ጀርመን ውስጥ በተለይ በምሥራቅ ጀርመን ዘረኝነት ከቀድሞው እየተባባሰ በመሄድ ላይ መሆኑን አንድ ጥናት አስታውቋል ። የጀርመን መንግሥት ምስራቅ ጀርመን ውስጥ በሚገኙ ፌደራል ግዛቶች ዘረኝነትን ለመከላከል ተግባራዊ ያደረገው መርህም ለውጥ አለማምጣቱ በጥናቱ ተገልጿል ።

የወጣቶቹ ማሕበር በጠራዉ ስብሰባ ላይ የተካፈሉ የሕክምና ባለሙያዎችና የሐይማኖት መሪዎችም ግብረ-ሰዶማይነትን ያስፋፋሉ ባላቸዉ ተቋማት ላይ ጥብቅ ቁጥጥርና ክትትል እንዲደረግ ጠይቀዋል

በደቡብ ሶማልያ የምትገኘው የኪስማዮ ከተማ አስተዳደር ለሶማልያ ማዕከላዊዉ መንግሥት እንዲሰጥ ሀሳብ ቀረበ። ይህንን ሀሳብ ያቀረቡት በሳምንቱ መጨረሻ በዩጋንዳ መዲና ካምፓላ የአንድ ቀን ምክክር ያካሄዱት ያካባቢ ሀገራት መሪዎች ናቸው። ይህ የቀረበው ሀሳብ በተግባር ሊተረጎም መቻል አለመቻሉ የሚመለከታቸውን ወገኖች ብዙ እያነጋገረ ነው።

ስለጤና ጉዳይ የሚቀርቡ መረጃዎችን ምን ያህል ህዝብ እንደሚያገኛቸዉ፤ ወይም ለምን ያህል ህዝብ እንደሚደርሱ መገመት ይቸግራል። ነገር ግን አንድ ነገር ግልጽ ነዉ ሰዎች ለጤና ይዞታቸዉ ትኩረት መስጠትን ችላ ሊሉ አይገባም።

The May 2005 election is a turning point for Ethiopian political sphere, so is for the Freedom of Expression in the country. The election ended with electoral board’s announcement that the incumbent is a winner of the election which oppositions called rigged. Major opposition of the time, CUD, supporters went out in the streets to protest which had ended in death of nearly 200 people when the government tried to crackdown.
EPRDF, the ruling coalition, said it took lessons from the election in its news outlet ‘Abiyotawi Democracy’. In the first term of five years since the election, many changes of control were effected against the people. Apparently, Freedom of Expression is the first of the most victims. Here are a few of the systematic approaches the government used to ban the freedom.
Rule By Law
Controversial proclamations for violating constitutional rights were passed during the first term of post 2005 election. Among these are included the amendment of the Press Proclamation, the Anti-Terrorism Proclamation and the Civil-Societies Proclamation. The latter one entirely banned the role of civil societies in ‘rights’-related activities where as the former two contained articles that limited freedom of expression given in article 29 of the Ethiopian constitution.
Since these proclamations were passed, at least eight journalists are convicted in relation to terrorism and if you ask any ordinary citizen whether or not these journalists are terrorists, the most probable answer is definitely ‘No!’.

The trend of journalists’ prosecution before the anti-terrorism proclamation was focused on ‘defamation’; but, immediately after it, almost all journalists who are taken to court were prosecuted of terrorism. This makes the fact that the government wants to rule by law instead practicing ‘the rule of law’ on a spot light. As a result of which, significant number of people undergoes self-censorship before going to any sort of publicly expression.
Controlling Every Business Sector
Recent World Bank report revealed not only that Ethiopia is among the top ten in public investments but also that it is the worst ten in private investment. Ethiopian government (the incumbent) runs a policy that discourages private investment simply because it doesn’t have trust to the sector. This itself has a history with the 2005 election in which private investors were said donated much amount of money to strengthen the opposition.
By controlling public sectors, including telecommunication and major media houses, Ethiopians have now reached to an era ‘when a government speaks the only thing they can do is just listen’. In fact, the government uses the former to listen, though the right term could be to spy, to what the people are saying. We will come back to see how telecom is exploited by government for multiple purposes including internet filtration.  
The state also owned the biggest printing house of the country and used it to sabotage Freedom of Expression. Let’s see how:
The Printing Houses Drama
The major publishing houses (‘Berhanena Selam’ and ‘Bole’) in Ethiopia are owned by the state. Bole printing house currently stopped receiving new customers who come with requests of political newspapers’ publications. It publishes only a few weekly sports newspapers. Similarly, Berhanena Selam – the oldest and biggest printing house of the country – regardless of its capacity, is publishing only five weekly ‘private’ newspapers and those of daily state owned publications.
There are many barely equipped, private printing houses. 99 percent of them do not have the capacity to publish newspapers. So, now is also the era for Ethiopian magazines to glamour because there are no as many newspapers as used to be 10 years ago. However, the magazines are in surveillance too.
Many publishers whose newspaper were banned or permissions denied to publishing it in state-owned printing houses and others tried to come up with magazines and failed. Government security officials harass printing houses not to publish the magazines they don’t want to see in circulation. They even threaten the owners of the printing houses for high taxes. It is a common experience that private printing houses refuse to publish magazines especially with political contents.
The state owned printing houses have a lot to disappoint independent media. They do anything like censorship (Berhanena Selam  has it in its working contract) or limit number of copies and limit number of pages reasoning out shortage of papers.
Driving Bankrupt
As compared to neighboring countries, say Kenya, it is hardly fair to say Ethiopia runs independent media. Currently, the maximum number of circulation Ethiopian independent newspapers have is 15,000.  The number of weekly political newspapers in circulation is only nine. All TV stations are owned by the federal and regional governments.
There are only three ‘private’ FM radio station in the country: Fana is owned by top officials of the incumbent; Zami has an affiliation with the ruling party; and Sheger chose to be silent in sensitive political issues.
Even so, the newspapers under circulation can easily go bankrupted because there is no strong private sector to support or encourage them and the public ones are not willing to do so. Fana radio, using its affiliation to top officials can get every advertisement opportunity from the government offices an opportunity which is rarely possible for independent media.
In addition, a recent advertisement proclamation limited the advertisement to content ratio (60:40) of newspapers and magazines. This weakens the power of the media houses to work on their qualities and do investigations.
Internet Filtration
Close to 200 websites and blogs, including this one, are blocked in Ethiopia. Ethiopia owns the only telecommunication and reports indicated that the state uses it for surveillance too.
The websites that cannot be accessed in Ethiopia include websites of legally registered and operating opposition parties. UDJ (Unity for Democracy and Justice), major opposition party, website is one of them.
INSA (Internet and Network Security Agency) is a responsible governmental body to the internet surveillance. It is a sect of the National Defense Force but works with ethiotelecom and National Intelligence Office as well.
The internet filtration victimized many international news websites too. Aljazeera is one of them. CNN and VoA websites are among those blocked at times when they published Ethiopian stories that the government couldn’t enjoy and unblocked them back when the government thinks that the sensation of the stories is gone.
These are not the only things the government do to sabotage freedom of expression. It does everything it takes from bureaucratic denial of permission to publish newspapers to notorious imprisonment of journalists and banning of news outlets already in circulation. These measures, in turn, paid the ruling party in due course. The incumbent won the 2010 election taking 99.6% of the seats and is looking for an equivalent in the coming 2015 election.

ነፍሱን ይማረውና ሀገራችን ካፈራቻቸው የቅርብ ዘመን ገጣምያን አንዱ ደበበ ሰይፉ ‹ከአኩስም ጫፍ አቁማዳ›› የሚል ግጥም ነበረው ፡፡በዚህ የኢትዮጵያዊነት ፍቅርና መነሻውን በውብ ትረካ በገለጠበት ግጥሙ ላይ እንዲህ የሚሉ የመዝጊያ አካባቢ ስንኞች አሉት፡፡ ‹‹እኔ ና ወንድሞቼ›› አለ በለዘብታ ለራሱ እንዲያወራ የራሱን ስሞታ …

ባዶ አቁማዳ Read more »

ሐምሌ ፳፱(ሃያ ዘጠኝ)ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በምእራብ አርሲ ዞን በኮፈሌና አካባቢዋ የፌደራል ፖሊሶች በሙስሊም ኢትዮጵያውያን ላይ በወሰዱት እርምጃ 3 ሰዎች መገደላቸውና 7 ሰዎች መቁሰላቸውን የኦሮምያን ፖሊስ በመጥቀስ የመንግስት የመገናኛ ብዙሀን ቢዘግቡም የኢሳት ምንጮች በበኩላቸው የሟቾች ቁጥር ከ18 እስከ 25 ይደርሳል ይላሉ። በአካባቢው የሚገኝ አንድ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት የሟቾችን ቁጥር 18 መሆኑን ሲገልጽ፣ ወደ ኮፈሌ …

ሐምሌ ፳፱(ሃያ ዘጠኝ)ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በባህርዳር ስለነበረው ሰልፍ በስፍራው የተገኘው ዘጋቢያችን ሲገልጽ ” ለ ስምንት አመታት የተዘጉ ልሳኖች ተከፈቱ ፤ መከራና ስቃይ ፣ የኑሮ ውድነት ያንገበገባቸው ፤ስራ አጥነት ያማረራቸው ፤ የፍትህ እጦት ያስነባቸው ወገኖች በአደባባይ ተገኝው ድምፃቸውን አሰሙ ብሎአል። • የታሰሩ የፖለቲካ እና የህሊና እስረኞች ይፈቱ • መንግስት ህገ-መንግስቱን ያክብር • መንግስት በኃይማኖት …

ሐምሌ ፳፱(ሃያ ዘጠኝ)ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የፀረ-ሙስና ኮሚሽን- የብሔራዊ ትምባሆ ሞኖፖል ድርጅት የሥራ ኃላፊ በተጠረጠሩበት የእምነት ማጉደል ወንጀል በፍርድ ቤት በነፃ መሰናበታቸውን በመቃወም- ይግባኝ እንደሚጠይቅ አስታወቀ። ሪፖርተር እንደዘገበው ፤የብሔራዊ ትምባሆ ሞኖፖል ድርጅት ያለቀላቸው ምርቶች ግምጃ ቤት ኃላፊ አቶ ታደሰ በሻና 787,531.50 ሳንቲም በሚያወጣ 210 ካርቶን ኒያላ ሲጋራ በመሰወር ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር ውለው ነበር፡፡ ጉዳዩን …

መንግስት ከ4 ዓመት በኋላ በፀረሽብርተኝነት ህጉ ላይ የውይይት መድረክ አዘጋጀ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የፀረ ሽብርተኝነት ህጉን ለማሻር የጀመረው የፊርማ ማሰባሰብ ዘመቻ በሀገር ውስጥና በአለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ማግኘቱንና የመዋያያ አጀንዳ መሆኑን ተከትሎ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ድርጅት ህጉ ከፀደቀ ከ4 ዓመት በኋላ ፓርቲዎች በህጉ ላይ ያላቸውን አቋም የሚያስረዱበት መድረክ አዘጋጀ፡፡ ኢቲቪ አንድነት ፓርቲን ጨምሮ ለተለያዩ ፓርቲዎች […]

ኮፈሌ አርሲ ዉስጥ በሳምንቱ ማብቂያ የፀጥታ አስከባሪዎች በተሰባሰቡ የከተማይቱ ኗሪዎች ላይ በከፈቱት ተኩስ በርካታ ሰዎች መግደል እና ማቁሰላቸዉን የተለያዩ መገናኛ ዘዴዎች ዘግበዋል።

አል ቃይዳየሽብርጥቃትሊጥልዕቅድ መያዙ ታውቋል ከተባለ ወዲህ ዩኤስ አሜሪካ ከትናንት ጀምራ በብዙ የሙሥሊም ሀገራት የሚገኙ ኤምባሲዎችዋን መዝጋቷ ተሰምቶዋል።

በሁለት ሺሕ ስምንቱ የመጀመሪያ ዙር ምርጫ ግን አዲሱ ፖለቲከኛ አሮጌዉን መሪ አሸነፉ።ሰዉዬዉ ተንገዳገዱ ግን አልወደቁም።እንዳይወድቁ መጀመሪያ፥-በፀጥታ አስከባሪዎችና በቻንግራይ ደጋፊዎች መካካል በተደረገዉ ግጭት ከሁለት መቶ ባላይ ሰዉ መገደል፥ ቻንጋራይ ሳይቀሩ በመቶ የሚቆጠሩ መደብደብ፥ መቁሰል፥ መታሰር፥ ብዙ ሺሕ መሰደድ ግድ ነበረበት።

ደራሲ፣ ካሕሳይ አብርሃ ብስራት ብዛት፣ 446 ገጾች በተስፋዬ ወልደዮሃንስ አዲስ አበባ ታትሞ የተሰራጨ * ከስር በስእሉ እንደሚታየው ኢሲምባ 3250 ሜትር ከፍታ ላይ በትግራይ ውስጥ ያለ ተራራ ነው። አሲምባ በዚህ ከፍታው ሳቢያ ሌሊት ላይ በጉም ይሸፈናል። አሲምባ “ቀይ አንባ” ማለት ነው። እንደ መንደርደርያ ይሀ መጽሃፍ በዋሽንግተን ዲሲ – ሳንኮፋ ቢሮ ውስጥ ሲመረቅ በፊርማ ስነ-ስርዓቱ ላይ ተገኝቼ […]

በቱኒዝያ በእሥላማዊው መንግሥት እና በተቃዋሚዎች መካከል ውዝግቡ እየተባባሰ ሄዶዋል። የተቃውሞ ወገን ፖለቲከኛ መሀመድ ብራሂሚ እና በሣምንቱ መጨረሻም ሌላ የተቃዋሚ ቡድን ፖለቲከኛ ከተገደሉ ወዲህ ገዢው የኤናሀዳ ፓርቲ ከሀገሩ እና ከዓለም ዙሪያ ግፊት ተጠናክሮበታል። የተቃዋሚ ወገኖች አክራሪዎቹ ሙሥሊሞች እያጠናከሩት በመጣው የኃይል ተግባር

የኢህአዴግ ካድሬዎች የበተኑት ህገወጥ ወረቀት በቁጥጥር ስር ዋለ በባህርዳር አንድነት የጠራው ሰላማዊ ሰልፍ በሰላም ተጠነቋል፡፡ ነገር ግን አንድነት ፓርቲ ያዘጋጀው በራሪ ወረቀት ቢጫ እና ቀይ ሲሆን ጭንቅላታቸውን ባዶ ያደረጉ የኢህአዴግ ካድሬዎች አረንጓዴ ሽብር በሚል በነጭ ወረቀረት የተፃፈ ነጭ ወረቀት የፓርቲው በራሪ ወረቀት ላይ የተፃፈውን የስልክ ቁጥር በመፃፍ ሰላማዊ ሰልፍ የወጡትንና ፓርቲውን ለመወንጀል ቢዘጋጁም ነቄዎቹ የአንድነት […]

የኮሌጁ ቦርድና የበላይ ሓላፊ መመስገን የምሩቃኑን ጉርምርምታን አሰምቷል የአስተዳደሩን ሙሰኝነት በቅኔው የነቀፈው ምሩቅ ፓትርያሪኩ የጀመሩትን ርምጃ ከዳር እንዲያደርሱ ጠይቋል ‹‹ጌታ ሆይ፣ ለቤተ ክርስቲያን ቅን መሪ የምትሰጥ መቼ ይኾን?›› /ምሩቃኑ ካሰፈሯቸው ጥቅሶች አንዱ/ የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ በቀኑ መደበኛ እና በማታው ተከታታይ መርሐ ግብር ያስተማራቸውን 194 ደቀ መዛሙርት ትላንት ቅዳሜ፣ ሐምሌ ፳፯ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ …

በምእራብ አሩሲ ዞን በኮፈሌና ዋቢ የፌድራል ፕሊሶች በንፁሀን ሙሰሊም ኢትዮጵያውያን ላይ በወሰዱት እርምጃ ከ20 በላይ ሰዎች ተገደሉ :: አካባቢው አሁንም የጦር ቀጠና መሰልዋል ፤ ፍተሻው ተጠናክሯል :: ወደ አካባቢው የሚደረግ ጉዞ ተቋርጧል:: በኮፈሌና ዋቢ ብቻ ከ400 በላይ ሙሰሊሞች ታሰረዋል :: በመላው አገሪቱ የታሰሩ ሙሰሊሞች በሺዋች ይቆጠራሉ መንግሰት ባለፈው ሐሙሰ ያወጣው መግለጫ ተከትሎ የተወሰደ እርምጃ ነው […]

አንድነት ፓርቲ “የሚሊዮኖች ድምጽ ለነጻነት” በሚል መርሃ ግብር በሃገሪቱ በተላያዩ ከትሞች እይካሄደ ያለው ሕዝባዊ ሰብሰባ እና ሰላማዊ ሰልፎች የተለያየ ማፈራራት፤ ማዋከብ፤ ዛቻ፤ እስራት እና እንግልት ቢበዛብትም ሕበርተስቡ ፍርሃትን በማስወገድ በንቃት በመሳተፍ በተሳካ ሁነታ በሰላም ተጠንቋል። ወላይታ፤ በወላይታ ህዝባዊ ስብሰባውን ሞቅ ባለ ሁኔታ አካሂዷል። ስብሰባውን የከፈቱት የአንድነት አመራር ይህን ሁሉ አፈና እና ማስፈራራት ተቋቁሞ በአዳራሹ የተገኘውን […]

አቶ ደምሴ መንግስቱ የአንድነት ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የሕግና ሰባአዊ ኮሚቴ ሰብሳቢ ፣ አቶ እንግዳ ገብረጻድቅ የአንድነት ብሄራዊ ምክር ቤት አባል፣ እንዲሁም አቶ የማነ የድርጅት ጉዳይ ኮሚቴ አባል ፣ የአንድነት ፓርቲ በመቀሌ ሊያደርግ የነበረዉን ሰልፍ ለመምራትና ሕዝቡን ለመቀስቀስ፣ ደፋ ቀና በሚሉበት ወቅት፣ በፖሊሲ ታግተዉ፣ ከመቀሌ አሮፕላን ማረፊያ አጠገብ በምትገኘዉ የኩያ ከተማ፣ ቀኑን ሙሉ እንዳይንቀሳቀሱ […]

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ ያዘጋጀው ሕዝባዊ ስብሰባ እንይካሄድ ከፍተኛ ወከባ ፣ ጫና እና ውንብድና ቢደረግም የዞኑ አመራሮች የደረሰባቸውን ተደጋጋሚ እስርና አፈና በመቋቋም በአሁኑ ሠአት ጫናውን ጥሶ ከመጣው ሕዝብ ጋር ስብሰባው እየተደረገ ይገኛል፡፡ አንድነት ፓርቲ በወላይታ ህዝባዊ ስብሰባውን ሞቅ ባለ ሁኔታ ጀምሯል። ስብሰባውን የከፈቱት የአንድነት አመራር ይህን ሁሉ አፈና እና ማስፈራራት ተቋቁሞ […]

አንድነት ፓርቲ በባህር ዳር የጠራው ሰላማዊ የተዋውሞ ሰልፍ በድምቀት ተጠናቋል። በመጨረሻም የምዕራብ ጎጃም የአንድነት ፓርቲ ሰብሳቢ አቶ ማሩ እና ሌሎችም አመራሮች በሰልፉ ላይ ንግግር እድርገዋል፡፡ በዕለቱ ከ 50 ሺህ በላይ የሚሆን ሰልፈኛ መሳተፉ ተገልጿል። ቨሌላ በኩል በሰ፤ፉ መካክል አንድ የቀበሌ አመራር ሰዎችን ለማስፈራራት ሲሞክሩ በሕዝብ ትብብር ከሰልፉ እንዲገለሉ የተደርገ ሲሆን ሕብረተስቡም የግለሰቡን ማስፈራራት አጣጥሎታል። ዛሬ […]

ለአርባምንጭ ሰላማዊ ሰልፍ በቅስቀሳ ላይ መሰማራቷ ያልተወደደላት መኪና እንቅስቃሴዋን ለመግታት ከ6 የቱሪስት መኪናዎች ተለይታ 4ቱም ጎማዎቿ ተንፍሰው ተገኙ ለሴቻ ወረዳ ፖሊሶች ሪፖርት ቢደርሳቸውም የበላይ አካል ካላዘዘን መጥተን ልንመለከት አንችልም የሚል ምላሽ በመስጠት የአለቆቻቸውን ትዕዛዝ እየተጠባበቁ ነው፡፡ (3 photos)

ኢህአዴጋውያን ወደ ተራ ውንብድና እየገቡ ነው ዛሬ ለሊት በአርባምንጭ አንድነት ፓርቲ ለቅስቀሳ የሚጠቀምበትን መኪና አራቱንም ጎማ አስተንፍሰዋል፡፡ ነገ በአርባምንጭ ደማቅ ሰላማዊሰልፍ እንደሚደረግ ያወቁት የኢህአዴግ ደህንነቶች የአንድነት ፓርቲ የቅስቀሳ ቡድን ያረፈበትን ሆቴልና መኝታ ክፍሎችን ከበዋል፡፡ ‪#‎millionsofvoicesforfreedom‬ ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎UDJ‬

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) UNITY FOR DEMOCRACY AND JUSTICE PARTY (UDJ) ህገ-መንግስታዊ መብታችንን ሳንገል እየሞትን እናስከብራለን!!! አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት ህዝባዊ ንቅናቄ ሰኔ 13 ቀን 2005 ዓ.ም በጋዜጣዊ መግለጫ አሳውቆ ወደ ንቅናቄው ከገባ ጊዜ ጀምሮ በርካታ ህዝባዊ ድጋፍና በህብረተሰቡ ዘንድ ከፍተኛ መነቃቃት እና የነፃነት ጥያቄ ድምፅ ከሁሉም የኢትዮጵያ ክልሎች በመደመጥ ላይ […]

 

ቤተክርስቲያናቸውቋሚቤተመቅደስአግኝታለች

በጥቅምት 2009 .. የብሪቲሽ ኮሉምቢያ ጠቅላይ ፍርድቤት 1990ዎቹ መጀመሪያ በሊቀካህናት ምሳሌ እንግዳ ቤተክርስቲያን ስር፡በነአቡነ ዜናማርቆስ ቡራኬ የተመሰረተውን የቫንኩቨር ቅድስት ማርያም ቤተክርትስቲያን አንስቶ ወደ ኢህአዴግ ለሚያጋድለው ስብስብ እንዲሰጥ ሲወስን፡ በስደተኛው ሲኖዶስ ስር የሚገኙ የቫንኩቨር ማርያም ልጆች አዝነው ነበር። የፍርድ ቤቱ ክርክር ሂደት በወቅቱበ ኢትዮጵያ ዛሬና በሌሎች ድረገጾች ላይ ተዘግቧል።ልምዱ ለሌሎችም ይጠቅም ዘንድ ወደፊትም እናትትበታለን።

ሙሉውን አስነብበኝ …

የመቀሌው ሰላማዊ ሰልፍ እንዲተላለፍ ተወሰነ መንግስት አንድነት ፓርቲ በመቀሌ የተጠራውን ሰላማዊ ሰልፍ በኃይል አደናቀፈ፡፡ የመቀሌ ከተማ አስተዳደር በቅስቀሳ ላይ የነበሩ የአንድነት አመራሮችን በህገወጥ ሁኔታ በማሰር፣ከመቀሌ ለቅቀው እንዲወጡ በማስጠንቀቅ እንዲሁም ቅስቀሳ ሲደረግባቸው የነበሩ ቁሳቁሶችን በአደባባይ በመንጠቅ በመቀሌ በቂ ቅስቀሳ እንዳይደረግ በማድረግ ሰላማዊ ሰልፉን በኃይል አደናቅፏል፡፡ የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት ግብረኃይል ኮማንድ ፖስት ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ መንግስት በመቀሌ […]

በቱኒዝያ የተቃውሞ ወገን ፖለቲከኛ መሀመድ ብራሂሚ ከተገደሉ ወዲህ ገዢው የኤናሀዳ ፓርቲ ከሀገሩ እና ከዓለም ዙሪያ ግፊት ተጠናክሮበታል። የተቃዋሚ ወገኖች አክራሪዎቹ ሙሥሊሞች እያጠናከሩት በመጣው የኃይል ተግባር አንፃር መንግሥት ቁርጠኛ ርምጃ አልወሰደም በሚል አብዝተው ወቅሰውታል።

በወላይታ የአንድነት አመራር ልጅ ታፍኖ ተወሰደ አቶ ማሞ ዳሞ በወላይታ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አመራር አባል ናቸው፡፡ለህዝባዊ ስብሰባው ስኬት በማሰብም ሙሉ ጊዜያቸውን በመሰዋት ጠንካራ ስራ ሲሰሩ ቆይተዋል፡፡ማሞ ከዚህ ቀደም በህገ ወጥ መንገድ ሲታሰሩና ሲፈቱ ሁሉንም በጸጋ በመቀበል በሰላማዊ ትግል ሃሳባቸውን ከመግለጽ መንግስት መብቴን ሊያከብር ይገባዋል በሚሉት ሁሉ ያለምንም ፍርሃት ድምጻቸውን በማሰማት በወላይታ ነዋሪዎች ዘንድ አክብሮትን […]

ሰበር ዜና ከባህርዳር በአሁን ሰዓት የአንድነት ፓርቲ ለነገው ሰለማዊ ሰልፍ ቅስቀሳ እያደረገ ሳለ ከየት እንደመጡ የማይታወቁ የደህንነት ኃይሎች የቅስቀሳ ስራ የሚሰሩ ሰዎችን ለማደናቀፍ ቢሞክሩም የባጃጅ ሾፌሮቹ ቀስቀሳውን በጋራ ቀጥለዋል፡፡ ይሁን እንጂ ፓርቲው ቅስቀሳውን እንዲያደርግ የማስታወቂያ ፈቃድ ከከተማው ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት የወሰደ ቢሆንም አሁን ኮድ -3- የታርጋ ቁጥር 62399 በሆነ ነጭ ፒክ አፕ መኪና የመጡ […]

ሰበር ዜና፤ ከአርባምንጭ የአንድነት ፓርቲ አመራሮች ከከተማው የመንግስት ኃላፊዎች ጋር የተሳካ ውይይት ተደረገ!! አቶ አበበ አርባ የአርባምንጭ ከንቲባ፣ ኮረኔል ዳንኤል አረጋ የአርባምንጭ ከተማ ፖሊስ ኃላፊ እና ዳንኤል አጀቤ የፍትህና ፀጥታ ጽ/ቤት ኃላፊ ከ አንድነት የሰልፉ አስተባባሪዎች ከአቶ ሀብታሙ አያሌው፣ ዳንኤል ሺበሺ ፣ ሻለቃ አርጋው እና አቶ ክፍሌ ትንቧለል የጋሞ ጎፋ ዞን የአንድነት ፓርቲ ሰብሳቢ እልህ […]

በባህርዳር ከተማ የባጃጅ ተሸከርካሪ ባለንብረቶችና ሾፌሮች የአንድነት ፓርቲ የሚሰራበትን ተሸከርካሪ መኪና በማጀብ ለሰላማዊ ሰልፉ ቅስቀሳ እያደረጉ ነው፡፡

ሰበር ዜና ከወላይታ – በወላይታ የአንድነት ሹፌር ተደበደበ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ በወላይታ ከተማ በሚያከናውነው ህዝባዊ ስብሰባ የሚሳተፉ አመራሮችን ከአዲስ አበባ በመጫን የተንቀሳቀሰው ሹፌር ዛሬ ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ወላይታ ማርያም ሰፈር አካባቢ ሞንታርቦና በግዢ የተገኘ ጀነሬተር ለመጫን ሲሞክር በተከለከለ መንገድ ቆመሃል ያለ የትራፊክ ፖሊስ የሹፌሩን መንጃ ፈቃድ በመንጠቅ ይሰወራል፡፡ሹፌሩ የተወሰደበትን መንጃ ፈቃድ ለማስመለስ ትራፊኩ ወዳመራበት […]

ሰበር ዜና፤ ከመቀሌ የአንድነት አመራሮች ከነ መቀስቀሻ ሞንታረቮአቸው በቀዳማይ ወያኔ ፖሊስ ጣቢያ ታሰሩ የአንድነት ፓርቲ አመራር የሆኑት አቶ አርአያ፣ የአንድነት ፓርቲ ከፍተኛ አመራር የሆኑት አቶ እንግዳ ወ/ፃዲቅ እና የአንድነት ፓርቲ የትግራይ ዞን ፀሀፊ አቶ ክብሮም ብርሀነ በመቀሌ ከነ መቀስቀሺያ ሞንታረቮአቸው ቀዳማይ ወያነ ክፍለከተማ ፖሊስ ጣቢያ ታስሩ፡፡ አቶ እንግዳ ወ/ፃዲቅ እና አቶ ክብሮም ብርሀነ ለሁለተኛ ጊዜ […]

ታርጋ አልባዎቹ ሞተር ሳይክሎችና ዳንኤል ሺበሺ August 2, 2013 at 6:14pm በወላይታ ሶዶ ከተማ አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ በ28/11/05 ለሚያደርገው የህዝባዊ ስብሰባ ቅስቀሳ ለማካሄድ በስፋራው የተገኙት የፓርቲው አመራሮችና በወላይታ የፓርቲው አባላት የተለያዮ ህገ ወጥ ድርጊቶች እየተፈጸመባቸው ይገኛል፡፡በአመራሩና በአባለቱ ላይ እየደረሰ የሚገኘው ህገ ወጥ ድርጊት የተለያየ መልክ የተላበሰ ሲሆን በዋናነትም ታርጋ አልባ በሆኑ ሞተር ሳይክሎች የተፈናጠጡ […]

የኦሮሞ ተወላጆች ዋሽንግተን ላይ ተሰለፉ
ከዩናይትድ ስቴትስ የተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ የኦሮሞ ተወላጆች ዛሬ በዋይት ሃውስ ቤተመንግሥትና በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ሰልፎችን አካሄደዋል፡፡

በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ያላቸውን ተቃውሞ ያሰሙት ሰልፈኞች ከመልዕክቶቻቸው መካከል “በምሥራቅ ሐረርጌ እየደረሰ ያለው ግፍ ይቁም፤ በኦሮሞ ምሁራንና ተማሪዎች ላየ እየበረታ ያለው የመብት ረገጣ ይቁም፤ በኦሮሞ ገበሬዎች ላይ እየደረሰ ያለው ከመሬት የማፈናቀል ሥራ ይቁም” የሚሉ ይገኙባቸዋል፡፡

ሰልፉ የተዘጋጀው በኦሮሞ ጥናቶች ማኅበር መሆኑ ታውቋል፡፡

ዝርዝሩን ሰልፎቹን የተከታተለውን የሶራ ሃለኬን ዘገባ ከያዘው የድምፅ ፋይል ይስሙ፡፡