“ትግሬ የብቻው ነው፡ ሸዋ የብቻው ነው፡ ቢገምድር፡ ጎጃም የብቻው ነው፡ እያላችሁ ጎሣ እየለያችሁ ብትጣሉ ምን ትረባላችሁ”
እተጌ ጣይቱ በ1900 ዓ.ም በእየሩሳለም ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያ የጻፉት ታሪካዊ ደብዳቤ እተጌ ጣይቱ ሰኔ ፪፱ ፩፱፻ / ስኔ 29 1900 / ዓ.ም በየእሩሳለም ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያ የጻፉት ታሪካዊ ደብዳቤ። የተላከ፡ ከእቲጊ፡ ጣይቱ፡ ብርሃን፡ ዘኢትዮጵያ። ይድረስ፡ ለማህበር፡ ዱር፡ ሥልጣን፡ ወደብረ፡ ገነት፡ ዘኢየሩሳለም። እንዲት፡ ሰነበታችኋል። እኔ፡ እግዚአብሔር፡ ይመስገን፡ ደህና ነኝ። እናንተ፡ ብትስማሙ፡ እርስ፡ በርሳችሁ፡ ብትፋቀሩ፡ አንድነታችሁን፡ ብታፀኑ፡ ይሻላል፡ እንጅ […]
The post “ትግሬ የብቻው ነው፡ ሸዋ የብቻው ነው፡ ቢገምድር፡ ጎጃም የብቻው ነው፡ እያላችሁ ጎሣ እየለያችሁ ብትጣሉ ምን ትረባላችሁ” appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.