አዋጅ! አዋጅ! ታላቅ ሰልፍ ጥር 17 በአዲስ አባባ

በአዲስ አባባ የሚካሄደው ሰልፍ መነሻ ቦታ ከበና ከሚገኘው የአንድነት ዋና ጽ/ቤት በ3:00 የሚነሳ ሲሆን በአራት ኪሎ፣ በፒያሳ እና በቸርችል ጎደና አድርጎ የሚጓዝ ሲሆን ሰልፉ የሚካሄድበት ቦታ ድላችን ሀወልት ፊት ለፊት በሚገኘው ኢትዮ ኩባ አደባባይ ላይ ነው። ፈፅሞ የማይቀሩበት ሰልፍ ነው ነው ስለሀገራችን ድምፃችን እናሰማ!

1503349_1043326602363337_392720464522644865_n

10933847_811306245608250_2534493435943277785_n  1794776_853747511350666_6321973107084417107_n

The post አዋጅ! አዋጅ! ታላቅ ሰልፍ ጥር 17 በአዲስ አባባ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.