የካቲት ፬(አራት) ቀን፳፻፯ዓ/ምኢሳትዜና :-በምእራብ ሸዋ ዞን በባኮ ወረዳ በቴቢ ከተማ ከሩሰንጎት ቀበሌ ገበሬ ማህበር ነዋሪ የሆኑት አቶ ተሙሻ በርጫ እና የ13 አመት ታዳጊ ልጃቸው ፋንቱ ተሙሻ  የካቲት 2 ቀን 2007 ዓም በፌደራል ፖሊሶች  በጥይት ተመትተው አምቦ ሆስፒታል መግባታቸውን ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያመለክታል። ታዳጊዋ ወጣት አንገቷ አካባቢ በጥይት ስትመታ፣ አባቷ ደግሞ እግራቸውን በሁለት ጥይቶች ተመተው ሆስፒታል …

የካቲት ፬(አራት) ቀን፳፻፯ዓ/ምኢሳትዜና :-የኦጋዴንየዜናአገልግሎትን <<በመጥቀስዋጋኩሱብ>> የተሰኘውየግንባሩልሳንእንዳስታወቀው፤የመከላከያሚኒስትሩሲራጅፈርጌሳእና  የደህንነትሹሙአቶጌታቸውአሰፋ – ከኦጋዴነጻነትግንባር  የውጪግንኙነትሀላፊከአቶአብዲራሁምማህዲእና  ከግንባሩዋናጸሀፊ  ከአቶአብዲያሲንጋርበናይሮቢተገናኝተው  ድርድሩንጀምረዋል። ሁለቱምወገኖችበአብዛኞቹየድርድሩመርሆዎችላይ  መስማማታቸውምተገልጿል። በሁለቱወገኖችመካከልለአስርትኣመታትየዘለቀውግጭት  በመነጋገርእንዲፈታዓለማቀፉማህበረሰብግፊትእያደረገእንደሚገኝየግንባሩዜናአገልግሎትአውስቷል። ሁለቱወገኖችባለፈውጥቅምትወርበኬንያጀምረውትየነበረውድርድር፤የኢትዮጵያመንግስት  ያቀረበውንቅድመ-ሁኔታኦብነግለመቀበልፈቃደኛባለመሆኑምክንያትመቋረጡይታወሳል። እንዲሁም የመንግስት የጸጥታ ሃይሎች በተመሳሳይ መንገድ ለድርድር ናይሮቢ የሄዱትን 2 የኦብነግ ከፍተኛ አመራሮች አፍነው መውሰዳቸው አይዘነጋም። እንደኦጋዴንዜናአገልግሎትዘገባየኦጋዴንግጭትበአፍሪካየግጭትታሪኮችረዥሙሲሆን፤እስካሁን  500 000 ሰዎችሞተዋልከሚሊዮንየሚልቁክልሉንለቀውተሰደዋል። አንዳንድ ወገኖች  ክልሉን በማስተዳደር ላይ ያሉት አቶ አብዲ ሞሃመድ ከህወሃት የጦር አዛዦች ጋር በመሆን የሚፈጽሙት የሰብአዊ …

የካቲት ፬(አራት) ቀን፳፻፯ዓ/ምኢሳትዜና :-የህወሀት 40ኛዓመትየፊታችንየካቲት 11 የሚከበርሲሆን፤ለበዓሉማክበሪያበግዳጅናበጫናከባለሀብቶችብቻ 45 ሚሊዮንብርእንደተገኘመዘገባችንይታወሳል። ህወሀትከመንግስትካዝናየሚጨምረውንሳያካትትለአንድጊዜበዓልማክበሪያብቻይህንያህልብርየሰበሰበቢሆንም፤ከነዋሪዎችተጨማሪገንዘብለማሰባሰብበካድሬዎችአማካይነትቅስቀሳመጀመሩንየአዲስአበባውዘጋቢያችንያጠናቀረውሪፖርትያመለክታል። ከዚህባሻገርበአዲስአበባ፣መቀሌእናበየክልሎቹየሚደረገውየበዓልዝግጅትላይካድሬዎችደምቀውእንዲገኙ  የልብስመግዣገንዘብእየተሰጣቸው  እንደሆነተመልክቷል። በዚህምመሰረትለሴቶችየሀበሻቀሚስ  መግዣ 4 ሺህብር፣  ለወንዶችደግሞ  ለቁምጣናለሌሎችባህላዊአልባሳት  ተብሎ 2 ሺህብርእየተሰጠመሆኑን መረጃዎች ያሳያሉ።

የካቲት ፬(አራት) ቀን፳፻፯ዓ/ምኢሳትዜና :-የነዳጅ ዋጋ በዓለም ገበያ ቅናሽ ማሳየቱን ተከትሎ የገዢው መንግስት ባደረገው አነስተኛ የዋጋ ማሻሻያያ ኮረፉትን የነዳጅ ማደያ ባለ ንብረቶች መቆጣጠር ባለመቻሉ ለሕዝብ አገልግሎት የሚሰጡ ታክሲዎችና ባጃጆች መቸገራቸውን  ለዘጋቢያችንገልጸዋል፡፡ ድምጻችንከተሰማለሌላችግርእንዳረጋለንየሚሉትቅሬታአቅራቢዎችሰሞኑንበነዳጅማደያዎችቤንዚንባለመኖሩበጥቁርገበያእስከአርባብርድረስበመግዛትእየሰሩመሆናቸውንገልጸው፤ይህ ሰርተንእንዳንበላናቤተሰብለማስተዳደርእንዳንችልሆንተብሎከአመራሮችጋርበመመሳጠርየሚሰራብንደባነውበማለትያማርራሉ፡፡ በከተማዋወስጥቤንዚንምሆነናፍጣበብዛትቢኖርምከተተመነውበላይበእጥፍዋጋስንገዛ  ጥቆማብናደርግም፡መንግስትተገቢውንፍተሻናምርመራበማድረግለህግየማይገዙትንመቅጣትሲገባውህብረተሰቡንለብዝበዛማጋለጡአግባብአይደለምበማለትእስተያየታቸውንሰጥተዋል፡፡ ከአሁንበፊትባለሃብቶችነዳጅደብቀውቢገኙምየከተማውአስተዳደርለተወሰኑቀናትማደያውንበመዝጋትከቆየበኋላምንምዓይነትርምጃሳይወስድመልሶመክፈቱ  ሌሎችባለማደያዎችምነዳጅበመደበቅበጥቁርገበያለመሸጥእንዳደፋፈራቸውቅሬታአቅራቢዎችለዘጋቢያችንተናግረዋል፡፡ ነዳጅበሚገኝበትማደያከግማሽቀንበላይተሰልፈውስራእንደሚፈቱየሚናገሩትአሽከርካሪዎችግማሽቀንድረስምተሰልፈንምአለቀተብሎየምንሰናበትነትጊዜበርካታነውበማለትሰርቶየመኖርህልውናቸውአደጋላይመሆኑንተናግረዋል፡፡

የካቲት ፬(አራት) ቀን፳፻፯ዓ/ምኢሳትዜና :-የሙስሊም የመፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴዎች  ችሎት መጠናቀቁን ተከትሎ ዛሬ የካቲት 4 2007  ዓመተምህረት  ደማቅየሰደቃስነ-ስርዓትተካሄደ እንደ ሪፖርተሮቻችን ዘገባ፤   የሙስሊምመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴዎች ኮሚቴዎቻችን ችሎት  መጠናቀቁን ተከትሎ የሰደቃውና የዱአው ፕሮግራም  የተካሄደው፤ችሎቱሲካሄድበትበቆየውበሲኤምሲአካባቢነው። በደማቁየሰደቃናየዱአ  ፕሮግራምላይ  የኮሚቴዎቹንቤተሰቦችእናሚስቶችጨምሮየችሎቱታዳሚያንበሙሉተገኝተዋል። የሰደቃፕሮግራሙየተዘጋጀው፤የኮሚቴዎቹየፍርድቤትሂደትሊጠናቀቅቀናትሲቀሩትበችሎቱሲገኙከነበሩሙስሊሞችጋርበጋራበመሆንዱአለማድረግበማሰብእንደሆነተገለጿል፡፡ የሙስሊምመፍትሄአፈላላጊኮሚቴዎች፤የመብታችንይከበር! ጥያቄበማንሳታቸውየሽብርተኝነትክስተመስርቶባቸውላለፉትሶስትዓመታትበእስርላይእንደሚገኙይታወቃል።

የካቲት ፬(አራት) ቀን፳፻፯ዓ/ምኢሳትዜና :-በኢትዮጰያውያን የሚመራ ፣ የቤት ሰራተኞችን በህገወጥ መንገድ የሚያዘዋውር  ቡድንኩዌት  ውስጥ  በቁጥጥርስርመዋሉንአረብታይምስዘገበ። እንደ  ጋዜጣውዘገባ፤አንዲት  ሾፌርንጨምሮ 12 ኢትዮጰያውያን ሴቶችን ያቀፈውና ሴትሰራተኞችን በድለላና በህገወጥ መንገድ ሲያዘዋውር ነበር የተባለው ይህ ቡድን በኩዌት ማህበራዊ ጉዳይ  ምርመራተቋም- ጂሌብአልሹዮክ” ተብሎበሚጠራቦታነውበቁጥጥርስርየዋለው። የኩዌትየሀገርውስጥጉዳይሚኒስቴርጉዳዩንአስመልክቶበሰጠውመግለጫ  ፤የማህበራዊጉዳይምርመራተቋሙ  -ከታማኝምንጮቹ  ኢትዮጵያውያኑ  ለምርመራበተቋቋመውየሰራተኛአገናኝቢሮላይጫናበመፍጠርከበርካታየኩዌትነዋሪዎችገንዘብእየበዘበዙእንደሆነየደረሰውንመረጃተከትሎባደረገውክትትል  12ቱምየቡድኑአባላትመያዛቸውንአስታውቋል በአሁኑወቅትበእስርየሚገኙትእነኚህኢትዮጰያውያን፤.በሀገሪቱህግመሰረትአጥፍተዋልለተባለው  ጥፋት  ተገቢውን  ቅጣትወደሚቀበሉበትአካልእንደሚተላለፉተገልጿል። በጉዳዩዙሪያየኢትዮጰያመንግስትምሆነበኩዌትየኢትዮጰያኤምባሲየሰጡትመግለጫምሆነአስተያየትየለም።

የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ የሆኑት አባዱላ ገመዳ በኢንተርኔት ያለምንም ትምህርት ዲግሪ በመሸጥ ከሚታወቅ አንድ የዲፕሎማ ወፍጮ ቤት (diploma mill) የሃሰት ዲግሪዎችን ገዝተው መጠቀማቸውን አዲስ ቮይስ አረጋገጠ። አፈጉባኤው የባችለርስ ዲግሪ እ.ኤ.ኤ በ2001 እንዲሁም የማስተርስ ዲግሪ በ2004 አሜሪካን አገር በሚኖረውና አሊ ሚርዛኢ በሚባል ኢራናዊ ከሚንቀሳቀሰው “አሜሪካን ሴንቸሪ ዩኒቨርሲቲ” (ሴንቸሪ ዩኒቨርሲቲ) ያለምንም ትምህርት መግዛታቸው በመረጃ ተረጋግጧል። […]

አቶ አስራት አብርሃም በአቶ በላይ ፍቃዱ ይመራ በነበረው አንድነት ፓርቲ ተ/ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ነበር::ሰሞኑን በአንድነት ፓርቲ ላይ በተፈጸመው ድርጊት ዙሪያ አዲስ አበባ ከምትታተመው ፍቱን መጽሔት ጋር ቃለ ምልልስ አድርጓል፡፡ ሙሉ ቃለ ምልልሱን ያንበቡ ፍቱን፡- በሰላማዊ ትግል ለውጥ ለማምጣት የሚታገልን እንደ አንድነት ያለ ፓርቲ በዚህ ደረጃ ለማጥፋት መወሰን እጅግ ግራ አጋቢ ነው የሚሉ አስተያየቶች አሉ? አቶ […]

በላስ ቬጋስ፤ ዩናይትድ ስቴትስ ፣ በባርሴሎና ፤ እስፓኝና በሃኖፈር ፣ ጀርመን በያመቱ ከጥር አንስቶ እስከ ሚያዝያ በየተራ ስለሚካሄድ የኤሌክትሮኒክስ ዐውደ ርእይ፣ ባለፈው ዝግጅታችን ስናወሳ ፣ ከሞላ ጎደል ስለ «ናኖ ቴክኖሎጂ» ጭምር መግለጻችን

ቪዥን ኢትዮጵያን ኮንግረስ ፎር ዴሞክራሲ የተባለ አገር በቀል መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት ከመጪዉ ምርጫ ጋ በተያያዘ ዴሞክራሲና የሕዝብ ተሳትፎን በሚመለከት የአንድ ቀን አዉደጥናት አካሄደ።

አንድ ለውሁዳን ጎሳዎች የሚሟገት የጀርመናውያን ድርጅት የስዊትዘርላንድ መንግሥት የተገን ማመልከቻቸው ተቀባይነት ያላገኘላቸውን ኤርትራውያን ስደተኞችን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ወስዶት የነበረውን ውሳኔ ሰሞኑን የሻረበትን ድርጊት አሞገሰ።

ባለፈው ሰኞ በሜዲትራንያን ባህር በኩል ወደ ኢጣልያ በጀልባ በመጓዝ ላያ የነበሩ የ27 አፍሪቃውያን ስደተኞች አሳዛኝ እሟሟት አነጋግሮ ሳያበቃ ዛሬ ደግሞ ከ300 በላይ ስደተኞች የተሳፈሩባቸው ጀልባዎች ሰጥመው እዚያው ሜዲትራንያን ባህር ውስጥ ሳይሞቱ እንዳልቀረ ተዘግቧል ።

አዲሱ የሶማሊያ ካቢኔ ሃገሪቱን ከሁከትና አመፅ ነፃ አድርጎ የመምራት ሃላፊነት ተረክቧል ። 25 አባላት ያሉት አዲሱ ካቢኔ ከትናንት በስተያ ነበር በሶማሊያ ፓርላማ የፀደቀው ። የሃገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ኦማር አብዱረሺድ አሊ ሻርማርኬ ለፓርላማው ያቀረቡት ካቢኔ የጸደቀው ከ3 ሙከራ በኋላ ነው ።

የኢትዮጵያ ካርታ ስራ ኤጀንሲ በዓዋጅ በተሰጠው ስልጣንና ኃላፊነት መሰረት የተለያዩ የምድር መረጃዎችን በማምረት ለተጠቃሚዎች ማሰራጨትና በሌሎች ተቋማት የሚመረቱ የምድር መረጃዎች በጥራት ተመርተው መቅረባቸውን መቆጣጠር፣ማረጋገጥ እንዲሁም የዘርፉ ተቋማትና ባለሙያዎች ተገቢውን ብቃት መያዛቸውን ገምግሞ ማረጋገጫ መስጠት እንደሚጠበቅበት በግልፅ ተቀምጧል፡፡
አዋጁን መሰረት አድርጎ ኤጀንሲው ያዘጋጀው የምድር መረጃ ምርትና አገልግሎት የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ነሰድ ደረጃቸውንና ውቅታዊነታቸውን የጠበቁ የተጠቃሚውን ፍላጎት የሚያረኩ መሰረታዊ የምድር መረጃ ለማምረት እንዲሁም በዚህ ዘርፍ ተሰማርተው ያሉትን ወደፊትም የሚሰማሩትን ባለሞያዎችና ተቋማት የሚያመርታቸውን የጂኦ-ስፓሺያል ምርትና አገልግሎት ጥራትና ደረጃ ወጥነት ባለው መንገድ ለመቆጣጠር ተገቢውን ብቃት መያዛቸውን ገምግሞ ማረጋገጫ…

ኢሳትዜና :-በቅርቡ በኪሚኒኬሽን ሚኒስትሩ ሬድዋን ሁሴን በተመራው የቀድመው ኢቲቪ የአሁኑ ኢቢሲ አመራሮች፣ የፕሬስ መምሪያ ሃላፊዎች፣ የኢትዮጵያ ሬዲዮ አመራሮች፣ የህዝብ ግንኙነቶች፣ ኮሚኒኬተሮችና ሌሎች ባለስልጣናት በተገኙበት በተካሄደው ውይይት ላይ የመንግስት የህዝብ ግንኙነት ሰራተኞች የአትዮጵያ ቴሌቪዥን ጋዜጠኞችን ሲከሱ፣ የኢቢሲ አመራሮች ደግሞ ረጃጅም እጆች ያሉዋቸው ባለስልጣናት ቴሌቪዥኑን ስለተቆጣጠሩት ፍትሃዊ የሆነ ሽፋን ለመስጠት አልተቻለም ሲሉ ወቅሰዋል። “ረጅም እጅ ያለው ባለስልጣን […]

The post በፕሮፓጋንዳው ስራ በኩል በሚታየው ድከመት ዙሪያ የመንግስት ሹመኞች እርስ በርሳቸው ተካሰሱ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አንድ ሁለት ሶስት …እርምጃዎች በትግሉ አለም ውስጥ አንድ ፈር የሚቀድ የድል ዋዜማ ስኬት መሆኑን አጠያያቂ አይደለም::ማንኛውም የመብት እና የነጻነት ጥያቄዎችን መፍታት የሚቻለው በእኛ በራሳችን መሆኑ እሙን ነው::ለኛ መብት መከበር ለኛ ነጻነት መቀዳጀት ቅጥረኞችን አንገዛም::በራሳችን በህዝቦች ያልተገኘ ነጻነት በድንቡሸት ላይ የተገነባ ስለሚሆን ፈራሽ ከመሆኑም በላይ ለአምባገነኖች ባርነት ይዳርገናል:: ኢትዮጵያውያን ለነጻነታችን ዋጋ መክፈል የጀመርነው ከጥንት ጀምሮ መሆኑ […]

ነገረ ኢትዮጵያ • ‹‹ልማት ስለሌለ ልጆቻችን ስደተኞች ሆነዋል›› የከምባታ ህዝብ ሆን ተብሎ መሰረተ ልማት እንዳይገነባለት በመደረጉና በተራድኦ ድርጅቶች የተሰሩት መሰረተ ልማቶች ስራ ላይ እንዳይወሉ በደኢህዴን ከፍተኛ አመራሮች እየተፈፀመበት የሚገኘውን በደል በመቃወም ዛሬ የካቲት 3/2007 ዓ.ም በዱራሜ ከተማ ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ ማድረጉን የከምባታ ህዝቦች ኮንግረንስ ሊቀመንበር አቶ ኤርጫፎ ኤርዴሎ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ በሰልፉ ወቅትም ነዋሪዎቹ መንግስት […]

The post የከምባታ ህዝብ ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ ማድረጉ ተገለጸ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

-ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ሥር ውለው በምርመራ ላይ ናቸው በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት አካባቢ በሚገኘው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ፋኩልቲ፣ ሁለት ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው የጥበቃ ሠራተኛ ድብደባ ተፈጽሞባቸው አንደኛው ሕይወቱ ማለፉ ተረጋገጠ፡፡ ጥር 23 ቀን 2007 ዓ.ም. የግማሽ ዓመት ፈተናቸውን ካጠናቀቁት የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች መካከል፣ ሙሉቀን ከበደና ታምራት አባተ የተባሉ ተማሪዎች በዕለቱ ድብደባ እንደተፈጸመባቸው ታውቋል፡፡ […]

The post ድብደባ ከተፈጸመባቸው ሁለት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አንደኛው ሕይወቱ አለፈ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አዲስ አበባ ስታዲየም … ዘወትር ማለዳ ለልምምድ የሚወጡና የሚገቡ ሯጮችን ማየት የተለመደ ነው፡፡ ከትንሽ እስከ አንጋፋ፤ ከጀማሪ እስከ ታዋቂ፤ ከእግረኛ እስከ ባለመኪና አትሌቶች ይመላለሱበታል፡፡ ሁሉም አንድ ህልም አላቸው፦በአለም አደባባይ ስኬታማ አትሌት መሆን፡፡ ህልማቸውን እንደሚደርሱበት ደግሞ እርግጠኞች ናቸው፡፡ ለዚህ ደግሞ መነሻ አላቸው፡፡ እውነት አላቸው! ታሪክ አላቸው! አበበ ቢቂላ…የእነሱ እውነትና እምነት፡፡ የእነሱኩራትና ተስፋ! የዚህ ጀግና አትሌት ልጅ… […]

The post የጀግናው አትሌት አበበ ቢቂላ ልጅ በጎዳና ሕይወት – “የአበበ ልጅ ስለሆንኩ እርዱኝ አልልም; ግን መንከራተት ሰልችቶኛል” appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ከአምባሣደር ግርማ አስመሮም ጋር ለተደረገው ቃለምልልስ ከታች ያለውን የድምፅ ፋይል ከፍተው ያዳምጡ፡፡ አምባሣደር ዲና ሙፍቲ ከቪኦኤ የትግርኛ ዝግጅት ክፍል ባልደረባ በትረ ሥልጣን ጋር ያደረጉትን ውይይት ከታች ከተቀመጠው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ ባለፈው ሣምንት ለፓርላማቸው ባደረጉት ንግግር የኤርትራ መንግሥት “የአካባቢውን ሰላም በማደፍረስ ቀጥሏል” ብለዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሳምንቱ ማብቂያ ጅቡቲን በጎበኙበት ወቅት የጅቡቲው […]

The post እንደገና የሞቀው የኢትዮጵያና የኤርትራ የድንበር ጉዳይ እሰጥ አገባ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ የወያኔ ወሮበላ ስብስብ ቡድን በቀፈቀፈው ድብቅ ዕዳ ምክንያት እንደ በረዶ ክምር የተቆለለባትን ዕዳ መክፈል የማትችለው ሉዓላዊቷ ኢትዮጵያ፣ ባለፈው ሳምንት የዓለም ባንክ እና የኢትዮጵያ “የዕድገት እና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ የቁማር ጨዋታ” በሚል ርዕስ ባቀረብኩት ትችት የሚከተለውን ድብቅ ዕኩይ ድርጊት ለማጋለጥ ሞክሪያለሁ፣ “…በኢትዮጵያ ህዝብ ስም የዓለም ባንክ በስልጣን ላይ እንደ መዥገር ተጣብቆ ለሚገኘው እና እራሱን […]

The post የኢትዮጵያ “የድብቅ ዕዳ” በድብቁ የዓለም ባንክ – ፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ካለፈው የቀጠለ ወቅታዊ ዘገባ                        ክፍል ሶስትና የመጨረሻው       ከይኩኖ መስፍን / ሰሜን አሜሪካ  01/04/2015 ከተወሰኑ ወራት በፊት ወደ ሀገሬ ወደ ኢትዮ}ያ ለግል ጉዳይ ሄጄ በነበርኩበት ጊዜ በተዘዋወርኩባቸው ቦታዎች ሁሉ በራሱ በነዋሪው ህዝብ ላይ እየደረሱ ያሉ ፓለቲካዊና ማሕበረ-ኢኮኖሚያዊ የሆኑ ዘርፈ ብዙ ችግሮችን አስመልክቶ ህዝቡ በተለይም ከሀገሩ ርቆ […]

The post የትግራይ ህዝብ የአርባ ዓመት ሶቆቃ – ከይኩኖ መስፍን appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የካቲት ፫(ሦስት) ቀን፳፻፯ዓ/ምኢሳትዜና :-በቅርቡ በኪሚኒኬሽን ሚኒስትሩ ሬድዋን ሁሴን በተመራው የቀድመው ኢቲቪ የአሁኑ ኢቢሲ አመራሮች፣ የፕሬስ መምሪያ ሃላፊዎች፣ የኢትዮጵያ ሬዲዮ አመራሮች፣  የህዝብ ግንኙነቶች፣ ኮሚኒኬተሮችና ሌሎች ባለስልጣናት በተገኙበት በተካሄደው ውይይት ላይ የመንግስት የህዝብ ግንኙነት ሰራተኞች የአትዮጵያ ቴሌቪዥን ጋዜጠኞችን ሲከሱ፣ የኢቢሲ አመራሮች ደግሞ ረጃጅም እጆች ያሉዋቸው ባለስልጣናት ቴሌቪዥኑን ስለተቆጣጠሩት ፍትሃዊ የሆነ ሽፋን ለመስጠት አልተቻለም ሲሉ ወቅሰዋል። “ረጅም እጅ …

የካቲት ፫(ሦስት) ቀን፳፻፯ዓ/ምኢሳትዜና :-የከንባታ ጠንባሮ ህዝብ ባለፉት 23 አመታት  የመሰረተ ልማት አገልግሎት አላገኘም በሚል ከሺ ያላነሱ ነዋሪዎች በተገኙበት በዱራሜ ከተማ የተቃውሞ ሰልፍ አድርጓል። የአካባቢው ተወላጆች በራሳቸው ተነሳሽነት ትምህርት ቤቶችን እየሰሩ ፣ የመብራት፣ የመንገዶችና የቴሌኮሚኒኬሽን ዝርጋታ ማካሄዳቸውን ገልጸው፣ መንግስት ምንም ድጋፍ ባለማድረጉ፣ ችግሩ የባሰባቸው ነዋሪዎች እየተሰደዱ መሆኑን ሰልፈኞቹ ገልጸዋል። ሰልፈኞቹ የደቡብ ክልል ባለስልጣናትን ተጠያቂ አድርገዋል። በሰልፉ …

የካቲት ፫(ሦስት) ቀን፳፻፯ዓ/ምኢሳትዜና :-መጪውን ምርጫ ተከትሎ እያንዳንዱን መራጭ የሚቆጣጠርበትን ፎርም አዘጋጅቶ ለአባላቱ በድብቅ ያሰራጨው ኢህአዴግ፣ እያንዳንዱ አባል ከምርጫ ቦርድ የተመዝጋቢውን ስም ዝርዝር በመውሰድ ስለመራጩ ባህሪ፣ የፖለቲካ አቋምና ብሄር በዝርዝር ሞልቶ እንዲያስረክብ ያዛል። የዚሁ ፎርም ቅጅ ኢሳት እጅ የገባ ሲሆን፣ ፎርሙ መራጮች ወደ ምርጫ ጣቢያ ከመሄዳቸው በፊት ኢህአዴግ አስቀድሞ የሚቆጣጠርበትን መንገድ ያመቻችለታል፡፡ የኢህአዴግ ካድሬዎች የመራጩን ማንነት …

የካቲት ፫(ሦስት) ቀን፳፻፯ዓ/ምኢሳትዜና :-ወ/ሮፋናዬእርዳቸውትናንትየካቲት 2 ቀን 2007 ዓመተ ምህረት ለኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በጻፉት ደብዳቤ፤ሀሳቡንበጽሁፍበመግለጹየሶስትአመትእስራትተፈርዶበትበእስርላይበሚገኘውልጃቸውላይ፤ቤተሰቦቹንጨምሮበማንምሰውእንዳይጎበኝየተጣለበትእገዳእንዲነሳለትናእርሳቸውምየልጃቸውንዓይንማዬትይችሉሰንድእንዲፈቀድላቸውአቤትብለዋል። <<መቼም፣የእናትሆድአያስችልምናእባካችሁልጄንታደጉት፡፡እባካችሁቢያንስካለበትእየሄድኩየልጄንአይንእንዳይእንዲፈቀድልኝተባበሩኝ፡፡የልጄንድምጽከሠማሁይኸዉአንድወርሞላኝ፡፡>>ብለዋልወ/ሮፋናዬ  በደብዳቤያቸው። <<ታናሽወንድሙታሪኩደሳለኝለወንድሙብሎየያዘውንምሣለማድረስዝዋይማረሚያቤትቢሄድምበማረሚያቤቱጠባቂዎችተደብድቦየያዘውንምግብሣያደርስሜዳላይተደፍቶተመልሷል፡፡>> ያሉትየተመስገንእናት፤ <<መቼምእናንተምልጆችይኖራችኋል፤ደግሞምየልጅንነገርታውቁታላችሁ፡፡እኔአሁንበእርጅናዕድሜዬላይእገኛለሁ፡፡ከአሁንበኋላብቆይምለትንሽጊዜያትነው፡፡በዚህችጊዜውስጥልጄንእየተመላለስኩእየጠየኩ፣ድምፁንእያሰማሁ፣አይዞህእያልኩብኖርለእኔመታደልነበር፡፡እባካችሁእርዱኝየልጄድምጽናፈቀኝ፡፡>> ብለዋል። <<ተምዬስታመምየሚያስታምመኝ፣ “አይዞሽእማዬ” የሚለኝረዳቴነው፡፡ሌላዘመድየለኝም፡፡>>ያሉትወ/ሮፋናዬ <<የምተዳደረውምልጆቼለፍተውናደክመውበሚያመጧትትንሽብርነበር፡፡ዛሬግንይኸዉልጆቼምወንድማቸውንለማየትእየተንከራተቱነው፡፡>>ብለዋል። እኔምንምአቅምየሌለኝአሮጊትነኝ፡፡ሁሉንምለናንተሠጥቻችኋለሁ፡፡ከእግዚአብሄርጋርእንደምታስተካክሉልኝእናእንደገናየልጄንፊትእንዳይእንደምታደርጉኝሙሉተስፋአለኝ ያሉት የተመስገን እናት፣ ደብዳቤውንለሰብአዊመብትኮሚሽንበግልባጭ ደግሞ ለጠ/ሚኒስተርፅ/ቤት፣ለምክርቤቱየህግና፣ፍትህናአስተዳደርጉዳዮችቋሚኮሚቴ፣ለአፈ-ጉባኤፅ/ቤት፣ለሰብዓዊመብቶችጉባኤ (ሰመጉ)፣ለእምባጠባቂ፣ለአሜሪካኢምባሲእናለእንግሊዝኢምባሲ አሳውቀዋል።

የፕሮግራም መግለጫ

ወደ 98 ሚሊየን የሚጠጋ ሕዝብ ባላት ኢትዮጵያ አማርኛ ብሔራዊ የሥራ ቋንቋ ነው፡፡ በቅርብ የተካሄዱ የቅኝት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አዋቂ በሚባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ካለው ሕዝቧ አንድ አምስተኛ የሚሆነው የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያን (የቪኦኤን) ሥርጭቶች ያዳምጣል፡፡ ይህ ቁጥር ቪኦኤ በዓለም ዙሪያ ከሚያሠራጭባቸው ቋንቋዎች ሁሉ ጋር ሲነፃፀር ግዙፍ ከሚባሉት የአድማጭ ብዛት አንዱ ነው፡፡

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ ከሚያሠራጨው የ60 ደቂቃ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች በተጨማሪ ከሰኞ እስከ ዐርብ ከምሽቱ 1 ሰዓት እስከ 1 ሰዓት ተኩል በአማርኛ የሚተላለፍ የግማሽ ሰዓት ሥርጭት በ1431 መካከለኛ ሞገድ ላይ አለው፡፡

የቪኦኤ የአማርኛ ፕሮግራሞች በተጨማሪም በናይል ሳት ይተላለፋሉ፡፡

ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና

ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት

ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)

ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና

ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡

ለሁሉም የዕድሜ ክልሎች የታሰቡት የሣምንቱ የመጨረሻ ቀናት ዝግጅቶቻችን የሃሣብ ማንሸራሸሪያ መድረኮችንና የመዝናኛ ቅንብሮችን ያካተቱ ናቸው፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጣቢያ በአሜሪካ መንግሥት በጀት የሚንቀሣቀሱ ትክክለኛና ተዓማኒነት ያላቸውን ዜናዎች እንዲሁም ሰፋፊ ፕሮግራሞችን እያደራጀ በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በሞባይል መሣሪያዎችና በኢንተርኔት በ45 የዓለማችን ቋንቋዎች የሚያሠራጭ ዋና መቀመጫው ዋሺንግተን ዲሲ የሆነ የዜና ተቋም ነው፡፡

ቪኦኤ በአማርኛ በሣምንት የዘጠኝ ሰዓት ተኩል ሥርጭት ያስተላልፋል፡፡

የመኢአድ ባለሥልጣናት እንዳስታወቁት ግን ፓርቲያቸዉ ቀደም ሲል በወጣዉ የጊዜ ሰሌዳ ዕጩዎቹን ያላስመዘገበዉ በፓርቲዉ ዉስጥ ለተፈጠረዉ ችግር ራሱ ምርጫ ቦርድ ፈጣን ዉሳኔ ባለመስጠቱ ነዉ። ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አዲሱን የመኢአድ ጥያቄ አልተቀበለዉም።

እንደ ጎርጎሮሳውያኑ አቆጣጠር ከ1970-እስከ 2008 በተቆጠረዉ ሐምሳ- ዓመት ግድም ከኢትዮጵያ 16.5 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር በሕገ ወጥ መንገድ ወደ ዉጪ መዉጣቱን አንድ ጥናት ጠቆመ።ባለፉት አርባ-ስምት ዓመታት ከመላዉ አፍሪቃ ወደ ዉጪ የወጣዉ የተጭበረበረ ገንዘብ መጠን አንድ ትሪሊዮን ዶላር ደርሷል።

ግሪክ በብድርና እዳዋ ላይ ለመደራደር ባቀረበችው ሃሳብ ላይ የአውሮፓ ሃገራትን ድጋፍ ለማግኘት እየጣረች ነው ።የግሪክ የገንዘብ ሚኒስትር ያኒስ ቫሩፋኪስ ለችግሩ መፍትሔ የሚሉትን እቅድ ነገ ብራሰልስ ውስጥ ለዩሮ ተጠቃሚ አባል ሃገራት ማህበር ያቀርባሉ ።ይሁንና የግሪክ አዲስ ሐሳብ ተቀባይነት ማግኘቱ አጠራጣሪ እንደሆነ ነው ከወዲሁ የሚነገረው ።

የከምባታ ህዝብ ሆን ተብሎ መሰረተ ልማት እንዳይገነባለት በመደረጉና በተራድኦ ድርጅቶች የተሰሩት መሰረተ ልማቶች ስራ ላይ እንዳይወሉ በደኢህዴን ከፍተኛ አመራሮች እየተፈፀመበት የሚገኘውን በደል በመቃወም ዛሬ የካቲት 3/2007 ዓ.ም በዱራሜ ከተማ ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ ማድረጉን የከምባታ ህዝቦች ኮንግረንስ ሊቀመንበር አቶ ኤርጫፎ ኤርዴሎ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ በሰልፉ ወቅትም ነዋሪዎቹ መንግስት ለአካበቢው ምንም አይነት ትኩረት ባለመስጠቱ 10 ከተሞች ላይ […]

በተጭበረበረ ፖለቲካ አገር አስተዳድራለሁ የሚለው ወያኔ ተቃዋሚዎች በመንግስታዊ ተቋማት ላይ አፍራሽ ተልእኮ ያራምዳሉ በማለት ሊያጠቃቸው መነሳቱን በሚቆጣጠራቸው ሚዲያዎች ያለእፍረት እየተነፈሰ መሆኑ በመስማት ላይ ነን::በፍትህ እና በምርጫ ቦድ እንዲሁም በማስተዳድራቸው ተቋማት ላይ የስም ማጥፋት ዘመቻ እያካሄዱ ዲሞክራሲ እንዳያብብ እንቅፋት እየሆኑ ነው ያለው ወያኔ ራሱን የዲሞክራሲ ጠበቃ አድርጎ በመሳል በአፍራሾች ላይ እርምጃ እውስዳለሁ ሲል ሰበብ እየፈጠረ መሆኑን […]

ተቃዋሚዎችን በጥላቻ የሚመለከተው ወያኔ አሁንም የክስ ዋራንት ለመቁረጥ አሰፍስፏል::

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – በተጭበረበረ ፖለቲካ አገር አስተዳድራለሁ የሚለው ወያኔ ተቃዋሚዎች በመንግስታዊ ተቋማት ላይ አፍራሽ ተልእኮ ያራምዳሉ በማለት ሊያጠቃቸው መነሳቱን በሚቆጣጠራቸው ሚዲያዎች ያለእፍረት እየተነፈሰ መሆኑ በመስማት ላይ ነን::በፍትህ እና በምርጫ ቦድ እንዲሁም በማስተዳድራቸው ተቋማት ላይ የስም ማጥፋት ዘመቻ እያካሄዱ ዲሞክራሲ እንዳያብብ እንቅፋት እየሆኑ ነው ያለው ወያኔ ራሱን የዲሞክራሲ ተበቃ አድርጎ በመሳል በአፍራሾች ላይ ውርምጃ እውስዳለሁ ሲል ሰበብ እየፈጠረ መሆኑን አድበልብሎ የሰራቸው እና የፈጠራ ውጤቶቹ የሆኑ አንዳንድ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች የሚባሉትን ካድሬዎቹን ሲያስደሰኩር ሰምተናል::

በመፍረከስከስ ላይ መሆኑን የሚያሳብቅበት ወያኔ በአንድነት ፓርቲ ላይ ዬማፍረስ እንዲሁም መኢአድን የመበጥበጥ ስራ ከሰራ በኋላ ተበደልም የሚሉ የፍትህ ያለ በሚሉበት ሰአት በሌላ ወንጀል ሰማያዊን ለማሸግ ማሰፍሰፉን እርግጫው ይናገርበታል::በአገሪቱ እያደረገ ያለው የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ወንጀሎች ከማህበራዊ ድቀት ጋር ተደምረው ለምርጫ ቢቀርብ እንደሚሸነፍ ያረጋገጠው እና አከርካሪው የተመታው ወያኔ ላለመሞት በሚያደርገው መፈራገጥ ያሸንፉኛል ያላቸውን ፓርቲዎች እና ግለሰቦችን ጠልፎ በመጣል በመሳሪያ ሃይሉ ተማምኖ ወደ እስር ቤት ለመወርወር ማሰፍሰፉ አምባገነንነቱ ምን ያህል አግጥጦ እንደወጣ ያሳያል::

ዲሞክራሲያዊ ተቄማት የሚባሉት እንደ ምርጫ ቦርድ እና የፍትህ አካላት ነጻ እና ገለልተኛ ባልሆኑበት አገር ነጻነትን እና መብትን ለማስከበር የሚታገሉ ድርጅቶችን ለመዋጥ ባሰፈሰፈ የፖለቲካ ዘንዶ ራሱ እንደሚዋጥ ያላሰበው ወያኔ ነጻ እፓርቲዎች እና ግለሰቦች ሊታዘዙልኝ አልቻሉም እንደኔ ሊያስቡ አልቻሉም በሚል በጥላቻ የተሞላው ወያኔ የፓርቲ አመራሮችን ሰብስቦ ለማሰር ማሰፍሰፉ በሃገሪቱ እየተስፋፋ ያለው ህገወጥ መንግስታዊ አሸባሪነት ሃገር ወዳዶችን እና ለውጥ ፈላጊዎች አጥፍቶ ለመጥፋት ምን ያህን እንደተነሳ በገሃድ ይመሰክራል::

የፍትህ አካላት እና ዲሞክራሲያዊ ተቋማት ከነሚዲያ በአንድ ፓርቲ ቁጥጥር ስር በዋሉበት አገር ዜጎች በሰበብ አይታሰሩም አይሰደዱም አይገደሉም ማለት ዘበት ነው::ኢሕአዴግ መሰሎቹን ይዞ ወደ ሚያጭበረብረው ምርጫ ለመዝለቅ እንዲያስችለው ጠንካሮችን ከጨዋታው ውጪ በማድረግ ግስጋሴውን ተያይዞታል::የአውሮፓ ህብረት የመሰሉ ሃገሮች ለውጥ አልባ በሆነ ምርጫ እስጥ በታዛቢነት አንሳተፍም በማለት እጃቸውን የሰበሰቡ ሲሆን ወያኔ እንደ ምርጫ ቦርድ ያሉ አጋሮቹን ይዞ ሆይሆይታውን በመቀጠል ንጹሃንን በማሰር ፓርቲዎችን በማፍረስ ላይ ነው::ይህንን የተቃወሙ የለውጥ ሃይሎችንም በአፍራሽነት በመፈረጅ ላይ መሆኑን የራሱ ሚዲያዎች እየተናገሩ ነው::

ህዝብን በፖለቲካ በኢኮኖሚ እና በማህበራዊ መስክ ቁም ስቅሉን እያሳየው ነው:: የሃገሪቱ ህገ መንግስት ከሚፈቅደው ውጪ እና ውጪ በፖለቲካ መስክ የአይናቸው ቀለም ያላማረ ተቃዋሚዎች ይደበደባሉ ይታሰራሉ ይገረፋሉ በፍርድ ቤት በሃሰት መረጃ ከህግ ትእዛዛት ውጭ የረዥም አመት እስር ይከናነባሉ:: እንደ መንግስት ባለስልጣናት ሳይሰርቁ ደፋ ቀና ብለው ያፈሩት ንብረት ይወረሳል::ከዛም አለፍ ካለ በአደባባይ ይረሸናሉ:: በደህንነት ሃይሎች ይገደላሉ:: ይህ የሚያሳየው የጸጥታ ሃይሎች ከህግ በላይ ሆነው ፍትህን መግደላቸው ነው:: የፖለቲካ ድርጅቶች እንዳይንቀሳቀሱ የጸጥታ ሃይሎች እንቅፋት ከመሆን አልፈው ወደ አንድ ፓርቲ ያደላ ኮንትሮባንዳዊ ፖለቲካ እየፈጸሙ ነው::ሕዝቦች ለነጻነት በሚያደርጉት ትግል ውስጥ አምባገነኖች የሚያደርሱት ጭቆና ትግሉን ያፋፍመዋል እንጂ አያዳክመውም:: በሃገር ውስጥ ይሁን በውጪ ሃገር የምንገኝ ኢትዮጵያውያን ለወያኔ መውደቅ ከበፊቱ በበለጠ ለትግላችን ስኬት እስከ ድል ደጃፎች ድረስ በመገስገስ ላንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ነጻነታችንን በማረጋገጥ የወያኔን አምባገነን ስርአት በመጣል የጋራ አገራችንን ለመገንባት የምንነሳበት ወሳኝ ወቅት ላይ መሆናችንን ለማረጋገጥ እወዳለሁ::‪#‎ምንሊክሳልሳዊ‬

 ከአንድ አመት በፊት የሳውዲ አረቢያ መንግስት በህገወጥ መንገድ የሚኖሩ የውጭ ሃገር ዜጎች  ግዛቱን  ለቀው እንዲወጡ  ያስቀመጠው የግዜ ገደብ  መጠናቀቁን  ተከትሎ  አይሌ ኢትዮጵያውያን ጅዳ እና ሪያድ ከተማ  ወደ ሚገኙ  የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ግቢ መጉረፋቸው ይታወሳል ። በወቅቱ ከነበረው ስረዓት አልበኝነት ህይወታቸውን ለመታደግ  አቅሙ የቻለ ጎረምሳ  ልብሶቹን  በሻንጣ አጭቆ እግር  አውጭኝ ሲል አይን ያልገለጹ ህጻናት ልጆቻቸውን   በወጉ […]

The post በጅዳ የሚገኙት ኢትዮጵዊያን ስደተኞች በኢትዮጵያ ቆንስላ ጽ/ቤት ዲፕሎማት ተዘረፍን ይላሉ:: appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አቶ አስራት አብርሃም በአቶ በላይ ፍቃዱ ይመራ በነበረው አንድነት ፓርቲ ተ/ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ነበር::ሰሞኑን በአንድነት ፓርቲ ላይ በተፈጸመው ድርጊት ዙሪያ አዲስ አበባ ከምትታተመው ፍቱህ መጽሔት ጋር ቃለ ምልልስ አድርጓል፡፡ ፍቱን፡- በሰላማዊ ትግል ለውጥ ለማምጣት የሚታገልን እንደ አንድነት ያለ ፓርቲ በዚህ ደረጃ ለማጥፋት መወሰን እጅግ ግራ አጋቢ ነው የሚሉ አስተያየቶች አሉ? አቶ አስራት፡- አዲስ ነገር ጋዜጣን […]

The post “በማሪያም መንገድ ከተከለከለ ፣ በገብርኤል መንገድ የሚመጣ ይኖራል” – አቶ አስራት አብርሃም appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ቀን 02/06/2007 ዓ.ም ለኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን አዲስ አበባ ጉዳዩ፡- የልጄ ተመስገን ደሳለኝን ጉብኝት ይመለከታል ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ከአብራኬ የወጣ ሁለተኛ ልጄ ነው፡፡ ገና ከህፃንነቱ ጀምሮ ለሰው አሣቢ፣ ሀገር ወዳድና ታታሪ ስለመሆኑ ከእኔ በላይ የሚያውቁት ይመሰክራሉ፡፡ ልጄ ተመስገን ለወገኔ አሰብኩ ባለ በእስር ቤት ያለጎብኚ እየተሰቃየብኝ ይገኛል፡፡ መቼም፣ የእናት ሆድ አያስችልምና እባካችሁ ልጄን ታደጉት፡፡ እባካችሁ ቢያንስ […]

The post የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ እናት የወ/ሮ ፋናዬ እርዳቸው ደብዳቤ – ነቢዩ ሲራክ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ኢትዮጵያውያን ለውጥ እንፈልጋለን ስንል የለውጥ ጥያቂያችንን መከለያ አድርጎ የስልጣን ጥሙን የሚያረካ የፖለቲካ ድርጅት እና የፖለቲካ ወያላ አንፈልግም፡፤ የኛን የለውጥ ጥያቄ ለፖለቲካ አጀንዳቸው ተጠቅመው ነጻነታችንን የሚያስነጥቁን የፖለቲካ ድርጅቶችን አንናፍቅም፡፤ እኛ በፈረንጅ ቋንቋ የተገነባ የዲሞክራሲ ንግድ በነጻነታችን ላይ እንዲሰራፋ አንፈልግም። ኢትዮጵያውያን ነጻነታችን ያለው በፈረንጆች ሳይሆን በ እጃችን ላይ ስለሆነ እያንዳንዳችን ነጻነታችንን ለማስመለስ መረባረብ ግድ ይለናል። ጥያቂያችን የምእራብ […]

ጥር 26/2007 ዓ.ም የቀድሞው የአንድነት አባላትና መዋቅሮች በይፋ ሰማያዊ ፓርቲን መቀላቀላቸውን ተከትሎ ተጨማሪ የአንድነት አባላትና መዋቅሮች ሰማያዊ ፓርቲን እየተቀላቀሉ እንደሚገኙ የፓርቲው ም/ሊቀመንበርና የምርጫ ጉዳይ ኃላፊ አቶ ስለሽ ፈይሳ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ ከጥር 28/2007 ዓ.ም በኋላ ሰማያዊ ፓርቲን ከተቀላቀሉት መካከል የትግራይ፣ ኦሮሚያ፣ አፋር፣ ደቡብ ወሎ፣ ምዕራብ ጎጃም፣ ሰሜን ጎንደር፣ ምዕራብና ምስራቅ ሀረርጌ፣ ሀረር፣ አርባምንጭ፣ ወላይታ፣ ቁጫ፣ […]

ለኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን አዲስ አበባ ጉዳዩ፡- የልጄ ተመስገን ደሳለኝን ጉብኝት ይመለከታል ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ከአብራኬ የወጣ ሁለተኛ ልጄ ነው፡፡ ገና ከህፃንነቱ ጀምሮ ለሰው አሣቢ፣ ሀገር ወዳድና ታታሪ ስለመሆኑ ከእኔ በላይ የሚያውቁት ይመሰክራሉ፡፡ ልጄ ተመስገን ለወገኔ አሰብኩ ባለ በእስር ቤት ያለጎብኚ እየተሰቃየብኝ ይገኛል፡፡ መቼም፣ የእናት ሆድ አያስችልምና እባካችሁ ልጄን ታደጉት፡፡ እባካችሁ ቢያንስ ካለበት እየሄድኩ የልጄን […]

በኢትዮጵያ ሕግ አለ ነው የሚሉ። የሕግ ሁሉ የበለያ ደግሞ ሕግ መንግስቱ ነው። በሕገ መንግስቱ አንቀጽ 21 እንደሚከተለው ተጠቅሷል፡ ———- አንቀጽ 21 በጥበቃ ሥር ያሉና በፍርድ የታሰሩ ሰዎች መብት 1. በጥበቃ ሥር ያሉና በፍርድ የታሰሩ ሰዎች ሰብዓዊ ክብራቸውን በሚጠብቁ ሁኔታዎች የመያዝ መብት አላቸው። 2. ከትዳር ጓደኞቻቸው፣ ከቅርብ ዘመዶቻቸው፣ ከጓደኞቻቸው፣ ከሃይማኖት አማካሪዎቻቸው፣ ከሐኪሞቻቸው እና ከሕግ አማካሪዎቻቸው ጋር […]