ናይጄሪያ፤ ሀገር አቀፍ ምርጫው ለነገ ተራዘመ

ሊካሄድ ከታሰበ ከ6 ሳምንታት በኋላ ዛሬ ናይጄሪያ ውስጥ ጥብቅ ቁጥጥር በተሞላበት ሁናቴ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ተካሄደ። አሁን በሥልጣን ላይ የሚገኙት ፕሬዚዳንት ጉድላክ ጆናታን ዳግም ለመመረጥ እጩ ሆነው ቀርበዋል።