በአሁኑ ወቅት በም እራባውያን የተያዘው ድርድር እንደተጠበቀ ሆኖ ስልጣን ክፍፍሉም የምርጫ አዘቦትን ተንተርሶ መካሄዱንም አማክሎ ከውጪ ወደውም ይግቡ አሊያም ነጮቹ አሰልጥነው ይላኳቸው የሆነ ይሁን ባቻ ተቃዋሚዎች ህዝባዊ አጀንዳ የላቸውም ማለት ጉንጭ አልፋ ክርክር ማንሳት ዘመን ያለፈበት ከመሆኑም በላይ የነቃ ሕዝብ እና እልሁን በምርጫ ካርድ ለማሳየት ያደፈጠ ህዝብ መሃል ሆኖ ለመንጠራራት መሞከር ነገን ደብቁኝ ያመጣል:: ምርጫዎች […]

የማለዳ ወግ … አፈ ጉባኤ አባ ዱላ …ግን ለምን አልሰሙንም ?* የኮንትራት ሰራተኛዋ አይነ ብርሃኗን ማጣትና የስም የለሿ ሟች እህት መጨረሻ   ! *  ሰሚ እስኪገኝ እንጮሃለን  !   ታህሳስ 27 ቀን 2007 ዓም ሰኞ በማለዳው ያገኘኋቸው ሁለት መረጃዎች የወጡት በሁለቱ አንጋፋ የሳውዲ ጋዜጦች በአረብ ኒውስ Arab News  እና በሳውዲ ጋዜት Saudi Gazette  ነው ። በአንዱን […]

በዛሬው እለት በልደት ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት የቀረቡት የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን እና ጋዜጠኞች ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጣቸው፡፡ ችሎቱ በዛሬው እለት ተሰይሞ የነበረው ጦማሪያኑ እና ጋዜጠኞቹ ታህሳስ 7 ቀን 2007 ዓ.ም ክስሳቸውን በማስመልከት ባቀረቡት አስተያየት ላይ አቃቤ ህጉ ክሱን አሻሽሎ እንዲቀርብ በተወሰነው መሰረት የነበረ ቢሆንም ዛሬ ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት በተሰየመው ችሎት ላይ አቃቤ ህጉ ክሱን አሻሽሎ […]

አንዳርጋቸው የኔ ጀግና ነው እያሉ በፌስ ቡክ መለጠፍ የትም አያደርስም:: ማቅራራቱና ግጥሙን መደርደሩም ብቻውን ዋጋ የለውም:: ደግሞ ደጋግሞ ስለወያኔ ፀረ-ሕዝብነት ማውራት ምን ዓይነት ግራ የተጋባው አካሄድ ነው? ስለወያኔ ከዚህ በላይ ምንም ማወቅ አያስፈልገንም:: አየነው እኮ 23 ዓመታት ሙሉ::ኢትዮጵያ ጫካ ውስጥ ያሉ ዝንጀሮዎች እንኳ ወያኔን ደን እየመነጠረና እያቃጠለ መኖርያ ሲያሳጣቸው ያቁታል::   ከአንድ ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን […]

አብዮታዊ ዴሞክራሲ ሲታወስ ሁኔ አቢሲኒያ አጼ ቴዎድሮስ የአማራ ብሄርተኝነትን ለማስፋፋት የታገለ መሪ ነበር (የወረዳው አስተዳዳሪ የተናገሩት) በትላንትናው እለት ለገዢው ፓርቲ ካድሬዎች እስኪ አብዮታዊ ዴሞክራሲ ምንድን ነው? አብዮታዊ ዴሞክራሲስ የሚባል ነገር አለ ወይ? አብዮታዊ ዴሞክራሲ እውን ካለስ ጽንሰ ሀሳቡ ከየት መነጨ? መድረሻውስ ምንድን ነው? ልማታዊ ዴሞክራሲስ ምንድን ነው? ለመሆኑ ልማታዊ ዴሞክራሲስ የሚባል ቲዮሪ አለ ወይ? የሚል […]

ሁኔ አቢሲኒያ ሠሞኑን ህወሀት ታላቋን ትግራይ እመሠርታለው በሚለው ምናባዊ ህልሙ የተነሳ የአማራውን ህዝብ ማፈናቀሉን ቀጥሏል ይህንንም ተከትሎ በርካታ የአካባቢው ተወላጆች ከአያቶቻችን መሬት ለቀን አንሄድም በማለት ነፍጥ አንስተው ከወያኔው የመከላከያ ሃይል ጋር በጀግንነት እየተፋለሙ እንደሚገኙ ከስፍራው የሚወጡ ማስረጃዎች ያስረዳሉ፡፡ ይህንን በተመለከተ የግጭቱን ታሪካዊ ዳራ ከዚህ ቀደም በብሎጌ ላይ የለጠፍኩት ቢሆንም ደግማቹህ እንድታነቡት እዚህ አኑሬዋለው የኢሳቱ ጋዜጠኛ […]

የምርጫ 2007 አስርቱ ቃላት በምርጫ 2007 ቁም ነገር መስራት የሚፈልግ የምርጫ ፓርቲ ከሌሎች እጅግ ብዙ ዝግጅቶች በተጨማሪ ከግንዛቤ ሊያስገባቸው የሚገቡ 10 ነጥቦች ተዘርዝረዋል። ምርጫው ነፃ እና ፍትሃዊ ካልሆነ ከምርጫ መወጣት (ቦይኮት ማድረግ) ጠቃሚ ነው ለሚሉ ወገኖችም መልስ ይሰጣል ይኽ ጽሑፍ። መልካም ንባብ። (1) መንግስት በስልጣን መኖር የሚችለው፥ (ሀ) ህጋዊነት የሚለግሰው ህዝብ ሲኖር፣ (ለ) ህዝብ የሙያ ትብብር ሲለግስ፣ (ሐ) […]

ከብዙ ዓመታት በፊት ሪፖርተር ጋዜጣ የኢሳይያስ አፈወርቂና የድርጅቱ አቀንቃኝ ነበረ፤ ዛሬ ከሌሎች ብዙዎች ጋር በመቃብር ውስጥ ያለው የመጀመሪያው የሪፖርተር መጽሔት በሙሉ ውዳሴ ኢሳይያስ አፈወርቂ ነበር፤ የሞተው መለስ ዜናዊ እያለ የሪፖርተር መጽሔት ኢሳይያስን በመጀመሪያ እትሙ ሲያወድስ ነበር፤ በቅርቡ ደግሞ ደፋሩ የወያኔ አባት ስብሐት ነጋ ለኤርትራ ያለውን ልዩ ፍቅር በሚያስገርም ሁኔታ ገልጾ ነበር፤ ለኤርትራ ቆመን እንዋጋለን አስከማለት […]

ፍኖተ ነፃነት የገዥው ፓርቲ ቀኝ ዕጅ ተደርጐ የሚወሰደው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዛሬው ዕለት ለፓርቲዎች የሚሰጠውን የፋይናንስ ድጋፍ ክፍፍልን አስመልክቶ በምርጫ ከሚወዳደሩ ሀገር-አቀፍ ፓርቲዎች ጋር የጠራው የውይይት ሀሳብ ከዚህ በፊት ታይቶ በማይታወቅ መልኩ ውድቅ ተደረገ፡፡ ቦርዱም ከፍተኛ ተቃውሞ ገጥሞታል፡፡ በግዮን ሆቴል ጉባዔ አጠቃላይ ከ25 በላይ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች የተገኙ ሲሆን ቦርዱ ፍትሐዊ ያለውን የፋይናንስ ክፍፍል […]

የኤርትራው ፕረዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከአገር ውስጥ ጋዜጣኛ ጋር ባደረግጉት ቃለ-መጠይቅ በአገር ውስጥ ጉዳይ ላይ ያተኮሩ ነጥቦችን አንስተዋል። አለም አቀፍ ነጥቦችንም ዳስሰዋል። ዋሽንግተን ዲሲ— የኤርትራው ፕረዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የአውሮጳውያን አዲስ አመትን መስረት በማድረግ ከአገር ውስጥ ጋዜጣኛ ጋር ባደረጉት ቃለ-መጠይቅ በአገር ጉዳይ ላይ ያተኮሩ ነጥቦችን አንስተዋል። አለም አቀፍ ነጥቦችንም ዳስሰዋል። ከ 15 አመታት በፊት ጸድቆ የነበረው የሀገሪቱ […]

ለጥር 7 እና ለጥር 26/2007 ዓ.ም ቀጠሮ ተሰጥቷል በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር በእነ ዘላለም ወርቃገኘሁ የክስ መዝገብ የሽብር ክስ ተመስርቶባቸው ጉዳያቸው በፍርድ ቤት እየታየ የሚገኙት የተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራሮችን ጨምሮ 10ሩም ተከሳሾች በፌደራሉ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ልደታ 19ኛው ወንጀል ምድብ ችሎት ሁለት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠባቸው፡፡ ዛሬ ታህሳስ 24 ቀን 2007 ዓ.ም ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰማያዊ፣ የአንድነትና የአረና […]

በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር ‹‹እንደ ኢህአዴግ ያለ አሸባሪ የለም›› አብርሃ ደስታ (ከቂሊንጦ እስር ቤት) “እዚህ እስር ቤት ውስጥ በሽብር ስም የገባ ሰው በፈጠራ ወንጀል እንደገባ ነው የሚታመነው፡፡ ስለዚህ የሽበር ክስ ተመስርቶባቸው የታሰሩትን ሰዎች ማንም ወንጀለኛ አድርጎ አይመለከታቸውም፡፡ በእርግጥም አሸባሪ የለም፤ የፈጠራ ክስ ነው ያሳሰራቸው፡፡ አሸባሪ አለ ከተባለም እንደ ኢህአዴግ ያለ አሸባሪ የለም፡፡ ነጻ መውጣት ያለበት ቡድን […]

መቀመጫውን አሜሪካ ያደረገው ኢትዮጵያን ሪቪው የተባለው ድረገፅ ኢንጅነር ግዛቸውን የአመቱ ምርጥ ሰው ብሎ መረጣቸው፡፡ ድረገፁ በየአመቱ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ተፅእኖ ያሳረፉ ፖለቲከኞችን የሚመርጥ ሲሆን በተጠናቀቀው የፈረንጆች አመት ላይ ኢንጅነር ግዛቸውን የአመቱ ምርጥ ሰው ብሎ መርጧቸዋል፡፡ ምርጫው የራሱ መስፈርቶች ያሉት ሲሆን በዋናነት ኢትዮጵያን ለማሻሻል ለተጉ እና ለነፃነት በሚደረገው ትግል አስተዋፅኦ ላበረከቱ ሰዎች ከግምት ያስገባ መሆኑን ድረገፁ […]

ኢህአዴግ አይገዛንም!›› ተማሪዎቹ ፖሊስ የ‹‹አብዮታዊ ዴሞክራሲ›› ስልጠናን የተቃወሙ የደብረማርቆስ የመለስተኛ ሁለተኛ እና የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ (መሰናዶ) ተማሪዎችን እያፈሰ እያሰረ እንደሚገኝ የነገረ ኢትዮጵያ ምንጮች ገለጹ፡፡ ተማሪዎቹ በትናንትናው ዕለት ኢህአዴግን የሚተቹ አስተያየቶችንና ጥያቄዎችን በማንሳታቸው ይሰለጥኑበት ከነበረው ሰፊ አዳራሽ ወጥተው 20፣ 20 ሆነው በጠባብ ክፍል እንዲሰለጥኑ ከመደረጉም ባሻገር ጥያቄ የሚያነሱት ላይ ማስፈራሪያ እንደደረሰባቸው ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ ዛሬ ጠዋት […]

የኢሳያስ አፍወሪቂ ጋዜጣዊ መግለጫ እና ወያኔ ከውጪ የሚኖሩ ተቃዋሚዎች ጋር የድርድር ጥያቄ እንዲያዣንብብ እየሰራ መሆኑ ታውቋል:: ተወካዩን አስመራ ለማስገባት ዲፕሎማሲያዊ ጥረቱ ቀጥሏል:: ከአውሮፓ ወደ ኤርትራ ለውህደቱ ስብሰባ እንዲሄድ የተወከለው በጀርመን የሚኖረው አቶ ካሳዬ መርሻ ወደ አስመራ እንዳይገባ በሻእቢያ መከልከሉ ሲታወቅ ከፊል ኤርትራዊ እንደሆነ የሚታወቀው እና ከአውስትራሊያ የተወከለው የወልቃይት ተወላጅ አቶ አለልኝ ከሻእቢያ ፈቃድ ማግኘቱ ታውቋል:: […]

ክፍል ሁለት (በእውቀቱ ሥዩም) እንደምነሽ ሸገር የከሰመው ወንዝሽ የከሰመው ወዝሽ የሚታየው ነጥፎ እንደምነው ጣፎ እንዴት ነው ቀበና እስቲ ድንጋይ ላጥምድ መረብ ልጣልና፡፡ በነገራችን ላይ በኣዲስ ኣበባ የሚገኙ ካፌዎችና ምግብ ቤቶች“ ኒውዮርክ”“ ዴምቨር” “ወዘተረፈ ተብለው የሚጠሩትን ያክል ባውሮፓና በኣሜሪካ ያሉ ሬስቶራንቶች ደግሞ ”ዱከም“ ፤ ኣራትኪሎ ፤ ፒያሳ በሚል ተሰይመዋል፡፡ የዚህ ምክንያቱ ምንድር ነው ፡፡ ኣዲስ ኣበባ […]

መንገድ አቋርጣለሁ፡፡ በእግሬ፡፡ ሁለት ጎልማሶች በመንገዱ ማቋረጫ ላይ ተገናኙ፡፡ ከሁለት አንዳቸው ቀድመው ወይም ተከትለው ማለፍ አለባቸው፡፡ ሁለቱም ቆሙ፡፡ ከዚያም አንዱ ሌላኛው ቀድሞ ያልፍ ዘንድ ጋበዘ፤ የተጋበዘውም ጋባዡ እንዲያልፍ ለመነ፡፡ ግብዣው ጥቂት ደቂቃዎች ፈጀ፡፡ እኛም ከኋላ ያለነው ትኅትናቸውን አድንቀን በትዕግሥት ቆምን፡፡ በመጨረሻ አንደኛው እያመሰገነ አለፈ፡፡ ሌላኛውም ‹ምን አይደል›› እያለ አሳልፎ አለፈ፡፡ ደግሞ ሄድኩኝ፤ እነሆም በአንድ መስቀለኛ […]

ኢህአዴግ ከቀናት በፊት በባህርዳር የተካሄደውንና ምእመናን የተገደሉበትን የተቃውሞ ሰልፍ – የሚቃወም ሌላ የግዳጅ ሰልፍ ሊጠራ መሆኑን የከተማው ነዋሪዎች ገለጹ። እንደ ምንጮች ገለጻ በግዳጁ ሰልፍ የማይገኝ የባህርዳር ነዋሪ ቅጣት ይጣልበታል ተብሏል። ገዥው ፓርቲ በአማራ ክልል አስተዳደር ባህር ዳር ከተማ የቤተ ክርስቲያን ንብረት የሆነውን የታቦት ማደሪያ ለመንገድና ለጥቃቅንና አነስተኛ ሱቆች መስሪያ እንዲነጠቅ ማዘዙን ተከትሎ የባህር ዳር ህዝበ-ክርስቲያን […]

በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር በምዕራብ ጎጃም ዞን ሰሜን አቸፈር ወረዳ ውስጥ ኢትዮጵያዊውን የገደለው ዠንግ ቢንዥንግ የተባለ ቻይናዊ ‹‹በቸልተኝነት ሰው በመግደል›› ወንጀል ክስ ተመስርቶበት የነበር ቢሆንም ‹‹ለሁለቱ አገራት መልካም ግንኙነት›› በሚል ትዕዛዝ ክሱ መቋረጡን ከክልሉ ፍትህ ቢሮ የተገኘው ሰነድ አጋለጠ፡፡ የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ለአቸፈር ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት ተከሳሹ ካሳ ከፍሎ መውጣቱ ለሁለቱ አገራት መልካም ግንኙነት እንደሚበጅ […]

የባህር ዳሩ ገዳይ ካለምንም ጥያቄ በቀጥታ ለፖሊስ እጁን ሰቷል:: ባሳለፍነው ሳምንት በአዲስ አበባ ካሳንቺስ ከቀድሞ ስድስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ጀርባ ከሚገኘው ድብቅ የደህንነት እስር ቤት ውስጥ በመገኘት በከፍተኛ የሴኩሪቲ ጥበቃ የነጻነት ታጋይ የሆነውን አቶ አንዳርጋቸው ጽጌን በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር Greg Dorey እንዳነጋገሩ ሲታወቅ ከአንዳርጋቸው ጋር ያደረጉትን ቆይታ በተመለከተ ዝርዝር ማብራሪያ ባይገኝም በደህና ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ ሲገልጹ […]

የትግሬ ወያኔ ዐማራን ከመጨፍጨፍ እና ከመጥላት አልፎ ንቆታል፤  ይህ ደግሞ ነገ ከፍተኛ ዋጋ ያስከፍላል! አንድ ሰው ወይም ቡድን ሌላን ሰው ወይም ቡድን በጅምላ መጥላት ከጀመረ፣ የጠላውን ሰው ወይም ቡድን በቀጥተኛ እና በተዘዋዋሪ መንገድ ለማጥፋት ይጥራል። አልፎ ተርፎ ይህ ሰው ወይም ቡድን የጠላውን ሰው ወይም ቡድን መናቅ ሲጀምር እርሱን ለማጥፋት ሰበብ አይፈልግም። ንቀት ያሳደረበትን ሰው ወይም […]

የቀድሞ የትግራይ ክልል ፕሬዝዳንትና በኋላ የፌዴራል ደህንነት ዋና ባለስልጣን የሆኑት የሕወሐት ፖሊት ቢሮ ባል አቶ ፀጋዬ በርሄ በመቀሌ ልዩ ስሙ “አፕርታይድ መንደር” ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ያስገነቡት ባለሁለት ፎቅ ዘመናዊ ቪላ መሸጣቸውን ታማኝ ምንጮች አረጋገጠዋል። 10 ሚሊዮን ብር ገደማ እንደፈጀ የሚነገርለት የአቶ ፀጋዬ ቪላ ለአንድ ባለሃብት 25ሚሊዮን ብር እንደተሸጠ ቢነገረም በትክክል የተሸጠበትን ዋጋ ማወቅ እንዳልተቻለ ምንጮቹ […]

ሪፖርተር ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴ በዘመነ መንግሥታቸው ለትምህርት ከፍተኛ ትኩረት ይሰጡት እንደነበርና ለዚህም እውን መሆን ራሳቸው የትምህርት ሚኒስትር እንደነበሩ ይወሳል፡፡ ከሕይወታቸው ፍፃሜ በኋላም የእሳቸውን ጅማሬ ለማስቀጠል በስማቸው መታሰቢያ ማኅበር ተቋቁሟል፡፡ ማኅበሩም በሕይወት ዘመናቸው ትኩረት ይሰጡት ለነበረው የትምህርት ዘርፍ በተቻለ መጠን ተጠናክሮ እንዲቀጥል እየተንቀሳቀሰ ነው፡፡ በዚህም የተነሳ በተለያዩ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሚገኙና በአካዴሚክ ዕውቀታቸው በጣም ጠንካራ ሆነው […]

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ከወራት ፀጥታ በኋላ በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ ከሚዲያው ጋር ፊት ለፊት ተገናኝተዋል፡፡ የሰሞኑ ዋና የመወያያ ርዕስ የሆነውንና አገሪቱ ወደ ዓለም አቀፉ የቦንድ ገበያ ለመግባት ያደረገችውን ጥረት እንደተጠበቀው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያብራሩት ዋናው ጉዳይ ነበር፡፡ ‹‹አገሪቱ ከዓለም አቀፍ የገንዘብ ገበያው ገንዘብ ለማግኘት ብቁ ሳትሆን ቆይታለች…›› በማለት ጉዳዩን ያስረዱት አቶ ኃይለ ማርያም፣ በስኳር […]

እነ ሀብታሙ አያለው ዛሬ ታህሳስ 15 ቀን 2007 ዓ.ም ፍርድ ቤት ቀረቡ፡፡ የዛሬ ቀጠሯቸው መቃወሚያ ለማቅረብ የነበረ ቢሆንም ታህሳስ 12 ቀን 2007 ዓ.ም በደረሰባቸው ድርጊት ፍርድ ቤቱ ሌላ ቀጠሮ ለመስጠት ተገዷል፡፡ በለቱ ሌሊት 8፡00 ላይ የእስር ቤቱ የስራ ባልደረባ ያልሆኑ የደህንነትና የፖሊስ አባላት ለዛሬው ቀጧሯቸው የሚሆን የመቃወሚያና የመከራከሪያ ሰነዶቻቸውን ወስደውባቸዋል፡፡ በተጨማሪም ገንዘባቸው እንደተወሰደባቸው ጠበቃቸው ተማም […]

“ለነፋስ ተርባይኖች” ግዢ በሚል ሰበብ በየአመቱ እንደዘበት የሚባክነው የቢሊዮን ብሮች ሃብት ሲታይ፣ በእርግጥም በኢትዮጵያ ታሪክ አቻ የማይገኝለት ቅሌት ነው ማለት ይቻላል። በየትኛውም አገር ቢሆን፣ በበለፀጉት አገራትም ጭምር፣ ከፍተኛ ሃብት በከንቱ እንዲባክን ማድረግ አሳፋሪ ተግባር ነው። አብዛኛው ህዝብ ችግረኛ በሆነባት፣ ሩብ ያህሉ ካለምፅዋት ሕይወቱን ማቆየት በማይችልባትና ገና አንገቷን ቀና ለማድረግ በምትውተረተር ደሃ አገር ውስጥ፣ በፈቃደኝነት ሃብት […]

የአሸባሪ ሚስት ድሮም አሸባሪ ናት ሂጃብ አውልቂ ከተባለች ለምን አታወልቅም አይደለም ሂጃብ ይቅርና ካስፈለገን ቀሚሳቸውን አሶልቀን እናያቸዋለን (አቶ አምባዬ የማረሚያ ቤቱ ሃላፊ) አቡ ዳውድ ኡስማን በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ታስረው የሚገኙት ኮሚቴዎቻችን እና ኡስታዞቻችን የቂሊንጦ ማረሚያ ቤት በዚህ ሳምንት የጀመረውን ሙስሊም ሴቶችን ሂጃባችሁን አውልቃችሁ ሳንፈትሻቹ አትገቡም የሚለውን ክልከላ አስመልክቶ ለማረሚያ ቤቱ አስተዳደር ሃላፊ ላቀረቡት አቤቱታ በማረሚያ […]

 ሁለት የኢትዮጵያ አየር ሀይል ኤም አይ 35 ሄሊኮፕተር አብራሪዎች የሚያበሩትን ሄሊኮፕተር ይዘው ጠፉ።የት እንደገቡ እስካሁን አልታወቀም። ለኢሳት በደረሰው መረጃ የ ኤም አይ 35 ተዋጊ ሄሊኮፕተር አብራሪዎቹ ሻምበል ሳሙ ኤል ግደይ እና መቶ አለቃ ቢልልኝ መኮንን ትናንት ጧት ለልምምድ እንደወጡ ነው ጠፍተው የቀሩት። አብራሪዎቹ ከ 30 ደቂቃ በላይ እንዲቆዩ ከማይፈቀድላቸው የበረራ ራዲየስ በመውጣት የሚያበሯቸውን ተዋጊ ሄሊኮፕተሮች ይዘው […]