ከአፍሪቃ የሚወጣዉ የተጭብረበረ ገንዘብ

እንደ ጎርጎሮሳውያኑ አቆጣጠር ከ1970-እስከ 2008 በተቆጠረዉ ሐምሳ- ዓመት ግድም ከኢትዮጵያ 16.5 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር በሕገ ወጥ መንገድ ወደ ዉጪ መዉጣቱን አንድ ጥናት ጠቆመ።ባለፉት አርባ-ስምት ዓመታት ከመላዉ አፍሪቃ ወደ ዉጪ የወጣዉ የተጭበረበረ ገንዘብ መጠን አንድ ትሪሊዮን ዶላር ደርሷል።