ዘረኝነት በምሥራቅ ጀርመን
ጀርመን ውስጥ በተለይ በምሥራቅ ጀርመን ዘረኝነት ከቀድሞው እየተባባሰ በመሄድ ላይ መሆኑን አንድ ጥናት አስታውቋል ። የጀርመን መንግሥት ምስራቅ ጀርመን ውስጥ በሚገኙ ፌደራል ግዛቶች ዘረኝነትን ለመከላከል ተግባራዊ ያደረገው መርህም ለውጥ አለማምጣቱ በጥናቱ ተገልጿል ።
ጀርመን ውስጥ በተለይ በምሥራቅ ጀርመን ዘረኝነት ከቀድሞው እየተባባሰ በመሄድ ላይ መሆኑን አንድ ጥናት አስታውቋል ። የጀርመን መንግሥት ምስራቅ ጀርመን ውስጥ በሚገኙ ፌደራል ግዛቶች ዘረኝነትን ለመከላከል ተግባራዊ ያደረገው መርህም ለውጥ አለማምጣቱ በጥናቱ ተገልጿል ።
Arsi clashes
የወጣቶቹ ማሕበር በጠራዉ ስብሰባ ላይ የተካፈሉ የሕክምና ባለሙያዎችና የሐይማኖት መሪዎችም ግብረ-ሰዶማይነትን ያስፋፋሉ ባላቸዉ ተቋማት ላይ ጥብቅ ቁጥጥርና ክትትል እንዲደረግ ጠይቀዋል
በደቡብ ሶማልያ የምትገኘው የኪስማዮ ከተማ አስተዳደር ለሶማልያ ማዕከላዊዉ መንግሥት እንዲሰጥ ሀሳብ ቀረበ። ይህንን ሀሳብ ያቀረቡት በሳምንቱ መጨረሻ በዩጋንዳ መዲና ካምፓላ የአንድ ቀን ምክክር ያካሄዱት ያካባቢ ሀገራት መሪዎች ናቸው። ይህ የቀረበው ሀሳብ በተግባር ሊተረጎም መቻል አለመቻሉ የሚመለከታቸውን ወገኖች ብዙ እያነጋገረ ነው።
ቡለን በተባለዉ ወረዳ የሚኖሩ ተመላሾች እንደሚሉት እስካሁን ንብረታቸዉ አልተመለሰም፥መሬት፥ማደበሪያና ምርጥ ዘርም ማግኘት አልቻሉም
ስለጤና ጉዳይ የሚቀርቡ መረጃዎችን ምን ያህል ህዝብ እንደሚያገኛቸዉ፤ ወይም ለምን ያህል ህዝብ እንደሚደርሱ መገመት ይቸግራል። ነገር ግን አንድ ነገር ግልጽ ነዉ ሰዎች ለጤና ይዞታቸዉ ትኩረት መስጠትን ችላ ሊሉ አይገባም።
የዕለቱ ዜና
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ነፍሱን ይማረውና ሀገራችን ካፈራቻቸው የቅርብ ዘመን ገጣምያን አንዱ ደበበ ሰይፉ ‹ከአኩስም ጫፍ አቁማዳ›› የሚል ግጥም ነበረው ፡፡በዚህ የኢትዮጵያዊነት ፍቅርና መነሻውን በውብ ትረካ በገለጠበት ግጥሙ ላይ እንዲህ የሚሉ የመዝጊያ አካባቢ ስንኞች አሉት፡፡ ‹‹እኔ ና ወንድሞቼ›› አለ በለዘብታ ለራሱ እንዲያወራ የራሱን ስሞታ …
ሐምሌ ፳፱(ሃያ ዘጠኝ)ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በምእራብ አርሲ ዞን በኮፈሌና አካባቢዋ የፌደራል ፖሊሶች በሙስሊም ኢትዮጵያውያን ላይ በወሰዱት እርምጃ 3 ሰዎች መገደላቸውና 7 ሰዎች መቁሰላቸውን የኦሮምያን ፖሊስ በመጥቀስ የመንግስት የመገናኛ ብዙሀን ቢዘግቡም የኢሳት ምንጮች በበኩላቸው የሟቾች ቁጥር ከ18 እስከ 25 ይደርሳል ይላሉ። በአካባቢው የሚገኝ አንድ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት የሟቾችን ቁጥር 18 መሆኑን ሲገልጽ፣ ወደ ኮፈሌ …
ሐምሌ ፳፱(ሃያ ዘጠኝ)ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በባህርዳር ስለነበረው ሰልፍ በስፍራው የተገኘው ዘጋቢያችን ሲገልጽ ” ለ ስምንት አመታት የተዘጉ ልሳኖች ተከፈቱ ፤ መከራና ስቃይ ፣ የኑሮ ውድነት ያንገበገባቸው ፤ስራ አጥነት ያማረራቸው ፤ የፍትህ እጦት ያስነባቸው ወገኖች በአደባባይ ተገኝው ድምፃቸውን አሰሙ ብሎአል። • የታሰሩ የፖለቲካ እና የህሊና እስረኞች ይፈቱ • መንግስት ህገ-መንግስቱን ያክብር • መንግስት በኃይማኖት …
ሐምሌ ፳፱(ሃያ ዘጠኝ)ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የፀረ-ሙስና ኮሚሽን- የብሔራዊ ትምባሆ ሞኖፖል ድርጅት የሥራ ኃላፊ በተጠረጠሩበት የእምነት ማጉደል ወንጀል በፍርድ ቤት በነፃ መሰናበታቸውን በመቃወም- ይግባኝ እንደሚጠይቅ አስታወቀ። ሪፖርተር እንደዘገበው ፤የብሔራዊ ትምባሆ ሞኖፖል ድርጅት ያለቀላቸው ምርቶች ግምጃ ቤት ኃላፊ አቶ ታደሰ በሻና 787,531.50 ሳንቲም በሚያወጣ 210 ካርቶን ኒያላ ሲጋራ በመሰወር ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር ውለው ነበር፡፡ ጉዳዩን …
መንግስት ከ4 ዓመት በኋላ በፀረሽብርተኝነት ህጉ ላይ የውይይት መድረክ አዘጋጀ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የፀረ ሽብርተኝነት ህጉን ለማሻር የጀመረው የፊርማ ማሰባሰብ ዘመቻ በሀገር ውስጥና በአለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ማግኘቱንና የመዋያያ አጀንዳ መሆኑን ተከትሎ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ድርጅት ህጉ ከፀደቀ ከ4 ዓመት በኋላ ፓርቲዎች በህጉ ላይ ያላቸውን አቋም የሚያስረዱበት መድረክ አዘጋጀ፡፡ ኢቲቪ አንድነት ፓርቲን ጨምሮ ለተለያዩ ፓርቲዎች […]
News, Sports, African Topics and Health
ኮፈሌ አርሲ ዉስጥ በሳምንቱ ማብቂያ የፀጥታ አስከባሪዎች በተሰባሰቡ የከተማይቱ ኗሪዎች ላይ በከፈቱት ተኩስ በርካታ ሰዎች መግደል እና ማቁሰላቸዉን የተለያዩ መገናኛ ዘዴዎች ዘግበዋል።
አል ቃይዳየሽብርጥቃትሊጥልዕቅድ መያዙ ታውቋል ከተባለ ወዲህ ዩኤስ አሜሪካ ከትናንት ጀምራ በብዙ የሙሥሊም ሀገራት የሚገኙ ኤምባሲዎችዋን መዝጋቷ ተሰምቶዋል።
በሁለት ሺሕ ስምንቱ የመጀመሪያ ዙር ምርጫ ግን አዲሱ ፖለቲከኛ አሮጌዉን መሪ አሸነፉ።ሰዉዬዉ ተንገዳገዱ ግን አልወደቁም።እንዳይወድቁ መጀመሪያ፥-በፀጥታ አስከባሪዎችና በቻንግራይ ደጋፊዎች መካካል በተደረገዉ ግጭት ከሁለት መቶ ባላይ ሰዉ መገደል፥ ቻንጋራይ ሳይቀሩ በመቶ የሚቆጠሩ መደብደብ፥ መቁሰል፥ መታሰር፥ ብዙ ሺሕ መሰደድ ግድ ነበረበት።
ደራሲ፣ ካሕሳይ አብርሃ ብስራት ብዛት፣ 446 ገጾች በተስፋዬ ወልደዮሃንስ አዲስ አበባ ታትሞ የተሰራጨ * ከስር በስእሉ እንደሚታየው ኢሲምባ 3250 ሜትር ከፍታ ላይ በትግራይ ውስጥ ያለ ተራራ ነው። አሲምባ በዚህ ከፍታው ሳቢያ ሌሊት ላይ በጉም ይሸፈናል። አሲምባ “ቀይ አንባ” ማለት ነው። እንደ መንደርደርያ ይሀ መጽሃፍ በዋሽንግተን ዲሲ – ሳንኮፋ ቢሮ ውስጥ ሲመረቅ በፊርማ ስነ-ስርዓቱ ላይ ተገኝቼ […]
በቱኒዝያ በእሥላማዊው መንግሥት እና በተቃዋሚዎች መካከል ውዝግቡ እየተባባሰ ሄዶዋል። የተቃውሞ ወገን ፖለቲከኛ መሀመድ ብራሂሚ እና በሣምንቱ መጨረሻም ሌላ የተቃዋሚ ቡድን ፖለቲከኛ ከተገደሉ ወዲህ ገዢው የኤናሀዳ ፓርቲ ከሀገሩ እና ከዓለም ዙሪያ ግፊት ተጠናክሮበታል። የተቃዋሚ ወገኖች አክራሪዎቹ ሙሥሊሞች እያጠናከሩት በመጣው የኃይል ተግባር
የኢህአዴግ ካድሬዎች የበተኑት ህገወጥ ወረቀት በቁጥጥር ስር ዋለ በባህርዳር አንድነት የጠራው ሰላማዊ ሰልፍ በሰላም ተጠነቋል፡፡ ነገር ግን አንድነት ፓርቲ ያዘጋጀው በራሪ ወረቀት ቢጫ እና ቀይ ሲሆን ጭንቅላታቸውን ባዶ ያደረጉ የኢህአዴግ ካድሬዎች አረንጓዴ ሽብር በሚል በነጭ ወረቀረት የተፃፈ ነጭ ወረቀት የፓርቲው በራሪ ወረቀት ላይ የተፃፈውን የስልክ ቁጥር በመፃፍ ሰላማዊ ሰልፍ የወጡትንና ፓርቲውን ለመወንጀል ቢዘጋጁም ነቄዎቹ የአንድነት […]
የኮሌጁ ቦርድና የበላይ ሓላፊ መመስገን የምሩቃኑን ጉርምርምታን አሰምቷል የአስተዳደሩን ሙሰኝነት በቅኔው የነቀፈው ምሩቅ ፓትርያሪኩ የጀመሩትን ርምጃ ከዳር እንዲያደርሱ ጠይቋል ‹‹ጌታ ሆይ፣ ለቤተ ክርስቲያን ቅን መሪ የምትሰጥ መቼ ይኾን?›› /ምሩቃኑ ካሰፈሯቸው ጥቅሶች አንዱ/ የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ በቀኑ መደበኛ እና በማታው ተከታታይ መርሐ ግብር ያስተማራቸውን 194 ደቀ መዛሙርት ትላንት ቅዳሜ፣ ሐምሌ ፳፯ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ …![]()
News, Radio Magazine or Mestawot
በምእራብ አሩሲ ዞን በኮፈሌና ዋቢ የፌድራል ፕሊሶች በንፁሀን ሙሰሊም ኢትዮጵያውያን ላይ በወሰዱት እርምጃ ከ20 በላይ ሰዎች ተገደሉ :: አካባቢው አሁንም የጦር ቀጠና መሰልዋል ፤ ፍተሻው ተጠናክሯል :: ወደ አካባቢው የሚደረግ ጉዞ ተቋርጧል:: በኮፈሌና ዋቢ ብቻ ከ400 በላይ ሙሰሊሞች ታሰረዋል :: በመላው አገሪቱ የታሰሩ ሙሰሊሞች በሺዋች ይቆጠራሉ መንግሰት ባለፈው ሐሙሰ ያወጣው መግለጫ ተከትሎ የተወሰደ እርምጃ ነው […]
አንዳንድ በየአክስየን ማህበራት አክስየን የገዙ ባለድርሻዎች ከአክስየን ማህበራት በኩል ችግር እንደገጥማቸው ይናገራሉ።
አንድነት ፓርቲ “የሚሊዮኖች ድምጽ ለነጻነት” በሚል መርሃ ግብር በሃገሪቱ በተላያዩ ከትሞች እይካሄደ ያለው ሕዝባዊ ሰብሰባ እና ሰላማዊ ሰልፎች የተለያየ ማፈራራት፤ ማዋከብ፤ ዛቻ፤ እስራት እና እንግልት ቢበዛብትም ሕበርተስቡ ፍርሃትን በማስወገድ በንቃት በመሳተፍ በተሳካ ሁነታ በሰላም ተጠንቋል። ወላይታ፤ በወላይታ ህዝባዊ ስብሰባውን ሞቅ ባለ ሁኔታ አካሂዷል። ስብሰባውን የከፈቱት የአንድነት አመራር ይህን ሁሉ አፈና እና ማስፈራራት ተቋቁሞ በአዳራሹ የተገኘውን […]
አቶ ደምሴ መንግስቱ የአንድነት ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የሕግና ሰባአዊ ኮሚቴ ሰብሳቢ ፣ አቶ እንግዳ ገብረጻድቅ የአንድነት ብሄራዊ ምክር ቤት አባል፣ እንዲሁም አቶ የማነ የድርጅት ጉዳይ ኮሚቴ አባል ፣ የአንድነት ፓርቲ በመቀሌ ሊያደርግ የነበረዉን ሰልፍ ለመምራትና ሕዝቡን ለመቀስቀስ፣ ደፋ ቀና በሚሉበት ወቅት፣ በፖሊሲ ታግተዉ፣ ከመቀሌ አሮፕላን ማረፊያ አጠገብ በምትገኘዉ የኩያ ከተማ፣ ቀኑን ሙሉ እንዳይንቀሳቀሱ […]
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ ያዘጋጀው ሕዝባዊ ስብሰባ እንይካሄድ ከፍተኛ ወከባ ፣ ጫና እና ውንብድና ቢደረግም የዞኑ አመራሮች የደረሰባቸውን ተደጋጋሚ እስርና አፈና በመቋቋም በአሁኑ ሠአት ጫናውን ጥሶ ከመጣው ሕዝብ ጋር ስብሰባው እየተደረገ ይገኛል፡፡ አንድነት ፓርቲ በወላይታ ህዝባዊ ስብሰባውን ሞቅ ባለ ሁኔታ ጀምሯል። ስብሰባውን የከፈቱት የአንድነት አመራር ይህን ሁሉ አፈና እና ማስፈራራት ተቋቁሞ […]
አንድነት ፓርቲ በባህር ዳር የጠራው ሰላማዊ የተዋውሞ ሰልፍ በድምቀት ተጠናቋል። በመጨረሻም የምዕራብ ጎጃም የአንድነት ፓርቲ ሰብሳቢ አቶ ማሩ እና ሌሎችም አመራሮች በሰልፉ ላይ ንግግር እድርገዋል፡፡ በዕለቱ ከ 50 ሺህ በላይ የሚሆን ሰልፈኛ መሳተፉ ተገልጿል። ቨሌላ በኩል በሰ፤ፉ መካክል አንድ የቀበሌ አመራር ሰዎችን ለማስፈራራት ሲሞክሩ በሕዝብ ትብብር ከሰልፉ እንዲገለሉ የተደርገ ሲሆን ሕብረተስቡም የግለሰቡን ማስፈራራት አጣጥሎታል። ዛሬ […]
ለአርባምንጭ ሰላማዊ ሰልፍ በቅስቀሳ ላይ መሰማራቷ ያልተወደደላት መኪና እንቅስቃሴዋን ለመግታት ከ6 የቱሪስት መኪናዎች ተለይታ 4ቱም ጎማዎቿ ተንፍሰው ተገኙ ለሴቻ ወረዳ ፖሊሶች ሪፖርት ቢደርሳቸውም የበላይ አካል ካላዘዘን መጥተን ልንመለከት አንችልም የሚል ምላሽ በመስጠት የአለቆቻቸውን ትዕዛዝ እየተጠባበቁ ነው፡፡ (3 photos)
የአርባ ምንጭ ቅስቀሳ በከፊል ለመመልከት እዚህ ይጫኑ
ኢህአዴጋውያን ወደ ተራ ውንብድና እየገቡ ነው ዛሬ ለሊት በአርባምንጭ አንድነት ፓርቲ ለቅስቀሳ የሚጠቀምበትን መኪና አራቱንም ጎማ አስተንፍሰዋል፡፡ ነገ በአርባምንጭ ደማቅ ሰላማዊሰልፍ እንደሚደረግ ያወቁት የኢህአዴግ ደህንነቶች የአንድነት ፓርቲ የቅስቀሳ ቡድን ያረፈበትን ሆቴልና መኝታ ክፍሎችን ከበዋል፡፡ #millionsofvoicesforfreedom #Ethiopia #UDJ
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) UNITY FOR DEMOCRACY AND JUSTICE PARTY (UDJ) ህገ-መንግስታዊ መብታችንን ሳንገል እየሞትን እናስከብራለን!!! አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት ህዝባዊ ንቅናቄ ሰኔ 13 ቀን 2005 ዓ.ም በጋዜጣዊ መግለጫ አሳውቆ ወደ ንቅናቄው ከገባ ጊዜ ጀምሮ በርካታ ህዝባዊ ድጋፍና በህብረተሰቡ ዘንድ ከፍተኛ መነቃቃት እና የነፃነት ጥያቄ ድምፅ ከሁሉም የኢትዮጵያ ክልሎች በመደመጥ ላይ […]
ቤተክርስቲያናቸውቋሚቤተመቅደስአግኝታለች
በጥቅምት 2009 ዓ.ም. የብሪቲሽ ኮሉምቢያ ጠቅላይ ፍርድቤት በ1990ዎቹ መጀመሪያ በሊቀካህናት ምሳሌ እንግዳ ቤተክርስቲያን ስር፡በነአቡነ ዜናማርቆስ ቡራኬ የተመሰረተውን የቫንኩቨር ቅድስት ማርያም ቤተክርትስቲያን አንስቶ ወደ ኢህአዴግ ለሚያጋድለው ስብስብ እንዲሰጥ ሲወስን፡ በስደተኛው ሲኖዶስ ስር የሚገኙ የቫንኩቨር ማርያም ልጆች አዝነው ነበር። የፍርድ ቤቱ ክርክር ሂደት በወቅቱበ ኢትዮጵያ ዛሬና በሌሎች ድረገጾች ላይ ተዘግቧል።ልምዱ ለሌሎችም ይጠቅም ዘንድ ወደፊትም እናትትበታለን።
News, Call-in show or special interviews and Ye Musica Qana
የመቀሌው ሰላማዊ ሰልፍ እንዲተላለፍ ተወሰነ መንግስት አንድነት ፓርቲ በመቀሌ የተጠራውን ሰላማዊ ሰልፍ በኃይል አደናቀፈ፡፡ የመቀሌ ከተማ አስተዳደር በቅስቀሳ ላይ የነበሩ የአንድነት አመራሮችን በህገወጥ ሁኔታ በማሰር፣ከመቀሌ ለቅቀው እንዲወጡ በማስጠንቀቅ እንዲሁም ቅስቀሳ ሲደረግባቸው የነበሩ ቁሳቁሶችን በአደባባይ በመንጠቅ በመቀሌ በቂ ቅስቀሳ እንዳይደረግ በማድረግ ሰላማዊ ሰልፉን በኃይል አደናቅፏል፡፡ የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት ግብረኃይል ኮማንድ ፖስት ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ መንግስት በመቀሌ […]
በቱኒዝያ የተቃውሞ ወገን ፖለቲከኛ መሀመድ ብራሂሚ ከተገደሉ ወዲህ ገዢው የኤናሀዳ ፓርቲ ከሀገሩ እና ከዓለም ዙሪያ ግፊት ተጠናክሮበታል። የተቃዋሚ ወገኖች አክራሪዎቹ ሙሥሊሞች እያጠናከሩት በመጣው የኃይል ተግባር አንፃር መንግሥት ቁርጠኛ ርምጃ አልወሰደም በሚል አብዝተው ወቅሰውታል።
በወላይታ የአንድነት አመራር ልጅ ታፍኖ ተወሰደ አቶ ማሞ ዳሞ በወላይታ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አመራር አባል ናቸው፡፡ለህዝባዊ ስብሰባው ስኬት በማሰብም ሙሉ ጊዜያቸውን በመሰዋት ጠንካራ ስራ ሲሰሩ ቆይተዋል፡፡ማሞ ከዚህ ቀደም በህገ ወጥ መንገድ ሲታሰሩና ሲፈቱ ሁሉንም በጸጋ በመቀበል በሰላማዊ ትግል ሃሳባቸውን ከመግለጽ መንግስት መብቴን ሊያከብር ይገባዋል በሚሉት ሁሉ ያለምንም ፍርሃት ድምጻቸውን በማሰማት በወላይታ ነዋሪዎች ዘንድ አክብሮትን […]
ሰበር ዜና ከባህርዳር በአሁን ሰዓት የአንድነት ፓርቲ ለነገው ሰለማዊ ሰልፍ ቅስቀሳ እያደረገ ሳለ ከየት እንደመጡ የማይታወቁ የደህንነት ኃይሎች የቅስቀሳ ስራ የሚሰሩ ሰዎችን ለማደናቀፍ ቢሞክሩም የባጃጅ ሾፌሮቹ ቀስቀሳውን በጋራ ቀጥለዋል፡፡ ይሁን እንጂ ፓርቲው ቅስቀሳውን እንዲያደርግ የማስታወቂያ ፈቃድ ከከተማው ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት የወሰደ ቢሆንም አሁን ኮድ -3- የታርጋ ቁጥር 62399 በሆነ ነጭ ፒክ አፕ መኪና የመጡ […]
ሰበር ዜና፤ ከአርባምንጭ የአንድነት ፓርቲ አመራሮች ከከተማው የመንግስት ኃላፊዎች ጋር የተሳካ ውይይት ተደረገ!! አቶ አበበ አርባ የአርባምንጭ ከንቲባ፣ ኮረኔል ዳንኤል አረጋ የአርባምንጭ ከተማ ፖሊስ ኃላፊ እና ዳንኤል አጀቤ የፍትህና ፀጥታ ጽ/ቤት ኃላፊ ከ አንድነት የሰልፉ አስተባባሪዎች ከአቶ ሀብታሙ አያሌው፣ ዳንኤል ሺበሺ ፣ ሻለቃ አርጋው እና አቶ ክፍሌ ትንቧለል የጋሞ ጎፋ ዞን የአንድነት ፓርቲ ሰብሳቢ እልህ […]
በባህርዳር ከተማ የባጃጅ ተሸከርካሪ ባለንብረቶችና ሾፌሮች የአንድነት ፓርቲ የሚሰራበትን ተሸከርካሪ መኪና በማጀብ ለሰላማዊ ሰልፉ ቅስቀሳ እያደረጉ ነው፡፡
ሰበር ዜና ከወላይታ – በወላይታ የአንድነት ሹፌር ተደበደበ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ በወላይታ ከተማ በሚያከናውነው ህዝባዊ ስብሰባ የሚሳተፉ አመራሮችን ከአዲስ አበባ በመጫን የተንቀሳቀሰው ሹፌር ዛሬ ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ወላይታ ማርያም ሰፈር አካባቢ ሞንታርቦና በግዢ የተገኘ ጀነሬተር ለመጫን ሲሞክር በተከለከለ መንገድ ቆመሃል ያለ የትራፊክ ፖሊስ የሹፌሩን መንጃ ፈቃድ በመንጠቅ ይሰወራል፡፡ሹፌሩ የተወሰደበትን መንጃ ፈቃድ ለማስመለስ ትራፊኩ ወዳመራበት […]
ሰበር ዜና፤ ከመቀሌ የአንድነት አመራሮች ከነ መቀስቀሻ ሞንታረቮአቸው በቀዳማይ ወያኔ ፖሊስ ጣቢያ ታሰሩ የአንድነት ፓርቲ አመራር የሆኑት አቶ አርአያ፣ የአንድነት ፓርቲ ከፍተኛ አመራር የሆኑት አቶ እንግዳ ወ/ፃዲቅ እና የአንድነት ፓርቲ የትግራይ ዞን ፀሀፊ አቶ ክብሮም ብርሀነ በመቀሌ ከነ መቀስቀሺያ ሞንታረቮአቸው ቀዳማይ ወያነ ክፍለከተማ ፖሊስ ጣቢያ ታስሩ፡፡ አቶ እንግዳ ወ/ፃዲቅ እና አቶ ክብሮም ብርሀነ ለሁለተኛ ጊዜ […]
ታርጋ አልባዎቹ ሞተር ሳይክሎችና ዳንኤል ሺበሺ August 2, 2013 at 6:14pm በወላይታ ሶዶ ከተማ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ በ28/11/05 ለሚያደርገው የህዝባዊ ስብሰባ ቅስቀሳ ለማካሄድ በስፋራው የተገኙት የፓርቲው አመራሮችና በወላይታ የፓርቲው አባላት የተለያዮ ህገ ወጥ ድርጊቶች እየተፈጸመባቸው ይገኛል፡፡በአመራሩና በአባለቱ ላይ እየደረሰ የሚገኘው ህገ ወጥ ድርጊት የተለያየ መልክ የተላበሰ ሲሆን በዋናነትም ታርጋ አልባ በሆኑ ሞተር ሳይክሎች የተፈናጠጡ […]
የኦሮሞ ተወላጆች ዋሽንግተን ላይ ተሰለፉ
ከዩናይትድ ስቴትስ የተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ የኦሮሞ ተወላጆች ዛሬ በዋይት ሃውስ ቤተመንግሥትና በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ሰልፎችን አካሄደዋል፡፡
በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ያላቸውን ተቃውሞ ያሰሙት ሰልፈኞች ከመልዕክቶቻቸው መካከል “በምሥራቅ ሐረርጌ እየደረሰ ያለው ግፍ ይቁም፤ በኦሮሞ ምሁራንና ተማሪዎች ላየ እየበረታ ያለው የመብት ረገጣ ይቁም፤ በኦሮሞ ገበሬዎች ላይ እየደረሰ ያለው ከመሬት የማፈናቀል ሥራ ይቁም” የሚሉ ይገኙባቸዋል፡፡
ሰልፉ የተዘጋጀው በኦሮሞ ጥናቶች ማኅበር መሆኑ ታውቋል፡፡
ዝርዝሩን ሰልፎቹን የተከታተለውን የሶራ ሃለኬን ዘገባ ከያዘው የድምፅ ፋይል ይስሙ፡፡
Oromos demo in Washington, D.C.