እናቁም?
አንዳንዴ የትግላችን፣የጥረታችን፣የልፋታችን ውጤት መና የቀረ የሚመስልበት ጊዜ አለ፡፡ ውኃ አልቋጥር፣ ጠብ አልል ሲልብን፤ መንገዱ ሁሉ ረዥም፣ በሮቹ
አንዳንዴ የትግላችን፣የጥረታችን፣የልፋታችን ውጤት መና የቀረ የሚመስልበት ጊዜ አለ፡፡ ውኃ አልቋጥር፣ ጠብ አልል ሲልብን፤ መንገዱ ሁሉ ረዥም፣ በሮቹ
click here for pdfሴትዮዋ እርሟን አንድ ቀን ወጥ ሠራች አሉ፡፡ ገና ወጡ ከድስቱ ሳይወጣ ጎረቤቱን ሁሉ በነቂስ ጠራችና ወጥ ቅመሱ አለች አሉ፡፡ ሰውም ምን አዲስ ነ…
(ፎቶው የቢቢሲ ነው)click here for pdfየጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሞት ከተረዳበት ሰዓት ጀምሮ ሀገራችን አዲስ መልክ ይዛለች፡፡ ያለፉት ቀናት ስለራሳችን የተ…
click here for pdfከሰባት ዓመታት በፊት ነበር፤ ለብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ቃለ መጠይቅ ማድረግ በመንበረ ፓትርያርክ ግቢ በሚገኘው ቢሯቸው ወደ አሥር ሰዓ…
click here for pdf ብዙ ጊዜ መንግሥትና ሃይማኖት የተለያዩ ናቸው ሲባል፤ ለዚህም ሕግ ሲጠቀስ እሰማለሁ፡፡ የኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ ግን የሚናገረው ከዚህ በተቃ
click here for pdfእየሰማሁት ያለሁትን ነገር ለማመን ረዥም ሰዓት ፈጅቶብኛል፡፡ ቆይቼ ደግሞ ምናለ ውሸት በሆነ እላለሁ፡፡ አቶ መለስ ዜናዊን በዚህ ሁኔታ ማጣት
click here for pdf በትግራይ ክልል ዐድዋ ውስጥ ልዩ ስሙ እንዳ አቡነ ገሪማ በተባለው ቦታ ጥቅምት 25 ቀን 1928 ዓም የተወለዱት የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን አምስተኛው
ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ ዐ
click here for pdfእነሆ አሁን በደቡባዊ አፍሪካ በምትገኘው ዚምባቡዌ ውስጥ እገኛለሁ፡፡ ዋና ከተማዋን ሐራሬን በአውሮፕላን ማረፊያው በኩል ለቅቀን እየወጣ…
click here for pdf
I couldn’t post the word document as usual because of some technical difficulties of my Amharic software. For the time being please read the article in PDF. Sorry for the inconveniences.click here for pdf
click here for pdf ማክሰኞ ሐምሌ 3 ቀን 2004 ዓም የተዘጋውን የኢንተርኔት መሥመር ለማስከፈት እዚህ አያት መንገድ ጉርድ ሾላ ያለው የቴሌኮሙኒኬሽን ቅርንጫፍ ሄድ
click here for pdf ሰውዬው ምንም ነገር የማይጠግብ ነው ይባላል፡፡ ሁሉንም ነገር የርሱ ብቻ በማድረግ የሚረካ፡፡ መደመርና ማባዛት እንጂ ማካፈልና መቀነስ ያል
click here for pdfበዚህ ሰሞን ኢትዮጵያውያንን የተመለከቱ ሁለት መልካም ዜናዎችን ስሰማ በመክረሜ አምላኬን አመሰገንኩት፡፡ የመጀመርያው ባሳለፍነው የአውሮፓ
click for pdfሰሞኑን የአሜሪካኖችን የተረት መጽሐፍ ሳነብ እንዲህ የሚል ታሪክ አገኘሁ፡፡ እኔ በአበሻኛ ላውጋችሁ፡፡ሰውዬው ሁሉን ለኔ ብቻ የሚል ዓይነት አይጠ…
click here for pdfሰኞ ሰኔ አሥራ አንድ ቀን2004 ዓም ከቀኑ በሰባት ሰዓት ላይ ከካሊፎርኒያዋ ኦክላንድ ወደ ሳንታ ክሩዝ በመጓዝ ላይ እንገኛለን፡፡ አብረውኝ አስጎ
የመጀመርያዋ ኢትዮጵያዊት ሴት ደራሲQueen Eleni Memorial Hospital Hosaena, Hadeyaclick here for pdfበዐፄ ዘርዐ ያዕቆብ ዘመን የሐድያ ገራድ የነበረው ማሒኮ ለንጉሡ ግብር ላለመገ
click here for pdfየሰው ሀልወቱ ብዙ ነው ይባላል፡፡ ሰው በዚህ ምድር ይኖራል፡፡ በታሪክ ውስጥ ይኖራል፡፡ በሰዎች ኅሊና ውስጥ ይኖራል፡፡ በልጆቹ ውስጥ ይኖራል፡…
click here for pdf ዲ/ን ዳንኤል ሰላምና ጤና ከነቤተሰቦችህ እየተመኘሁይህቺን አጭር ጽሁፍ ለአንባቢያን አስተያየት እንዲሰጡበት ታደርግልኝ ዘንድ በመተማመን …
click here in pdfአራተኛ ክፍል እያለሁ የሂሳብ መጽሐፍ ለአራት ነበር የሚታደለን፡፡ ታድያ የቤት ሥራ የተሰጠ ቀን መጽሐፉን ለመውሰድ ተረኞች ያልነበርነው ሦ
click here for pdf ይህንን ታሪክ የምትነግረን የአንድ ትልቅ ድርጅት መሪ ናት፡፡ «ልጅ እያለሁ እናቴ ከእኔ በአምስት ዓመት የምታንሰዋን ታናሿን እኅቴን ሁልጊ
click here for pdf ወዳጄ ሆይ ለምን ከሌለህ ነገር ትጅምራለህ? በሰው ላይ ኀዘን የሚጨምረው፣ ተስፋ መቁረጥም የሚያደርሰው፣ የበታችነትንም የሚያመጣው፣ ቅዠት
clik here for pdf አንድ መምህር ሁለት ትልልቅ የመስተዋት ገንቦዎች ይዞ ወደ ክፍል መጣ፡፡ ሦስት ተማሪዎች ደግሞ በካርቶን ሌሎች ሦስት ነገሮችን ተሸክመውለታ
click here to read in pdf117ኛው የግብጽ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ታላቁ አባት ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ 3ኛ ሲያርፉ ዓለም በሙሉ ነበር ኀዘኑን የገለጠው፡፡ ክ
click to read in pdf ባለፈው ጊዜ ዱባይ እያለሁ ነው ይህንን ታሪክ አንዲት እኅት የነገረችኝ፡፡ ከአራት ዓመታት በላይ እዚያ ሠርታለች፡፡ ያገኘችውን ወደ ሀገር
click here for pdf«እናንተ ደብተራ ከምትባሉት በቀር ይህንን ሁሉ ያደረገ ማነው? ታመሰግኑታላችሁ፣ ታወድሱታላችሁ፣ እንዳንተ ያለ ኀያል ማነው? ትሉታላችሁ፤ እን
click here for npdfአንዲትን መንደር ኃይለኛ ሞገደኛ ነፋስ እየተነሣ ያስቸግራታል፡፡ የመንደርዋ ካቢኔ ተሰበሰበና ሦስት ባለሞያዎችን መድቦ ለችግሩ መፍትሔ እን
click here for pdfአንድ ወዳጄ እንዲህ የሚል የዕውቁን የግሪክ ፈላስፋ የሶቅራጥስን አባባል ላከልኝ፡፡ ሶቅራጥስ አንድ ጓደኛ ነበረው አሉ፡፡ አንድ ቀን ይኼ ጓ
ባሕረ ሐሳብየቀመርና የሥነ ፈለክ ምሥጢርአዘጋጅ፡- አለቃ ያሬድ ፈንታ ወልደ ዮሐንስየገጽ ብዛት፡- 214ዋጋ፡- 50 ብርኅትመት፡- ፋርኢስት ትሬዲንግዘመን፡- 2004
click here for pdfበፍቅር ለይኩን፡፡ [[email protected]]«በጣም ከሚያስገርመውና ከሚያሳዝነው ነገር ሁሉ በመቅደላ በንጉሡ በአፄ ቴዎድሮስ ታስረው ከነበሩት እንግ…
click here for pdf አንድ ጊዜ አንድ የሮም የጦር መሪ ወደ አንድ የአይሁድ ከተማ ይገባል፡፡ የከተማዋን ሕዝብም ወደ አንድ የማጎርያ ሥፍራ ይሰበስባቸዋል፡፡ የ
(click here for pdf) ትናንት ማክሰኞ ማታ በእግር ኳስ ታሪክ አስገራሚ ከሚባሉት ጨዋታዎች አንዱን ተመለከትን፡፡ ስለ እግር ኳስ ልቡን ሞልቶ ማንም ቀድሞ መናገር…
click here for pdfከጥቂት ዓመታት በፊት ኢየሩሳሌምን ለመጀመርያ ጊዜ ለማየት መጥቼ ነበር፡፡ ስመለስ አውሮፕላኑን የሞሉት ቤተ እሥራላውያን ነበሩ፡፡ በመካከሉ
በኢየሩሳሌም የጥንቷ ከተማ ኢየሱስ ክርስቶስ ከጲላጦስ አደባባይ እስከ ጎልጎታ የተጓዘበት መንገድ አለ፡፡ ፍኖተ መስቀል ይባላል፡፡ ይህ መንገድ ኢየሱስ ክ…
click here for pdfኢየሩሳሌም ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ምኒሊክ እኤአ በ1928 ዓም ባሠሩት ሕንፃ ውስጥ ሆኜ የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን የሚያስተላልፈውን የዓመት በዓል መር…
click here for pdfየማኅበራዊ ጥናት መድረክ ባሳተመው «ባሕል እና ልማት» በሚለው እስትግቡእ ውስጥ ዶክተር ፈቃደ አዘዘ ስለ ፎክሎር የጻፈው ዕውቀት አዘል፣ ል
እነሆ ዛሬ ኢየሩሳሌም በኢትዮጵያውያን ተሳላሚዎች ተሞልታ ነበር፡፡ መንገዱ ሁሉ ነጭ ለብሶ ነጠላ ባጣፋ ሰው ያጌ…
click here for pdf በጥንታውያን አብያተ ክርስቲያናት እጅግ ከሚወደዱ እና ከሚናፈቁ ወቅቶች አንዱ ሰሙነ ሕማማት ነው፡፡ በዕለተ ሆሳዕና ጀምሮ በዕለተ ትን
click here for pdf ተወዳጁ ፕሮፌሰር ሺፈራው በቀለ አስተጋብተው ባረቱት እና «ባሕል እና ልማት በኢትዮጵያ» በሚለው መጽሐፍ ላይ እርሳቸው ያዘጋጁት ጥናታዊ መግቢ
© ይህ ጽሑፍ በአዲስ ጉዳይ መጽሔት ላይ የወጣ ነው፡፡ በሌላ መሰል ኅትመት ባይወጣ ይመረጣል፡፡«ከተራበ ይልቅ ለጠገበ አ
click here for pdf ደንበኛ ንጉሥ ነው፤ የት?ጎንደር አንድ ሻሂ ቤት ተቀመጥን፡፡ አዘዝን፡፡ አልመጣም፡፡ ደግመን አዘዝን፡፡ አልመጣም፡፡ በኋላ ያዘዝናትን ልጅ ጠ…
click here for pdf ነፍስ ኄር ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ 3ኛን ቀርቤ የማየት ዕድል ያገኘሁት የዛሬ ዓመት ነበር፡፡ ግብጽ ካይሮ በሚገኘው አባስያ መንበረ ፓትርያ
click here for pdf ነፍስ ኄር ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ 3ኛን ቀርቤ የማየት ዕድል ያገኘሁት የዛሬ ዓመት ነበር፡፡ ግብጽ ካይሮ በሚገኘው አባስያ መንበረ ፓትርያ
ሐድጎ ነጋሽ እንዳዘጋጀው
ዓለማየሁ ደንድር ከጎላ ሚካኤል በፌስ ቡክ እንደ ተረከውየዝቋላ አቡነ ገ/መንፈስ ቅዱስ ገዳም አባታችን አቡነ ገ/መንፈስ ቅዱስ ብዙ ገድላትን የተጋደ
በዝቋላ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም አሁን እሳት ሲነሣ እኔ እስከማውቀው ለሁለተኛ ጊዜ ነው፡፡ በሁለተኛው እሳት ጊዜ በምእመኑ እና በሚመለከታቸው አካ
በአሁኑ ጊዜ የዝቋላ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም ከሥጋት 98 በመቶ ነጻ ሆኗል፡፡ አልፎ አልፎ ገደል ውስጥ ከሚታየው ጢስ በስተቀር እሳቱ ጠፍቷል ማለት ይ