ዜና ከአርባ ምንጭ፤ ከጂንካ እና ከወላይታ – ሕበረተሰቡ ፍርሃትን በማስወገድ ድምጹን አሰማ!!
አንድነት ፓርቲ “የሚሊዮኖች ድምጽ ለነጻነት” በሚል መርሃ ግብር በሃገሪቱ በተላያዩ ከትሞች እይካሄደ ያለው ሕዝባዊ ሰብሰባ እና ሰላማዊ ሰልፎች የተለያየ ማፈራራት፤ ማዋከብ፤ ዛቻ፤ እስራት እና እንግልት ቢበዛብትም ሕበርተስቡ ፍርሃትን በማስወገድ በንቃት በመሳተፍ በተሳካ ሁነታ በሰላም ተጠንቋል። ወላይታ፤ በወላይታ ህዝባዊ ስብሰባውን ሞቅ ባለ ሁኔታ አካሂዷል። ስብሰባውን የከፈቱት የአንድነት አመራር ይህን ሁሉ አፈና እና ማስፈራራት ተቋቁሞ በአዳራሹ የተገኘውን […]