አቡጊዳ – በሺሆች የሚቆጠሩ ከወለጋ «አማራን አንፈልግም» ተብለው ተፈናቀለ- ኦህዴዶች ፈርተው ነው ይላሉ
የአሜሪካን ድምጽ ራዲዮ አማርኛዉ ክፍል ባቀረበው ዘገባ በሺሆች የሚቆጠሩ ሰላማዊ ኢትዮጵያዉያን ከቅያቸው እንደተፈናቀሉ ታወቀ። ከምዕራብ ወለጋ ጊምቢና ቀለም የተፈናቀሉ ወገኖች፣ ሲሆን፣ «ተባረርን ቤት ንብረታችን ወደመ፣ ተቃጠለ» ሲሉ የደረሰባቸውን ሰቆቃ ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ በዝርዝር ገልጸዋል። በጉዳዩ ላይ አስተያየት እንዲሰጡ የተጠየቁት የክልሉ ባለስልጣናት ዜጎች መፈናቀላቸውን ያመኑ ሲሆን፣ «ተገደው ሳይሆን ፈርተው ነው የሄዱት» የሚል ምላሽ ሰጥተዋል። ሕወሃት/ኢሕአዴግ በኢትዮጵያ […]