ጥቅምት ፲(አስር) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ሰሞኑን አሻሽሎ ያዘጋጀውና የኢህአዴግ ምክር ቤት አባላት እንዲወያዩበት የተዘጋጀው  ሰነድ ለኢሳት የደረሰ ሲሆን፣ ሰነዱ የመንግስት የመረጃና የደህንነት መስሪያ ቤት ወይም ኢንሳ በኢሳት በአሜሪካ እና በጀርመን ድምጾች ላይ እርምጃ እንዲወስድ ከመማጸን ጀምሮ መንግስት በሴቶች፣ በወጣቶችና በምሁራን ስም የሃይማኖት ማህበራትን እንዲቋቋሙ እገዛ እንዲደርግ፣ በሰርተፍኬትና በዲግሪ ደረጃ የሃይማኖት …

ጥቅምት ፲(አስር) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በመንግስት የኮሚኒኬሽን ሚኒስትር ሬድዋን ሁሴን በተመራውና ሁሉም የክልል መንግስታት የኮሚኒኬሽንና የመገናኛ ብዙሃኖች የተሳተፉበት የኢህአዴግ የምርጫ ዘመቻ ፕሮፓጋንዳ ዝግጅት ባለፈው ቅዳሜ ሲጠናቀቅ ሁሉም የክልል ሚዲያዎች ቀጣዩን ምርጫ ሊያሳምን የሚችል አቀራረብ ፣ ዜና እና ፕሮግራም እንዲየቀርቡ እንዲሁም በምርጫው የኢህአዴግ አሸናፊት ቅኝት ውስጥ ስራዎችን እንዲሰሩ ታዘዋል። ብአዴን በምርጫው ዙሪያ ለከፍተኛ አመራሩ …

ጥቅምት ፲(አስር) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በምእራብ አርማጭሆ የመከላከያ ሰራዊትን የሚከዱ ወታደሮችን ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ፣ በአካባቢው የሚገኙት ወታደሮች በህዝቡ ላይ የአጸፋ እርምጃ እየወሰዱ ነው። የምእራብ አርማጭሆ ወረዳ ነዋሪዎች እሁድ እለት የተቃውሞ ሰልፍ ያደረጉ ሲሆን፣ ለአሁኑ ሰልፍ ምክንያት የሆነው ጥቅምት 7 አንድ ወታደር መጥፋቱን ተከትሎ የአጎቱ ልጅ የሆነ የጤና ባለሙያ ከፍተኛ ድብደባ ደርሶበት እንዲታሰር ከተደረገ …

ጥቅምት ፲(አስር) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የኢሳት ምንጮች እንደገለጹት በኤርትራ ድንበር አካባቢ በጥበቃ ላይ የሚገኙ ወታደሮች በመረጃ ስህተት ለ33 ዲቃዎች በባዶ ሜዳ ላይ ሲተኩሱ የዋሉ ሲሆን፣ ለጦሩ የተሳሳተ መረጃ በመስጠት መከላከያን አወናብደዋል የተባሉ 5 ወታደሮች ተይዘው እንዲታሰሩ ተደርጓል። ከግንቦት ሰባት ተኩስ ተከፈተ ተብሎ ለማዕከላዊ የጦር ሃይል ሪፖርት የተደረገ ሲሆን ይህን ተከትሎ ከፍተኛ መደናገጥ ተገብቶ …

ጥቅምት ፲(አስር) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-አቶ በረከት ስምኦን ” የኢሳት ዘጋቢዎችን መቆጣጠር አልተቻለም፣ በውስጣችን ያሉ ሃይሎች ጣሉን” ያሉ ሲሆን፣ ከሚኒስትሮች በስተቀር የደህንነት ሃይሎችም ሆኑ ጋዜጠኞች በፖለቲካ ስብሰባ ላይ ሞባይል ይዘው እንዳይገቡ እንደከለከሉ ትእዛዝ አስተላልፈዋል። አቶ በረከት ከዚህ ቀደም እርሳቸውንና ድርጅታቸውን የተመለከቱ መረጃዎች በኢሳት ተደጋግሞ መውጣት እንዳበሳጫው የኢሳት ምንጮች ገልጸዋል። የኢህአዴግን ምክር ቤት ስብሰባዎች …

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

ኢትዮጵያ ለኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ በዓባይ ወንዝ ላይ እየገነባችው ባለው በትልቁ የህዳሴ ግድብ ሰበብ የተፈጠረውን ልዩነት ለማጥበብ የኢትዮጵያ ፣የግብፅ እና የሱዳን ተወካዮች እና ባለሙያዎች ባለፈው ሐሙስ እና ዓርብ ካይሮ ውስጥ የሶስትዮሽ ውይይት አካሄዱ።

አክራሪው እስላማዊ ታጣቂ ቡድን ቦኮሃራም ያገታቸው ከ200 የሚበልጡ ልጃገረድ ተማሪዎችን ይፈታ ይሆን?የናይጄሪያ መንግሥትና ቦኮሃራም የተኩስ አቁም ለማድረግ መስማማታቸው ከተሰማ ካለፈው ዓርብ አንስቶ ትልቅ ተስፋ ተጥሎ ነበር። ይሁንና በሳምንቱ መጨረሻ በመካሄድ ላይ ያሉት ጥቃቶች ተስፋውን የሚያመናምኑ ናቸው።

ኢቦላ-ባለፉት ሰባት ወራት አራት ሺሕ ስድስት መቶ ያሕል ሰዎች ገድሏል።ከአስር ሺሕ በላይ ለክፏል።የሰወስቱን የምዕራብ አፍሪቃ ሐገራት ምጣኔ ሐብት አሽመድምዶታል።ዩናይትድ ስቴትስ እና ስፓኝም ቢያንስ አራት ዜጎቻቸዉ ተለክፈዋል።ዛሬ ሁሉም ዓለም ከISIS ቀጥሎ የመቅሰፍቱን ታላቅነት ያወራል።መቅሰፍቱን ለማስወገድ ግን አሁንም ሩቅ ነዉ።

ርብራብ

ኃይለ ልዑልና ዶ/ር ብርሃነ ከቀድሞው የአውስትራልያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ኬቪ ሩድ ጋር

በየሀገሩ ስዞር ለሀገራቸውና ለወገናቸው ልዕልና ያለው ሥራ የሚሠሩ፣ ወግ ያለው ታሪክ ያላቸው፡፤ ከመንደርተኛነትና ወንዘኛነት ድንበር ተነጥቀው በሉላዊነት መንበር ላይ የተቀመጡ፣ ከምድጃ ሥር ወሬ ርቀው ዓለም ተኮር ነገር ውስጥ የሚዘውሩ ዜጎቻችንን ሳይ ትፍትፍ እላለሁ፡፡ እሥራኤሎች በልዩ ልዩ ሀገር ሆነው ለሀገራቸው የሠሩ ዜጎችን ታሪክ ሲጽፉ ‹የኛ ሰው በዚህ ቦታ› የሚሉት ዓይነት ርእስ ይሰጣሉ፡፡ ‹የኛ ሰው በደማስቆ› እንዲል ማሞ ውድነህ፡፡

ባለፈው ኀሙስ ጥቅምት 5 ቀን 2007 ዓም እናንተ አቦን ስታከብሩ እኔ ደግሞ እዚህ ሜልበርን ለየት ያለ ግብዣ ደረሰኝ፡፡ የጋበዘኝ የአፍሪካና አውስትራልያ ማኅበር(African Australian Association – AAA ) ዋና ዳይሬክተሩ በሆነው ኃይለ ልዑል ገብረ ሥላሴ በኩል ነው፡፡ ኃይለ ልዑል የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ለዓለም ካበረከተቻቸው አዳጊ የማኅበረሰብ መሪዎች አንዱ ነው፡፡ ከ ላ ቶቤ የኑቨርሲቲ በ2000 በዓለም አቀፋዊ ልማት ማስተርስ ያገኘ፣ በ2008 ከሜልበርን ዩኒቨርሲቲ በማኅበረሰባዊ ፖሊሲና አስተዳደር በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ ሰው ነው፡፡ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ከ22 ዓመታት በፊት በሜልበርን እንድትተከል ከመልአከ ታቦር ተሾመ ዘሪሁን ጋር የተላከውና ዛሬ በአውስትራልያ ለምትገኘው የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመሠረት ድንጋይዋን ያስቀመጠው ኃይለ ልዑል አፍሪካ በአውስትራልያ ገንዘብ፣ ዕውቀትና የቴክኖሎጂ ሽግግር እንድትጠቀም በአውስትራልያ የሚገኙ የአፍሪካ ዳያስጶራዎችም አህጉራቸውን እንዲጠቅሙ ለማድረግ የተመሠረተውን የአፍሪካ አውስትራልያ ማኅበር ከመሠረቱትና ከሚመሩት ልሂቃን አንዱ ነው፡፡

በሚኖርበት በቪክቶርያ ግዛት ለአፍሪካውያን የመሪነት ኮርስ ለመስጠት የሚያስችል መርሐ ግብር እንዲቀረጽ ከዶክተር ብርሃን አሕመድ ጋር የተጋ፣ ሥራውም ውጤታማና ተቀባይነት አግኝቶ እስከ 2018 የሚዘልቅ መርሐ ግብር በቪክቶርያ መንግሥት የተያዘለት፤ እስካሁንም ከ30 የአፍሪካ ሀገሮች የመጡ 140 አዳጊ የአፍሪካ ማኅበረሰባዊ መሪዎችን በዚህ መርሐ ግብር ማስመረቅ የቻለ ፕሮጀክት ለመዘርጋት የቻለ ሰዋችን ነው፡፡

የፉት ስክሬይ ማኅበረሰብ የሥነ ጥበብ ማዕከል የቦርድ አባል፣ አነስተኛ ቁጥር ያላቸውን የአውስትራልያ ማኅበረሰቦች የሚያካትተው Ethnic Communities’ Council of Victoria ሊቀ መንበር፣ የአፍሪካ የሐሳብ ማዕከል (African Think Thank) ዋና ሥራ አስፈጻሚ በመሆን ማኅበረሰቡን እያገለገለ ነው፡፡ ለዚህና ለሌሎቹ አገልግሎቶቹ  የዊኒስተን ቼርቺል ፌሎው – ሽልማት(2008)፣ የዊልያምሰን ማኅበረሰብ አመራር መርሐ ግብር- ሽልማት(2009)፣ የጋራ ብልጽግና አገሮች የሚኒስትሮች አማካሪ ኮሚቴ ለአፍሪካ – ሽልማት(2012)፣ እጅግ የተዋጣለት የማኅበረሰብ መሪ – ሽልማት(2011)፣ እንዲሁም በብዝሐ ባሕል የተዋጣለት ሥራ ለሠሩ የአውስትራልያ ሰዎች የሚሰጠውን (Meritorious service in the community) ሽልማት ከቀድሞው የቪክቶርያ ገዥ(Premier) በ2004 ተቀብሏል፡፡

በዓለም አቀፍ ትምህርትና ሥልጠና፡ ዕድሎችና ተግዳሮቶች

ዘንድሮ በሜልበርን ከተማ ቪክቶርያ ዩኒቨርሲቲ ኣዳራሽ የተካሄደው የአፍሪካ አውስትራልያ ማኅበር ዋና አጀንዳ በትምህርትና ሥልጠና ላይ ያተኮረ ነበር (Doing Business in Africa: Opportunities in International Education and Training)፡፡

በዚህ ጉባኤ ላይ ከቪክቶሪያ ግዛት፣ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከዩኒቨርሲቲዎች፣ ከኩባንያዎችና አፍሪካ ላይ ከሚሠሩ ተቋማት የመጡ ተወካዮች ሐሳቦቻቸውን፣ ሥራዎቻቸውንና ያጋጠማቸውን ነገር አቅርበው ነበር፡፡ በተለይም ባለ ሥልጣናቱ አውስትራልያ ከአፍሪካ ጋር እስከ ዛሬ የነበራት ግንኙነት ማዕድንን የተንተራሰ እንደነበርና ከ65 ቢሊዮን ዶላር በላይ የሆነ የአውስትራልያ ኢንቨስትመንት በአፍሪካ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡ ዓለም አቀፍ የትምህርት ግንኙነት ለአውስትራልያ 4ኛው የገቢ ምንጭ መሆኑንና ከ50 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ በየዓመቱ ለሀገሪቱ ሲያስገኝ ከ100 ሺ ሰዎች በላይ ደግሞ በሥሩ ተሠማርተው ገቢ እያገኙበት መሆኑን ነግረውናል፡፡ አውስትራልያ ትምህርት አሰጣጧን በማስተካከል፣ የተሻለ ልምድ ካላቸው ሀገሮች ደረጃዎችን በመውሰድ፣ ለተማሪዎች የሚሻሉ መንገዶችን በመዘርጋት በዓለም ከሚመረጡ የትምህርት ተቋማት ወገን የሆኑ ተቋማትን ለመመሥረት መቻሏን ነግረውናል፡፡ ‹በዓለም ላይ የትምህርት ልዕለ ኃያል ሀገር – super power in Education› ብለዋታል፡፡ የትምህርት ጥራትና ደረጃ አካዳሚያዊ ነጻነትን፣ በባለሞያ የሚመራ የትምህርት ሥርዓትንና ገለልተኛ የሆነ ገምጋሚ አካልን እንደሚፈልግ ተናግረዋል፡፡ እኔም የሀገሬን ከፍተኛ ተቋማት እንዳስብ አድርገውኛል፡፡


 በተለይም ከትምህርት ተቋማት የመጡት ባለሞያዎችና ባለሥልጣናት በአንድ ነገር ላይ ተስማምተው ሲናገሩ ነበር፡፡ በከፍተኛ ትምህርት ላይ የበጀት፣ የሰው ኃይልና የአሠራር ድጋፍ በማድረግ የአውስትራልያ መንግሥት በየጊዜው የተሻለ ሥራ ቢሠራም ሁለት ነገሮች ግን ለውጤቱ እጅግ በጣም አስፈላጊ ሆነዋል፡፡ እነዚህ ሁለት ነገሮች ደግሞ የሚገኙት ከተማሪዎች ነው፡፡ እነርሱም ፍላጎትና የተፎካካሪነት ስሜት(Interest and Competitiveness)፡፡ የምዕራቡ ዓለም ተማሪዎች የተሻለ ትምህርትና የትምህርት መሣሪያዎች ቢሟሉላቸውም ፍላጎትና ተፎካካሪነትታቸው ግን የእስያ ተማሪዎችን ያህል መሆን አልቻለም፡፡ በዚህም የተነሣ በአነስተኛ ወጭና ባልተሟሉ ሁኔታዎች ውስጥ የሚማሩት የእስያ ተማሪዎች የተሻለ ፍላጎትና የተሻለ ተፎካካሪነት ስለሚያሳዩ በተሻለ በጀት ከሚማሩት የምዕራቡ ተማሪዎች ይልቅ በውጤትማነት የተሻሉ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ የተከበሩ ፊል ሀኔውድ የተባሉ የሥነ ትምህርት ባለሞያና የአውስትራልያ ዓለም ዐቀፍ የትምህርት ማኅበር ዋና ሥራ አስፈጻሚ እንዳሉት ለተማሪዎች ውጤታማነት ወሳኞቹ ነገሮች ከውስጥ የሚመነጩት ሁለቱ ኃይሎች – ፍላጎትና የተፎካካሪነት ስሜት ናቸው፡፡

የአፍሪካ ተማሪዎች ለትምህርት ያላቸው ፍላጎትና ተፎካካሪነት የተሻለ በመሆኑ በአውስትራልያ ትምህርት ቤቶች በተመደበላቸው ትምህርት ጊዜ በመጨረስ የአፍሪካ ተማሪዎች ውጤታማ ሆነዋል፡፡ የሀገሬው ተማሪዎች የመጨረስ ዐቅም 70 ከመቶ ሲሆን የአፍሪካ ተማሪዎች ግን 94 በመቶ ነው፡፡

ይህንን ልምድ በመያዝም በስኮላርሺፕ ብቻ ከመገናኘት ይልቅ ከአፍሪካ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመሆን ለመሥራት እየጣሩ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ እስካሁንም 20 የአውስትራልያ ዩኒቨርሲቲዎች ከ51 የአፍሪካ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር ግንኙነት በመመሥረት ይህንን ሥራ ለማስፋፋት እየሠሩ ነው፡፡ ከኢትዮጵያ ጋር በተመለከተ ከቴክኒክና ሞያ ኮሌጆች ድጋፍ ያለፈ ሪፖርት አልሰማሁም፡፡ በዚህ ረገድ ኬንያና ናይጄርያ የአንበሳውን ድርሻ መያዛቸው ነው የተነገረው፡፡

የአፍሪካ ተማሪዎች የበጀትና ትምህርት አመራር ድጋፍ ከተሰጣቸው የተሻለ ፍላጎትና ተፎካካሪነት አላቸው፡፡ በመሆኑም የአውስትራልያ ዩኒቨርሲቲዎች ከአፍሪካ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመቀናጀት በአውስትራልያ የትምህርት ደረጃና ጥራት የሚሰጡ መርሐ ግብሮችን በአፍሪካ ለመዘርጋት እየተሞከረ ነው፡፡ ይኼ ሁኔታ በኢትዮጵያ ለሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች መልካም ዕድል በመሆኑ ዩኒቨርሲቲዎቹ የሚጠየቁትን ዝግጅት ከኤምባሲው በመውሰድ በጋራ ለመሥራት ቢነሡ ሀገራቸውን ለመጥቀም ይችላሉ፡፡ ተማሪዎቻችንን እንዲህ ባለ ዕድልና ዓለም አቀፍ ድጋፍ እንጅ በስብሰባ ብቻ ብቁ ዜጋ ማድረግ አይቻልምና፡፡

click here for pdf


ሚሲስ ጃኩሊን ዝዋምቢላ የተባሉ በዚምባብዌ የቀድሞ የአውስትራልያ አምባሳደር እንደገለጡት የአውስትራልያ ዩኒቨርሲቲዎች ገንዘብና የሰው ኃይላቸውን ይዘው፣ በአውስትራልያ ደረጃ ከአፍሪካ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በሚያደርጉት ግንኙነት አራት መሠረታዊ ችግሮች ገጥመዋቸዋል፡፡ የመጀመሪያው ብዙዎቹ የአፍሪካ ዩኒቨርሲቲዎች የምርምር ዩኒቨርሲቲዎች ሳይሆኑ የማስተማሪያ ዩኒቨርሲቲዎች (lecturing rather than research) መሆናቸው ከዓለም የጥናት ሥራዎች አስተዋጽዖ የአፍሪካ ዩኒቨርሲቲዎች 1% ብቻ እንዲያበረክቱ አድርጓቸዋል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ አብዛኞቹ የሚያሠለጥኑት ለመንግሥት ሥራ(educating for public sector) እንጂ መሠረታዊ ለውጥ ለማምጣት በሚችሉ መስኮች አይደለም፡፡ ሦስተኛ ሆኖ የተነሣው የአፍሪካ ብዙዎቹ ዩኒቨርሲቲዎች የራሳቸውን ችግር ሊፈታ የሚችል፣ ራስ ተኮርና ራስ ፈጠር የሆነ መንገድና ደረጃ በመከተል፣ ዘላቂና ወጥ የሆነ፣ ብሔራዊ ቀለም ያለው የትምህርት ፖሊሲና ስትራቴጂ ከመቅረጽና በርሱም በቁርጠኛነት ከመመራት ይልቅ አውሮፓ ተኮር(Euro centric) መሆናቸው ነው፡፡ አራተኛው ብዙዎቹ ሀገሮች ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በቂ በጀት ለመስጠት ባለመቻላቸው  በአጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃና በዩኒቨርሲቲዎች መካከል ያለው ልዩነት የሰርተፊኬቱ ደረጃ ብቻ እንዲሆን ማድረጉ ነው፡፡ በአንድ ጥናት ላይ እንደተመለከተው ከአፍሪካ ዓመታዊ ገቢ(GDP)1% ብቻ ለከፍተኛ ትምህርት ይመደባል፡፡

ፕሮፌሰር ዴቪድ ሞሪሰን የተባሉ የሞርዶክ ዩኒቨርሲቲ የጥናት ምክትል ቻንስለር አውስትራልያ በሚከተሉት ጉዳዮች በአፍሪካ ትኩረት እንደሰጠች ገልጠዋል (በአውስትራልያ ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር ለምታስቡ ተማሪዎች ወይም በጋራ ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር ለመሥራት ለምትፈልጉ ተቋማት)፡፡ በአርብቶ አድር ልማት፣ በእርሻና ማዕድን፣ ለእናቶችና ሕጻናት ደኅንነት የዐቅም ግንባታ፡፡ እነዚህን ጉዳዮች በተመለከተ ከአውስትራልያ ተቋማት ጋር አብረው ከሚሠሩ ወይም ከሚያጠኑ ጋር ለመቀናጀት መርሐ ግብር አላቸው፡፡ ‹‹ትልቁ ችግር›› አሉ ፕሮፌሰሩ ‹‹የአፍሪካ ዩኒቨርሲቲዎች ምርምር ላይ ትኩረት ስለማይሰጡ የጥናት ባሕላቸው ዝቅተኛ ነው(underdeveloped research culture)፡፡ በዚህም ምክንያት የአውስትራልያ ተቋማት እንዲደረግ የሚፈልጉት ጥናትና የአጥኝው ዐቅም አለመጣጣም ይከሰታል፡፡ እኒህ የጥናት ባለሞያ ደጋግመው እንደገለጡት ‹የአንዲት ሀገር የመፍጠር ዐቅም በሳይንስ መሠረቷ የተጽዕኖ ዐቅም ይወሰናል(the country’s ability to innovate is influenced by the size of its science base)፡፡››

በአሁኑ ጊዜ 4.5 ሚሊዮን ዓለም አቀፍ ተማሪዎች በየሀገሩ ይገኛሉ፡፡ አብዛኞቹ የአፍሪካ ተማሪዎች በፈረንሳይ፣ እንግሊዝ፣ አሜሪካና ሳዑዲ ዐረቢያ ነው የሚማሩት፡፡ በአውስትራልያ ከሚማሩ ዓለም ዐቀፍ ተማሪዎች መካከል ቻይናውያን 27.4፣ ሕንዶች 10.4፣ ቬትናማውያን 5.1 በመቶውን ይዘዋል፡፡ በአውስትራልያ ትምህርት ቤቶች ለመማር ከሚያመለክቱት መካከል አፍሪካውያን ከ1 – 15 ከሚገኙ ዋና አመልካች ሀገሮች ውስጥ የሉበትም፡፡ ለዚህ ዋና ምክንያቱ ቪዛ ለማግኘት ያለው ጣጣ፣ በቂ የመኖሪያ ወጭ ሽፋን አለመኖር(10 በመቶዎቹ ብቻ በተማሪዎች መኖሪያ ይኖራሉ)፣ አውስትራልያ እስያ ላይ በማተኮሯ፣ በአፍሪካ የሚገኙ ትምህርት ኤጀንሲዎች ስለ አውስትራልያ ትምህርት ዕድሎች በቂ ግንዛቤ የሌላቸው መሆኑ፣ ቻይና ለአፍሪካ የተሻለ ስኮላርሺፕ በመስጠቷ መሆኑ ተገልጧል፡፡ በአውስትራልያ ለመማር የሚያስቡ ይኼንን ገጸ ድር ቢያዩት ተመክረዋል –

   www.studyinaustralia.gov.au

ከ2012 ጀምሮ ከ8000 በላይ የአፍሪካ ተማሪዎች በአውስትራልያ ዩኒቨርሲቲዎች ይገኛሉ፡፡ ከእነዚህ መካከልም 1500ዎቹ የድኅረ ምረቃ ተማሪዎች ሲሆኑ 40ዎቹ የዶክትሬት ዲግሪ እየሠሩ ነው፡፡ በአሁኑ ሰዓት በሁሉም የአውስትራልያ የትምህርት ተቋማት 14000 አፍሪካውያን ተማሪዎች በትምህርት ገበታ ላይ ናቸው፡፡ የአውስትራልያ መንግሥትም በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት 5000 የማስትሬትና የአጫጭር ኮርሶች ዕድል ለአፍሪካውያን ማዘጋጀቱ ተገልጧል፡፡ ለአጫጭር ኮርሶች ይህንን ድረ ገጽ በማየት መጠቀሙ መልካም ነው –

www.australiaawardsafrica.org

ለቢዝነስ ጉዳዮች ደግሞ ወደዚህ ይዙሩ

www.dfat.gov.au

በጉባኤው ከነበሩት አቅራቢዎች ለአፍሪካውያን ስኮላርሺፕ ትልቁ ተግዳሮት ሆኖ የተነሣው ለትምህርት የሚመጡ ተማሪዎች ወደ ሀገራቸው ያለመመለሳቸው ችግር ነው፡፡ በዚህ ምክንያትም የስኮላርሺፕ ዕድላቸው የተንጠለጠለባቸው ሀገሮች አሉ፡፡ አንዳንድ የጉባኤው ተሳታፊዎች በኮሪደር ወሬ ኢትዮጵያ ከእነዚህ አንዷ መሆኗን ነግረውኛል፡፡

ነፍሱን ይማረውና ጋዳፊ በአንድ የአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ላይ ‹የአደጉትን ሀገሮች የአየር መበከል፣ የጦርነትና የፖለቲካ ችግር እንደምንካፈለው ሁሉ የእነርሱን ሀብትና ዕድገትም መካፈል አለብን‹ ብሎ ነበር፡፡ ናይጄርያውያንና ኬንያውያን ከአፍሪካ፤ ሕንድ፣ ቻይናና ቬትናም ከእስያ የአውስትራልያን የትምህርት ስጦታና ዕድል በሚገባ እንደሚጠቀበሙት ሁሉ የኢትዮጵያ መንግሥት፣ የትምህርት ተቋማትና በአውስትራልያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ዳያስጶራ ተጋግዘን ዕድሉን ብንጠቀምበትና ለሀገራችን ሰው ብናፈራበት መልካም ይመስለኛል፡፡ በተለይም በሀገር ውስጥ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎችና መካከለኛ ተቋማት ከአውስትራልያ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር ለመሥራት የተዘጋጀውን መርሐ ግብር ተሻምቶ በመጠቀም በትንንሹ ዳቦ ከምንራኮት ትልቁን እንጀራ እንቁረስ፡፡ ወደ 310 ሚሊዮን ዶላር ለስኮላርሺፕ መንግሥት መመደቡን አብሥረዋል በጉባኤው ላይ፡፡ መልካም ዕድል፡፡

ሜልበርን፣ አውስትራልያ

“ማር እንኳን 23 አመትት ቢላስ ይመራል ። 23 አመት እንደ ኢሕአዴግ ላለ ፓርቲ እጅግ በጣም ረጅም አመት ነው” “ሕዝቡ ለዉጥ ይፈልጋል። በዚህ ላይ ምንም አነት ጥርጣሬ የለም፡፡በመላው ኢትዮጵያ ሲኬድ ይሄን አይነትት ስሜት አለ” “ትልቁ ነገር አማራጭ ሆኖ ሕብረተ ሰቡ ተስፋ ሊይደርገው የሚችል ፓርቲ ሆኖ መዉጣት የውወቅቱ አንገብጋቢ ጥያቄ ይመስልኛል” “አንድነት የሁሉም ኢትዮጵያዊያኖች ቤትና ፓርቲ እንዲሆን […]

የበርካታ የአገዛዙ ባለስልጣናት የግል ቢዝነሶችና ፎቆች በፍጥነትና በጥራት እየተጠናቀቁ ባለብት በአሁኑ ወቅት፣ በ2002 ዓ.ም ለሕዝብ ይፋ ከሆነውና ላለፉት በርካታ አመታት በኢቲቪ ሲነገርለት ከቆየው፣ የአምስት አመቱ የእድገትና የትራስፎርሜሽን እቅዶ ዉስጥ በዋናነት ከሚጠቀሱት ሁለቱ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ፣ በአምስት ኮሪደሮች የታቀደው የባቡር ግንባታ መሆኑ ይታወቃል። ከታቀደው የ2300 ኪሎሜተር የባቡር መስምር ፣ ከመቶ ኪሎሜትር በላይ እንዳልተሰራ፣ አቶ ግርማ ሰይፉ፣ […]

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

የቀድሞ ሊቀመንበር ኢንጂነር ግዛቸው በፍቃዳቸው ሃላፊነታቸውን በመልቀቃቸው ፣ በቅርቡ የአንድነት ፓርቲ፣ አቶ በላይ ፍቃዱን አዲሱ የድርጅቱ ሊቀመንበር እንዲሆኑ መምረጡ ይታወቃል። አቶ በላይ፣ ዛሬ እሁድ ጥቅምት 9 ቀን 20006 ዓ.ም ፣ አብረዋቸው የሚሰሩ 12 የሥራ አስፈጻሚ አባላትን መርጠው በብሄራውዊ ምክር ቤቱ አጸድቀውዋል። ከተመረጡት 12 የሥራ አስፈጻሚ አባላት ፣ 6 ኢንጂነር ግዛቸው ሽፈራው ሊቀመንበር የነበሩ ጊዜ፣ የሥራ […]

በግሉ መስክም የየራሳቸዉን ድርጅቶችና ተቋማት የመሠረቱ የሚመሩና የሚያስተዳደሩ ሴቶች ቁጥር እያደገ ነዉ።የእድገቱ ደረጃ፤ እድገቱን ለማገዝ የሚያስፈልገዉ ድጋፍና ፖሊሲ፤ ፖሊሲዉን ገቢር ለማድረግ ያለዉ ፍላጎት ግን አሁንም አነጋጋሪ ነዉ።

የተበከለ አየር ባጠላባት የቻይና መዲና ቤጂንግ ውስጥ በተካሄደ የማራቶን ሩጫ ውድድር ኢትዮጵያውያን አሸናፊ ሆኑ። በውድድሩ ወደ 25000 የሚጠጉ ሯጮች ተሳታፊ መሆናቸውም ተዘግቧል።

ጥቅምት 2 ቀን 2007 ዓ.ም የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት ከጠዋቱ 3፡00 ሠዓት ጀምሮ በመሰብሰብ በሁለት አጀንዳንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ማሳለፉን የብ/ም/ቤቱ ሴክሬታሪያት ለፍኖተ ነፃነት ገለጹ፡፡ የብሔራዊ ም/ቤቱ መወያያ አጀንዳ የነበረው 1- የአዲሱን ፕሬዚዳንት ካቢኔ ማፅደቅ 2- የአማካሪ ሸንጎ መመሪያን ማፅደቅ በሚሉ አጀንዳዎች ላይ ሲሆን በመጀመሪያው አጀንዳ የፓርቲው ፕሬዚዳንት አቶ በላይ ፍቃዱ ለብሔራዊ […]

በመጀመሪያ “ወያኔ፣ … እና እኛ” በሚል ርዕስ የማቀርባቸውን ጽሁፎች ዋና ዓላማ ለአንባቢያን ግልጽ ላድርግ። ዛሬ አገራችን ለምትገኝበት አስከፊና ውስብስብ የፖለቲካ ሁኔታም ሆነ በየግላችን ለደረሰብንና ለገጠሙን ቁሳዊና መንፈሳዊ ኪሳራዎች ሁሉ ተጠያቂው ወያኔ ነው ብለን ስለደመደምን እርግማኖቻችን፣ ነቀፌታችን፣ ዝልፊያችን፣ ወቀሳችን፣ ውንጀላችን፣ ዛቻና ማስፈራሪያችን ሁሉ ወያኔ ላይ ያነጣጠሩ ናቸው። እርግማንና ዝልፊያ ግፍንና ግፈኞችን ጠራርገው የሚያጠፋ ቢሆን ኖሮ ባለፉት […]

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

አማሳኞቹ በአጠቃላይ ጉባኤው የሚሳተፉት በታዛቢነት ብቻ ኾኖ ሳለ የውይይት መድረኩን ተጠቅመው የፓትርያርኩን ‹‹የቅኝ ገዥ ነው!›› ቅስቀሳ ለማጠናከርና ፀረ – ማኅበረ ቅዱሳን መግለጫ እንዲወጣ በዋና ሥራ አስኪያጁ ላይ የሚያደርጉት ጫና እንደማይወክላቸው የአዲስ አበባ ልኡካን እየገለጹ ነው፡፡ ‹‹ሰሞኑን መቅሠፍት አለ›› በሚል ከንቱ ማስፈራሪያ በብፁዕ ዋና ሥራ አስኪያጁ ላይ በተለያየ መንገድ ጫና ከመፍጠር አልፈው አካላዊ ጥቃት ለማድረስም እየተሰናዱ …

ጥቅምት ፯(ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የተቃዋሚ የፓርላማ አባል የሆኑት አቶ ግርማ ሰይፉ ኢትዮጵያ በምግብ ራሱዋን ችላለች በሚል  በተደጋጋሚ ቢነገርም አሁንም ስንዴ ከውጭ እያስገባን ነው በማለት ላቀረቡት ጥያቄ ጠ/ሚንስትሩ “በምግብ ራሳችንን መቻላችንን” አለማቀፍ ተቋማት ሳይቀር ያረጋገጡት መሆኑን በመግለጽ፣ ኢትዮጵያ በአለፈው አመት 300 ሚሊዮን ኩንታል የግብርና ምርት ማምረት መቻሉዋን ገልጸዋል። ይሁን እንጅ የግንቦት20 በአል በሚከበርበት …

ጥቅምት ፯(ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በጊዜ ሰሌዳ ላይ ለመወያየት ምርጫ ቦርድ በጊዮን ሆቴል የጠራውን ስብሰባ ‹‹ጥያቄዎቻችን የሚመልስ አይደለም›› በሚል ሰማያዊ ፓርቲ ፣ የመላው ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (መኢዴፓ) እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ አንድነት ፓርቲ (ኢብአፓ) ተወካዮች ረግጠው መውጣታቸውን ነገረ ኢትዮጵያ ዘግቧል፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ አንድነት ፓርቲ (ኢብአፓ) ዋና ጸኃፊ ወ/ት መሊሃ ጀሃድ  ምርጫ ቦርድ እነሱ ላነሱት …

ጥቅምት ፯(ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በአስር ሺዎች የሚቆጠር ህዝብ በውሃ ሙላት ህይወቱ ለአደጋ ተጋልጦ በሚገኝበት ወቅት ከመንግስት የሚቀርብላቸው ድጋፍ አነሳ መሆኑን ነዋሪዎች ለኢሳት ገልጸዋል። ከውሃ ሙላቱ የተረፍነዎች በምግብ እጦት እየተሰቃየን በመሆኑ መንግስት በአፋጣኝ ይደረስልን ሲሉ አቤቱታ አቅርበዋል። አፋጣኝ መልስ ካልተሰጠም እስካሁን ከታየው በላይ አስከፊ የሆነ ጉዳት ሊደርስ እንደሚችል ተፈናቃዮች አስጠንቅቀዋል። ከአፋር ህዝብ እንደተወከሉ …

ጥቅምት ፯(ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በሰሜን ዳርፉር ኮርማ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ የውሃ ጉድጓድ ሲጠብቁ ከነበሩ ኢትዮጵያውያን መካከል 2ቱ ወዲያውኑ ሲገደሉ አንደኛው በጽኑ ቆስሎ የነበረ ቢሆንም፣ ትንሽ ቆይቶ ህይወቱ አልፎአል። ጥቃቱን የፈጸሙት ታጣቂዎች እነማን እንደሆኑ በውል አልታወቁም።   የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ ግድያውን በጽኑ አውግዘው፣ ግድያውን የፈጸሙት አካላት አለማቀፍ ህግን መጣሳቸውን ማወቅ አለባቸው ብለዋል።

ጥቅምት ፯(ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ጠ/ሚኒስትር ኃ/ማርያም ደሳለኝ አፍሪካዊያን ወንድሞቻችንን እህቶቻችን ለመርዳት ፈቃደኛ የሆኑ ኢትዮጽያዊን የህክምና ባለሙያዎችን ከመከላከያ ሰራዊትና ከሌሎችም ተቋማት በሸታው ወደተስፋፋባቸው የምዕራብ አፍሪካ ሀገራት ለመላክ መወሰኑን አረጋግጠዋል፡፡ ጠ/ሚኒስትሩ እንዳሉት «ኢትዮጽያ በአፍሪካ በሕዝብ ብዛት ሁለተኛዋ ሀገር እንደመሆንዋ መጠን አፍሪካዊያን ወንድሞቻችንና እህቶቻችንን ለማገዝ የራሳችን ድርሻ መወጣት አለብን የሚል አቋም ተይዟል፡፡ መከላከያ ሠራዊት ውስጥ …

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

“ውሻ በበላበት ይጮኻል” እንደሚባለው አማረ አረጋዊም የወያኔን የዘረኞች ሥርዓት ከውድቀቱ ለመታደግ በሚመስል ቀቢፀ ተስፋ ባለ በሌለ ኃይሉ ላንቃው እስኪበጠስ እየጮኸ ነው፡፡ የወያኔ የቁርጥ ቀን ውሾች ሁሉ ካላንዳች ይሉኝታ ጩኸታቸውን ሲያቀልጡት ማየት በተለይ የዚህ ዘረኛ የወሮበሎች ቡድን ፀሐይ መጥለቅ ከጀመረችበት ከመለስ ዜናዊ ሞት በኋላ በጣም የተለመደ ሆኗል፡፡ ለወያኔ መልካም ሽኝት፤ ለውሾችም መልካም ጩኸት እንዲሆንላቸው ከመመኘት ውጪ […]

የምሰራበትን የሚዲያ ተቋም ወክዬ በተለያዩ የፕሬስ መግለጫዎች ላይ እካፈል ነበር፡፡ በዚህም አጋጣሚ ከተለያዩ ነባርና አዳዲስ የሙያ አጋሮቼ ጋር የመተዋወቅ ዕድሉ አጋጥሞኛል፡፡ ከጋዜጠኛ ሚልዮን ሹርቤ (የማራኪ መጽሔት ባለቤት) ጋር ግን እንደሌሎቹ ተቀራርቤ ባልግባባውም በተገናኘኝ ቁጥር የአንገት ሠላምታ ከመስጠት አልቦዘንኩም፡፡

ሙሉውን አስነብበኝ …

‹‹ለእስረኛ ማልቀስ/ ማዘን ሳይሆን የእስረኛውን መንገድ መከተል ነው››

‹‹የእስክንድር ሃሳብ ትክክል ነው›› ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዛሬ በአምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ከነገረን የተወሰደ

‹‹ፍትሕ›› ጋዜጣ ላይ በተስተናገዱ ሶስት ጽሑፎች ተከስሶ ለሁለት ዓመት ያህል የክስ ሂደቱ ሲታይ ቆይቶ በትናንትናው ዕለት በከፍተኛ ፍርድ ቤት 16ኛ ወንጀል ችሎት ‹‹ጥፋተኛ›› ከተባለ በኋላ ከትናንት ጀምሮ እስከዛሬ ድረስ በአምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ታስሮ የነበረውን ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝን ዛሬ ጥዋት ላይ ከእስከዳር አለሙ፣ ይድነቃቸው ከበደ እና ስለሺ ሀጎስ ጋር ሄደን ጠይቀነው ነበር፡፡

ሙሉውን አስነብበኝ …

እንደ ፈረንጆች አቆጣጠር፣ ኖቬምበር 17 ቀን 1996 ነበር። በሰርቢያ (የቀድሞ ዩጎስላቪያ) ፣ የክልል ምርጫ ይደረጋል። በቩክ ድራስኮቪች የሚመራዉ SPO ፣ በቬስና ፔሲች የሚመራዉ GSS እና ሌሎች ድርጅቶች በአንድ ላይ ሆነው አብላጫ ድምጽ ያገኛሉ። ነገር ግን በወቅቱ የነበሩ አምባገነን ባለስልጣናት፣ እነ ስሎቦዳን ሚሎሶቪች አጭበረበሩ። ከኖቬምበር 17 1996 እስከ ፌቡሩያሪ 11 1997 ድረስ፣ «ያጄድኖ» የሚል፣ ሕዝባዊ ተቃዉሞዎች […]

 

 

 

በኢትዮጵያ፣ በሱዳንና በግብፅ መካከል የሚደረገው የኅዳሴ ግድብ ድርድር ዛሬ ካይሮ ላይ ተጀምሯል፡፡

የዛሬው የካይሮ ስብሰባ ቀደም ሲል በሃገሮቹ በተደረሰበት ስምምነት መሠረት በኅዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ ተጨማሪ ጥናቶችን ያካሂዳል የተባለ ዓለምአቀፍ አማሪካ ቡድን ለመቅጠር የተጠራ ነው፡፡

የሦስትዮሽ ስብሰባው ዛሬና ነገ የሚካሄድ ሲሆን ተሣታፊዎቹ በየሃገሮቹ የውኃና መስኖ ሚኒስትሮች የሚመሩ ልዑካን መሆናቸው ታውቋል፡፡

በናይል ተፋሰስ ሃገሮች የጋራ ትብብር ጅማሮ ወይም ድርጅት ኢትዮጵያ፣ ሱዳን፣ ግብፅና ደቡብ ሱዳን የሚገኙበት የምሥራቅ ናይል ሃገሮች የቴክኒክ ፅ/ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ፈቅአሕመድ ነጋሽ የቪኦኤ የሰጡትን ማብራሪያ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ነሐሴ 6 2006ዓም የአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ የአማርኛዉ ቋንቋ አገልግሎት በኢትዮጵያ መንግሥትና በውጭ ሀገር የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን (ዳያስፖራ) መካከል ያለዉን ግንኙነት የገመገመ ዝግጅት ማቅረቡ ይታወሳል።

በዝግጅቱ ዉስጥ ከተካተቱት በርካታ ርእሶች መካከል የካሊፎርኒያው አዙሳ ፓሲፊክ ዩኒቨርሲቲ ለጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ደሳለኝ ሊሰጥ አቅዶ የነበረዉ የክብር ስነስርዓት የሰረዘበት ምክንያት አንዱ ነበር። ርዕሰ ጉዳዩን አስመልክቶ የተጠናከረ ዘገባ በአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ መሰራጨቱን ተከትሎ፤ አንዳንድ የአሜሪካ ድምጽ ጋዜጠኞች “ሆን ብለዉ እዉነትን አዛብተዋል።” የኢትዮጵያ ሕዝብ “የዳያስፖራዉን ድምጽ እንዳይሰማ አፍነዋል” የሚሉና በተለይም አዙሳ ዩኒቬርሲቲ ሽልማቱን እንዲሰርዝ ዘመቻ ካደረጉት አንዱ ጋዜጠኛና የፖለቲካ አክቲቪስት አቶ አበበ ገላዉ ቪኦኤ ላይ…

 

 

በምዕራብ አፍሪካ ውስጥ የተከሰተውን የኢቦላ በሽታን ስጋት በኢትዮጵያ ለመከላከል የሚያስችሉ፤ የማኅበረሰብ ጤና ሥልጠናዎችና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎች መጀመራቸውን የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ተናግረዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ለፓርላማው ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያ የምዕራብ አፍሪካ ሀገሮችን ለማገዝ የበጎ ፈቃድ አገልጋይ ኢትዮጵያዊያንንም አሠማርታ እየሠሩ መሆናቸውን አመልክተዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአፍሪካ መሪዎች መከሰስ ጉዳይ እና ሌሎችም ነጥቦች ላይ ተናግረዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ጥቅምት ፮(ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ለድርጅቱ ቅርበት ያላቸው ሰዎች ለኢሳት እንደገለጹት የኢትዩጵ ያመንግስት ምንም አይነት ጉዳት አልደረሰባቸውም በማለት እያቀረበ ያለውን ሪፖርት ነዋሪዎቹ አጥብቀው ተቃውመዋል። 87 ሰዎችን በእጃን  ቀብረናል ያሉት ኗሪዎች ዜናው የተነገረው ጉዳት ከደረሰ ከሳምንት በኃላ ሲሆን እርዳታ የመጣውም ብዙ ነገረ ከወደመ ከስድስት ቀናት በሁዋል መሆኑ ችግሩን የከፋ አደርጎታል ሲሉ አመልክተዋል። በድርጊቱ እጅግ …

ጥቅምት ፮(ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-99 በመቶ በላይ የኢህአዴግ አባላት በሞሉበት ፓርላማ ውስጥ ብቸኛ የሆኑት የአንድነት ፓርቲ ተመራጩ አቶ ግርማ ሰይፉ፣ በቅርቡ መንግስት ለዩኒቨርስቲ  መምህራን፣ ተማሪዎችና የመንግስት ሰራተኞች የሚሰጠውን የፖለቲካ ስልጠና አስመልክቶ ላቀረቡት ጥያቄ መልስ የሰጡት ጠ/ሚ ሃይለማርያም ደሳለኝ፣ ውይይቱን ማድረግ ያስፈለገው ትምክህተኞች፣ ጸረ ሰላም ሃይሎችና ጠባቦች የሚረጩት መርዝ ትክክል አለመሆኑን ለማሳየት ነው …

ጥቅምት ፮(ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአካባቢው ምንጮች  አቦቦ በሚባለው አካባቢ የተጀመረውን ግጭት ተከትሎ ወታደሮች የሚወስዱትን እርምጃ በመቃወም መንግስት ያስታጠቃቸው ከ15 በላይ ታጣቂዎች ስርአቱን አናገለግልም በማለት መጥፋታቸውንና የመከላከያ ሰራዊት አባላትም ታጣቂዎችን ለመያዝ አሰሳ መጀመራቸውን ገልጸዋል። የመንግስት ታጣቂዎች የነበሩ የጋምቤላ ተወላጆች ከመጥፋታቸው በፊት በመከላከያ ሰራዊት አባላት ላይ በመወሰዱት እርምጃ ከ2 ያላነሱ የመከላከያ አባላት መገደላቸውና የተወሰኑትም …