ይድረስ ለአቶ ገብረ መድህን አርአያ ሊላክ ያልተፈለገ ግልጽ ደብዳቤ በልጅግ ዓሊ
ሲሞላ ሲሞላ ጨዋታቸችን ሌላ፤ ሲጎድል ሲጎድል ሰው አንቀን ልንገድል። የአማርኛ አባባል እንደ መንደርደሪያ ጀሚላ የትግራይ ልጅ የሆነች የኢሕአሠ(የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ሠራዊት) አባል ነበረች። በኢሕአፓ ታሪክ ውስጥ ከሚጠቀሱ ጀግና ሴቶች መካከል አንዷ ነች። የደርግን ፋሽሽታዊ መንግሥት በመቃወም በተደረገው ትግል ወቅት ወልቃይት ውስጥ ነበረች። በኢሕአፓ/ ኢሕአሠ በወቅቱ የነበረው ትግል ድርብ ነበር። ይኸውም ከፋሽሽታዊ መንግሥትና ከዘረኛና ከአገር ገንጣዮች […]