በየመን ጦርነት 45 ኢትዮጵያዊያን ሞቱ ከ60 በላይ ቆሰሉ :: አውቀው ነው ስደተኞቹን የደበደቡት ለሞቱት 45 ኢትዮጵያዊያ ሳዑዲ ተጠያቂ ናት…መደብደቧን አመነች በግሩም ተ/ሀይማኖት :-
ሰሞኑን ያለማቋረጥ የመን ላይ እየተወሰደ ባለው የአየር ጥቃት ምክንያት ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በከፍተኛ ችግርና ጭንቀት ውስጥ ነበሩ፡፡ ዛሬ በተደረገ የአየር ድብደባ ምክንያት ካምፕ ውስጥ የነበሩ 45 ኢትዮጵያዊን ሲሞቱ ከ60 በላይ ቆስለዋል፡፡ በIOM ካምፕ ላይ በስህተት የተወሰደ እርምጃ ነው በተባለው በዚህ ጥቃት ላይ ካምፕ ውስጥ የነበሩት የምስራቅ አፍሪካ ስደተኞች ናቸው የሞቱት የሚል መግለጫ IOM ቢያወጣም በዛ ካምፕ […]
ጠንካራነትን ብቻ ሳይሆን ደካማነትንም መገንዘብ ብልህነት ነው፡፡ -ምንሊክ ሳልሳዊ
የራስን እና የተፎካካሪን ስልትና ስትራቴጂ አለማስላት፣ የህዝብንና የሀገርን ፍላጐት አለማስቀደም፣ የመንገዶችን ኮረኮንችና ሊሾነት አለመለየት አባዜዎች ሁሌ እንደተፈታተኑን አሉ፡፡ ባለፉት የትግል ጊዜያት ብዙ አይተናል:: ብዙ ታዝበናል:: ብዙ ጉዳዮች አስደምመውናል:: ጠንካራነትን ብቻ ሳይሆን ደካማነትንም መገንዘብ ብልህነት ነው፡፡ አለመብሰል አለመሰልጠን እንደተገኘው መገስገስ ትግሉን በትንሽ ድል መወጣጠርና በትንሽ ሽንፈት መፍረክረክ ተጋጣሚን መናቅና ወሬን/አሉባልታን እንደ አቋም ወሱድ በሚደረገው ትግል ውስጥ […]
የአባይ ግድብ እና የወያኔ አጣብቂኝ በካርቱም ውል ሲጠብቅ የምንሊክ ሳልሳዊ የሳምንቱ መልዕክት
የአባይ ግድብ እና የወያኔ አጣብቂኝ በካርቱም ውል ሲጠብቅ የምንሊክ ሳልሳዊ የሳምንቱ መልዕክት
“የትግራይ ተወላጆች ታጥቀናል” ሲለኝ – ደነገጥኩ
ህወሃት – የመርዝ ገበሬ፤ ጥይት ማጭዱ!! “የትግራይ ተወላጆች ታጥቀናል ሲለኝ – ደነገጥኩ” የሚል አስተያየት የሰጠው ኳስ አፍቃሪ ከጎልጉል የአዲስ አበባ ወኪል ጋር የተገናኘው አዲስ አበባ ስታዲየም ነበር። ጉዳዩ ለሚዲያ ግብዓት እንደሚውል ባይረዳም ገጠመኙን ለመናገር የተገደደው ስለ ምርጫ አንስተው ሲወያዩ ነው። ድንገት ተገናኝተው ቆሎ በመገባበዝ የጀመሩት ጨዋታ ዘጋቢውን ወደ 1997 ምርጫ ትዝታ ወረወረው። ተግባብተው አወጉና ተለያዩ። […]
The post “የትግራይ ተወላጆች ታጥቀናል” ሲለኝ – ደነገጥኩ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.
አሳዛኝ ዜና በየመን ጦርነት 45 ኢትዮጵያዊያን ሞቱ ከ60 በላይ ቆሰሉ
ግሩም ተ/ሀይማኖት ሰሞኑን ያለማቋረጥ የመን ላይ እየተወሰደ ባለው የአየር ጥቃት ምክንያት ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በከፍተኛ ችግርና ጭንቀት ውስጥ ነበሩ፡፡ ዛሬ በተደረገ የአየር ድብደባ ምክንያት ካምፕ ውስጥ የነበሩ 45 ኢትዮጵያዊን ሲሞቱ ከ60 በላይ ቆስለዋል፡፡ በIOM ካምፕ ላይ በስህተት የተወሰደ እርምጃ ነው በተባለው በዚህ ጥቃት ላይ ካምፕ ውስጥ የነበሩት የምስራቅ አፍሪካ ስደተኞች ናቸው የሞቱት የሚል መግለጫ IOM ቢያወጣም […]
The post አሳዛኝ ዜና በየመን ጦርነት 45 ኢትዮጵያዊያን ሞቱ ከ60 በላይ ቆሰሉ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.
የጊፍት ሪል እስቴት ጉዞ በስም ማጥፋት ዘመቻ ወደኋላ አይመለስም
ከጊፍት ግሩፕ ኩባንያ የህዝብ ግንኙነት መምሪያ ይህ ጽሁፍ “ጊፍት ሪል እስቴት ወደፊት ወይስ ወደኋላ” በሚል ርዕስ ‘አበበ ወርዶፋ’ በተባሉ ግለሰብ ለተጻፈውና ጸሃፊው ‘ሪል እስቴቱ ጉዳት ያደረሰብኝ ደንበኛ ነኝ’ በሚል ሽፋን የኩባንያውን መልካም ስም ያለአግባብ ለመጉዳት በማሰብ እ.ኤ.አ ማርች 24 እና 25 ቀን 2015 ze-habesha.com እና satenaw.com ድረገጾች ላይ ለንባብ ላበቁት ሃተታ የተሰጠ ምላሽ ነው። ጸሃፊው […]
The post የጊፍት ሪል እስቴት ጉዞ በስም ማጥፋት ዘመቻ ወደኋላ አይመለስም appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.
የምርጫ ክርክር ሶስት- ግብርና እና ገጠር ልማት – ግርማ ሰይፉ ማሩ
“በ24 ዓመት አሁንም በአዝማሚያ ላይ ነኝ የሚለው ኢህአዴግ ……” “የ1997 የምርጫ ክርክር ይደገም ……” ግርማ ሠይፉ ማሩ [email protected]; girmaseifu.blogspot.com ተከራካሪዎች፤ አቶ ተፈራ ደርቤ እና ዶ/ር አብርሃም ተከስተ አቶ ግርማይ አደራ እና ዐዐዐዐዐ አቶ ትዕግሰቱ አወሉ እና አቶ ዮሃንስ አሰፋ አቶ ግዑሽ ገብረሰላሴ እና ትዕግሰቱ ዱባለ አቶ ጥላሁን እንዳሻው እና ሙላቱ ገመቹ በመጋቢት 18 እና 19 […]
The post የምርጫ ክርክር ሶስት- ግብርና እና ገጠር ልማት – ግርማ ሰይፉ ማሩ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.
የማለዳ ወግ …” ልዩነት መልካም ነገር ነው! ” አንጀሊና * ዘሐራ ጥቁር አልማዝ ሆና ነጯን እናት ስታደምቅ -ነቢዩ ሲራክ
ለማፍቀር መፈቀር ፣ ሰው ለመርዳት ሰው መሆን ግድ ይላል ! ይህ ተፈጥሯዊ ህግ ሆኖ በሁላችንም ላይ ባይሰረጽም የታደሉት ሲሆኑትና ሲታደርጉት ከማየት አልፎ የድካማቸው ፍሬ አፍርቶ ሲያዩት ምስክር እማኝ መሆን መታደል ነው ። መልካም መስራት ለራስ ነው እንዲሉ ውስጥን ከሚሰጠው እርካታ ባሻገር የታደሉት የዘሩት አሽቶ መልካም ስራቸው በስኬት ጎዳና ሲታይና በውጤት ስኬቱ ሲደምቁ ማየት ከምንም በላይ […]
The post የማለዳ ወግ …” ልዩነት መልካም ነገር ነው! ” አንጀሊና * ዘሐራ ጥቁር አልማዝ ሆና ነጯን እናት ስታደምቅ -ነቢዩ ሲራክ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.
በየመን ኢትዮጵያውያኖች በጭንቅ ላይ ናቸው
ግሩም ተ/ሀይማኖት (ከየመን) ረቡዕ ሌሊት 8፡30 ላይ የተጀመረው የአየር ድብደባ አሁንም እንደቀጠለ ነው፡፡ የመን ነዋሪ የሆነ ሁሉ በፍርሃት ርዷል፡፡ በተለይ በትላንትናው ሌሊት የነበረው የአየር ድብደባ ከፍተኛ ስለሆነ ህዝቡ ላይ የጣለው ፍርሃት ከወትሮው የተለየ ነው፡፡ “በሁቲይን አማጽያን ሚሊሻ ላይ የተጀመረው የአየርጥቃት አሁንም በድርድሩ ካልተስማሙ ወይ ሰነዓ ከተማን ለቀው እስካወጡ አያቆምም!” ሲሉ የሳዑዲ አረቢያ ንጉስ ሰልማን ቢን […]
The post በየመን ኢትዮጵያውያኖች በጭንቅ ላይ ናቸው appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.
የእነብርሃኑ፣ ፍቅረማርምና እየሩሳሌም የዛሬ የፍርድ ቤት ውሎ ተጨማሪ የ28 ቀናት ቀጠሮ ተሰጥቷቸዋል
‹‹ተጨማሪ ምርመራ ይቀረኛል›› መርማሪ ፖሊስ ‹‹መረጃዎች ካሉ ክስ ይመስረትብን ካልሆነ ከእስር እንለቀቅ›› ተጠርጣሪዎች ———- በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በማዕከላዊ ወንጀል ምርመራ የሚገኙት ብርሃኑ ተክለ ያሬድ፣ ፍቅረማሪያም አስማማውና እየሩሳሌም ተስፋው ዛሬ ከሰዓት በኋላ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራዳ ፍርድ ችሎት ቀርበው ተጨማሪ የ28 ቀናት ቀጠሮ ተጠይቆባቸዋል፡፡ ሶስቱም ወጣት ተጠርጣሪዎች ችሎት ከመግባታቸው በፊት ሳቅ እና ፈገግ እያሉ በፍርድ […]
በጋምቤላ ሌላ ዙር የጎሳ ግጭት አንዣቧል ሲሉ የጋምቤላ ኒሎትስ አንድነት ንቅናቄ አደራጅ ተናገሩ
መጋቢት ፳፩(ሃያ አንድ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የንቅናቄው መስራችና አደራጅ ከኢሳት ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ እንደገለጹት የህዝባዊ ወያን ሃርነት ትግራይ መንግስት በአካባቢው ያለውን መሬት ሙሉ በሙሉ ጠቅልሎ ለመውሰድ ባለው ፍላጎት በአኝዋኮችና በኑወር ብሄረሰቦች መካከል ግጭት ለመፍጠር እየተንቀሳቀሰ ነው። ኑወሮችን በጦር መሳሪያ ከማስታጠቅ ጀምሮ ከደቡብ ሱዳን የሚፈናቀሉ ኑዌሮች በአኝዋኮች፣ መዠንገሮችና ሌሎች ብሄረሰቦች መካከል እንዲሰፍሩ በማድረግ እስከዛሬ …
ኦብነግ የኦጋዴን የተፈጥሮ ጋዝ ምርትን ወደ ውጭ መላክ የማይታሰብ ነው አለ
መጋቢት ፳፩(ሃያ አንድ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የኦጋዴን ነጻ አውጭ ግንባር -ኦብነግ ባወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ ፣ የኢትዮጵያው ጠ/ሚኒስትር በበሁለት አመት ውስጥ ኦጋዴን ያለውን የተፈጥሮ ጋዝ ለውጭ ገበያ እናቀርባለን በማለት የሰጡት መግለጫ፣ ያልተጨበጠና የማይሆን ነው ብሎአል። መንግስት በኦጋዴን ውሰጥ ህዝቡን በጅምላ ኢላማ በማድረግ የዘር ማጥፋት ወንጀል መፈጸሙን የገለጸው መግለጫው፣ የቻይና ኩባንያ ይህን እያወቀ ለመንግስት ሰራዊትና …
እነ ብርሃኑ ተክለያሬድ ፍርድ ቤት ቀረቡ
መጋቢት ፳፩(ሃያ አንድ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በቅርቡ በቁጥጥር ስር የዋሉትእና በማዕከላዊ ወንጀል ምርመራ በእስር ላይ የሚገኙት ብርሃኑ ተክለ ያሬድ፣ ፍቅረማሪያም አስማማውና እየሩሳሌም ተስፋው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራዳ ፍርድ ችሎት ቀርበው ተጨማሪ የ28 ቀናት ቀጠሮ ተጠይቆባቸዋል፡፡ ተጠርጣሪዎቹ ችሎት ከመግባታቸው በፊት በፈገግታ በፍርድ ቤት ቅጥር ግቢ የነበሩትን ቤተሰቦቻቸውን፣ ጓደኞቻቸውንና ወዳጆቻቸውን ሰላም ሲሉ መታየታቸውን ጋዜጠኛ …
የበርገን የኢሳት የድጋፍ ኮሚቴ የሳውል ፍሬዎች የሚል ፊልም አስመረቀ
መጋቢት ፳፩(ሃያ አንድ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በአገራችን ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ ጋር በተያያዘ በርገን የኢሳት የድጋፍ ኮሚቴ አማካኝነት የተሰራው የሳውል ፍሬዎች በፈረንጆች አቆጣጠር ማርች 28 በበርገን ኖርዌይ ከተማ ተመርቋል። በአይንሸት ገበያው ተደርሶ በጋዜጠኛ ገሊላ መኮንን አርታኢነትና አዘጋጅነት በተሰራው ፊልም ፣ በበርገን እና አካባቢዋ የሚኖሩ 11 ኢትዮጵያውያን ተሳትፈውበታል። በበርገን በተካሄደው ዝግጅት ለተሳታፊዎች የምሰክር ወረቀትና አበባ …
ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና – ማርች 30, 2015
ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።
ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና
የስፖርት ዘገባ፤ መጋቢት 21 ቀን፣ 2007 ዓ.ም
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከበርሊን ማራቶን እስከ ቻይና አገር አቋራጭ የሩጫ ፉክክር ብሎም የካርልስባድ ካሊፎርኒያ ውድድር አመርቂ ድሎችን ተቀዳጅተዋል። በዩሮ 2016 የእግር ኳስ የማጣሪያ ፍልሚያ ጆርጂያ ጀርመንን ለግማሽ ሠዓት ያህል ተገዳድራለች፤ ከመሸነፍ ግን አልዳነችም። ትንሺቱ ጅብራልታር እንደለመደችው የግብ ጎተራ ሆናለች።
ሰማያዊ ፓርቲና ሰላማዊ ሰልፎቹ
ሰማያዊ ፓርቲ፣ ትናንት በ 15 የተለያዩ ከተሞች ሊያካሂድ ያሰበውን ሰላማዊ ሰልፍ ከ 4 ከተሞች በስተቀር በፖሊስ መደናቀፉን የፓርቲው ሊቀመንበር ገለጡ። አዲስ አበባ የተጠራዉ ሰልፍ በታቀደዉ መንገድ መሄድ ባለ መቻሉ ተቃዉሞ ሰልፉ ከጽ/ቤቱ ብዙም ሳይርቅ መደረጉ ተመልክቶአል
የመን፤ ከድጡ ወደ ማጡ
በሳዑዲ አረቢያ መሪነት በየመን የሁቲ አማጽያን ላይ የሚካሄደው የአየር ጥቃት ለአምስተኛ ቀን ቀጥሏል። ዛሬ ለሊት ሁለት የጦር አውሮፕላኖች በየመን ቤተ-መንግስት አቅራቢያ ድብደባ መፈጸማቸውን ሬውተርስ የዜና ወኪል ዘግቧል።
የጫት ንግድና የኒውዮርኩ ብይን
በዩናይትድ ስቴትስ ከአፍሪቃዉ ቀንድ የመጡ ሶስት ግለሰቦች በጫት ንግድ በወንጀለኝነት ተከሰዉ የሶስት ዓመት እስራት ተፈረደባቸዉ። ጫት ለብዙ ወንጀሎች የሚያጋልጥ እጽ መሆኑም ተመልክቶአል።
ግብጽ የዓባይን ወንዝ የመጠቀም ታሪካዊ መብቴ የምትለውን የቅኝ ግዛቱን ውል ወያኔን አስፈረመች! – ሠዓሊ አምሳሉ ገብረኪዳን አርጋው
ያሉን ታሪካዊ መዛግብት እንደሚያመላክቱት የዐባይ ወንዝ ከግብጽ ጋር በነበረን ግንኙነት ለውዝግብ ምክንያት መሆን የጀመረው ከሽህ ዓመታት ወዲህ እንደሆን ያስረዳሉ፡፡ እንዲያ እንዲያ እያለ መጥቶ በዐፄ ምኒልክ ዳግማዊ ዘመን እንግሊዝ ግብጽንና ሱዳንን ቅኝ ትገዛ በነበረበት ወቅት ለምትገዛው አካባቢ የዐባይን ወንዝ የውኃ ምንጭነት አስተማማኝ ለማድረግ በማሰብ የሀገራችን መንግሥት ሁለንተናዊ አቅም በዘመነ መሳፍንት የገጠመውን ስብራትና መዳከምን መልካም አጋጣሚ በመጠቀም […]
The post ግብጽ የዓባይን ወንዝ የመጠቀም ታሪካዊ መብቴ የምትለውን የቅኝ ግዛቱን ውል ወያኔን አስፈረመች! – ሠዓሊ አምሳሉ ገብረኪዳን አርጋው appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.
የመረጃ ግብአት … በ5 ኛው ቀን ዘመቻ … የዘመቻ ” ወሳኙ ማዕበል ” አበይት ክንውኖች ዳሰሳ !ነቢዩ ሲራክ
* በሳውዲ የሚመራው የአረብ ሀገራት ህብረት ጦር የአየር ድብደባው ተጠናክሮ ቀጥሏል * የየመን ባህርና አየር በሳውዲ አየር ሃይል ቁጥጥር ስር መዋላቸው ሲጠቆም ኢራንን ጨምሮ ለሁቲ አማጽያን ስንቅና ትጥቅ ማቀበያ በሮች መዘጋጋታቸውን የህብረቱ ጦር ቃል አቀባይ ብርጋዴር ጀኔራል አህመድ አሲሪ አስታውቀዋል * ከዘመቻው መምሪያ ጋር በተደረገ ቅንጅት የመን የገባው የፖኪስታን ጃምቦ ጀት 482 ፖኪስታናውያንን ከመንን አውጥቷል […]
ትግላችን ሁለት ቀስት ያለዉ መሆን አለበት! የአማራ ወጣቶች የጋራ ንቅናቄ
እንደምትመለከቱት አማራ ከቤንሻንጉል ሲፈናቀል የሚያሳይ ነዉ፡፡ ተፈናቀልን አግባብ አይደለም እያልን ስንጮህ እነ ሌንጮና ገብረ መድን ትግል ፌስ ቡክ አይደለም እንደኛ በረሃ ገብቶ ነዉ ሲሉ እነ ሌንጮ ደግሞ ነፍጠኛውን ቀብረነዋል ይህ ጅማሮ ነዉ ገና እንጠራርጋቸዋለን ይሉናል፡፡ የኞቹ ዘመዶች ደግሞ ለማበጣበጥ ነዉ ወንድሞቻችን ናቸዉ ይሉናል፡፡ እኛ ወንድሞቻችን አይደሉም መች አልን በወንድሞቻችን ተፈናቀልን ነዉ ያልነዉ በወንድም መፈናቀል ደግሞ […]
The post ትግላችን ሁለት ቀስት ያለዉ መሆን አለበት! የአማራ ወጣቶች የጋራ ንቅናቄ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.
ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና – ማርች 29, 2015
ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።
ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡
የልማት ርዳታ፤ የምዕራቡ ዓለምና የኤርትራ ግንኙነት
ራሷን የቻለች ሀገር ከሆነች ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ ያስቆጠረችዉ ኤርትራ ከምዕራቡ ዓለም መንግሥታት ጋ ያላት ግንኙነት የቀዘቀዘ መሆኑ የሚታይ ነዉ። ምሥራቅ አፍሪቃዊቱ ትንሽ ሀገር በአቅራቢያዋ ከሚገኙ ሃገራት ጋ ያላት ግንኙነትም የሞቀ የሚባል አይደለም።
የአረብ ሊግ ጥምር ጦር ለማቋቋም አሰበ
በመካከለኛዉ ምሥራቅ ዉጥረት እያየለ በመጣበት በአሁኑ ወቅት የአረብ ሊግ የዓለም ዜና ጥምር ጦር ለመመሥረት እንደሚፈልግ ተገለፀ። የሚቋቋመዉ ጥምር ወታደራዊ ጦር ሃገራቱ አካባቢ እየጨመረ የመጣዉን ሥጋት እና ደህንነት ያስጠብቃል ተብሎአል።
የአረብ ሊጋዉ ጥምር ጦር ለማቋቋም አሰበ
በመካከለኛዉ ምሥራቅ ዉጥረት እያየለ በመጣበት በአሁኑ ወቅት የአረብ ሊጋዉ ጥምር ጦር ለመመሥረት እንደሚፈልግ ተገለፀ። የሚቋቋመዉ ጥምር ወታደራዊ ጦር ሃገራቱ አካባቢ እየጨመረ የመጣዉን ሥጋት እና ደህንነት ያስጠብቃል ተብሎአል።
የአድዋ ዘማቾች – ዳንኤል ክብረት(
የጉዞው መሥራቾች ከዛሬ 119 ዓመት በፊት ጀግኖች አባቶቻችንና እናቶቻችን በዓለም ታሪክ ያልተለመደ አዲስ ታሪክ ለመሥራትና ኢትዮጵያ የምትባለውን ሀገር የማይደረስበት ከፍታ ላይ ለማስቀመጥ ሲሉ ከመላዋ ሀገሪቱ አንድ ሆነው ወጥተው፣ አንድ ሆነው ወደ አድዋ ዘምተው ነበር፡፡ ያኔ ብዙዎቹ የተጓዙት በእግራቸው ጋራ ሸንተረሩን፣ አረሁን ገደሉን እየተሻገሩ በፍጹም ኢትዮጵያዊ ወኔና ሀገራዊ ፍቅር ነበር፡፡ ያ አንድነትና የሀገር ፍቅር ስሜት ነበር […]
The post የአድዋ ዘማቾች – ዳንኤል ክብረት( appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.
###እንደፈለጉ አርገው ይጨርሱት……..!!!!###
###እንደፈለጉ አድርገው ይጨርሱት……..!!!!###
እናንተዬ ሳንወድ በግድ እኮ ሰላምታችንን ቀየሩት!
ድሮ፦ እንዴት ነህ? ሰላም ነህ? ሁሉ ነገር ሰላም? ነበር ሰላምታችን፡፡
አሁን፦ እንዴት ነህ? ሰላም ነህ? ጆሮህን ተሻለህ? ሆነና አረፈው፡፡ እንዴ የድፍን ኢትዮጲያን ጆሮ እኮ አደሙት፡፡ የጉድ ዘመን ቢሆንም አይደል፡፡
በነገራችን ላይ እነ እንበጣጠስ ራሳቸውን እየቀረፁ የሚለቋቸውን ቪዲዮዎች ከማየቴ በፊት ዘረኝነትና መልከ ጥፉነት የሚገናኙ አይመስለኝም ነበር፡፡ ለካስ አበልጃሞች ኖረው!!! ኧረ ቀልዴን ነው አትሳቁ!!! እምላችሁ ግን ከቀረፃ በፊት ቢያንስ ቢያንስ ፊትን መታጠብ ፣ አይነ እዳሪን ማስለቀቅ፣ ቢጠፋ ቢጠፋ ባዝሊን መቀባት “ምን አይነት አመዳም ነዉ” ከመባል ያተርፋላ፡፡ ከፍትፍቱ ፊቱ አይደል የሚባለው፡፡ ነገሩማ ብልሹ ምግባር እፁብ የተባለውን መልክ እንኳን…
የኢህአዴግ ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በመጪው ሐገራዊ ምርጫ የሚወዳደሩት በቦሎሴ ሶሮ ሁለት ነው
ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በመጪው ሐገራዊ ምርጫ በሚወዳደሩበት የቦሎሴ ሶሮ ሁለት አካባቢ ሦስት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ካቀረቧቸው ሶስት እጩዎች ጋር ይወዳደራሉ… አዲስ ትውልድ ፓርቲ ያቀረበው ዕጩ ደስታ ዳአ (አርቲስት)፣ የሰማያዊ ፓርቲው ዕጩ ቀኙ ሰባ (ተማሪ) እና የመድረክ እጩ የሆነው ተስፋዬ ኃይሌ (አርሶ አደር) ከጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ጋር የሚወዳደሩ ናቸው፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዢ የሆኑት አቶ […]
The post የኢህአዴግ ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በመጪው ሐገራዊ ምርጫ የሚወዳደሩት በቦሎሴ ሶሮ ሁለት ነው appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.
የሰማያዊ ፓርቲ ነጻነት ለፍትሃዊ ምርጫ እየተካሄደ ነው
የሰማያዊ ፓርቲ የጠራውን ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ መንገድ ለማስቀየስ የሞከረው ወያኔ አልተሳካለትም:: v
The post የሰማያዊ ፓርቲ ነጻነት ለፍትሃዊ ምርጫ እየተካሄደ ነው appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.
ተቃዋሚ ፓርቲዎች በምርጫ ቅስቀሳ መልዕክታችን ላይ የቅድሚያ ምርመራ እየተደረገ ነው ሲሉ ከሰሱ
-ኢዴፓ ድርጊቱ ካልቆመ ራሴን ከምርጫ አገላለሁ አለ በመጪው ግንቦት 16 ቀን 2007 ዓ.ም. በሚደረገው ጠቅላላ ምርጫ ተሳታፊ የሆኑ ተቃዋሚ ፓርቲዎች፣ በምርጫ ቅስቀሳ መልዕክታቸው ላይ የቅድሚያ ምርመራ (ሳንሱር) እየተደረገ ነው ሲሉ ከሰሱ፡፡ ኢዴፓ ቅድመ ምርመራው ከተደገመ ራሴን ከምርጫ አገላለሁ ብሏል፡፡ የፖለቲካ ፓርቲዎቹ እስከ ግንቦት 13 ቀን 2007 ዓ.ም. በሚዘልቀው የምርጫ ቅስቀሳና ዘመቻ የጊዜ ሰሌዳ የተለያዩ መልዕክቶቻቸውን […]
The post ተቃዋሚ ፓርቲዎች በምርጫ ቅስቀሳ መልዕክታችን ላይ የቅድሚያ ምርመራ እየተደረገ ነው ሲሉ ከሰሱ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጡረታ የማራዝመው ሕግ አክብሬ ነው አለ
ከጡረታ ማራዘም ጋር በተያያዘ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር ውዝግብ ውስጥ የገቡት የዶ/ር መረራ ጉዲናና የዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ ጉዳይን አስመልክቶ እየተናፈሰ ያለው ዘገባና አስተየያት ከእውነት የራቀ ነው በማለት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አድማሱ ፀጋዬ አስተባበሉ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ይህን ያስታወቁት መጋቢት 18 ቀን 2007 ዓ.ም. ዕለት በዩኒቨርሲቲው የሴኔት አዳራሽ ለተለያዩ የአገር ውስጥ ጋዜጠኞች አጠቃላይ የመማር ማስተማርና አስተዳደራዊ […]
The post አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጡረታ የማራዝመው ሕግ አክብሬ ነው አለ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.
ኤርትራ “የተመታሁት በእስራኤልና በሲ.አይ.ኤ ነው” አለች
ባለፈው አርብ ሌሊት በኢትዮጵያ አየር ሃይል ተዋጊ ጄቶች በሁለት ታርጌቶች ላይ ክፉኛ ጥቃት የተሰነዘረባት ኤርትራ ‹‹የተመታሁት በእስራኤልና በሲ አይ ኤ እንጂ በኢትዮጵያ አይደለም›› በማለት ዜጎቿን እየዋሸች እንደምትገኝ ተገለጸ፡፡ አንድ ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ ከፍተኛ የኢትዮጵያ ባለስልጣን ለኩራት ጋዜጣ እንዳረጋገጡት የኢትዮጵያ አየር ሃይል በሁለት የኤርትራ ኢኮኖሚና ወታደራዊ ታርጌቶች ላይ ጥቃት ፈጽሟል፡፡ከአስመራ በ45 እና 150 ኪሎ ሜትሮች ላይ […]
The post ኤርትራ “የተመታሁት በእስራኤልና በሲ.አይ.ኤ ነው” አለች appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.
የጦማርያንና ጋዜጠኞቹ አቤቱታዎች ውድቅ ተደረጉ – ዴሲሶን ሬዲዮ
በእነ ሶልያና ሽመልስ የክስ መዝገብ የሽብር ክስ ተመስርቶባቸው የሚገኙት የዞን ዘጠኝ ጦማርያንና ሦስቱ ተወዳጅ ጋዜጠኞች መጋቢት 15/2007 ዓ.ም የፌደራሉ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት ቀረቡ፡፡ ተከሳሾች ባቀረቧቸው ሁለት አቤቱታዎች ላይ ፍርድ ቤቱ መርምሮ ብይን ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰቶ የነበረ ሲሆን፡ በዚህም አንደኛ አቃቤ ህግ በተከሳሾች ላይ አለኝ ካለው ማስረጃ ዝርዝር ውስጥ […]
The post የጦማርያንና ጋዜጠኞቹ አቤቱታዎች ውድቅ ተደረጉ – ዴሲሶን ሬዲዮ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.
ማሞ ሌላ ፎቶግራፉ ሌላ የፍራንክፈርቱ የኦህዴድ ስብሰባ በልጅግ ዓሊ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ናይጄሪያ፤ ሀገር አቀፍ ምርጫው ለነገ ተራዘመ
ሊካሄድ ከታሰበ ከ6 ሳምንታት በኋላ ዛሬ ናይጄሪያ ውስጥ ጥብቅ ቁጥጥር በተሞላበት ሁናቴ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ተካሄደ። አሁን በሥልጣን ላይ የሚገኙት ፕሬዚዳንት ጉድላክ ጆናታን ዳግም ለመመረጥ እጩ ሆነው ቀርበዋል።
ከምሽቱ ሦስት ሰዓት የአማርኛ ዜና – ማርች 28, 2015
ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።
ቅዳሜ፡- ከዚህም ከዚያም፤ የሙዚቃ ቃና
ኮንጎ እና የተመድ ሰላም አስከባሪ ጓድ ተልዕኮ
የተመድ የፀጥታ ጥ/ም/ቤት በዴሞክራቲክ ኮንጎ ሬፓብሊክ ውስጥ የተሠማራውን እና በምህፃሩ « ሞኑስክ» ተብሎ የሚታወቀውን የተመድ ሰላም አስከባሪ ጓድ ተልዕኮ በአንድ ዓመት አራዝሞዋል፣ ይሁንና፣ አሁን በሀገሪቱ የሰላም አስከባሪ ወታደሮች ቁጥር በ2000 እንዲቀንስ 15 ሀገራት የሚጠቃለሉበት ምክር ቤት የተመድ ፀ/ጥ/ም/ቤት በአንድ ድምፅ ወስኖዋል።
ኬንያ የአሸባሪዎች ጥቃትን የመቋቋም ጥረቷ
ኬንያ እና ሶማልያን በሚያዋስነው ረጅም እና ጥበቃው ልል በሆነው ድንበር በኩል ብዙ ህዝብ፣ ስደተኞች እና ሚሊሺያ ሳይቀሩ በየጊዜው ወደ ኬንያ ይገባሉ። ይህ ካለ ቁጥጥር የሚደረገው ዝውውር ግን በቅርቡ ሊያበቃ እንደሚችል ተገልጿል።
ኢትዮጵያና ዐባይ – ግብፅና እስልምና!! አንተነህ ሽፈራው (ኢ/ር
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የኤርትራ ነገር፤ የኛ ችግር፤ መርህ አልባ ፍቅር
በተክለሚካኤል አበበ ጽሁፉን በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። የኤርትራ ነገር፤ የኛ ችግር፤ መርህ አልባ ፍቅር
የፍትህ ያለ? – ሁኔ አቢሲኒያ
የኢትዮጵያ ህዝብ ፍትህና ነፃነት እንደናፈቀ፤ ሀገራችንም ቅን መሪ እንዳጣች ዘመናት ተቆጠሩ። በየጊዜው የመጡ ገዢዎቿ በህዝቧ መሥዕዋትነትና ታላቅ ተጋድሎ በተገኘ ድል ሥልጣን ላይ ከወጡ በሗላ፤ በህዝብ ፊት ቃል የገቡትን ወደ ገደል ሰደው፤ ዘግናኝ በሆነ ሥርዓታቸው በማፈን ህዝቧን ለከፋ ድህነትና ጉስቁልና ሲዳርጉት፤ አይናችን እያየ ጆሮአችንም እየሰማ፤ አመታት ተቆጥረዋል። የቅርብ ታሪካችን እንደሚመሰክረው፤ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ፆታ፣ እድሜ፣ ሃይማኖት፣ […]
The post የፍትህ ያለ? – ሁኔ አቢሲኒያ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.
ለዓመታት የስለላ ሠራተኛና የአዲስ አበባ ቀጠና ኦፊሰር የነበረች የህወሃት አባል መክዳቷ ታወቀ።
በኢትዮጵያ የብሔራዊ ደህንነትና መረጃ አገልግሎት መዋቅር ውስጥ ተመድበው የሚያገለግሉ የሰለላ ሰራተኞች በጽናት መስራት በማይችሉበት ደረጃ ላይ መድረሳቸው ተሰማ። የጎልጉል ታማኝ የዜና ምንጮች አንዳሉት ድርጅቷ ህወሃትንና ታላቁን የአፈና ተቋም የስለላ ኦፊሰር የነበረችው የመክዳት ውጥኗ እውን የሆነላት ከስድስት ዓመት በኋላ ነው። በተደጋጋሚ ጊዚያት የዲፕሎማት ቪዛ እንዲሰጣት ፓስፖርቷን ለኢሚግሬሽን ብትልክም ያልተሳካላት ይህቺ የስለላ ኦፊሰር፣ በመጨረሻ የተሳካላት ስፔን አገር […]
The post ለዓመታት የስለላ ሠራተኛና የአዲስ አበባ ቀጠና ኦፊሰር የነበረች የህወሃት አባል መክዳቷ ታወቀ። appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.
ታዋቂዋ አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ በአትላንታ ሆስፒታል ወንድ ልጅ በሰላም ተገላገለች።
ጥሩዬ ወንድ ልጅ የተገላገለችው ከትናንት በስቲያ ፣ ሃሙስ ማታ ሲሆን፣ ባለቤቷ አትሌት ስለሺ ስህን አብሯት ይገኛል። አድማስ ሬዲዮ ለጥንዶቹ እንኳን ደስ አላችሁ ሲል ፣ ህጻን ናታን ስለሺንም ያሳድግህ እያለ ነው። አትሌት ስለሺ ለአድማስ ሬዲዮ “ሁሉ በስላም ተከናውኗል – እግዚአብሔር ይመስገን” ሲል ደስታውን አካፍሏል። እስኪ ላይክ ወይም እንኳን ደስ ያለሽ በሉልን
The post ታዋቂዋ አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ በአትላንታ ሆስፒታል ወንድ ልጅ በሰላም ተገላገለች። appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.
ከትግሬ-ወያኔ አገዛዝ ለኢትዮጵያ በጎ ነገር ይመጣል ብሎ ማሰብ ከዕባብ ዕንቁላል እርግብ ይፈለፈላል ብሎ ማመን ነው
ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት አርብ መጋቢት ፲፰ ቀን ፪ሺህ፯ ዓ.ም. ቅፅ ፫ ፣ ቁጥር ፲፫ ሠሞኑን በትግሬ-ወያኔ፣ በግብፅ አረብ ሪፑብሊክ እና በሱዳን እስላማዊ አገዛዝ መካከል በአባይ ወንዝ የውኃ አጠቃቀም ላይ የሚያተኩር የጋራ የሥምምነት ሠነድ ተፈርሟል። የሥምምነቱ ሠነድ ለሕዝብ ይፋ የሆነው ማክሰኞ መጋቢት ፲፭ ቀን ፪ሺህ፯ ዓ.ም. (Tuesday March 24, 2015) ነው። ሆኖም የሥምምነት ሠነዱ የወጣበት […]
The post ከትግሬ-ወያኔ አገዛዝ ለኢትዮጵያ በጎ ነገር ይመጣል ብሎ ማሰብ ከዕባብ ዕንቁላል እርግብ ይፈለፈላል ብሎ ማመን ነው appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.


