አዋጅ! አዋጅ! ታላቅ ሰልፍ ጥር 17 በአዲስ አባባ
በአዲስ አባባ የሚካሄደው ሰልፍ መነሻ ቦታ ከበና ከሚገኘው የአንድነት ዋና ጽ/ቤት በ3:00 የሚነሳ ሲሆን በአራት ኪሎ፣ በፒያሳ እና በቸርችል ጎደና አድርጎ የሚጓዝ ሲሆን ሰልፉ የሚካሄድበት ቦታ ድላችን ሀወልት ፊት ለፊት በሚገኘው ኢትዮ ኩባ አደባባይ ላይ ነው። ፈፅሞ የማይቀሩበት ሰልፍ ነው ነው ስለሀገራችን ድምፃችን እናሰማ!


The post አዋጅ! አዋጅ! ታላቅ ሰልፍ ጥር 17 በአዲስ አባባ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.