) መቶ…
The post ለመሆኑ ለወደፊቱ የየካቲት ፲፪ ቀን ፲፱፻፳፱ ዓ.ም. ሠማዕታትን የሚዘክር ተተኪትውልድ ይኖረን ይሆን? appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ሳውዲ አረቢያ ቢሻ እየተባለ የሚጠራ አነስተኛ ከተማ ውስጥ አንዲት ኢትዮጵያዊት የቤት ሰራተኛ በሳውዲያዊ አሰሪዋ ከተተኮሰባት ጥይት ከሞት መትረፏን ምንጮች አረጋገጡ። በዚህች ኢትዮጵያዊት ላይ ስለደረሰው የነፍስ ማጥፋት ጥቃት በኢህአዴግ ተመልምለው የተሰየሙት…
The post በሳውዲ የኢትዮጵያዊቷ የደመወዝ ጥያቄ ሽጉጥ አስመዘዘ «የኢህአዴግ ዲፕሎማቶች መረጃ የላቸውም » appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
በዘመነ አፄ ልብነድንግል ጦርነት በመጥፋቱ ንጉሱ ጦርነት አውርድ ተብሎ በየቤተክርስቲያኑ ፀሎት እንዲደረግ ትዕዛዝ አውርዶ ነበር እየተባለ በአፈ ታሪከ ይነገርለታል፤ 24 ዓመት የሞላው የህወሀት/ኢህአዴግ ስርዓትም ጦርነት አውርድ፣ መዓት አውርድ እያለ እንደሚገኝ…
The post መዓት አውርድ! – አስራት አብርሃም appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ሦስቱ ጋዜጠኞችና ስድስቱ ጦማሪያን ዛሬ በልደታ ፍርድ ቤት 19ኛ ምድብ ችሎት ቀርበው የእምነት ክህደት ቃላቸውን የሰጡ ሲሆን ሁሉም በተከሰሱባቸው ክሶች ጥፋተኞች አይደለንም ሲሉ ለፍርድ ቤቱ ተናግረዋል፡፡ ፍ/ቤቱም የተከሳሾችን የእምነት ክህደት…
The post ሰበር ዜና – ጋዜጠኞቹና ጦማርያኑ ጥፋተኛ አይደለንም ሲሉ የዕምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጡ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር • ‹‹አባላቶቻችን በትግስቱ ደጋፊዎች የእጅ ጽሁፍ በሚቀርብ አቤቱታ በቀጥታ እየተሰረዙ ነው›› ሰማያዊ ፓርቲ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ያስመዘገባቸው ዕጩዎች በትግስቱ አወሉ ደጋፊዎች የእጅ ጽሁፍ በሚያቀርቡት አቤቱታ ምርጫ ቦርድ…
The post ምርጫ ቦርድ የሰማያዊ ፓርቲ ዕጩዎችን መሰረዙን ቀጥሏል appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
የማነ ናግሽ የአገር መከላከያ ሠራዊት ብሔራዊ ተዋጽኦ የጠበቀና የተመጣጠነ መሆን ያለበት ቢሆንም እንደ የተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫ የሚከፋፈል እንዳልሆነ፣ የጦር ኃይሎች ጠቅላላ ኤታ ማዦር ሹም ጄኔራል ሳሞራ የኑስ ተናገሩ፡፡ በአማራ…
The post ‹‹የአገር መከላከያ ሠራዊት ተዋጽኦ እንደ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫ የሚከፋፈል አይደለም›› ጄኔራል ሳሞራ የኑስ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ከሰማያዊ ፓርቲ ጋር ለመዋሀድ የሚያስችለውን ቅድመ ስምምነት ማድረጉንና በአንድ የምርጫ ምልክት ለመወዳደር መወሰኑን ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማስታወቁን የገለጸው የኦሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ኅብረት (ኦሕዴኅ)፣ ከቦርዱ ጋር መግባባት ባለመቻሉ ውዝግብ ተፈጥሯል፡፡ ኦሕዴኅ…
The post በሰማያዊ ፓርቲ ምልክት መወዳደር አለብኝ የሚለው ፓርቲ ከምርጫ ቦርድ ጋር ተወዛገበ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ማክሰኞ የካቲት ፲፩ ቀን ፪ሺህ፯ ዓ.ም. ቅፅ ፫ ፣ ቁጥር ፲፩ የትግሬ ወያኔ በኃሣብ፣ በዕቅድ እና በተግባር ፀረ-ዐማራ፣ ፀረ-ኢትዮጵያ እና ፀረ-ኢትዮጵያዊ የሆነ ድርጅት መሆኑን ከተፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ ያረጋገጠው ሃቅ ነው።…
The post ምን እየጠበቅን ነው? «የትግራይ ሪፑብሊክ ድንበር አል-ወሃ ድረስ ነው» -ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
የ9ኙ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ትብብር ‹‹ነጻነት ለፍትሃዊ ምርጫ›› በሚል መርህ የሁለተኛ ዙር የሠላማዊ ትግል ጥሪውን ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች አስተላለፈ፡፡ ትብብሩ የካቲት 15 ቀን 2007 ዓ.ም በተመሳሳይ ሰዓት በ15 ከተሞች ሊያደርገው አቅዶት…
The post የዘጠኙ ፓርቲዎች ትብብር ለየካቲት 22 2007 ታላቅ ህዝባዊ ሰልፍ ጠራ:: appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
አራት ክልላዊ ድርጅቶችን ያቀፈው የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራስያዊ አንድነት መድረክ በምን መልክ በምርጫው እንደሚሳተፍና ስለዝግጅቶቹ እንዲሁም ስለሚወዳደርባቸው ነጥቦች እንዲያብራሩልን የድርጅቱ ፕረዚዳንት ፕሮፊሰር በየነ ፄጥሮስን ጋብዘናል። በኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጭ የሚካሄድበት ጊዜ ሶስት ወራት…
The post መድረክ በምርጫ ካሸነፈ የብሄራዊ አንድነት መንግስት እንደሚመሰርት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ተናገሩ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.
ኢትዮጵያን ከ”አይ ኤስ ኤስ” እና ”ግልገሎቹ” ለማዳን መፍትሄው ምንድነው? (የጉዳያችን ልዩ ማስታወሻ) ‘አይ ኤስ ኤስ’ ባለፈው ዓመት ያወጣው አዲሱ ካርታ ትናንት የካቲት 8/2007 ዓም እኩለ ሌሊት ላይ ”ሮይተርስ” በሊብያ በ”አይ…
The post የትናንቱ የ”አይ ኤስ ኤስ” በግብፅ ክርስቲያኖች ላይ የፈፀመው አሰቃቂ ግድያ ከኢትዮጵያ ወቅታዊ ፖለቲካ አንፃር ምን ያመላክተናል? appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.