ተቃዋሚዎች ህዝባዊ አጀንዳ የላቸውም ማለት ጉንጭ አልፋ ክርክር ማንሳት ዘመን ያለፈበት ነው
በአሁኑ ወቅት በም እራባውያን የተያዘው ድርድር እንደተጠበቀ ሆኖ ስልጣን ክፍፍሉም የምርጫ አዘቦትን ተንተርሶ መካሄዱንም አማክሎ ከውጪ ወደውም ይግቡ አሊያም ነጮቹ አሰልጥነው ይላኳቸው የሆነ ይሁን ባቻ ተቃዋሚዎች ህዝባዊ አጀንዳ የላቸውም ማለት ጉንጭ አልፋ ክርክር ማንሳት ዘመን ያለፈበት ከመሆኑም በላይ የነቃ ሕዝብ እና እልሁን በምርጫ ካርድ ለማሳየት ያደፈጠ ህዝብ መሃል ሆኖ ለመንጠራራት መሞከር ነገን ደብቁኝ ያመጣል:: ምርጫዎች […]