በኢንተር ኮንቲኔንታል ሆቴል የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን የድህረምረቃ ተማሪዎች የኢትዮጵያን የፕሬስ ሁኔታ በልማታዊና ዴሞክራሲያዊ መንግስት ውስጥ የሚኖረውን ሚና በተመለከተ የአንድ ቀን የውይይት መድረክ አዘጋጅተው ነበር።

መድረኩ ዘግየት ብሎ ቢጀመርም የተጠናቀቀውን ግን ከምሽቱ አንድ ሰዓት አካባቢ ነው። የውይይቱ ሙቀትና ግለት በፈጠረው ስሜት የሻይና ቡና እረፍትን ያስፈለገው አልነበረም። በውይይቱ ላይ በርካታ ርዕዮተ ዓለማዊ መፋጨቶችና ጉንተላዎች የታዩበት ነው። ውይይቱ በዋናነት ኢህአዴግ እመራበታለሁ በሚለው “ልማታዊ ዴሞክራሲ” አስተሳሰብ ውስጥ የፕሬሱ ሚና ምን እንደሆነ ለማየት ቢፈለግም፤ ውይይቱ ግን ኢህአዴግና አንድነት ፓርቲ የሚሟገቱበት እንዲሁም ዶ/ር ዳኛቸውና አሰፋና የመንግስት ኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሽመልስ ከማል በኀሳብ የተጎሻሸሙበት፣ የአንድነት ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሀብታሙ አያሌው የፓርቲያቸውን ጥቅም ለማስጠበቅ የሞከሩበት፤ አቦይ ስብሃትና አቶ ዛዲግ አብርሃ በበኩላቸው የኢህአዴግን ጥቅም ላለማስነካት የተፋለሙበት፤ ሁሉም ተፃራሪ ኃይሎች በአንድ ቦታ ተገኝተው የሃሳብ ፍልሚያ ያደረጉበት መድረክ ነበር ለማለት ይቻላል። ውይይቱ የተቃራኒ አስተሳሰብ ባላቸው ወገኖች የሚደረግ ቢሆንም፤ ዶ/ር ዘነበ በየነ መድረኩን ፍትሐዊ በሆነ መንገድ መርተውታል።

በውይይት መድረኩ የተገኙ፣ ጥናት ያቀረቡ ወገኖች የአሰላለፍ መስመራቸው ከወደ ገዢው ፓርቲ የሚያደሉ ቢመስሉም፤ ከተሳታፊዎች ተነስተው የነበሩ ኀሳቦችም ሚዛናቸው ከፍተኛ ስለነበር ውይይቱ ውጥረት ይታይበት ነበር። በመጠኑም ቢሆን የምርጫ 97 የምርጫ ክርክር የሚያስታውስ ይመስል ነበር። በምርጫ 97 ወቅት የኢህአዴግ ተከራካሪዎች በኀሳብ እጥረት ቢበለጡም በእሁድ ዕለቱ ውይይት ላይ ግን ለኢትዮጵያ የሚበጀው መንግስታዊ ስርዓት “ልማታዊ ዴሞክራሲያዊ” ነው ሲሉ ተሟግተዋል። በአንፃሩ “ልማታዊ ብሎ ዴሞክራሲ” የለም በሚል ከፍተኛ የሆነ የኀሳብ ትንቅንቅ የታየበት ነበር።
የዕለቱ ዋነኛው መከራከሪያ በልማታዊ ዴሞክራሲ ስርዓት ውስጥ የሚዲያው ሚና ምን መሆን እንዳለበትና በዚሁ ርዕሰ ጉዳይ እንዲያተኩር ቢፈለግም ፖለቲካዊ ክርክሩ የጎላበት ነበር።

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን ትምህርት ቤት ኃላፊ ዶ/ር አብዲሳ ዘርአይ ለመወያያ ባቀረቡት ጽሁፍ ላይ የልማታዊ መንግስት አስተሳሰብ ከሩቅ ምስራቅ ሀገራት ማለትም ከደቡብ ኮሪያ፣ ከታይዋንና ከጃፓን የሚቀዳ አስተሳሰብ መሆኑን በመጠቆም የአስተሳሰቡን ተግዳሮቶች ወገናዊ ባልሆነ (Neutral) መንገድ አቅርበውታል። “የልማታዊና ዴሞክራሲያዊ” የሚለውንም የኢህአዴግ መስመር ብዥታ ያለበት አካሄድ መሆኑንም በስሱ ገልፀውታል። ከሁሉም በላይ ልማታዊም ተባለ ዴሞክራሲያዊ ቢያንስ ኢትዮጵያውያን ሁሉ በጋራ ሊያግባባ የሚችል፣ ሀገራዊ መግባባት (National Consensus) አስፈላጊነትን ደጋግመው ገልፀዋል። ዶ/ር አብዲሳ ከፖለቲካ ጋር በተያያዘ ከ400 በላይ ሰዎች ታስረዋል በሚባልበት ሀገር ይሄንን ገዢ ሀሳብ ወገናዊ ባልሆነ መንገድ ማንፀባረቃቸው በተወያዮች ዘንድ በበጎ እንዲታይላቸው አድርጓል። ይሁን እንጂ ዶ/ር አብዲሳ ለብሔራዊ መግባባት “የታሰሩ ይፈቱ፣ በውጪ የተሰደዱም ይመለሱ፣ መንግስትና ተቃዋሚዎች ያለቅድመ ሁኔታ ይደራደሩ” በሚል መጠን (Tone) ቢናገሩት የተሻለ እንደነበረም መገመት ይቻላል። ለዚህም ይመስላል የዶ/ር አብዲሳን የመወያያ ጽሁፍ አፍቃሬ የገዢው ፓርቲ ተወያዮችንና ተቀዋሚዎችን ያላጠገበው።

የፋና ብሮድካሰት ኮርፖሬት አክሲዮን ማኅበር ሥራአስኪያጅ በዕለቱ የመወያያ ጽሁፍ ካቀረቡ አንዱ ነበሩ። ስራ አስኪያጁ አቶ ወልዱ ይምሰል ሚዲያው በልማታዊ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ውስጥ በሚፈጠረው ፖለቲካል ኢኮኖሚ ውስጥ ወሳኝ ተሳትፎ ከሌለው በቀር ሚናውን መወጣት እንደማይችል በመግለፅ አሁን ያለውን ሚዲያ ተችተዋል። በተለይ የግል ሚዲያውን አነሳስና አመጣጥ ጭካኔ በተሞላበት ሁኔታ ገልፀውታል። አቶ ወልዱ ሚዲያው በዴቨሎፕመንታል ዴሞክራሲ ውስጥ ንቁ ተሳታፊ ለመሆን የፋና ብሮድካስትን ሞዴል የሚመስል ነገር ተናግረዋል። በዕለቱ በስብሰባው ላይ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ወክለው የተገኙት ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ በአሁኑ ወቅት ያለው የፖለቲካ ኢኮኖሚ ሳይሆን የፖለቲካ ስልጣን ወይም ኃይል (Political Power) ነው በማለት የአቶ ወልዱን ጥናት በአጭር ቃል መትተውታል።

ዶ/ሩ በዕለቱ እንደተናገሩት ዩኒቨርሲቲው ከመሰረቱ (Public) የሕዝብ ቢሆንም የግል (Private) ሆኖ ከመቆየት መጥቶ አሁን ሕዝባዊ የበላይነት ይዞ በመጣበት ጊዜ ውይይቱ መካሄዱን አወድሰዋል። ነገር ግን በውይይቱ ላይ ሁሉም አካላት አለመጋበዛቸው ወይም ግብዣው ያላረካቸው መሆኑን ሳይናገሩ አላለፉም። በውይይቱ የተሳተፉ አካላት ሚዛናዊ አለመሆኑንም ለመጥቀስ የገብረክርስቶስ አባትን ተረት የአለቃ ደስታ ነገዎ የመጀመሪያው የአፄ ኃይለስላሴ ፓርላማ ሲቋቋም አፄ ኃይለስላሴ የፓርላማው ተሰብሳቢዎችን ከአንድ ወገን መሆናቸውን በማየት (እነዚህ ሰዎች የሚመክሩ ወይስ የሚመከርባቸው) በማለት የውይይቱ ተሳታፊዎች ሚዛናዊ አለመሆን ጠቅሰዋል። ከዚሁ የተሳታፊዎችና አቅራቢዎች ሚዛናዊ አለመሆን ጋር በተያያዘም “አንዳንድ ሚኒስትር ዲኤታዎችን በማይበት ጊዜ” በማለት የአቶ ሽመልስ ከማልን በውይይቱ ላይ መገኘት ጥያቄ እንዳጫረባቸው ጠቅሰዋል።
የዶ/ር አብዲሳን የማወያያ ጽሁፍን ዶ/ር ዳኛቸው ሲያሄሱም በልማታዊ መንግስትነትና በዴሞክራሲያዊ መንግስት መካከል ውጥረት (Tension) አለ ማለታቸውን እንደሚስማሙበት ገልፀዋል። በደርግ ጊዜም እኩልነት ከነፃነት (Equality Vs Liberty) የተፋጠጡበት በመሆኑ ደርግ የዜጎችን ነፃነት ጨፍልቆ እኩልነት ሊያመጣ ፈለገ ብለዋል። በእሳቸው አገላለፅ “አሁን የመጣብን ጉድ” ያሉት ልማትን በበላይነት ይወስድና ነፃነትን (Liberty) ይጨፈልቃል። ኢህአዴግ አሁን የሚመራበት “ልማታዊና ዴሞክራሲ የፈለጋችሁትን ያህል ብትባባሉት አይታረቅም ብለዋል።

በመቀጠል የተናገሩት አቦይ ስብሃት ነበሩ። የአቦይ ስብሃት ምላሽ ለዶ/ር ዳኛቸው መልስ የሚመስል ነበር። በአቦይ ስብሃት እምነት ልማት እንደ አይዲዎሎጂ የሞት ሽረት ጉዳይ ነው። የመኖር ወይም ያለመኖር ነው። በአቦይ እምነት ልማት የዴሞክራሲ መሰረት ነው። የዴሞክራሲ ኃይሎች የሚባሉ ባለሃብቱና ላብ አደሩ ናቸው። ሌሎቹ የደጋፊነት ሚና ሊኖራቸው ይችላል። ልማት የእንጀራና የቤት ጉዳይ ሳይሆን የፀጥታ ጉዳይ ነው። ልማት ያለ ዴሞክራሲ አይሄድም። ቢያንስ ባለው ሁኔታ ዴሞክራሲያዊ መብቶች መፈቀድ ስላለባቸው። ኢህአዴግ በሕገመንግስቱ እነዚህን መብቶች አስቀምጧል። እነዚህም የመነጋገር የመፃፍና የብሔር እኩልነት ናቸው ብለዋል።

“ልማትና ዴሞክራሲ አይነጣጠሉም” የሚለውን ደግሞ አቶ ስብሃት ሲያስረዱ “አንዱ ያለ ሌላው ሊኖር አይችልም” ብለዋል። በኢትዮጵያ ልማት ከሌለ ዴሞክራሲ የለም። ሁለቱም ተባብረው መሄድ አለባቸው ብለዋል። እንደ አቦይ ሰብሃት ገለፃ በሀገሪቱ የዴሞክራሲ መገለጫዎች አንዱ የነፃ ገበያ ስርዓት ነው። ነገር ግን የነፃ ገበያ አስተሳሰብና ኢህአዴግ የተዋወቁት በድንገት ነው። አቦይ ስብሃት የተገናኙበትንም አጋጣሚ ሲገልፁ፤ “መጀመሪያ የነበርነው ሶሻሊዝም ነበር። ነገር ግን ወደ ካፒታሊዝም እንዙር ተብሎ ነገሩ ሲጠና ሰዎች ወደ ውጪ ልከን፣ መፃህፍት ከውጪ አምጥተን ነበር። ይሄ ካፒታሊዝም የሚባል ነገር ምን እንደሆነ በሀገሪቱም ሆነ እኛም እንደ ድርጅት አናውቀውም። ነፃ የኢኮኖሚ ባዕዳዊ እንሰሳ በመሆኑ ይሄንን ባዕድ እንሰሳ ለማጥናት ብዙ ጊዜ ወስዶብናል። በደርግም ቢሆን የነፃ ገበያ አስተሳሰብ ብዙ ሰው አስገድሏል። ኢህአዴግም ነፃ ገበያን ለማጥናት በአራቱም አቅጣጫ ሰው ልኮ በታላቅ እሩጫ አስጠንቷል” ብለዋል። ከዚያም ወደ ዴቨሎፕመንታል መንግስት ማምራቱንና በእሳቸው ቃል በቃል አገላለፅ “የመንግስት እጅ ያለበት ነፃ የኢኮኖሚ ስርዓት” መመስረቱን አስረድተዋል። ስለሆነም መንግስት በጥንቃቄ በተመረጡ ጉዳዮች ገበያው ሊፈፅማቸው በማይችል መስኮች እጁን ያስገባል። ልማታዊ ዴሞክራሲ መንግስት ማለት ይሄው ነው ብለዋል። መንግስት እጁን ያላስገባበት ካፒታሊዝም እንደሌለ በመናገር የእንግሊዝም ሆነ የአሜሪካ መንግስታት ልማታዊ መንግስታት እንደነበሩም ተናግረዋል።
በመቀጠል መነጋገሪያው ወደ አንድነት ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ወጣቱ ፖለቲከኛ ሀብታሙ አያሌው ነበር። አቶ ሃብታሙ አገዛዙ በልማታዊ መንግስት ባህሪይ ስም እንቅፋት ናቸው ያላቸውን በማጥፋት የተመሠረተ በመሆኑ ለዴሞክራሲያዊ ሂደት መፈናፈኛ የማይሰጥ ስርዓት ነው ብሎታል። እስካሁንም ድረስ አንዱን ከአንዱ ከማምታታት ባለፈ ኢህአዴግ ስለልማታዊ መንግስት ግልፅ አለመሆኑን ጠቅሷል። በተለይ ከ1993 ዓ.ም “ተሃድሶ” በኋላ የመጣው የኢህአዴግ ባህሪ ልማታዊ አስተሳሰብን እያቀነቀኑ በስልጣን ላይ በመቆየት ገዢ የመሆን ፍላጎት መኖሩን፣ ልማት የሕዝቡና የሀገር ሳይሆን የገዢው ፓርቲ ህልውና ተደርጎ መታየቱን ከግምት የሚያስገባ እንደሆነና በዙሪያው ደግሞ እንቅፋት ይሆናሉ ብሎ የሚያስባቸውን ገለል በማድረግ፣ አስቀድሞ ይዞት በመጣው የፖለቲካ ባህሪው የሚነሳውን ማንነቱን በጉልበት እያሰፈነ የሚሄድ ስርዓት ነው ብሎታል።

ይሄ ስርዓት ደግሞ የቱንም ያህል ተሻግሮ ተሻሽሎ ቢመጣ ልማታዊ ባህሪውን ይዞ ለስልጣኑ እንቅፋት የሚሆኑትን በጠላትነት ፈርጆ መንቀሳቀሱን የጠቀሰው አቶ ሀብታሙ በዚህ ረገድ የግል ሴክተሩን ከማቀጨጭ ባለፈ ምሁራንን በጥርጣሬ እንደሚያይና የግል ሴክተሩን በፖለቲካ ካድሬ ከመምራት ባለፈ የፖለቲካ ፓርቲዎችን ወደ ዳር ማግለሉን ጠቅሷል። ኢህአዴግ ሁሉንም አገልግሎ እያለ የተለየ ኀሳብ መስተናገድ ባልቻለበት ሁኔታ ዴሞክራሲ እንዴት ሊኖር ይችላል ሲልም ጠይቋል።

“ኢህአዴግ ከእኔ የተለየ አስተሳሰብ የያዘ በሙሉ መጥፋት አለበት ብሎ የሚያምን ስርዓት እንዴት አድርጎ ዴሞክራሲያዊ ግን ደግሞ ልማታዊ የሚሆነው” የሚለው አቶ ሀብታሙ አሁንም በልማትም ሆነ በወሳኝ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ መግባባት ያስፈልጋል ብሏል።
የግል ሚዲያውን በተመለከተ የሬዲዮ ፋና ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ወልዱ እና አቦይ ስብሃት የሰጡትን አሉታዊ አስተያየት በተመለከተም አቶ ሃብታሙ ምላሽ ሲሰጥ የሚሚ ስብሃቱን ሬዲዮ ጨምሮ በመንግስት ቁጥጥር ስር ያሉ የሕዝብ የመገናኛ ብዙሃን ፍርድ ቤት ባልወሰነበት ሁኔታ በሕግ ተመዝግበው የሚንቀሳቀሱትን ተቃዋሚ ፓርቲዎች “አሸባሪ ናቸው” እንደሚሉ በመግለፅ ከግሉ ሚዲያ በላይ መወቀስ ያለባቸው መሆኑን ጠቅሷል። በጥቅሉ በሂደት ይመጣል የተባለው ዴሞክራሲ ሂደቱ እየተደናቀፈ በሂደት ይመጣል ማለት ዘበት ነው። በርካታ ጋዜጠኞችንና ፖለቲከኞችን እስር ቤት ወርውሮ ለብቻው እየፈረጠመ ያለ መንግስት ልማታዊ ባህሪ የለውም፣ የግሉ ሴክተር ከጠቅላላው የሀገሪቱ ሀብት ጂ.ዲ.ፒ 5.6 በመቶ በያዘበት አሳፋሪ ሁኔታ ፈጣን ልማት ሊረጋገጥ አይችልም። በኢትዮጵያ የግል ዘርፍ እድገት የልማት ብቻ ሳይሆን የዴሞክራሲ ጉዳይ ነው። የግል ዘርፉ በቀጨጨበትም ልማት አይመጣም። የግል ዘርፉን የሚያቀጭጭ፣ ምሁሩን የሚጠራጠርና ተቃዋሚ ፓርቲዎችን “አሸባሪ” የሚል ስርዓት ልማታዊ ሊሆን አይችልም ብሏል። የፖለቲካ አለመረጋጋት ከመፈጠሩም በፊት ኢህአዴግ ከዚህ ባህሪው መውጣት እንዳለበትም ገልጿል። ለዴሞክራሲ ማበብ ወሳኝ የሆኑ ተቋማት ነፃነታቸው ማረጋገጥና ሚዲያውም መሀል ላይ ቆሞ ኅብረተሰብ የሚያገለግል መሆን አለበትም ሲል አስረድቷል።

አቶ ዛዲግ አብርሃ በዚሁ ጉዳይ ላይ ለውይይት የሚሆን ጽሁፍ ከማቅረባቸው ባሻገር ልማታዊነትና ዴሞክራሲያዊነት የማይነጣጠሉ መሆናቸውን ለማስረዳት ብዙ ብለዋል። አቶ ዛዲግ እምብዛም በሕዝብ የማይታወቁ (public personality) ባይኖራቸው በየጥናታዊ መድረኩ የኢህአዴግን አቋም ከሌሎች በተሻለ የሚያቀርቡ ወጣት ፖለቲከኛ ናቸው። በአሁኑ ወቅት የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ምክር ቤት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ናቸው።

ልማታዊና ዴሞክራሲያዊ የሚለውን የገዢው ፓርቲ አስተሳሰብ ለማስረዳት “የማይታረቅ ነው” የሚለውን የዶ/ር ዳኛቸውን፣ የዶ/ር ነጋሶን፣ የዶ/ር ያዕቆብን የአቶ ሀብታሙንና እንዲሁም የዶ/ር አብዲሳን የጥርጣሬ አቋም “የሚታረቅ ነው” በሚል የኮሪያና የታይዋንን ልምድ በማንሳት ለማስረዳት ጥረት አድርገዋል። ኮሪያና ታይዋን ልማታዊ መንግስታት ቢሆኑም ዴሞክራሲያዊ አለመሆናቸውን፣ ለዚህም ምክንያቱ የመጀመሪያው ደሞክራሲያዊ ላለመሆን ማስቻያ ምክንያት (enabling environment) መኖሩ ነው። ይኸውም በደቡብ ኮሪያም ሆነ በታይዋን ብዝሃነት አለመኖሩ፣ ሁለተኛው አርሦ አደሩ እርስ በርስም ሆነ ከገበያ ጋር የተገናኘ commercialized ስላልነበር መንግስትን የመቃወም ችሎታ አልነበረውም። እንዲሁም በወቅቱ ያሉት የደቡብ ኮሪያና የታይዋን መንግስታት ዴሞክራሲያዊ ያለ መሆን ፍላጎት (will) ነበረባቸው። ዴሞክራሲያዊ ያለመሆን ፍላጎታቸው የመጣው ደግሞ አክራሪ የቀኝ ኃይል (far right movement) በመሆናቸው፣ ሕዝባቸውን የሚጠራጠሩ መንግስታት ስለነበሩና ለአርሶ አደሩ መሬት አከፋፍለውትም ቢሆን አያምኑትም። እንዲሁም የሚፈሩት ሌላ ውጫዊ ጠላት የቻይና እና የሰሜን ኮርያ መንግስት ነበር። በእነዚህ ምክንያቶች ልማታዊ ቢሆኑም ዴሞክራሲያዊ አልነበሩም። ነገር ግን በሂደት ወደ ዴሞክሪሲ የተቀየሩት ተበትኖ የነበረው አርሶ አደር ምርት እየጨመረ ሲሄድ Commercialized ሲሆን፤ እርስ በርሱ በመገናኘቱ ለጭቆና የማያመች መሆኑ፤ በሌላ በኩል የመንግስታቱ ዴሞክራሲያዊ ያለመሆን ባህሪ የሶቪየት ኅብረት መፍረሱን ተከትሎ የሚፈሩት ጠላት ስላልነበረና የfar right movement ወደ መሀል መምጣቱን ተከትሎ ወደ ሶሻል ዴሞክራሲ መምጣት በመጀመራቸው ነው ይላሉ።

አቶ ዛዲግ ወደ ኢትዮጵያ ተጨባጭ ሁኔታ ሲመጡ በመጀመሪያ ፖለቲካ ኢኮኖሚው በገበያ ያልተሳሰረ አርሦ አደር በመኖሩ ዴሞክራሲያዊ ላልሆነ አስተዳደር ሊመች ቢችልም በሀገሪቱ ከፍተኛ ብዝሐነት አለ ብለዋል። በሀገሪቱ የብሔር የሃይማኖተና የጾታም ብዝሃነት በመኖሩ። ይሄንን አቻችሎ ለመምራት ዴሞክራሲያዊ መሆን አስፈላጊ ነው ብለዋል። በእሳቸው አባባለ ብዝሀነትን ማስተናገድ ባለመቻላችን ከመፍረስ ጫፍ ደርሰን ተመልሰናል ብለዋል። ከዚህ አንፃር አሁን ያለው ስርዓት Undemocratic አይደለም ብለዋል።

በሌላ በኩል አሁን ያለው መንግስት ፀረ-ዴሞክራሲ የመሆን ፍላጎት (will) የለውም ብለዋል። ለዚህ ኀሳባቸው ደግሞ እንደ መከራከሪያ ያቀረቡት ታጋዮች ለልማት፣ ለመልካም አስተዳደርና ለዴሞክራሲ ስርዓት ትምርታቸውን አቋርጠው በሺ የሚቆጠሩ ሰዎች ለሞት ገብረው ያመጡት ስርዓት ነው ብለዋል። “ኢህአዴግ አክራሪ የቀኝ ኃይል አይደለም። ኢህአዴግ ሕዝቡን የሚጠራጠርና አርሶ አደሩን የሚፈራ አይደለም። የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትራችን እንዳሉት አርሶ አደሩ በሸካራ እጁ እቅፍ ድገፎ ያደርሰው አርሶ አደሩ ነው። እና ኢህአዴግ በአርሶ አደሩ ተፈጥሮ በአርሶ አደሩ እዚህ የደረሰ ሰርዓት ነው” ብለዋል። እንደታይዋንና ኮርያም የሚፈራው ሊውጠው የተዘጋጀ የጎረቤት መንግስት የጦርነት ስጋት ስለሌለበት በማንኛውም መመዘኛ ኢህአዴግ ፀረ-ዴሞክራሲያዊ የሚሆንበት ዕድል የለውም።
በርዕሰ ጉዳዩ ላይ ከላይ የተጠቀሱት ተናጋሪዎች ኀሳብ ተጨምቆ ሲታይ ሁለቱ አስተሳሰቦች የሚታረቁበት መስመር ቁልጭ ብሎ የወጣ አይመስልም። ኢህአዴግ ልማት ቢልም እየተካሄደ ያለው ልማት በዋናነት በቻይና መንግስት ብድርና እርዳታ የሚካሄድ መሆኑና ከኅብረተሰቡ የልማት ጥያቄ አንፃር አርኪም በቂም አለመሆኑ በሌላ ወገን ደግሞ ዴሞክራሲያዊ መብቶችን በተመለከተ በሕዝቡም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሀገሪቱ ያለችበት ተጨባጭ ሁኔታ አስጊ መሆኑ የኢሕአዴግን “ልማታዊ ዴሞክራሲ” ብዥታዊነት ይበልጥ ያንፀባረቀ የሚመስል ነው። ኢህአዴግ በንድፈ ኀሳብ የደቦና የመብትን ጥያቄ ሳይነጣጠሉ አስኬዳለሁ ሲል ተቃዋሚዎቹ ደግሞ መብት ይረጋገጥና ከዛ ደቦው (ልማቱ) ይከተላል የሚል ኀሳብ እያንፀባረቁ መሆኑን መገንዘብ ይቻላል። በዚያኑ ዕለት አንድ ወጣት የዩኒቨርስቲ ተማሪ የቀድሞ ጠ/ሚኒስትር “የኢትዮጵያ ሕዝብ ዳቦ ወይስ ነፃነት ቢሉት ነፃነትን ይመርጣል” ማለታቸውን በማስታወስ ግራ መጋባቱንም ገልጿል።

በዕለቱ ከርዕሰ ጉዳዩ ጋር ተቀራራቢነት ያለው የውይይት ኀሳብ ያቀረቡት አቶ ሞሼ ሰሙና የፎርቹን ጋዜጣ ማኔጂንግ ኤዲተር ታምራት ገ/ጊዮርጊስ ነበሩ። ሁለቱንም አቅራቢዎች በልማታዊ ደሞክራሲያዊ ስርዓት ውስጥ የፕሬሱን ፈተና ዘርዝረዋል። በተለይ የአቶ ሞሼ ሰሙ ኀሳብ የፕሬሱ የአነሳስ ችግርና የመንግስትን ጫና በማያወላዳ ሁኔታ ጠቅሰውታል። ብዙዎቹ ተሳታፊዎች የአቶ ሙሼን ኀሳብ ዓይንን በማይስብ ማሸጊያ እንደታሸገ ግን ደግሞ ይዘቱ እንደሚጥም ብስኩት የመሰሉትም ነበሩ። የአቶ ሞሼን የጥናት ሃሳብ በሌላ ጊዜ የምንጠቃቅሰው ይሆናል።

ጋዜጠኛ ታምራትም ለጋዜጠኝነት ሙያ ሉአላዊነት ተሟግቷል። ሙያውን ፖለቲከኞች በራሳቸው አሰላለፍ ለማካተት የሚሄዱበተን ጥረት ትክክል እንዳልሆነ ገልጿል። የጥናት ኀሳቡ ከሕገ-መንግስቱ አንፃር በመሆኑ ሕገ-መንግስቱ የነፃነት ሰነድ (Liberal Document) እንደሆነ አስገንዝቧል። ምንም እንኳ በሕገ-መንግስቱ የመልማት መብትንና የብሔር ብሔረሰብ የቡድን መብትን በመጥቀስ ወደ ልማታዊ ሕገ-መንግስት የሳቡት ቢኖሩም ታምራት ግን ሕገ-መንግስቱ መሠረታዊ የመናገር፣ የመፃፍና ሌሎች የግለሰብ መብቶችን በበቂ ሁኔታ ያካተተ በመሆኑ የነፃነት ሰነድ በማለት ኢህአዴግና ደጋፊዎቹ ከልብ ወደማይወዱት ሊብራሊዝም ስቧቸዋል።

ጋዜጠኛ ታምራት በስራ ላይ ያለውን ሕገ-መንግሰት በውስጡ የተካተቱትን ሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶችን በማስላት፣ የመገንጠልና የቡድን መብት ጥያቄዎችን እንደሌሉ በመቁጠር `Liberal Document` ነው በማለቱ ተቃውሞ የቀረበበት ከኢህአዴግ ወገን ብቻም አልነበረም። ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ “አንተ ለሀብታም ስለምትፅፍ ነው” በሚል ኃይለቃል ፖለቲካ ቢፅፍ ኖሮ የችግሩን ገፈት ይቀምስ እንደነበር በገደምዳሜም ቢሆን አስተያየት ሰጥተውታል። ዶ/ር ዳኛቸው ታምራት ሕገ-መንግስቱ “የነፃነት ሰነድ ነው” ያለበት አገላለፅ የፖለቲካ ጉዳዮችን ፅፎ ቢሆን ኖሮ ይሄንን ቃል በሙሉ ልብ አይጠቀምም ከሚል መነሻ ሊሆን ይችላል። ያም ሆኖ በጋዜጠኛ ታምራት እምነት ሕገ-መንግስቱ የነፃነት ሰነድ ቢሆንም በአስፈፃሚው የሚወጡ ሕጎች ግን ሕገ-መንግስቱን የዘነጉ መሆኑንም ሳይጠቅስ አላለፈም።

በመጨረሻ የተናገሩት የመንግስት ኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ዴኤታ ለዶ/ር ዳኛቸው መልስ የሰጡበት ነበር። አቶ ሽመልስ ዶ/ር ዳኛቸው ነፃ ፕሬስ የለም ማለታቸውን “ደፋር” በሚል አገላለፅ ከመቱት በኋላ “ኀሳባችንን የምንገልፅበት መድረክ አጣን” የሚለውን የዶ/ሩን ቅሬታ ከእኛ በላይ የመጽሔትና የጋዜጣ ፊት በየዕለቱ እየወጡ እንደልባቸው የሚያጨናንቁ ሰዎች ኀሳባችንን መግለፅ አልቻልንም ማለታቸው ቅጥፈት መሆኑን በመግለፅ ሚኒስትር ዴኤታው በሀገሪቱ ነፃ ፕሬስና ኀሳበን የመግለጫ መሳሪያ ችግር እንደሌለ ተናግረዋል።

በአጠቃላይ የውይይት መድረኩ የተሟሟቀ ነበር ማለት ይቻላል። በርካታ ሃሳቦችም ተፋጭተዋል። በጥቅሉ ፕሮፌሰር አብይፎርድ በመጨረሻ እንዳሉት የዴሞክራሲ ተራራ እየወጣን ነው ብለዋል። ተራራው ትክክል መሆኑን ማመን አለብን። አልፎ አልፎ ግን በውይይት ወቅት ሻካራ ስሜት ሊፈጠር፣ ሊኮሰኩስም ይችላል። ስለዚህ ዴሞክራሲያዊም ሆነ ልማታዊ ስንል ብዙ ጣጣ አለው። እነዚህን ችግሮች ክፍት በሆነ ውይይት ማስኬድ ነው። በመጨረሻም ዴሞክራሲያዊ በሆነ መርህ የሚደረግ ውይይት በፈላጭ ቆራጭ ቋንቋ መሆን የለበትም ብለዋል
በዘሪሁን ሙሉጌታ

አራተኛው ሰው ጉድ አፈሉ!(ጋዜጠኛ መስፍን ኣብርሃ – ጀርመን)goolgule

Image

ኢትዮጵያና አሜሪካ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ከጀመሩ ዘንድሮ 111ኛ ዓመታቸውን ይዘዋል። በቀድሞው የኢትዮጵያ ንጉስ አፄ ምንሊክና በአሜሪካው አቻቸው ፕሬዚዳንት ቴዎዶር ሩዝቬልት ልዑካን መካከል ለዘጠኝ ቀናት ድርድር ከተካሄደ በሁዋላ ነበር ግንኙነቱ በይፋ የተጀመረው። ከአንድ ክፍለ-ዘመን በላይ ያስቆጠረው የአገራቱን ግንኙነት በመጠቀም ኢትዮጵያ ጠቀም ያለ እርዳታዎችን ተቀብላለች።በአሁኑ ወቅትም በየዓመቱ ከ500 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ የልማትና የወታደራዊ እርዳታ ተጠቃሚ ናት። አሜሪካም ብትሆን ፖለቲካዊ ወታደራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ከአገራችን ታገኛለች።ሆኖም ከቅርብ ጊዚያት ወዲህ አሜሪካ በኢትዮጵያ ባሉ የሰብዓዊና የዴሞክራሲያዊ መብቶች መከበር ዙሪያ ቅር መሰኘቷን ደጋግማ ስትገልፅ ቆይታለች። በየዓመቱ በአሜሪካ መንግስት ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሚወጣው የአገራት የሰብዓዊ መብት ሪፖርትም ኢትዮጵያ ባላት ሪከርድ በአሜሪካ ክፉኛ ስትተች ነበር።

ይህን ተከትሎም ይመስላል የአሜሪካ ህግ አውጪ ምክር ቤት/ኮንግረንስ ጥር 7/2006 ዓ.ም ባወጣው ዓመታዊ የበጀት ድልድል ቀመር ለኢትዮጵያ በሚሰጠው የልማትና ወታደራዊ ድጋፍ ላይ ቅድመ ሁኔታዎችን ያዘለ አንቀጽ ያካተተ ሕግ አፅድቋል።

ሕጉ የአገሪቱን ዓመታዊ የ2014 በጀት አሜሪካ እርዳታ የምትሰጣቸውን አገሮች እርዳታ ሰጪ ድርጅቶች የገንዘብ ተቋማት የሰብዓዊ መብት ተቋማትና የመሳሰሉትን በጀት ያካተተ ነው። በዚህ ዳጎስ ያለ ሕግ ላይ በአንቀጽ 70ሺ42 ገፅ 1ሺ294 ላይ የአሜሪካ መንግስት ለኢትዮጵያ የሚሰጠውን ወታደራዊና የልማት እርዳታዎች የሚመለከት ሆኖ እናገኘዋለን።

ከፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ከምክትሉ ጆ ባይደን ከአሜሪካ የህግ አውጪ ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ጆን ቤይነር ቀጥሎ የሴኔቱ ፕሬዚዳንት በስልጣን ተዋረዳቸው ደግሞ አራተኛው ሰው በመባል የሚታወቁት ከፍተኛ ሴናተርና ዴሞክራቱ ፓትሪክ ሌሂ አማካኝነት አንቀፁ እንዲካተት መደረጉ የሚገለፀው ይኸው ህግ እንደ ኦክላንድ ኢንስቲትዩት የማህበረሰብ ተቋም የፖሊሲ ዳይሬክተር ፍሬድሪክ ሙሶ ታሪካዊ ህግ ተብሎ እየተወደሰ ይገኛል።

ከዚህ ቀደም የኢትዮጵያ መንግስትን አስተዳደር የሚቃወሙትና ኤችአር 2003 በመባል የሚታወቀውን ህግ ያረቀቁት እንደራሴዎች ዶናልድ ፔይንና ክሪስ ስሚዝ በጉዳዩ ላይ ምንም አይነት እውቀት ሳይኖራቸው በአሜሪካ የሚገኙ የኢትዮጵያ መንግስት አግባቢዎች/ሎቢስት እንዲሁም በአምባሳደር ግርማ ብሩ የሚመራው በአሜሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ህግ አነፍናፊ አታሼዎች እውቅና በላይ ሳይታሰብ በድንገት ህግ ሆኖ የወጣው ይኸው አንቀጽ የሁለቱን አገራት መንግስታት ግንኙነት ሊፈታተነው እንደሚችልም ከወዲሁ ተገምቷል።

የህጉ አንቀጽ እንደሚያስገድደው የአሜሪካ መንግስት ለኢትዮጵያ የሚሰጠው እርዳታ በትክክል ለታለመለት ዓላማ መዋሉን የአሜሪካ ውጭ ጉዳይና የገንዘብ ሚኒስትሮቹ ማረጋገጥ አለባቸው። በጀቱ በስራ ላይ ከመዋሉም በተጨማሪ በጀቱን በቀጣይ ለመልቀቅ፤

ገለልተኛ ዳኝነት መኖሩን ማረጋገጥ ወይም ወደ ገለልተኛ ዳኝነት ለማምራት ጥረት እንደሚደረግ ውጤታማ እቅዶች በስራ ላይ መዋላቸውን ማረጋገጥ
የኢትዮጵያ መንግስት የመናገር ራስን የመግለፅ መብት መጠበቁን ሰላማዊ ስብሰባዎች ማካሄድን በእምነት ተቋማት ላይ ተፅዕኖ ያለማ ድረግ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በነፃነት እንዲሰሩ ዜጎች ከህግ ውጭ የማይታሰሩና ማዋከብ የሌለ መሆኑን ማረጋገጥ
የሰብዓዊ መብት ተከራካሪዎች በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የመጎብኘት ዕድል እንዳይነፈጉ፤ በክልሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰት በፈፀሙ የፖሊስና የመከላከያ ሃይሎች ላይ ክስ እንዲመሰረት
በኦሞ ሸለቆና በጋምቤላ ክልል አካባቢዎች በሰፈራ ስም ዜጎች ከመሬታቸው እንዳይፈናቀሉና እንዳይሰደዱ ማረጋገጥ
ከአሜሪካ ህዝብ ቀረጥ ከፋዮች ተሰብስቦ ለኢትዮጵያ እርዳታ የሚውለው ገንዘብ የዜጎቹን ህይወት የሚያሻሽል እንጂ ድህነቱን የሚያባብስ እንዳይሆን ሁለቱም ሚኒስትሮች አረጋግጠው ለበጀት ኮሚቴው ሪፖርት ማድረግ እንዳለባቸው የህጉ አንቀጽ ያስገድዳል።

በአጠቃላይ በኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ስርዓቱ መሻሻልና የመልካም አስተዳደር መስፈንን በቅድመ ሁኔታነት የሚያስቀምጥ ህግ ነው ማለት ይቻላል።

ከዚህ ቀደም በሚሰጡ እርዳታዎች ላይ እርዳታውን ከመስጠት የዘለለ የቁጥጥር ነገር ስለማይደረግ ከፍተኛ ንብረትና ሃብት ተመዝብሯል የሚል ክስ የሚደመጥበት የኢትዮጵያ መንግስት ከአሁን በሁዋላ እያንዳንዷ ዶላር የት እንደዋለች የማሳመን ሃላፊነት ተጥሎበታል።

ሴናተር ሌሂ በተደጋጋሚ ጊዚያት በኢትዮጵያ ያለውን የሰብዓዊና የዴሞክራሲ መብቶች አያያዝ ላይ የተለያዩ ሪፖርቶችን አቅርበዋል። በተለይ በቅንጅት አመራሮችና በእስክንድር ነጋ መታሰር በሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ላይ ሰፊ ንግግር አድርገዋል። እኝህ ሰው ታዲያ ያላቸውን የካበተ ልምድና የ40 ዓመት የሴናተርነት አገልግሎታቸውን በመጠቀም አንቀፁ እንዲካተት በማድረጋቸው በሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች በማህበረሰብ ተቋማት በኢትዮጵያውያን አክቲቪስቶችና በዲያስፖራ በሚገኙ አንዳንድ ኢትዮጵያውያን ከፍተኛ ምሁራን ምስጋና እየተቸራቸው ይገኛል።

የህጉ አንደምታ

ህጉ የዜጎች መብት እስካልተጣሰ ድረስ እርዳታ መሰጠቱን አይቃወምም። ድንጋጌው በሐምሌ 2013 ተጠንስሶ በቅርቡ ህግ ሆኖ የወጣው ይኸው አስገዳጅ አንቀጽ ለኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ የቤት ስራ የሰጠ ሆኗል። ተጠያቂነት አስቀምጧል። ይሄ ካልተፈፀመ እርዳታውን በቀጣይ ዓመት ማግኘት አስቸጋሪ ይሆናል።

ኢትዮጵያ ደግሞ በየዓመቱ በቢሊዮን የሚቆጠር ብር ከአሜሪካ መንግስት በእርዳታ የምታገኝ በመሆኑ ይህን ርዳታ ለማግኘት ቅድመ ሁኔታዎቹን ቢያንስ በአጭር ጊዜ የማሟላት ግዴታ ይኖርበታል። እንዲህ በቀላሉ ከማንም የማታገኘው እርዳታ ስለሆነም የኢትዮጵያን መንግስት ቢያንስ የተወሰነ የፖሊሲ ማስተካከያ እርምጃ እንዲወስድ ያስገድደዋል። በቅርቡ አቶ በረከት ስምኦን እንዳሉት ገበሬው ተኛ ስንለው ይተኛል ሩጥ ስንለው ይሮጣል ምንም ብናደርገው ተሸክሞን ይዞራል ያሉት ነገር የሚሆን አልመሰለኝም።ህዝቡን እንደፈለክ በተለይ በእኛ ገንዘብ ልታሽከረክር ከአሁን በሁዋላ አትችልም እየተባለ ነውና። ያው ገበሬውም ቢሆን የሚያገኘው የእርዳታ እህል በአብዛኛው የሚገኘው ከዚቹ ከአሜሪካ አይደል? ስለዚህ ቀደም ብሎ ነበር እንጂ አሁን እንኳን የአሜሪካ መንገድ የካሮትና የዱላው አማራጭ ይመስላል።

የኦባማ አስተዳደር

የሕጉን አንቀጽ የኦባማ አስተዳደር እንዴት ሊያልፈው ቻለ? የሚለው ጉዳይ በአሁኑ ወቅት በጣም አነጋጋሪ ሆኗል። የአብዛኞቹ ምሁራን ሃሳብ ወደ አንድ ያዘነበለ ነው። እሱም አንቀጹ የተካተተው በአንድ በሺዎች በሚቆጠሩ ገፆች ባሉት የበጀት ህግ ውስጥ በመሆኑና በዴሞክራቶቹና በሪፐብሊካኖቹ መካከል በርካታ አጨቃጫቂ አንቀፆች የነበሩ በመሆናቸው ብዙ ትኩረት ሳይሰጡበት ሾልኮ አምልጧል የሚል ነው። ምክንያቱም የኦባማ አስተዳደር ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ያለው ጥብቅ ግንኙነት በዚህ ሁኔታ እንዲሻክር አይፈልግምና። የህጉን አንቀጽ አስተዳደሩ አውቆት ቢሆን ኖሮ ህግ ሆኖ እንዳይወጣ ያደርገው እንደነበርም መገመት ተገቢ ነው። የአሜሪካ መንግስት አቋሙ ምን እንደሆነ እስካሁን በይፋ የገለፀው ነገር የለም። ለህጉ ከመገዛት ግን ሌላ የተሻለ አማራጭ አይኖረውም። መንግስቱ ለፓርላማው ተገዥ ነውና።

የህጉ ተግባራዊነት

የህጉ ተግባራዊነት የግድ ይላል። ምክንያቱም በማወቅም ይሁን ባለማወቅ አንቀጹ በህጉ ተካቶ ፀድቋል። ይህን የህግ አንቀጽ ይዘው ማንኛቸውም የኮንግረንሱ አባላት ይመለከተኛል የሚልም ዜጋና ተቋም የአሜሪካ ባለስልጣናትን ፍርድ ቤት አቁሞ ለተግባራዊነቱ ሊሞግታቸው ይችላልና።የኦባማ አስተዳደር በዚህ ሁኔታ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ያለው ግንኙነት እንዲሻክር ባይፈልግም የፓርላማውን ውሳኔ የማስፈፀም ሃላፊነት ስላለበት አዎንታዊ ጫና ሊያሳድር ይችላል።

የኢትዮጵያ መንግስት ምላሽ/ስጋት

በእርግጥ በጉዳዩ ላይ መንግስት እስካሁን ያለው ነገር የለም። ከነበረው ሪከርዱ መረዳት እንደሚቻለው ግን የአሜሪካ መንግስት የሚሰጠው እርዳታ አነስተኛ ነው። ከአሜሪካ የምናገኘውን እርዳታ ጨምራ ቻይና ትሰጠናለች።መንገዳቸውን ጨርቅ ያድርግላቸው። የሚሉ ምላሾች እንደሚሰጡ ይጠበቃል።

ነፍሳቸውን ይማርና የቀድሞው ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ የቀጥታ ስርጭት በሚተላለፍበት በአንድ የፓርላማ ስብሰባ ላይ በሶማሊያ የተካሄደውን ጦርነት አስመልክተው ስለ አሜሪካ የገንዘብ ድጋፍ ተጠይቀው አሜሪካ ኮንዶም ነው የምትረዳን በኮንዶም ነው ወይ ሶማሊያ የምንዋጋው? ብለው መናገራቸውን አስታውሳለሁ። ከዚህ በመነሳት የራዕያቸው ተረካቢዎችም ቃላት ለዋውጠው ወይ ይህንኑ ወርሰው ሊናገሩ ይችላሉ። አንዳንዶቹም አሜሪካ ሉዓላዊነታችንን ትነካለች ስለዚህ እርዳታው ይቅርብን ሊሉም ይችላሉ። የኦባማ አስተዳደርም አንቀጹ ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ እንዳይሆን የመከላከል በአንዳንድ ጉዳዮችም ላይ የተለየ አቋም ሊይዝ ይችላል።

በእኔ የህግ እውቀት ከሆነ ይህ ህግ ሆኖ የጸደቀው አንቀጽ ራሱን ችሎ ያልወጣ በመሆኑና በበጀት ህጉ ውስጥ ተካቶ በመፅደቁ ብሎም ከህጉ በግልፅ መረዳት እንደሚቻለው የ2014 የዩናይትድ ስቴትስ የበጀት ህግ በመሆኑ የኦባማ አስተዳደር ካላመነበት ከአንድ ዓመት የዘለለ እድሜ ስለማይኖረው የተደረጉት ጥረቶች በድል ተጠናቀዋል /mission accomplished/ ማለት አያስችልም።

መልካም እድሎች

የኢትዮጵያ መንግስት የአሜሪካ እርዳታ ይቅርብኝ ቻይና አለችልኝ የሚል ምላሽ መስጠት አያዋጣውም። ምክንያቱም ቻይና የኢትዮጵያ መንግስት ህዝቡን ረገጠም በህዝቡ ተረገጠም ጉዳዬ ብላ አትከታተልም። ንግዷን እስካጧጧፈች ድረስ መስጠት የምትፈልገውን ትሰጣለች። ስለዚህ የአሜሪካ እርዳታ መቅረት ከፍተኛ ችግር እንደሚፈጥር በመረዳትና ወደአላስፈላጊ ግጭት እንዳይሄድ በመፍራት የኢትዮጵያ መንግስት በአፈቀላጤዎቹ/ሎቢስት ጭምር ሳይቀር ለመደራደር የሚገደድበት ሁኔታ ይፈጠር ይሆናል። ብሎም የአውሮፓ ህብረት ከአሜሪካ በላይ ለኢትዮጵያ ገንዘብ የሚረዳ ተቋም ነውና እሱም የአሜሪካ መንግስትን አቋም ደግፎ ተመሳሳይ ውሳኔ ላይ ከደረሰ የኢትዮጵያ መንግስት እጅግ ከፍተኛ አጣብቂኝ ውስጥ ነው የሚገባው። ስለዚህ ቢያንስ ቢያንስ ለፕሮፓጋንዳ እምቢኝ ዘራፍ ቢልም ቀስ በቀስ ጉዳዩን እኛም በትራንስፎርሜሽኑ እቅዳችን ይዘነው ነበር በማለት ፖሊሲዎቹን የማስተካከል እርምጃ እንደሚወስድ መገመት ይቻላል።

መደምደሚያ

ያም ሆነ ይህ ይሄ ሸንቋጭ ህግ በኮንግረንሱ ፀድቆ ወጥቷል።አሜሪካም ከመግለጫ ያለፈ እርምጃ እንድትወስድ ሲጨቀጭቋት ለነበሩት አካላት መጠነኛ እፎይታ እንዲያገኙ አድርጋለች። እሰጣ ገባው የሚወሰነው ግን በዋነኝነት የኢትዮጵያ መንግስት በሚይዘው አቋም ላይ ይሆናል።

በአሜሪካ ኮንግረንስ የፀደቀው የህግ አንቀፅ እመራዋለሁ አስተዳድረዋለሁ አገሬ ነው ዜጋዬ ነው ለሚል ስርዓት አጋዥ እንጂ ፀሩ የሚሆንበት ሁኔታ ስለማይኖር የኢትዮጵያ መንግስት የተጣለበትን ሃላፊነት ተረክቦ ለህዝቡም ለአገሪቱም የሚበጀውን ይሄን ውሳኔ ያስተግብር!አራት ነጥብ።

አንዱ ዓለም ተፈራ
በዕርግጥ የአንድን የሀገራችን ክፍል ነዋሪዎች ጉዳይ አንስቶ በአንድ መንገድ ወይንም በሌላ መንገድ መነጋገር፤ ወደድንም ጠላንም፤ ያለንበት ዘመን ግዴታ ሆኗል። ትናንት አኝዋኮች ተረሸኑ፣ የኦጋዴን ወገኖቻችን ተከበው ተሰቃዩ፣ ኦሮሞዎች በእስር ቤት ታጎሩ እያልን እንደጮህን ሁሉ፤ ዛሬ ደግሞ በአማራዎች ላይ የሚደርሰውን በደል አንስተን መነጋገር ግዴታችን ሆኗል። የክርስትና እምነት ተከታዮች እንዲህ ሆኑ፤ የእስልምና እምነት ተከታዮች እንዲያ ሆኑ ስንል ብዙ ዓመታት ቆጠርን።በማይዘነጋ መንገድ ደግሞ እያንዳንዱን ለይተን እያነሳን፤ ይኼኛውን ብቻ የሚያደርጉ የዚህኛው ክፍል ብቻ ተወላጆችና ለዚያ ክፍል ብቻ ተቆርቋሪዎች ተደርጎ ስለሚወሰድ፤ እያንዳንዱን ጉዳይ “ለሌሎች” መተውና ጠቅላላ ኢትዮጵያዊንን በሚነኩ ጉዳዮች ላይ ብቻ መቆም፤ የታጋይነት ምልክት ተደርጎ የተወሰደ ፈሊጥ ሆኗል። እኔ ይኼን ትክክል ብዬ አልወስደውም። ለእያንዳንዱ ጉዳይ ቆሜ እቆጠራለሁ።
በኢትዮጵያዊነቴ የምኮራና በዚያ ብቻ ሀገራዊ የፖለቲካ ተሳትፎዬን የምለካ ስለሆነ፤ ይህ ጉዳይ ከአእምሮዪ ውጪ ነው። አማራው አማራ በመሆኑ ብቻ ለሚደርስበት በደል መቆርቆር፤ የግድ ከአማራ መወለድ አለበት የሚል ካለ፤ ዘረኛ ነው። በኢትዮጵያዊነቱ አያምንም። ለአማራው የሚቆረቆረውን ሁሉ ደግሞ ትምክህተኛ አማራ የሚል ሁሉ፤ ዘረኛ ነው። አማራን ይጠላል። ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ላይ የሚደርሰውን በደል የኔ ብሎ ያልተነሳ ታጋይ ነኝ ባይ፤ ባይ እንጂ ኢትዮጵያዊ ታጋይ ነኝ ሊል አይገባውም። በአኝዋኩ ወገናችን፣ በኦሮሞው ወገናችን፣ በአማራው ወገናችን፣ በኦጋዴኑ ወገናችን የሚደርሰው በደል፤ የእያንዳንዳችን በደል ነው ብለን መውሰድ ካልቻልንና፤ የአንዱን ወገን በደል ብቻ ይዘን የምናቅራራ ከሆነ፤ ውሸታምና ዘረኛ ለመሆናችን ሌላ መረጃ አያስፈልግም። በዚህ ጽሑፍ፤ የአማራ ክልል ም/ፕሬዚዳንት እና የብሔራዊ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ጽ/ቤት ሃላፊ የሆኑት አቶ አለምነው መኮንን የተናገሩት፤ ምን ያህል ፀረ-ኢትዮጵያና፤ ውሃው የተቀዳበት ምንጭ የወገንተኛው አምባገነን ሕገወጥ ፓርቲና መንግሥት የፖለቲካ ፍልስፍናና የአስተዳደር መመሪያ እንደሆነ አሰምራለሁ። እናም ደግሞ ይህ አደገኛ መርዝ፤ ጠንቀኝነቱን አሳያለሁ።

Image

የአማራው ሕዝብ

በወገንተኛው አምባገነን ሕገወጥ ገዢ ቡድን የፖለቲካ ስሌት፥ አማራውን ማጥቃት፤ ከሥር መሠረቱ ሲፈጠር ምሰሶዬ ብሎ የያዘው የትግል ምሰሶው ነው። ቀጥሎም የመንግትነቱን ካባ ካጠለቀ ወዲህ፤ ከራሱ አልፎ ለማንኛውም ኢትዮጵያዊ የሥልጣን መቆናጠጫ ዋና መሰላሉ፤ ይኼን መቀበልና መተግበር ሆኗል። ይህ ደግሞ ከአማራው ወገን ተወለድን ለሚሉትም ሆነ ከአማራው ወገን አልተወለድንም ለሚሉት ሁሉ የሚሠራ መለኪያ ሚዛን ነው። አንድ ጭንቅላት ብቻ ነው ያለው፤ የገዢው ቡድን ጭንቅላት። ስለዚህ አቶ አለምነው መኮነን ተናገሩት ወይንም አቶ ደሳለኝ ሀይለ ማርያም ተናገሩት ለውጥ የለውም። ሁሉም አፋቸው እንጂ ጭንቅላታቸው የነሱ አይደለምና! እናም የግለሰቡን የአቶ አለምነውን ሰውነት ሳይሆን፤ የአቶ አለምነው መኮነንን ጭንቅላት ነው ማስመዘን የምፈልገው። ቀደም አድርጎ ግን አቶ አለምነው ጭንቅላት አላቸው ወይ? ወይንስ ጭንቅላት የላቸውም? ብሎ መጠየቁ ተገቢ ነው። በዕርግጥ በዚህ ወራሪ በመሰለ አስተዳደር ለመዘፈቅ፤ በመጀመሪያ ደረጃ ማንነትን ሽጦ መቆም ግዴታ ነው። ይህ በአእምሯቸው ሳይሆን በሆዳቸው የሚመሩ ሰዎች ብቻ የሚሰበሰቡበት አስተዳደር ለመሆኑ ማስረጃ፤ የራሳቸውን ነፃነት አለማግኘታቸው ነው። ወይንም በትክክለኛው አነጋገር፤ ራሳቸውን መሸጣቸው ነው። አእምሮ ማጣታቸው ማለቱ ይቀላል።

ወንጀል ከተፈፀመ፤ እከሌ ወይንም እከሌና እከሌ ይኼን ሠሩ ወይንም ያንን ሳይሠሩ ቀሩ ብሎ አንድን ወይንም የተወሰኑ ግለሰቦችን መወንጀል፤ ተገቢ ነው። በአንድ ሀገር ያሉትን የአንድ የኅብረተሰብ ክፍል አባላትን ግን ለይቶ ይኼን አደረጉ በተለይም እንዲህ ናቸው ብሎ መወንጀል፤ ከግልብነቱ በላይ የኅብረተሰብን ምንነት አለማወቅን የሚያሳይ አጉሊ መነፅር ነው። ከዚህ ተነስቼ ነው የአቶ አለምነው መኮነንን ንግግር የምረዳው። እስኪ ከአቶ አለምነው መኮነን ንግግር ጠቀስ አድርጌ፤ ጭንቅላት አላቸው ወይንስ የላቸውም? ያስባለኝን ላሳያችሁ፤
፩ኛ፤ “ የአማራው ህዝብ በቅድሚያ እንዳይሰደድ ለማድረግ ስራ እየተሰራ ነው፣ ነገር ግን ከተሰደደ በሁዋላም ቢሆንም ሰንፋጭ የሆነውን ትምክህተኝነቱን በመተው ከሌላው ጋር ለመኖር መልመድ አለበት። ”
፪ኛ፤ “ የአማራው ህዝብ ሰንፋጭ የሆነ ትምክተኝነት የተጠናወተው በመሆኑ በቤንሻንጉልና በሌሎችም ቦታዎች ለመሰደዱ ምክንያት ሆኖታል። ”
፫ኛ፤ “ በባዶ እግሩ እየሄደ የሚናገረው ንግግር ግን መርዝ ነው። ይሄ መርዝ ንግግሩ አንድ የሚያደርግ አይደለም። ”
፬ኛ፤ “ ከኢትዮጵያውያን ጋር አብሮ ለመኖር አማራው የትምክህት ለሃጩን ማራገፍ አለበት። ይሄ ለሃጭ ሳይራገፍ በጋራ መኖር አይቻልም። ”
፭ኛ፤ “ ማንኛውም ስም ያወጣ ሙትቻ ፓርቲ ሁሉ መንገሻው አማራ ክልል ነው። ትምክህትን እንደ ምግብ ስለሚመገበው ነው። ያንን ምግብ እየተመገበ ያቅራራል። ”
እዚህ ላይ አቶ አለምነው መኮነን ሁለት መልዕክት ባንድ ላይ አስተላልፈዋል። የመጀመሪያው፤ የአማራውን ጠባየ ቢስነት አመልክቶ፤ አማራውን መኮነን ሲሆን፤ በሥር አስደግፎ ደግሞ፤ አማራው ከሌሎች ቦታዎች በተሰደደበት ምክንያት መንግሥታዊ አካላት ተጠያቂ አይደሉም ብሎ ለማሳመን የተቀመመ መርዝ ነው። ለመሆኑ አቶ አለምነው መኮነን ኢሕአዴግ ራሱ፤ የአማራውን ከሌሎች መፈናቀል ትክክል አልነበረም ሲል፤ የት ነበሩ? መንግሥት በየደረጃው፤ “ደን ስለጨፈጨፉ ነው” ሲል፤ የት ነበሩ? ይኼ የናንተ ቦታ አይደለም ሲባሉ፤ የት ነበሩ? ወይንስ ኢሕአዴግ የአቶ አለምነው መኮነንን ጭንቅላት በመጠቀም፤ ያመነበትን ባደባባይ ተናግሮ በጓሮ በር ራሱን ነፃ ለማውጣት የለከካት መልዕክት ናት? የተፈናቀሉት በትምክህተኛነታቸው ሳይሆን በአማራነታቸው ነው። ሕፃናት፣ ወጣቶች፣ አዛውነት፣ ሴቶች፣ ወንዶች፣ ደሃዎች፣ ባለፀጎች፣ ሁሉም ታታሪ ሠራተኞች ተባረዋል። ያካባቢው ሰዎች በተቻላቸውና መንግሥታዊ መዋቅሩ በማያውቀው መንገድ ድጋፍና ሐዘኔታ ሠጥተዋቸዋል። ይህ መንግሥታዊ ተግባር ትክክል ስላልሆነ ወደ መጡበት ይመለሱ ሲል ኢሕአዴግ ራሱ ወስኗል። አቶ አለምነው መኮነን! በኢሕአዴግኛ አነጋገር ወንጀለኛው እርስዎና እንደርስዎ ያሉት አፈናቃዮች ናቸው። ተራዎ ደርሶ፤ እርስዎም መጠቀሚያነትዎ አብቅቶ፤ እስኪባረሩ ወይንም ዘብጥያ እስኪወረወሩ ድረስ፤ ከወገብዎ በደንብ ልምጥ ይበሉ!
አማራው እንዲህ ነው ብሎ መጮህ፤ አማራውን ሌሎች እንዲበድሉት ፍቃድ ፈርሞና ታርጋ ለጥፎ መሥጠት ብቻ ሳይሆን፤ አማራው በተፈጥሮ ጎደሎ ስላለበት፤ ከአማራ የተገኘ ሁሉ፤ አብሮ ለመኖር አይመችምና፤ ከያለበት አባሩት ማለት ነው፤ ከኢትዮጵያዊነትም! ይህ ፀረ-ኢትዮጵያዊነትና ፀረ-ሰብዓዊነት ነው። ለነገሩ በዚህ ሹመት ከተመደበ በሆዱ ተንፏቆ በሆዱ ከሚያድር ሹም ሌላ ምን ይጠበቃል? አቶ አለምነው መኮነን ከአማራው ወገን ተወላጅ መሆናቸው ዋጋ የለውም። የአቶ በረከት ስምዖንም የአማራው ተወላጅነትና ተወካይነታቸው እንደተጠበቀ ሆኖ! እንዲህ ነው በአማራው ላይ መሾም ማለት!
በሌላ በኩል ስለ አንቀጽ 39 ጥያቄ ቀርቦላቸዋል። እስኪ ለምን ቀረበላቸው የሚለውን እናጢን! አንቀጽ 39 አማራውን ለብቻው እንደ አማራነቱ የሚጎዳው ነው ወይ? አማራውን ማጥቂያ መሣሪያ በመሆኑ ነው ወይ? የአማራ ክልል ሰዎች እንዲጠይቁ የተገደዱት? ጥያቄውን ማንሳታቸው የሚያመለክተው፤ አንድም አማራን ማጥቂያ መሣሪያ በመሆኑ፤ ወይንም የኢትዮጵያን አንድነት አማራው አጥብቆ ስለያዘ ነው። ከዚህ ሌላ ምንም ምክንያት የለውም። ታዲያ አማራው የሚጠቃበት መንገድ፤ በኢትዮጵያዊነቱ ነው ማለት ነው። በተለይም ኢትዮጵያዊነትን ስላጠበቀና በመላ ኢትዮጵያ ተበትኖ ስለኖረ። እናም አንቀጽ 39፤ “ኢትዮጵያን ለመጉዳት የታሰበ ወይንም አማራን ከማጥቃት ጋር የተያያዘ ነው።” ብለው ቢያንስ በአማራው ክልል ያሉት የራሱ የገዥው ካድሬዎች ያምናሉ ማለት ነው። ይኼ ራሱን ችሎ የሚታይ በመሆኑ እዚህ ላይ አስተያየት አልሠጥበትም። ለዚህ ጥያቄ የአቶ አለምነው መኮነን መልስ ደግሞ፤
፮ኛ፤ “ አንቀጽ 39 ባይኖር ኖሮ ኢትዮጵያ ደቡብ ሱዳን እንደሆነቸው ትሆን ነበር። አንቀጽ 39 በህዝቦች ዘንድ መተማመን መፍጠሩን፣ አቶ መለስ ዜናዊ በሞቱበት ጊዜ በገሃድ ታይቷል። ”
በዚህ መልስ የምረዳው፤ አቶ አለምነው መኮነን እንደ አቶ ደሳለኝ ሀይለማርያም የራሳቸውን ጭንቅላት ተጠቅመው የሚሠሩ ሳይሆን፤ በሟቹ “ባለራዕይ” መሪያቸው የሚጎተት መሆኑን ነው። ሟቹ ቢኖሩ ከዚህ የተለዬ እንደማይናገሩ ስለምናውቅ፤ አቶ አለምነው መኮነን ማስተላለፊያ ቀፎ መሆናቸውን ተረዳሁ። ታዲያ የአቶ መለስ ዜናዊን ቀሚስ ለምን አያጠልቁም? አዎ አምባገነኖች ከነሱ ሌላ በራሱ ጭንቅላት አስቦ የሚሠራ እንዲኖር አይፈልጉም። ታሪክም ይኼንኑ ነው የሚያስረዳን።
እንግዲህ አንደኛ፤ አቶ አለምነው መኮነን የራሳቸው ጭንቅላት የላቸውም ወይንም አከላቱ እንደ ግንድ በድኖ ከራሳቸው ውስጥ ቢኖርም፤ የገደል ማሚቶ ሆኖ ከማስተጋባት ሌላ ሙያ የለውም ማለት ነው። ሁለተኛ፤ ፀረ-ኢትዮጵያዊ የሆነን ተግባር፤ በአማራው ትምክህነት ማመካኘት፤ አደገኛና ለወደፊቱ የአማራውን ኢትዮጵያዊነት ብቻ ሳይሆን፤ የአማራውን የኅብረተሰብ አካልነት ጥያቄ ውስጥ ያስገባ መርዝ ነው። በሶስተኛ ደረጃ ልጠቁም የምፈልገው፤ ራሱ ኢሕአዴግ ሳይወድ ተገዶ ያመነበትን የአማራውን የማፈናቀል ወንጀል፤ ከኢሕአዴግ አሳልፎ በአማራው ላይ ለመለከክ የተደረገ የብልጠት ቅሌት ነው። ማሳረጊያው ግን፤ ይኼን መዘርዘሩ ሳይሆን፤ ይኼን ማውገዙ ሳይሆን፤ ይህ እንዳይደገም ሆነ ለዚህ ተጠያቂዎችን በሕግ ፊት ለማቅረብ፤ የታጋዩ ወገን ምን እያደረገ ነው? ነው። ይህ ትግል የኢትዮጵያዊያን፤ በኢትዮጵያዊነታችን አንድ ራዕይ ኖሮን በአንድ ድርጅት ተሰባስበን የምንነሳበት ትግል ነው። ይህ የአማራው ብቻ እንጂ፣ የትግሬው፣ የኦሮሞው፣ የደቡቡ፣ የኦጋዴኑ፣ የአኙዋኩ የግል ጉዳይ ያልሆነ አይደለም። የኢትዮጵያዊያን ጉዳይ ነው።
ኢትዮጵያዊያን የኔ ብለን በአንድነት እስካልተነሳን ደረስ፤ መፍትሔው የውሃ ውቀጥ መፍትሔ ነው፤ ውሃን ቢወቅጡት መልሶ እምቦጭ ነውና! ከነአቶ አለምነው መኮነን ሆነ ከአሽከርካሪዎቻቸው ተወግዘውም ሆነ ተለምነው መፍትሔ እንዲሠጡን መጠበቅ፤ ላም አለኝ በሰማይ ነው።


ኦሞት ኦባንግ – የታዳኝ አዳኝ ድራማ
ኢህአዴግም በበኩሉ እያደናቸው ነው
“ሁሉም ከህግ አያመልጡምና ዜጎች መረጃ በመሰብሰብ የቤት ስራችሁን ስሩ” ኦባንግ ሜቶ

ኦሞት ኦባንግ በዓለም ዓቀፍ ተቋማት ለፍርድ እንዲቀርቡ እየታደኑ ነው
ሰሞኑን አገር ጥለው መኮብለላቸው የተደመጠው የቀድሞው የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ኦሞት ኦባንግ በተለያዩ የዓለም ዓቀፍ ተቋማት ክትትል እየተደረገባቸው እንደሆነ ታወቀ። የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ /አኢጋን/ ዋና ዳይሬክተር አቶ ኦባንግ ሜቶ ፍትህ የተዛባባቸው ዜጎች ሁሉ መረጃ በማሰባሰብና ለድርጅታቸው በመላክ የዜግነት የቤት ስራቸውን እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል። አቶ ኦሞትን ፍትህ ደጅ ለማቆም ከ19 ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በኅብረት እየሰሩ መሆናቸውም አመልክተዋል። በሌላም በኩል ኢህአዴግም “ነገር ሳይበላሽ” እያደናቸው እንደሆነ ተሰምቷል፡፡

በ2003 በጅምላ ለተጨፈጨፉና በሺህ ለሚቆጠሩ የአኙዋክ ተወላጆች መሰደድ ከመለስ ቀጥሎ ግንባር ቀደም ተጠያቂ የሚባሉት አቶ ኦሞት፤ ሳምንት በፈጀ ግምገማ ከክልሉ ሊቀመንበርነታቸው መነሳታቸውና የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስትር ዲኤታ ሆነው መመደባቸው ይታወሳል። “እውነተኛው ወያኔ” እየተባሉ የሚጠሩት አቶ ኦሞት ምንም እንኳ በሚኒስትርነት ደረጃ ቢመደቡም በሙስና ተወንጅለው እንደሚታሰሩ ጎልጉል ምንጮቹን ጠቅሶ መዘገቡ አይዘነጋም።

በሰኔ 10፤2005 ዓም (June 17, 2013) የጎልጉል ዘገባ ላይ እንደተጠቀሰው ከ83 ሚሊዮን ብር በላይ አላግባብ ለግል ጥቅማቸው ማዋላቸውን፣ እንዲሁም በክልሉ የሚፈጸሙትን የተጭበረበሩ የበጀት አፈጻጸሞችንና ምዝበራዎችን የሚያጋልጡ ሰነዶችን በሚስጥር ተደራጅቶ ለኢህአዴግ የድርጅት ቢሮ ቀርቦ ነበር። የክልሉ የፋይናንስ ቢሮ ሃላፊ የነበሩት አቶ ተስፋዬ ኢሬሳ ከፍተኛ ምስጢር ያላቸውን ሰነዶች በመያዝ ከመታሰራቸው በፊት መሰወራቸውን የጠቆመው ዘገባ “የቢሮ ሃላፊው ይዘው የተሰወሩት መረጃ አቶ ኦሞት የፈረሙባቸው ከፍተኛ የገንዘብ ሰነዶችና ሙስና የተከናወነባቸው የኮንስትራክሽንና የተለያዩ መረጃዎች ይፋ የሚያደርጉ ነበሩ። በወቅቱ “መረጃዎቹ አንድ ቀን ህዝብ ፍርዱን ይሰጥ ዘንድ ይፋ ይሆናሉ” ተብሎም ነበር። የመረጃ ምንጫቸውን ባይጠቅሱም አቶ ኦባንግ “ኦሞትን በተመለከተ ከበቂ በላይ መረጃ አለን፤ ህግ ፊት እናቀርበዋለን፤ በንጹን ደም ተጨማልቆና ህዝብ ላይ ግፍ ፈጽሞ መሰወር አይቻልም” በማለት በስልክ ለጎልጉል ተናግረዋል። አቶ ተስፋዬ ኢሬሳ በድንገት ምሳ እየተመገቡ ከመርዝ ጋር በተያያዘ ህይወታቸው በድንገት ማለፉ ይታወሳል።

ከታህሳስ 23 ቀን 2004 ዓ ም ጀምሮ ሟቹ አቶ መለስ በላኳቸው አስገምጋሚዎች ለሳምንት በተካሄደ አውጫጪኝ አቶ ኦሞት “የአኙዋክ ተወላጆችን አስጨፍጭፈሃል” የሚል መነሻውና ዓላማው ግልጽ ያልሆነ ጥያቄ ቀርቦላቸው ነበር። በወቅቱ ግምገማው ላይ የነበሩ እንዳሉት አቶ ኦሞት “እኔ በዚህ ጉዳይ ተጠያቂ ከሆንኩ መሳሪያና ወታደር የሰጠኝ መለስም ይታሰራል” በማለት መልስ ሰጥተው ነበር።

በወቅቱ አቶ ኦባንግ ሜቶ የሚመሩት ድርጅት /አኢጋን/ አቶ መለስን በዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ችሎት ተጠያቂ ለማድረግ ያቀረበው ማመልከቻ ተቀባይነት ያገኘበትና አቶ መለስ ላይ ክስ እንዲመሰረት ውሳኔ የተደረሰበት ዜና የተሰማበት ነበር። ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ የጋምቤላ ምንጮች “አቶ መለስ አቶ ኦሞትን በጭፍጨፋው ተጠያቂ በማድረግና ርምጃ በመውሰድ ራሳቸውን ጲላጦስ ለማድረግ የወጠኑት አካሄድ እንደሆነ የፌዴራል ሰዎች ነግረውናል። ኦሞትም በሙስና በዘረጋው መዋቅር እስከላይ ድረስ ዘመድና ተቆርቋሪ ስላበጀ መረጃው ደርሶት ነበር” ብለዋል። /በዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት የተመሰረተው ክስ መለስ ቢሞቱም እስካሁን ክፍት ነው/

በሌላም በኩል ወቅቱ በክልሉ ኢህአዴግ ለልማት በሚሰጠው ርዳታ ዜጎችን ለማፈንና ረግጦ ለመግዛት የሚያስችለውን ሃይል ያደራጅበታል በሚል ተቆርቋሪዎች መረጃ አስደግፈው ባቀረቡት ክስ ዓለም ባንክ አጣሪ የላከበት ነበር። ከዚሁ ጋር ተያይዞ መሬታቸውን፣ የትውልድ ቀያቸውን በአንጋቾች የተነጠቁ ምስኪን ዜጎች ድምጽ ዓለም አቀፍ ትኩረት አግኝቶ ኢህአዴግን ክፉኛ የተፈታተነበት ነበር። ለዚህ ይመስላል ኢህአዴግ በግምገማ በርካታ የክልሉን ሃላፊዎች ወረዳ ድረስ በመዝለቅ በሙስና ሰበብ ሲያባርርና ሲያስር፣ አቶ ኦሞትን ወደ ፌዴራል በማዛወር በቅርብ ይከታተላቸው ነበር። አቶ ኦሞት ወደ ፌዴራል ሲዛወሩ “የቤንሻንጉል ጉምዝ ፕሬዚዳንት በነበሩት አቶ ያረጋል አይሸሹ ላይ የተደረገው ይፈጸምባቸዋል” ተብሎ አስቀድሞ ተተንብዮ ነበር።

ለአብነት ከላይ በተዘረዘሩት መነሻዎችና በሌሎች ተያያዥ ምክንያቶች ሳቢያ የአቶ ኦሞትና የህወሃት ግንኙነት ማክተሙን የሚናገሩት ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ ክፍሎች፣ “ቀደም ሲል ህወሃትን ሲያገለግሉ ኖረው መጨረሻቸው እስር እንደሆነው አራት የቀድሞ የክልሉ መሪዎች፣ ወይም እንደ አምስተኛው ፕሬዚዳንት አቶ ኦኬሎ አኳይ ስደት እጣ ፈንታቸው ይሆናል” የሚል ቅድመ ትንበያ ነበር።

አቶ ኦኬሎ አኳይ በአኙዋክ ተወላጆች ላይ የተፈጸመውን የጅምላ ጭፍጨፋ አስመልክቶ ለዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ድርጅቶች ክልሉን ወክለው የተዛባ መረጃ እንዲሰጡ ታዘው ነበር። በአቶ አባይ ጸሃዬና ገብረአብ በርናባስ መመሪያ መሰረት ግጭቱ በጎሳ ላይ የተመረኮዘ የርስ በርስ እንደሆነ፣ በግጭቱ 59 ሰዎች ብቻ ሲሞቱ አንድ ቤት መቃጠሉን እንዲናገሩ የተሰጣቸውን መመሪያ ያልተቀበሉት አቶ ኦኬሎ ህይወታቸው አደጋ ላይ በመውደቁ አገር ጥለው መሰደዳቸው ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ በተደጋጋሚ ገልጸው ነበር። ይሁን እንጂ አቶ ኦኬሎ አኳይ በስደት ሆነው በይፋ በዚህ ጉዳይ መግለጫ ለመስጠት አለመድፈራቸው ብዙዎችን ግራ ያጋባ ጉዳይ ሆኗል።

ኦሞት የት ናቸው?

አቶ ኦሞት የክልሉ የደህንነት ሃላፊና ፖሊስ ኮሚሽነር ሆነው ባገለገሉበት ወቅት ፍጹም ታማኝ ስለነበሩ በ2005 የተሰጣቸው የክልል መሪነት ስልጣን ለህወሃት ለሰሩት ውለታ የተከፈለ ወሮታ እንደሆነ ተደርጎ ነው የሚወሰደው። በዚሁ መነሻ ይመስላል አብዛኛው የጋምቤላ ተወላጆች ለአቶ ኦሞት የከፋ ጥላቻ እንደነበራቸው የሚናገሩ ክልሉ ተወላጆች፣ ኦሞት ከአገር ኮበለሉ መባሉ አያስገርማቸውም።

አሁን ጥያቄው ኦሞት ከኢህአዴግ አፍንጫ ስር እንዴት አመለጡ? አሁን የት ናቸው? መጪው እጣ ፈንታቸውስ? የሚለው ነው። አዲስ አድማስ ባለፈው ቅዳሜ እትሙ አቶ ኦሞትን የግምባር ዜና አድርጎ ሲያቀርብ አገር ጥለው መኮብለላቸውን የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስትር ዶ/ር ሽፈራው ማረጋገጣቸውን አስነብቧል። አቶ ኦባንግ ሜቶ ለጎልጉል እንደገለጹት አቶ ኦሞት ከሁለት ወር በፊት ለስልጠና አውሮፓ ሲመጡ በነበራቸው ቪዛ ከሁለት ሳምንት በፊት ዓርብ ቀን አገር ጥለው እንደወጡ መረጃው አላቸው።

ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ /አኢጋን/ ከ19 የተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማትና ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በጉዳዩ ዙሪያ እየሰሩ መሆናቸውን ያመለከቱት አቶ ኦባንግ ሜቶ “ኦሞት መለስ በህይወት እያለ ቢኮበልል መልካም ነበር። አሁን ከኦሞት የምንፈልገው ችሎት ፊት በወገኖቹ ላይና በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ የተፈጸመውን ጭፍጨፋ፣ ቶርቸር፣ እስር፣ ዝርፊያ፣ የመሬት ንጥቂያ፣ ወዘተ አስመልክቶ እንዲናዘዝ ነው” ብለዋል። ኮብላዩ አቶ ኦሞት የት እንደሚገኙ ተጠይቀው “አሁን እዚህ ነው የሚባልበት ደረጃ ላይ አይደለንም። ግን መሰወር የሚችል አይመስለኝም። በደም ተጨማልቆ በስደት ተበዳይ መስሎ መኖር አይቻልም። የዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት ከመለስ ጋር በተመሰረተው ክስ ላይ ኦሞት የተካተተ መሆኑ መዘንጋት የለበትም። እኛ እንኳ ዝም ብንል ፍትህ በርዋን አትዘጋም” ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።

ጎልጉል ባሰባሰበው መረጃ አቶ ኦሞት አገር ጥለው የወጡት ከሁለት ሳምንት በፊት ሲሆን አንድ ሳምንት ቢዘገዩ ኖሮ እስር ቤት ይገቡ ነበር። አስቀድሞ በደረሳቸው መረጃ መሰረት አቶ ኦሞትን እስር ቤት እንዲወረወሩ የሚያዘው የአስር ማዘዣ የሚቆረጥበት ግምገማ ተዘጋጅቶ ነበር። እሳቸው አስቀድመው አገር ጥለው በመውጣታቸው ግምገማው ተስተጓጉሏል። ግምገማው የዓለም ባንክ አጣሪ ቡድን በትላንትናው ዕለት ኢትዮጵያ ሲገባ በሙስናና በሰብዓዊ ጉዳዮች ላይ ኢህአዴግ ርምጃ በመውሰድ ዝግጅት አጠናቆ ለመጠበቅ የሚረዳው ነበር። ግን አልሆነም።

በጋምቤላ በኢቨስትመንት ስም መሬት ወስደው ከሚሰሩት መካከል 70 ከመቶ የሚሆኑት የቀድሞ የህወሃት ታጋዮችና የትግራይ ተወላጆች መሆናቸው አቶ ኦሞት የሚደረግባቸውን ክትትል አልፈው አገር ሊወጡ እንደቻሉ ግምት አለ። አሁን “ባለሃብት” የሚባሉት እነዚህ ክፍሎች ባላቸው መዋቅር ሳቢያ አቶ ኦሞትን ሊታደጓቸው እንደሚችሉ ከግምት በላይ የሚናገሩ አሉ።

አቶ ኦሞት ሆላንድ ገብተዋል የሚሉም አሉ። በሌላ በኩል ደግሞ አውሮፓ ሊገቡ አይችሉም በማለት ግምቱን የሚያጣጥሉ አሉ። እነዚህ ክፍሎች ወደ ማሌዢያ ሄደዋል የሚለውን ምንጭ ይደግፋሉ። በስፋት እንደሚነገረው ከሆነ አቶ ኦሞት ኤዢያ እንደሚሄዱ የሚያጠናክሩ ምልክቶች አሉ። አብዛኛው የኢህአዴግ ባለስልጣኖች በማሌዢያ ባንኮች ገንዘብ አላቸው። አቶ ኦሞትም በተመሳሳይ የማሌዢያ ባንክ ተጠቃሚ ናቸው ተብሎ እንደሚገመት የሚቀርቧቸው ይናገራሉ። በተመሳሳይ በኢንቨስትመንት ስም የተወዳጇቸው ባለሃብቶች በኤዢያ ከለላ ሊሆኗቸው ስለሚችሉ የመጀመሪያ ምርጫቸው ኤዢያ እንደሚሆን ይስማማሉ።

ለጎልጉል ማንነታቸውን ሳይገልጹ መረጃ የሰጡ የኢህአዴግ ሰው እንዳሉት “ኦሞት ርቆ አልሄደም ይያዝል” በማለት ግምታቸውን ሰጥተዋል። ጉዳዩን በቅርብ እንደሚከታተሉ የገለጹት እኚህ ሰው “ኦሞት ብዙ ጉዳዮችን እንዳያበለሽ ጥንቃቄ ሲደረግ ነበር። እንዴት ለጊዜውም ቢሆን ተሰወረ?” የሚለው መነጋገሪያ መሆኑን ግን አልሸሸጉም። ኦሞት በወቅቱ የፈጸሙትን ከ400 በላይ የአኙዋኮችን ጭፍጨፋ፣ የተሳተፉበትን ሙስና፣ የመሬት ነጠቃ፣ ግድያ፣ ወዘተ የወንጀል ምስጢር በማውጣት ኢህአዴግን አሳጥተው ፍርድ እንዲቀልላቸው መደራደሪያ ከማድረጋቸው በፊት ኢህአዴግ የራሱ አደን አጠናክሮ እንደሚገኝ ተጨማሪ ዘገባዎች አሉ፡፡

አቶ ኦባንግ ሜቶ የኦሞት መሰወር አያስጨንቅም ባይ ናቸው። ኦሞትን ፍትህ አሳድዳ ትይዘዋለች የሚሉት አቶ ኦባንግ ትኩረታቸው ወንጀል የተፈጸመባቸው በሙሉ መረጃ በመሰብሰብና ወደ ጋራ ንቅናቄው በመላክ እንዲተባበሩ የመነሳሳታቸው ጉዳይ ላይ ነው። ህወሃቶች ወንጀል አሰርተው፣ መጨረሻ ላይ ፍትህ ወዳድ ለመምሰል በወንጀል ያጨማለቋቸውን ሰዎች ህግ ፊት አቅርበው እንደሚያስፈርዱባቸው ያመለከቱት አቶ ኦባንግ “ሌሎች ከዚህና ከቀድሞው ተሞክሮ ተማሩ። ኦሞትን ፍትህ አደባባይ ለማውጣት የሚሰራው ስራ ወንጀለኞችን ለመፋረድ የምናደርገውን ትግል አንድ ርምጃ ያሳድገዋል። እንደ ኦሞት ያሉት ወንጀለኞች ካሉበት ይለቀማሉ። ይህንን ማድረግ አቅም አለን። በደም ተጨማልቆ በስደት መኖር አይቻልም። ሌሎችም ካሁኑ ንስሃ ግቡ፤ ህብረተሰባችሁን አስቀድሙ” ሲሉ ጥሪ አስተላልፈዋል።

ህወሃትም ሆነ ኢህአዴግ በራቸውን መክፈታቸው ወይም ለውጥ እንዲመጣ እንዲፈቅዱ የሚገደዱበት ዘመን መቃረቡን ያመለከቱት አቶ ኦባንግ “ነጻ ውጡና ህዝባችሁን ነጻ አውጡ፣ አዲሲቷ ኢትዮጵያ ለወንጀለኞች ቦታ የላትም፣ ትፋረዳቸዋለች” ሲሉ በድጋሚ ህዝብ በወንጀለኞች ላይ መረጃ በማሰባሰብ የቤት ስራውን በወጉ እንዲሰራ ጠይቀዋል።
>
> Please click the link to read the entire report http://www.goolgule.com/the-hunt-for-omot-obang-olum-continues/

እቅድ – ትራንስፎርሜችን – ራእይ = ኢሕአዴጋዊ መንጠራራት
አቅዶ የሚያብድ ሥውር አደገኛ ሕሊና፣ ቁምነገር አልባ ነው!

የሰላም ትልቁ ጠላት ከአቅም በላይ መመኘት ነው፡፡
የሥራ መንፈስ ከብዙሃኑ የልብ ፍቅርና የአገር መውደድ ስሜት ጋር በፅኑ መቆራኘት አለበት፡፡ ላገር አሳቢ እየመሰለ ውስጥ ውስጡን እንደሚቦጠቡጥ ሹም ባለበት ቦታ ዕቅድ ሲታቀድ ቢውል ፍሬ-ቢስ ነው የሚሆነው። ነባር ነባር በላተኛ አባርረን ትኩስ ትኩስ፣ ልጅ-እግር በላተኛ ካመጣን፤ የበላተኞች መተካካት እንጂ የአዲስ ደም – ቅያሪ አይሆንልንም፡፡ እጃችንን ዘርግተን የማንደርስበትን ነገር ለመጨበጥ መሞከር፤ በር ከፍተን ለዘራፊ እንደመተው ነው፡፡ የሰላም ትልቁ ጠላት ከአቅም በላይ መመኘት ነው፡፡ አሊያም የክቡር እምክቡራን ዕብደት ነው። “ከአቅም በላይ መኖር የዕድገት ፀር ነው” ይሉ ነበር ያለፈው ሥርዓት ነገረ-ሠሪዎች! ኮከብ እነካለሁ ብሎ ሠምበሌጥ ላይ መወድቅ ይከተላል፡፡ ለራስ ጥቅም ሲሉ የአገር ዕቅድ አወጣሁ ማለት መዘዙ ብዙ ነው፡፡ ድህነት ባጠጠበት፣ ችጋር በተንሠራፋበት አገር እንደ ህንድ እጉልላቱ አናት ላይ ጥቂት ባለ ፀጋ ሰዎች ብቻ ተቀምጠው፣ የበለፀገች ኢትዮጵያን መመኘት ከንቱ መገበዝ ነው፡፡

በአየር ላይ ህንጻ መገባት እንደማይቻለው ሁሉ ማቀድና በባዶ ሜዳ መመኘት እጅግ የተራራቁ ጉዳዮች ናቸው፡፡ ማቀድ፤ በዝርዝር ያቀድኩትን ለመፈፀም ምን ምን አደርጋለሁ ማለትን፣ ያንንም ማስፈፀሚያ ፋይዳ ያለው ቁሳቁስንና አጋዥ የሰው ኃይልን፤ እንዴት እቀዳጀዋለሁ ማለትን፤ በመጨረሻም ቀን በቀን ሥራ ላይ ማዋልን ይጠይቃል፡፡ በዚህ ማህል ባይሳካስ ብሎ ማውጠንጠንን፣ ሁለተኛ ዘዴ መዘየድን እቅድ 2 እንዲሉ የግድ ማሰብን ይሻል፡፡ ካልሆነና አማራጭ ሁሉ ከተሟጠጠም በጊዜ ሀሳብን ለውጦ ወደ ሌላ ዕቅድ መሸጋገር ነው፡፡ ከዚህ ቀላልና ግልፅ መንገድ ውጪ በጉልበት ልሥራህ ቢሉት ሀብትንም ማባከን፣ የሰው ኃይልንም በአጓጉል መንገድ ሜዳ ማፍሰስ ነው፡፡ እግርህን በአልጋህ ልክ ዘርጋ፤ እንደማለት ነው፡፡ ይህን በአገር ደረጃ መንዝሮ ማየት ነው እንግዲህ አገርን ለማሳደግ መጣጣር፡፡ ከምንጨብጠው በላይ መጀመሪያ እጃችን ረዥም መሆኑን ማረጋገጥ ያስፈልጋል;;

“ይህንንማ ማን ያጣዋል ይሄንን ማንም ያውቀዋል፡፡ ዝቅተኝነት’ኮ፣ የለጋ ምኞት መሰላል ነው ጠዋቱን ሥልጣን የጠማው:- ደረጃውን ሲያያዘው፣ ሽቅብ ሽቅብ ያንጋጥጣል ጫፉ ላይ ሲደርስ ግና፣ ጀርባውን ለመስጠት ይሻል ጧት የበላበትን ወጪት፣ ማታ ሰባሪ ይሆናል ቀና ብሎ ወደ ሰማይ፣ ደመናውን ብቻ ያያል እላይ ያወጣውን ታች ሰው፣ ቁልቁል ረግጦ ይሳደባል” ይላል የሺክስፒሩ ብሩተስ፡፡ ዞሮ ዞሮ ዕቅድ እንደ አቃጁ፣ ዕቅዱ እንደ ከዋኙ ነው፡፡ የሸር ዕቅድም፣ የአውቆ-አበድ ዕቅድም አለና ጠንቅቆ ማየት ይገባል፡፡ ታዋቂው ፀሀፌ-ተውኔት ፀጋዬ ገብረ መድህን በሚኒልክ ተውኔት፣ በኢልግ አፍ፣ እንዲህ ይላል፡- “ኮንቲ ኦሊኒ ግን ጭምት፣ ቀዝቃዛ፣ ነገር ለማሻከር ሆን ብሎ በዕቅድ የሚቆጣ፣ ሆን ብሎ በዕቅድ እንዳስፈላጊው ሁኔታ የሚያብድ፣ አንድ ነፃ መንግሥት ያለኔ ፈቃድ ለምን ሰንደቅ ዓላማ ተከለ ብሎ በነገረ-ቀደም አቅዶ እሚጮህ፤ … አቅዶ የሚያብድ ሥውር አደገኛ ሕሊና፣ ቁም – ነገር – አልባ ሰው ነው!” ከዚህ ይሰውረን፡፡ ዕቅዶች ይከወናሉ፡፡ ፓርቲዎች ይለመልማሉ፡፡ አገር ታድጋለች፡፡ የዕለት ጉርሥ የዓመት ልብስ ይኖረናል ማለት ያባት ነው፡፡ ሆኖም ያ እስኪሳካ ድህነት አንድያውን እንዳያደቀን ሁሉን በወግና በቅጡ ማስተካከል፣ መቆጣጠር፣ መተግበር ያስፈልጋል፡፡minilik salsawi

Image

“ሁሉም ከህግ አያመልጡምና ዜጎች መረጃ በመሰብሰብ የቤት ስራችሁን ስሩ” ኦባንግ ሜቶ
ኦሞት ኦባንግ በዓለም ዓቀፍ ተቋማት ለፍርድ እንዲቀርቡ እየታደኑ ነው

ሰሞኑን አገር ጥለው መኮብለላቸው የተደመጠው የቀድሞው የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ኦሞት ኦባንግ በተለያዩ የዓለም ዓቀፍ ተቋማት ክትትል እየተደረገባቸው እንደሆነ ታወቀ። የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ /አኢጋን/ ዋና ዳይሬክተር አቶ ኦባንግ ሜቶ ፍትህ የተዛባባቸው ዜጎች ሁሉ መረጃ በማሰባሰብና ለድርጅታቸው በመላክ የዜግነት የቤት ስራቸውን እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል። አቶ ኦሞትን ፍትህ ደጅ ለማቆም ከ19 ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በኅብረት እየሰሩ መሆናቸውም አመልክተዋል። በሌላም በኩል ኢህአዴግም “ነገር ሳይበላሽ” እያደናቸው እንደሆነ ተሰምቷል፡፡

በ2003 በጅምላ ለተጨፈጨፉና በሺህ ለሚቆጠሩ የአኙዋክ ተወላጆች መሰደድ ከመለስ ቀጥሎ ግንባር ቀደም ተጠያቂ የሚባሉት አቶ ኦሞት፤ ሳምንት በፈጀ ግምገማ ከክልሉ ሊቀመንበርነታቸው መነሳታቸውና የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስትር ዲኤታ ሆነው መመደባቸው ይታወሳል። “እውነተኛው ወያኔ” እየተባሉ የሚጠሩት አቶ ኦሞት ምንም እንኳ በሚኒስትርነት ደረጃ ቢመደቡም በሙስና ተወንጅለው እንደሚታሰሩ ጎልጉል ምንጮቹን ጠቅሶ መዘገቡ አይዘነጋም።

በሰኔ 10፤2005 ዓም (June 17, 2013) የጎልጉል ዘገባ ላይ እንደተጠቀሰው ከ83 ሚሊዮን ብር በላይ አላግባብ ለግል ጥቅማቸው ማዋላቸውን፣ እንዲሁም በክልሉ የሚፈጸሙትን የተጭበረበሩ የበጀት አፈጻጸሞችንና ምዝበራዎችን የሚያጋልጡ ሰነዶችን በሚስጥር ተደራጅቶ ለኢህአዴግ የድርጅት ቢሮ ቀርቦ ነበር። የክልሉ የፋይናንስ ቢሮ ሃላፊ የነበሩት አቶ ተስፋዬ ኢሬሳ ከፍተኛ ምስጢር ያላቸውን ሰነዶች በመያዝ ከመታሰራቸው በፊት መሰወራቸውን የጠቆመው ዘገባ “የቢሮ ሃላፊው ይዘው የተሰወሩት መረጃ አቶ ኦሞት የፈረሙባቸው ከፍተኛ የገንዘብ ሰነዶችና ሙስና የተከናወነባቸው የኮንስትራክሽንና የተለያዩ መረጃዎች ይፋ የሚያደርጉ ነበሩ። በወቅቱ “መረጃዎቹ አንድ ቀን ህዝብ ፍርዱን ይሰጥ ዘንድ ይፋ ይሆናሉ” ተብሎም ነበር። የመረጃ ምንጫቸውን ባይጠቅሱም አቶ ኦባንግ “ኦሞትን በተመለከተ ከበቂ በላይ መረጃ አለን፤ ህግ ፊት እናቀርበዋለን፤ በንጹን ደም ተጨማልቆና ህዝብ ላይ ግፍ ፈጽሞ መሰወር አይቻልም” በማለት በስልክ ለጎልጉል ተናግረዋል። አቶ ተስፋዬ ኢሬሳበድንገት ምሳ እየተመገቡ ከመርዝ ጋር በተያያዘ ህይወታቸው በድንገት ማለፉ ይታወሳል።

ከታህሳስ 23 ቀን 2004 ዓ ም ጀምሮ ሟቹ አቶ መለስ በላኳቸው አስገምጋሚዎች ለሳምንት በተካሄደ አውጫጪኝ አቶ ኦሞት “የአኙዋክ ተወላጆችን አስጨፍጭፈሃል” የሚል መነሻውና ዓላማው ግልጽ ያልሆነ ጥያቄ ቀርቦላቸው ነበር። በወቅቱ ግምገማው ላይ የነበሩ እንዳሉት አቶ ኦሞት “እኔ በዚህ ጉዳይ ተጠያቂ ከሆንኩ መሳሪያና ወታደር የሰጠኝ መለስም ይታሰራል” በማለት መልስ ሰጥተው ነበር።

በወቅቱ አቶ ኦባንግ ሜቶ የሚመሩት ድርጅት /አኢጋን/ አቶ መለስን በዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ችሎት ተጠያቂ ለማድረግ ያቀረበው ማመልከቻ ተቀባይነት ያገኘበትና አቶ መለስ ላይ ክስ እንዲመሰረት ውሳኔ የተደረሰበት ዜና የተሰማበት ነበር። ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ የጋምቤላ ምንጮች “አቶ መለስ አቶ ኦሞትን በጭፍጨፋው ተጠያቂ በማድረግና ርምጃ በመውሰድ ራሳቸውን ጲላጦስ ለማድረግ የወጠኑት አካሄድ እንደሆነ የፌዴራል ሰዎች ነግረውናል። ኦሞትም በሙስና በዘረጋው መዋቅር እስከላይ ድረስ ዘመድና ተቆርቋሪ ስላበጀ መረጃው ደርሶት ነበር” ብለዋል። /በዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት የተመሰረተው ክስ መለስ ቢሞቱም እስካሁን ክፍት ነው/

በሌላም በኩል ወቅቱ በክልሉ ኢህአዴግ ለልማት በሚሰጠው ርዳታ ዜጎችን ለማፈንና ረግጦ ለመግዛት የሚያስችለውን ሃይል ያደራጅበታል በሚል ተቆርቋሪዎች መረጃ አስደግፈው ባቀረቡት ክስ ዓለም ባንክ አጣሪ የላከበት ነበር። ከዚሁ ጋር ተያይዞ መሬታቸውን፣ የትውልድ ቀያቸውን በአንጋቾች የተነጠቁ ምስኪን ዜጎች ድምጽ ዓለም አቀፍ ትኩረት አግኝቶ ኢህአዴግን ክፉኛ የተፈታተነበት ነበር። ለዚህ ይመስላል ኢህአዴግ በግምገማ በርካታ የክልሉን ሃላፊዎች ወረዳ ድረስ በመዝለቅ በሙስና ሰበብ ሲያባርርና ሲያስር፣ አቶ ኦሞትን ወደ ፌዴራል በማዛወር በቅርብ ይከታተላቸው ነበር። አቶ ኦሞት ወደ ፌዴራል ሲዛወሩ “የቤንሻንጉል ጉምዝ ፕሬዚዳንት በነበሩት አቶ ያረጋል አይሸሹ ላይ የተደረገው ይፈጸምባቸዋል” ተብሎ አስቀድሞ ተተንብዮ ነበር።

ለአብነት ከላይ በተዘረዘሩት መነሻዎችና በሌሎች ተያያዥ ምክንያቶች ሳቢያ የአቶ ኦሞትና የህወሃት ግንኙነት ማክተሙን የሚናገሩት ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ ክፍሎች፣ “ቀደም ሲል ህወሃትን ሲያገለግሉ ኖረው መጨረሻቸው እስር እንደሆነው አራት የቀድሞ የክልሉ መሪዎች፣ ወይም እንደ አምስተኛው ፕሬዚዳንት አቶ ኦኬሎ አኳይ ስደት እጣ ፈንታቸው ይሆናል” የሚል ቅድመ ትንበያ ነበር።

አቶ ኦኬሎ አኳይ በአኙዋክ ተወላጆች ላይ የተፈጸመውን የጅምላ ጭፍጨፋ አስመልክቶ ለዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ድርጅቶች ክልሉን ወክለው የተዛባ መረጃ እንዲሰጡ ታዘው ነበር። በአቶ አባይ ጸሃዬና ገብረአብ በርናባስ መመሪያ መሰረት ግጭቱ በጎሳ ላይ የተመረኮዘ የርስ በርስ እንደሆነ፣ በግጭቱ 59 ሰዎች ብቻ ሲሞቱ አንድ ቤት መቃጠሉን እንዲናገሩ የተሰጣቸውን መመሪያ ያልተቀበሉት አቶ ኦኬሎ ህይወታቸው አደጋ ላይ በመውደቁ አገር ጥለው መሰደዳቸው ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ በተደጋጋሚ ገልጸው ነበር። ይሁን እንጂ አቶ ኦኬሎ አኳይ በስደት ሆነው በይፋ በዚህ ጉዳይ መግለጫ ለመስጠት አለመድፈራቸው ብዙዎችን ግራ ያጋባ ጉዳይ ሆኗል።

ኦሞት የት ናቸው?

አቶ ኦሞት የክልሉ የደህንነት ሃላፊና ፖሊስ ኮሚሽነር ሆነው ባገለገሉበት ወቅት ፍጹም ታማኝ ስለነበሩ በ2005 የተሰጣቸው የክልል መሪነት ስልጣን ለህወሃት ለሰሩት ውለታ የተከፈለ ወሮታ እንደሆነ ተደርጎ ነው የሚወሰደው። በዚሁ መነሻ ይመስላል አብዛኛው የጋምቤላ ተወላጆች ለአቶ ኦሞት የከፋ ጥላቻ እንደነበራቸው የሚናገሩ ክልሉ ተወላጆች፣ ኦሞት ከአገር ኮበለሉ መባሉ አያስገርማቸውም።

አሁን ጥያቄው ኦሞት ከኢህአዴግ አፍንጫ ስር እንዴት አመለጡ? አሁን የት ናቸው? መጪው እጣ ፈንታቸውስ? የሚለው ነው። አዲስ አድማስ ባለፈው ቅዳሜ እትሙ አቶ ኦሞትን የግምባር ዜና አድርጎ ሲያቀርብ አገር ጥለው መኮብለላቸውን የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስትር ዶ/ር ሽፈራው ማረጋገጣቸውን አስነብቧል። አቶ ኦባንግ ሜቶ ለጎልጉል እንደገለጹት አቶ ኦሞት ከሁለት ወር በፊት ለስልጠና አውሮፓ ሲመጡ በነበራቸው ቪዛ ከሁለት ሳምንት በፊት ዓርብ ቀን አገር ጥለው እንደወጡ መረጃው አላቸው።

ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ /አኢጋን/ ከ19 የተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማትና ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በጉዳዩ ዙሪያ እየሰሩ መሆናቸውን ያመለከቱት አቶ ኦባንግ ሜቶ “ኦሞት መለስ በህይወት እያለ ቢኮበልል መልካም ነበር። አሁን ከኦሞት የምንፈልገው ችሎት ፊት በወገኖቹ ላይና በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ የተፈጸመውን ጭፍጨፋ፣ ቶርቸር፣ እስር፣ ዝርፊያ፣ የመሬት ንጥቂያ፣ ወዘተ አስመልክቶ እንዲናዘዝ ነው” ብለዋል። ኮብላዩ አቶ ኦሞት የት እንደሚገኙ ተጠይቀው “አሁን እዚህ ነው የሚባልበት ደረጃ ላይ አይደለንም። ግን መሰወር የሚችል አይመስለኝም። በደም ተጨማልቆ በስደት ተበዳይ መስሎ መኖር አይቻልም። የዓለም አቀፉ ፍርድ ቤት ከመለስ ጋር በተመሰረተው ክስ ላይ ኦሞት የተካተተ መሆኑ መዘንጋት የለበትም። እኛ እንኳ ዝም ብንል ፍትህ በርዋን አትዘጋም” ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።

ጎልጉል ባሰባሰበው መረጃ አቶ ኦሞት አገር ጥለው የወጡት ከሁለት ሳምንት በፊት ሲሆን አንድ ሳምንት ቢዘገዩ ኖሮ እስር ቤት ይገቡ ነበር። አስቀድሞ በደረሳቸው መረጃ መሰረት አቶ ኦሞትን እስር ቤት እንዲወረወሩ የሚያዘው የአስር ማዘዣ የሚቆረጥበት ግምገማ ተዘጋጅቶ ነበር። እሳቸው አስቀድመው አገር ጥለው በመውጣታቸው ግምገማው ተስተጓጉሏል። ግምገማው የዓለም ባንክ አጣሪ ቡድን በትላንትናው ዕለት ኢትዮጵያ ሲገባ በሙስናና በሰብዓዊ ጉዳዮች ላይ ኢህአዴግ ርምጃ በመውሰድ ዝግጅት አጠናቆ ለመጠበቅ የሚረዳው ነበር። ግን አልሆነም።

በጋምቤላ በኢቨስትመንት ስም መሬት ወስደው ከሚሰሩት መካከል 70 ከመቶ የሚሆኑት የቀድሞ የህወሃት ታጋዮችና የትግራይ ተወላጆች መሆናቸው አቶ ኦሞት የሚደረግባቸውን ክትትል አልፈው አገር ሊወጡ እንደቻሉ ግምት አለ። አሁን “ባለሃብት” የሚባሉት እነዚህ ክፍሎች ባላቸው መዋቅር ሳቢያ አቶ ኦሞትን ሊታደጓቸው እንደሚችሉ ከግምት በላይ የሚናገሩ አሉ።

አቶ ኦሞት ሆላንድ ገብተዋል የሚሉም አሉ። በሌላ በኩል ደግሞ አውሮፓ ሊገቡ አይችሉም በማለት ግምቱን የሚያጣጥሉ አሉ። እነዚህ ክፍሎች ወደ ማሌዢያ ሄደዋል የሚለውን ምንጭ ይደግፋሉ። በስፋት እንደሚነገረው ከሆነ አቶ ኦሞት ኤዢያ እንደሚሄዱ የሚያጠናክሩ ምልክቶች አሉ። አብዛኛው የኢህአዴግ ባለስልጣኖች በማሌዢያ ባንኮች ገንዘብ አላቸው። አቶ ኦሞትም በተመሳሳይ የማሌዢያ ባንክ ተጠቃሚ ናቸው ተብሎ እንደሚገመት የሚቀርቧቸው ይናገራሉ። በተመሳሳይ በኢንቨስትመንት ስም የተወዳጇቸው ባለሃብቶች በኤዢያ ከለላ ሊሆኗቸው ስለሚችሉ የመጀመሪያ ምርጫቸው ኤዢያ እንደሚሆን ይስማማሉ።

ለጎልጉል ማንነታቸውን ሳይገልጹ መረጃ የሰጡ የኢህአዴግ ሰው እንዳሉት “ኦሞት ርቆ አልሄደም ይያዝል” በማለት ግምታቸውን ሰጥተዋል። ጉዳዩን በቅርብ እንደሚከታተሉ የገለጹት እኚህ ሰው “ኦሞት ብዙ ጉዳዮችን እንዳያበለሽ ጥንቃቄ ሲደረግ ነበር። እንዴት ለጊዜውም ቢሆን ተሰወረ?” የሚለው መነጋገሪያ መሆኑን ግን አልሸሸጉም። ኦሞት በወቅቱ የፈጸሙትን ከ400 በላይ የአኙዋኮችን ጭፍጨፋ፣ የተሳተፉበትን ሙስና፣ የመሬት ነጠቃ፣ ግድያ፣ ወዘተ የወንጀል ምስጢር በማውጣት ኢህአዴግን አሳጥተው ፍርድ እንዲቀልላቸው መደራደሪያ ከማድረጋቸው በፊት ኢህአዴግ የራሱ አደን አጠናክሮ እንደሚገኝ ተጨማሪ ዘገባዎች አሉ፡፡

አቶ ኦባንግ ሜቶ የኦሞት መሰወር አያስጨንቅም ባይ ናቸው። ኦሞትን ፍትህ አሳድዳ ትይዘዋለች የሚሉት አቶ ኦባንግ ትኩረታቸው ወንጀል የተፈጸመባቸው በሙሉ መረጃ በመሰብሰብና ወደ ጋራ ንቅናቄው በመላክ እንዲተባበሩ የመነሳሳታቸው ጉዳይ ላይ ነው። ህወሃቶች ወንጀል አሰርተው፣ መጨረሻ ላይ ፍትህ ወዳድ ለመምሰል በወንጀል ያጨማለቋቸውን ሰዎች ህግ ፊት አቅርበው እንደሚያስፈርዱባቸው ያመለከቱት አቶ ኦባንግ “ሌሎች ከዚህና ከቀድሞው ተሞክሮ ተማሩ። ኦሞትን ፍትህ አደባባይ ለማውጣት የሚሰራው ስራ ወንጀለኞችን ለመፋረድ የምናደርገውን ትግል አንድ ርምጃ ያሳድገዋል። እንደ ኦሞት ያሉት ወንጀለኞች ካሉበት ይለቀማሉ። ይህንን ማድረግ አቅም አለን። በደም ተጨማልቆ በስደት መኖር አይቻልም። ሌሎችም ካሁኑ ንስሃ ግቡ፤ ህብረተሰባችሁን አስቀድሙ” ሲሉ ጥሪ አስተላልፈዋል።

ህወሃትም ሆነ ኢህአዴግ በራቸውን መክፈታቸው ወይም ለውጥ እንዲመጣ እንዲፈቅዱ የሚገደዱበት ዘመን መቃረቡን ያመለከቱት አቶ ኦባንግ “ነጻ ውጡና ህዝባችሁን ነጻ አውጡ፣ አዲሲቷ ኢትዮጵያ ለወንጀለኞች ቦታ የላትም፣ ትፋረዳቸዋለች” ሲሉ በድጋሚ ህዝብ በወንጀለኞች ላይ መረጃ በማሰባሰብ የቤት ስራውን በወጉ እንዲሰራ ጠይቀዋል።
==========================================================
የቢሮ ኃላፊው በሙስና ላይ ምስክር ሳይሆኑ ተገደሉ
“ብዙ ሳይታወቅ የተገደሉ ተስፋዬዎች አሉ”
በነበራቸው የስራ ሃላፊነት በድብቅ መረጃ ሲያሰባስቡ ቆይተው ለመንግስት ካጋለጡ በኋላ ራሳቸውን ደብቀው የነበሩት አቶ ተስፋዬ ኢሬሣ ምሳ እየተመገቡ ህይወታቸው ማለፉ ተሰማ። አቶ ተስፋዬ ሰኞ ለጸረ ሙስና ኮሚሽን የምስክርነት ቃላቸውን ለመስጠት ከኮሚሽነር አሊ ሱሌማን ጋር ቀጠሮ ይዘው ነበር።

በቅርቡ ወደ ፌደራል መንግስት የተዛወሩት የጋምቤላ የቀድሞ ፕሬዚዳንት የነበሩት አቶ ኡሞት ኦባንግ፣ ከ83 ሚሊዮን ብር በላይ አላግባብ ለግል ጥቅማቸው ማዋላቸውን፣ እንዲሁም በክልሉ የሚፈጸሙትን የተጭበረበሩ የበጀት አፈጻጸሞችንና ምዝበራዎችን የሚያጋልጡ ሰነዶችን በሚስጥር በማደራጀት ለኢህአዴግ ያቀረቡት አቶ ተስፋዬ አሟሟታቸው አነጋጋሪ ሆኗል።

አቶ ተስፋዬ ኢሬሳ ከፍተኛ ምስጢር ያላቸውን ሰነዶች በመያዝ ከመታሰራቸው በፊት መሰወራቸውን፤ “የቢሮ ሃላፊው ይዘው የተሰወሩት መረጃ አቶ ኦሞት የፈረሙባቸው ከፍተኛ የገንዘብ ሰነዶችና ሙስና የተከናወነባቸው የኮንስትራክሽንና የተለያዩ መረጃዎች ናቸው። መረጃዎቹ አንድ ቀን ህዝብ ፍርዱን ይሰጥ ዘንድ ይፋ ይሆናሉ” በሚል ጎልጉል ምንጮቹን ጠቅሶ በ (ጥቅምት 19፤2005/October 29, 2012) መዘገቡ ይታወሳል።

ቀደም ሲል የጋምቤላ የፋይናንስ ቢሮ ሃላፊ የነበሩት አቶ ተስፋዬ ከላይ የተጠቀሰውን የሙስና ወንጀል በማጋለጣቸው ጋምቤላ መኖር ሳይችሉ ቀርተው ራሳቸውን ሸሽገው ለመኖር ተገደው እንደነበር የሚያውቋቸው ለጎልጉል አስረድተዋል።
“አቶ ተስፋዬ ሙስናን በማጋለጣቸው በፍርሃቻ ራሳቸውን ደብቀው ሊኖሩ አይገባም” በማለት ኢህአዴግ ከለላ እንደሚሰጣቸው ቃል በገባላቸው መሰረት ከተሸሸጉበት የወጡት አቶ ተስፋዬ ሰንጋተራ ትንሳዔ ሆቴል ከጋምቤላ ልጆች ጋር መገናኘት ይጀምራሉ።

ባለፈው ሳምንት ከፌዴራል የጸረ ሙስና ኮሚሽነር አሊ ሱሌማን ጋር ለመገናኘት ቀጠሮ ከያዙ በኋላ ኮሚሽነሩ በድንገት ለለቅሶ ወደ ጎንደር በመሄዳቸው ቀጠሮው ለሳምንት ይራዘማል። ለሰኞ (ሰኔ10፤2005) አዲስ ቀጠሮ ይይዛሉ።

በስልክ ያነጋገርናቸው ትንሳዔ ሆቴል አካባቢ እንደነበሩና ለጉዳዩ ቅርበት እንዳላቸው የሚገልጹ የጋምቤላ ተወላጅ የስራ ሃላፊ እንዳሉት አቶ ኦሞት ኦባንግ ለአቶ ተስፋዬ ስልክ ደውለው ነበር። አቶ ተስፋዬ ህይወታቸው ከማለፉ ሁለት ቀን በፊት የቀድሞው የጋምቤላ ክልል ፕሬዚዳንት የነበሩት አቶ ኦሞት በስልክ ተማጽንዖ አቅርበው ነበር።

አቶ ኦሞት “እውነት ነው ጸረ ሙስና ኮሚሽን ቀጠሮ የያዝከው?” በማለት ይጠይቃሉ

“አዎ! እውነት ነው” በማለት አቶ ተስፋዬ መልስ ይሰጣሉ።

አቶ ኦሞት መልሰው “እንግዲያውስ ጸረ ሙስና ኮሚሽን ከመግባትህና ከማነጋገርህ በፊት ሁለታችን መገናኘት አለብን። የምንነጋገረው ነገር አለ” የሚል ጥያቄ ያቀርባሉ። አቶ ተስፋዬ ስለ ስልክ ልውውጡ እንደነገሯቸው የተናገሩት እኚሁ ሰው፣ አቶ ኦሞት በስልክ ደጋግመው በመደወል ያቀረቡትን የ”እንነጋገር” ጥያቄ አቶ ተስፋዬ አልቀበልም ይላሉ።

ጋምቤላ ስራቸውን ለቀው ራሳቸውን ደብቀው የኖሩት በእርሳቸው ምክንያት መሆኑን፣ ፍትህ እንደሚፈልጉ፣ አሁን ለመነጋገር ጊዜው እንዳልሆነ፣ ዘርዝረው ለአቶ ኦሞት መናገራቸውን ያወሱት የጎልጉል ምንጭ፣ ጥያቄያቸው ውድቅ የተደረገባቸው አቶ ኦሞት በንዴት ተዛልፈው ነበር።

ከዚህ ሁሉ በኋላ ነው እንግዲህ አቶ ተስፋዬ ትንሳዔ ሆቴል ሰዎችን በመላላክና በመታዘዝ ከሚኖር አንድ የጋምቤላ ሰው /አቶ ተስፋዬ የሚረዱት በምግባር ጉዳይ የሚታማና ጸበኛ የሚባል ሰው ነው/ አብረው ተቀምጠው ምሳ እየበሉ ሳለ አቶ ተስፋዬ አረፋ ይደፍቃቸዋል። ወዲያው ከተቀመጡበት ተንሸራተው መሬት ይወድቃሉ። ቀጥሎም ሰውነታቸው ይዝልና ኮማ ውስጥ ይገባሉ። ከአፋቸው እየተዝለገለገ የሚወጣው ፈሳሽ በመጨመሩና የተለያየ ርዳታ ቢደረግላቸውም ሊተርፉ ስላልቻሉ ሆስፒታል ተወስደው ህይወታቸው ማለፉ ተረጋግጧል።

አቶ ተስፋዬ ሆስፒታል ከመድረሳቸው በፊት እንደሞቱ የሚናገሩት የጎልጉል ምንጭ አሟሟታቸው ከመርዝ ጋር የተያያዘ እንደሆነ ተናግረዋል። አቶ ተስፋዬ በሙስና ወንጀል ላይ ያሰባሱትን መረጃ ለተለያዩ አካላት የበተኑ ስለሆነ እሳቸውን በመግደል ማድበስበስ እንደማይቻል አስታውቀዋል። አቶ ተስፋዬ ሙስና ካጋለጡ በኋላ መሰወራቸውን መዘገባችን የሚታወስ ነው። በተያያዘ በጋምቤላ ኢንቨስትመንት ላይ ከተሰማሩ ባለሃብቶች ውስጥ ከ70በመቶ በላይ የሆኑት የህወሓት የቀድሞ ታጋዮች የነበሩና የክልል አንድ ተወላጆች መሆናቸው የአቶ ተስፋዬን አሟሟት ይበልጥ ውስብስብ እንዳደረገው አስተያየት እየተሰጠ ነው፡፡

የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ ዋና ዳይሬክተር አቶ ኦባንግ ሜቶ “የአቶ ተስፋዬ ሞት አሳዛኝና አስደንጋጭ ነው። ብዙ ሳይታወቅ የተገደሉ ተስፋዬዎች አሉ” በማለት ስለ አቶ ተስፋዬ ሞትና አሟሟት መረጃ እንደደረሳቸው አስታውቀዋል።

“አቶ ተስፋዬ ለእውነት ሲል ሞቷል። ኢህአዴግ ውስጥ በርካታ የወንጀል መረጃ ያላቸው ወገኖች አሉ። እንዲህ ያሉ ዜጎች በየትኛውም ዘመን አይረሱም። የቀን ጉዳይ ካልሆነ በስተቀር ስማቸውና ታሪካቸው ከጨዋነታቸው ጋር ተመልሶ ህያው ይሆናል። ሌቦችና ነፍሰገዳዮች ወደ ህግ ሲያመሩ፣ እንደ አቶ ተስፋዬ አይነቶቹ የመጪው ትውልድ ታላቅ ምሳሌ ሆነው እየተወደሱ ህያው ሆነው ይኖራሉ” የሚል አስተያየት የሰጡት አቶ ኦባንግ፤ አቶ ተስፋዬ ያሰባሰቧቸው የሙስናና ተመሳሳይ ወንጀሎች ማሳያ ሰነዶች እጃቸው ላይ ስላለ አቶ ተስፋዬን በመግደልና በማስገደል ወንጀል ማድበስበስ እንደማይቻል ተናግረዋል።

የአቶ ተስፋዬ የቀብር ስነስርዓት ጋምቤላ መፈጸሙን ለመረዳት ተችሏል። ቤተሰቦቻቸውን በማግኘት ሆስፒታሉ ስለ አሟሟታቸው የሰጠውን አስተያየት ጠይቀን ለመረዳት ያደረግነው ሙከራ አልተሳካልንም።
goolgul is a source

አዲስ አበባ የዳይመንድ ድራማ (ማጭበርበር) ተጧጡፏል!!!

ኔትዎርክ ያቆማል የተባለው የማሾ ዳይመንድ አራት ሚሊዮን ብር ተሽጧል::የዳይመንዱን ትክክለኛነት የሚያረጋግጡት የውጪ ኤክስፐርቶች ናቸው::ባለሃብቶች በሚያውቋቸው እና በቅርብ ባልንጀሮቻቸው እየተጭበረበሩ ነው::

Image

በጣም ብዙ ችግር እየደረሰብኝ ነው፡፡ አንደኛ ካገር እንድወጣ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶኛል፡፡ ሁለተኛ ከአገር የማልወጣ ከሆነ በእውነትም ይሁን በውሸት ሴራ ተጠንስሶ ወደ እስር ቤት እንደምወረወር ተነግሮኛል፡፡ ……….. እታሰራለሁ፣ እታፈናለሁና እገደላለሁ ብዬ መንግሥትና ሕግ ባለበት አገር የከተማ ውስጥ ሽፍቶችና ትናንንሽ ‹‹መንግሥት ነን›› ባዮችን ፈርቼ የማጀት አጫዋች እንደማልሆን ሊያውቁትና ሊገነዘቡት ይገባል፡፡ አንዳንዶች ማንነታቸው በግልጽ ባይታወቅም፣ ዓቃቤ ሕግ በእኔ ላይ የወንጀል ድርጊት ፈልጐ ክስ እንዲመሠርት እየገፋፉት መሆኑንም ለማወቅ ችያለሁ፡፡
http://minilik-salsawi.blogspot.com/201 … st_31.html

በዜጎች ላይ የሚፈጸመው የባለስልጣናት ግፍ እና እብሪት አላባራም !!!

Image

ምንሊክ ሳልሳዊ:-በጭካኔ ፍትሕን ማምጣት እና የኢኮኖሚ አምባገነንነት ቦታ ቦታ አላቸው፡፡ ጊዜ ጊዜም አላቸው፡፡ ለመተግበር ፍፁም ጥንቃቄን ይጠይቃሉ። ውጤታቸው ጠላት ማብዛት፣ ዜጋን ማስኮረፍ፣ ሕዝብን መሬት ውስጥ መክተት ሊሆን ይችላል፡፡ ሆደ – ሠፊና ለጋሥ አምባገነን መሆን የዋዛ ነገር አይደለም፡፡ ህብረተሰብን በቅጡ ማሳመን ይሻል፡፡ በተለይም የተለያየ ሃይማኖት፣ ባህልና ብሔረሰብ ባለበት አገር እጅግ ከባድ አስተዳደራዊ ምሉዕነትን ይጠይቃል፡፡

ኃያላን መንግሥታት ሲሻቸው የበኩር ልጅ፣ ሲሻቸው የእንጀራ ልጅ ማድረግን ይችሉበታል፡፡ ኃያላን መንግሥታት “ሲሞቅ በማንኪያ ሲቀዘቅዝ በእጅ” ገንፎ መብላትን ያውቁበታል፡፡ መልዕክተኞቻቸውን ሲሻቸው በእርዳታ ሰጪ መልክ፣ ሲሻቸው በሚሲዮናውያንና በሃይማኖተኞች መልክ፣ ሲሻቸው በዲፕሎማት መልክ፤ ካልሆነም በቀጥታ ስለላ መልክተኞች – አሊያም በቱሪስት ወይም በፒስኮር መልክ ይልካሉ፡፡ ከከፋም የውስጥ ዐርበኛ ይቀጥራሉ፡፡ ላላ ያለ ካገኙም አገራቸው ድረስ ጋብዘው፣ አስተናግደው ሾመው፣ ሸልመው አንቱ ብለው ይቀባሉ፡፡ያለ፣ የነበረ ወደፊትም የሚኖር ዘዴያቸው ነው፡፡ ይሄ ሁሉ ካልተሳካ የቁርጡ ቀን መጣ ማለት ነውና እንደ ኢራቅ የጦር ዘመቻ ያካሂዳሉ፡፡ እንደግሎባላይዜሽን አበጋዞች ሳይሆን እንደጥንቶቹ ቅኝ ገዢዎች- በግልጽ ወረራ ያካሂዳሉ፡፡

ከሁሉም ይሰውረን፡፡ ሲያወድሱ ሰማይ፣ ሲጥሉ እንጦር አውርደው ከትቢያ ይደባልቃሉ፡፡ የሁልጊዜ መሳሪያቸው ነው፡፡ እስካመቸናቸው እስካልቆረቆርናቸው ድረስ ያለእኛ በትክክለኛው የዕድገት መስመር ላይ ያለ አገር አይገኝም፡፡ “እንዲህ እያልሽ ውቴልሺን ሽጪ” እንዳለው ወሎ፤ የሚነግራቸው ጠፍቶ ነው፡፡ ለእነሱ የከፋን ለታ ግን ያለእኛ ኋላቀር፣ ያለእኛ ደንቆሮ፣ ያለእኛ ጦርነት ናፋቂ፣ ያለእኛ ረሃብተኛ፣ ያለእኛ መናጢ ደሃ የለም፡፡ ”እፀድቅ ብዬ ባዝላት ተንጠልጥላ ቀረች” ይሉናል፡፡
ከበረታን፤ “አላህንም አትክዳ፣ ሐረጓንም አትልቀቅ” እንዳሉት ጠቢብ ማሰብ አለብን፡፡
የኃያላኑን የቢዝነስ ኮሙኒቲ አይተን እኛ ምን እንሥራ ማለታችን ደግ ነገር ሆኖ፤ ከእዚህ ሁሉ በስተጀርባ ምን አለ? ብሎ መጠየቅ ያባት ነው፡፡ ምን ያህል ከልባቸው ነው? እነሱ፤ ለህዝባችን ይበጃል ያሉትን ማንኛውንም እኩይ ተግባር ከመፀፈም ወደኋላ ብለው ያውቃሉን? ብለን እንጠይቅ፡፡ ሁሉንም በትጋት በጉጉት – ዐይን እናስተውል፡፡

የፖለቲካ ፀሐፍት እንደሚነግሩን፤ “ሥልጣን ላይ ያሉ ሰዎች የሚወድቁት ስህተት ስለሚሰሩ ሳይሆን ስህተታቸውን እንዴት እንደሚያርሙ ስለማያውቁ ነው፡፡ ይሄ የእኛም ችግር ነው፡፡ ሁለት ተጠቃሽ ባህሪዎቻችን፡- “ካፈርኩ አይመልሰኝ ፣ እና “የአብዬን እከክ ወደእምዬ ልክክ ናቸው፡፡ የሠራሁት ነገር ስህተት እንዳለበት ቢነገረኝም አልለቀውም፡፡ አንዴ አድርጌያለሁ ብያለሁ፡፡ ብያለሁ፡፡ ኃያላኑም ተናግረዋል፤ ማለት አይበጅም፡፡ በተቻለ መጠን በኃያላን ውዳሴ አለመማለል ብልህነት ነው! “ቅጥ – ያጣ መረጃ” ይዘን ነው እስካሁን የሄድነው ተብሏል፡፡ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ችግሮቻችን፣ የሚጨበጡትንና የማይጨበጡትን ጨምሮ፤ ስፍር – ቁጥር የላቸውም፡፡ በአንድ የድህነት ባኮ ከትተን ልንገላገላቸው መንገድ ከጀመርን ከራርመናል፡፡ አሁንም ግን በመጨለምና በንጨላጨል መካከል ነን፡፡

በሬዲዮ ጥያቄና መልስ ፕሮግራም “የሱዳን ዋና ከተማ ማን ትባላለች” ሲባል “አማርኛ ይሁንልኝ” …“የቆጡን አወርድ ብላ…” ጨርሰው ሲባል “ስፖርት ይሁንልኝ”፤ ዓይነት መልስ የሚመልስ ህብረተሰብ ይዘን እየዳከርን ነው፡፡ አገራችን፤ ላዩም ታቹም ይሄን መሳይ ነው!ሰማይ ሰማይ ስናይ እግራችን ሥር ያለውን ነገር አንዘንጋ፡፡ ሰማዩን አተኩረን ስናይ ቀልባችን ሙሉ በሙሉ እሱ ላይ ብቻ ካረፈ፤ ከሥር እግራችንን የሚመታንን እንቅፋትና የሚያሰምጠንን ጉድጓድ አናየውም፡፡ ወደኃያላን መንግሥታት ስናንጋጥጥ የራሳችንን ህዝብ እንረሳለን፡፡ አልፈን ተርፈንም የሰዎችን ዕጣ-ፈንታ ስንናገር የራሳችንን ዕጣ-ፈንታ ሳናቅ እንዳንቀር እንጠንቀቅ!

Image

የቀድሞው የጋምቤላ ክልል ፕሬዘዳንት የነበሩትና ከሃላፊነታቸው በግምገማ ከተነሱ በኋላ የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ በመሆን ተሹመው የነበሩት አቶ ኡሙት ኡባንግ ከአገር መኮብለላቸው ታውቋል፡፡

ከሳምንት በፊት ለሚሰሩበት የሚኒስትር መስሪያ ቤት ሳያሳውቁ ከአገር ስለመውጣታቸው የተነገረባቸው አቶ ኡሙት ኡባንግ ለቅርብ ሰዎቻቸው ወደ አገር የመመለስ ፍላጎት እንደሌላቸው መናገራቸውን አዲስ አድማስ ጋዜጣ አስፍሯል፡፡

የሚኒስትር ዲኤታውን ኩብለላ በተመለከተ በአዲስ አድማስ የተጠየቁት የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስትር ዶ/ር ሽፈራው ተክለማርያም ፣አቶ ኡመድ በስራ ገበታቸው ላይ እንደሌሉ ማረጋገጣቸውን ገልጸው መስሪያ ቤታቸው ጉዳዮን እያጣራ እንደሚገኝ አስረድተዋል፡፡


አንድ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህር በዋናው በር በኩል ወደ አውራ ጎዳናው ይወጣል፡፡ ጥቂት እንደተጓዘ
ደግሞ እዚያ አካባቢ ቆመው አላፊ አግዳሚውን ከሚላከፉ ጎረምሶች ጋር ይጨቃጨቃል፡፡ ጭቅጭቁ በምን
እንደተጀመረ ማናችንም አላወቅንም፡፡ እነዚያ ጎረምሶች ግን በመምህሩ ላይ ‹ሙድ›Cይዘውበታል፡፡ ‹እሺ – – ሊቁ›C
እያሉ በስድብ ጠረባ ይረፈርፉታል፡፡ እርሱ ደግሞ ስድቡን አልቻለበትም፡፡ ‹‹ያልተማራችሁ፣ ማይሞች፣ ከስድብ
በቀር ሌላ የማታውቁ፣ ደደቦች›› ይላል ሥሩ እስኪገታተር ድረስ በቁጣ፡፡ በትከሻው ያንጠለጠለው ቦርሳ
ይወዘወዛል፣ መነጽሩም ልውደቅ ልውደቅ ይላል፡፡
‹‹እሺ ሊቁ፣ ለምን ላፕቶፕሺን ከፍተሺ ዕውቀት አትጭኝብንም››Cእያሉ ጎረምሶቹ ይሳሳቁበታል፡፡እርሱ ይበግናል፡፡
‹ኤፍ ብቻ ነው እንዴ ቦርሳሽ ውስጥ የያዝሺው፤ በናትሺ አንድ አምስት ኤ የለሽም››C ይሉታል፡፡ እርሱ
ይንዘፈዘፋል፡፡ ‹‹አንድ ሁለት ኤ ብትሰጭን ቸብ አርገን በርጫ እንገዛበት ነበር››C ይሉታል፡፡ ሰው እየተሰበሰበ፣
እየከበበው ይሄድና የጎረምሶቹን ስድብ እንደመዝናኛ ቆጥሮት አብሯቸው ይሳሳቃል፡፡ እርሱን ኮሜዲ ፊልም
እንደሚሠራ ተዋናይ ቆጥረውት በነጻ ይኮመኩማሉ፡፡ ጎረምሶቹ አንድ ተረብ በወረወሩ ቁጥር ከብቦ የተሰበሰበው
‹አስገቡለት›Cእያለ እንደ ጎጃም ልቅሶ ያጅባቸዋል፡፡
እየቆየ ከበባው እየሰፋ፣ ሳቁ እየደራ፣ የመምህሩ ንዴት ወደ እሳተ ገሞራነት እየተቀየረ ሄደ፡፡ መምህሩ ከዚያ ከበባ
ልውጣ ቢል እንኳን ሰው በጎረምሶቹ ተረብ ስለተዝናና በቀላሉ የሚያስወጡት አይመስልም፡፡ የተከፈለው አዝማሪ
መስሏል፡፡ የሚያውቃቸው ስድቦች አልቀውበት አሁን ጣቱን ማውጣትና ‹‹አሳይሃለሁ››C እያለ መዛት ጀምሯል፡፡
የአንዳንድ የእንግሊዝኛ ስድቦችን ሲሳደብም
የኛ ሙሽራ ኩሪባቸው
በእንግሊዝ አናግሪያቸው››Cብለው ሳቁበት፡፡ በልቡ አንዳች የፖሊስ ኃይል መጥቶ እንዲገላግለው እየተመኘ ነበር፡፡
ወደ ስድቡ ሜዳ አስቦ ስላልገባ አስቦ ሊወጣ አልቻለም፡፡
በዚህ መካከል በግራ እጃቸው ጋዜጣ አጣጥፈው የያዙ አንድ አዛውንት ሁላችንንም እየገፈተሩ፣ እንደ ሙሴ
የሕዝቡን ባሕር ለሁለት እየከፈሉ ወደ መካከል መጡና ያንን መምህር እጁን ይዘው በዝምታ ጎትተው ከከበባው
አወጡት፤ ጎረምሶቹም ‹ሼባው ልቀቀው እንጂ››C እያሉ ተረቧቸው፡፡ እርሳቸው ቀናም አላሉ፣ መልስም አልሰጡ፡፡
እየሰነጠቁ እንደገቡ፣ እየሰነጠቁ ወጡ፡፡
ከዚያም ወደ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን መታጠፊያ ዘወር አደረጉትና ‹‹ለምን ልጄ፣ ለምን?›› አሉት፡፡
‹‹ከዩኒቨርሲቲ ስወጣ ለከፉኝ፣ እኔም መልስ ሰጠኋቸው››
‹‹ተማሪ ነህ?››
‹‹የዩኒቨርሲቲ መምህር ነኝ››
‹‹እና መምህር ሆነህ ነው ከእነርሱ ጋር ስድብ የገጠምከው፤ ጥፋተኛው አንተ ነህ››C አሉት፡፡ እኛ ትንሽ ራቅ ብለን
የሚሉትን መስማት ጀመርን፡፡
‹‹ተመልከት እዚያ››Cአሉት በአመልካች ጣታቸው ወደ አንበሳ ግቢ አቅጣጫ እያመለከቱ፡፡ ‹‹እዚያ ግቢ ውስጥ ምን
አለ?›› አሉና ጠየቁት፡፡
‹‹አንበሳ ነዋ››C
‹‹አንበሳ ግን መኖሪያው ግቢ ውስጥ ነው እንዴ?››
‹‹አንበሳማ የዱር እንስሳኮ ነው፤ ምን ዓይነት ጥያቄ ነው የሚጠይቁኝ፤ የዩኒቨርሲቲ መምህር ነኝ እያልኩዎ››C
መምህሩ ተናደደና ጥሏቸው ሊሄድ ከጀለ፡፡ እርሳቸውም ከእናቱ ጋር መንገድ እንደሚሻገር ሕጻን እጁን አጥብቀው
ያዙት፡፡ ‹‹ወዳጂ፣ ሰው በሁሉም ነገር ሊቅ አይሆንም፡፡ በአንዱ ሊቅ ሲሆን በሌላው ማይም ነው፤ በአንዱ መምህር
ሲሆን በሌላው ተማሪ ነው፤ በአንዱ ጎበዝ የሆነ ለሌላው ሰነፍ ነው››Cአሉት፡፡ ትንሽ ቀዝቀዝ አለ፡፡
‹‹አንበሳው በገዛ ጫካው ውስጥ ቢሆን ኖሮ ማን ይደፍረው ነበር? ማን ጀግና ነበር ሃምሳ ሳንቲም ከፍሎ በሃምሳ
ሜትር ርቀት የሚያየው? ማን ጀግና ነበር ቀርቦ ፎቶ የሚያነሣው? ማን ጀግና ነበር ከአንበሳው ጋር ፎቶ ሲነሣ
የሚውለው? ጫካው የእርሱ ክልል ነው፤ የእርሱ ሠገነት ነው፡፡ እዚያ የቀለበቱ ጌታ (Lord of the Ring) እርሱ
ነው፡፡ ከተማው ግን የአንበሳ መደብ አይደለም፣ እርሱ ለከተማ አልተፈጠረም፣ ከተማውን አይችልበትም፤ በግቢ
ውስጥ መኖር፣ በአጥር መከለል፣ ከአንበሳው ተፈጥሮ ውጭ ነው፡፡ ስለዚህ ከሚያውቀው ወደማያውቀው፣
ከሠገነቱ ወደ ባርነቱ፣ ከሚያሸንፍበት ወደሚሸነፍበት፣ ከሚችልበት ወደማይችልበት፣ አወደርነውና፤ በከተማ፣
ግቢ ውስጥ አሥረን እንደልባቸውን እንጫወትበታለን፡፡ አሁን የሚፈልገውን አድኖ ሳይሆን የምንሰጠውን ይበላል፣
በፈለገው ሰዓት ሳይሆን በሰጠነው ሰዓት ይመገባል፣ ወደፈለገው ቦታ ሳይሆን ወደፈለግነው ቦታ ይሄዳል፣
የፈለገውን ሳይሆን የፈቀድንለትን ብቻ ያያል፡፡ ለምን? ወደኛ ሜዳ አውርደንዋላ፣ ሜዳውን ትቶ መጥቷላ፤››
ዝም አሉና ቀና ብለው አዩት፡፡ ቦርሳውን ወደ ላይ ገፋ ገፋ እያደረገ ይመለከታቸዋል፡፡ እኛም መጨረሻውን
ለማወቅ ጓጉተን አፍጠን እናያቸዋለን፡፡ ስድብና ድብድብ ለማየት ተሰብስቦ የነበረው ሰውም ነገሩ ዕውቀትና ቁም
ነገር ሲሆንበት ጊዜ ቀስ በቀስ ‹‹ሼባው ነገሩን ትምሮ አደረጉት››C እያለ ከአካባቢው ሸሸ፡፡ ‹‹የሚቧቀሱ መስሎኝ
ነበር፤ ሼባው አበላሸው፡፡ ስድድቡ ተመችቶኝ ነበር ››Cእያሉ በቁጭት ጥለዋቸው ሄዱ፡፡
‹‹አንተም እንደ አንበሳው ሆንክ››C አሉ ሽማግሌው፡፡ ወረድክ ከመደብህ፣ ከምትችለው የዕውቀት ክርክር ሜዳ፣
ከምታሸንፍበት የሃሳብ ክርክር ሜዳ፣ ከለመድከው የጥናት ክርክር ሜዳ፣ ወረድክላቸው፡፡ ጎበዞች ናቸው ደግሞ
አድንቃቸው፡፡ አወረዱህና በሚችሉት ሜዳ ላይ በደንብ አድርገው ቀጠቀጡህ፡፡ አንተም ሞኝ ነህ በማታውቀው
ሜዳ ላይ ትግል ገጠምክ፡፡
‹‹ሶምሶን ከፍልስጤማውያን ዐቅም በላይ ሲሆንባቸው፡፡ ፍልስጤማውያን ምን አደረጉ? በደሊላ በኩል ሶምሶን
ወደማይችለው እነርሱ ግን ወደሚችሉት ሜዳ አወረዱት፡፡ በሚችሉት ሜዳ አውርደው ደኅና አድርገው
ቀጥቅጠው ያንን ኃያል ሰው ወፍጮ ፈጭ አደረጉት፡፡
‹‹ብልጥ ከሆንክ አትውረድ፣ ጀግና ከሆንክ የወረዱትን አውጣቸው፡፡አሁን አሁን ብዙ ሰው በዚህ እየተሸነፈብን
ነው፡፡ እስኪ ጋዜጣውን፣ መጽሔቱን፣ ፌስ ቡኩን፣ ሰልፉን፣ የፖለቲካ ክርክሩንም ተመልከተው፡፡ ብዙዎቹ
ከሜዳቸው ወርደዋል፡፡ ብልጦቹ ከፍ ወዳለው ሃሳብ፣ ዕውቀት ወደሚጠይቀው ክርክር፣ በመረጃና በማስረጃ
ወደሚደረገው ውይይት፣ ላቅ ወዳለ ትግል፣ ወደ ልዕልናና ወደ ሠለጠነ አስተሳሰብ ማደግ እንደማይችሉ
ያውቁታል፡፡ በዕውቀትና በሃሳብ ክርክር፣ በሠለጠነና ደርዝ ባለው ትግል፤ ማንበብን፣ ማወቅን፣ መመራመርን፣
በሚጠይቅ መሥመር መጓዝ፣ ተጉዘውም ማሸነፍ እንደማይችሉ ያውቁታል፡፡ ስለዚህ አንተን መሰል ሰዎችን ወደ
ሜዳቸው ‹ውረድ እንውረድ›C ብለው ያወርዷችኋል፡፡ በእነርሱ አጀንዳ፣ በእነርሱ ዐቅም፣ በእነርሱ ተራ ነገር፣
በእነርሱ አሉባልታ፣ በእነርሱ ስድድብ፣ በእነርሱ ጠባብነትና ጎጠኝነት፣ በእነርሱ ወንዘኛነትና መንደርተኛነት፣
በእነርሱ ተረብ ይገጥሟችኋል፡፡ ከዚያም ያሸንፏችኋል፡፡ አሁንማኮ ሁላችንንም አወረዱን፣ እንደነርሱ እንድናስብ፣
እንደነርሱ እንድንጽፍ፣ እንደነርሱ እንድንደራጅ፣ እንደነርሱ እንድንናገር፣ እንደነርሱ እንድንዘፍን፣ እንደነርሱ
እንድናምን፣ እንደነርሱ እንድንለብስ አደረጉንኮ፡፡
አትውረድ ልጄ፣ ዕውቀት ዋጋ ወደማታገኝበት፣ ሃሳብ ልዕልት ወደማትሆንበት፣ ችሎታ ወደሚያስቀጣበት
አለማወቅ ወደሚያስከብርበት፣ ማይም አለቃ ወደሆነበት፣ ክርክር ተረብ ወደሆነበት፣ ውይይት እንደ ኮካ ኮላ
ጠርሙስ አንድ ዓይነት ወደሆነበት፣ አላዋቂዎች ወደሠለጠኑበት፣ ከብት ካለው ይልቅ አፍ ያለው ወደተሾመበት
ሜዳ አትውረድ፡፡ ከወረድክ ግን በማታውቀው ሜዳ፣ በማታውቀው ስልት፣ በወረደ ትግል ይደበድቡሃል፡፡
አትውረድ ልጄ፡፡ አትውረድ፡፡
© ይህ ጽሑፍ በራስ ሆቴል ግጥም በጃዝ መድረክ ላይ ቀርቦ በአዲስ ጉዳይ መጽሔት ላይ ታትሞ የነበረ ነው

የትግራይን ሕዝብ ከብሄር ጭቆና ነጻ አወጣለሁ በሚል ጠባብ ዓላማ ተደራጅቶና ታጥቆ ለበትረ ሥልጣን የበቃው ህወሃት ወይም ሕዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ ሥልጣን ከተቆጣጠረ 23 አመት ሊሞላው እነሆ ጥቂት ወራቶች ብቻ ቀርተውታል።
ለጋራ ቤታችን ለሆነቺው አገራችን ኢትዮጵያና በአስተዳደር በደል ለከፋ ድህነት ለተዳረገው መላው ሕዝቦቿ የሚሆን አንዳችም ራዕይ ሳይኖረው ለመንግሥትነት ሥልጣን የበቃው ይህ ቡድን ላለፉት 23 ዓመታት ከግል ኑሮአቸው አሻግረው የአገርንና የወገንን ጥቅም ማየት የማይችሉ ወይም የማይፈልጉትን በዙሪያው አሰባስቦ እያካሄደ ካለው ዘርፈ ብዙ የሃብት ምዝበራ ወንጀል በተጨማሪ እየፈጸመ ያለው የመብት ጥሰትና አፈና ተዘርዝሮ የሚያልቅ አይደለም።

ሰሞኑን እያፈተለኩ በመውጣት ላይ ከሚገኙ ምስጥራዊ የድምጽ መረጃዎች ለማረጋገጥ እንደተቻለው ደግሞ ለጥቂቶች የሃብትና የብልጽግና ምንጭ የሆነው ሥልጣን ከእጃቸው እንዳይወጣ በአንድ በኩል በምርጫ ስም እንዴት አድርገው ሕዝቡን ቀፍድደው የምርጫው ተሳታፊ ማድረግ እንደሚችሉ ሲዶልቱና በሌላ በኩል ደግሞ በቁጥጥራቸው ሥር የሌሉትንና ለሥልጣናቸው ያሰጉናል ያሉዋቸውን የደሃዉን ልጅ በማጋፈጥ እንዴት በጦርነት እንደሚጨፈልቁዋቸው ሲመክሩ ተሰምተዋል።

ከወያኔው ቁንጮ አንዱ የሆነው በረከት ስሞን በየደረጃው ላሉት የአገዛዙ ሹሞችና ካድሬዎች ባደረገው ገለፃ መሬትን የመንግሥት ባደረገው ኮሚኒስታዊ አዋጅ ምክንያት የመንግሥት ጭሰኛ ለመሆን የተፈረደበትን ሰፊውን አርሶ አደር “ተኛ ስንለው ይተኛል፤ ቁም ስንለው ይቆማል ፤ እንደፈለግን ብንበድለው እንኳ አያማርረንም ” እያለ ሲዘባበትበት ተደምጦአል ። በአንድ ለአምስት ኮሚንስታዊ አደረጃጀት ተጠርንፎ የወያኔ የንግድ ድርጅቶች ብቻ የሚያቀርቡትን ማዳበሪያና ምርጥ ዘር ያለውዴታው እንዲራገፍበትና ከአቅሙ በላይ ዕዳ እንዲቀፈቅፍ የተፈረደበት የኢትዮጵያ አርሶ አደር በዚህ አይነት ንቀት ደረጃ የሚዘባበትበትን መሪ ከወያኔው በረከት ስሞን በፊት ገጥሞት አያውቅም ። ለወደፊትም ሊያይ አይፈልግም ። ወያኔን ሥልጣን ላይ ለማምጣት የሰሜኑ ክፍለአገራችን አርሶ አደር የተጫወተው ሚና ተዘንግቶ በበረከት ስሞን እንዲህ መዋረዱ እጅግ ያሳዝናል። ለነገሩ ከፍተኛ የህይወት መስዋዕትነት ከፍሎ ለድል ያበቃው የትግራይ ሕዝብ ቁም ስቅሉን እያየ አይደል?

ሌላው አስገራሚ ክስተት በአገር ደህንነት ሥራ ላይ የተሰማሩ ዜጎች ባደረጉት ዝግ ስብሰባ ታማኝነታችን ለአገራችን ነው ወይስ የሥርዓቱን አገዛዝ ዕድሜ ለማራዘም? ብለው ላነሱት ጥያቄ የጠቅላይ ሚንስትር ተብዬው የህግ አማካሪ ጌታቸው ረዳ የሰጠው መልስ ነው። ደህንነት ብቻ ሳይሆን የመከላኪያ ሠራዊትና ፖሊስ ጭማር ታማኝነታቸውና ግዴታቸው ሥርዓቱን ሥልጣን ላይ ማቆየት መሆን አለበት ሲል ጌታቸው እንቅቹን ነግሮአቸዋል ። በምላሹ “ላለፉት 23 አመታት እያደረግነው ያለው ይሄው ሆኖ ሳለ አሁን ምን ብታስቡ ነው ጥያቄ ያነሳችሁ?” የሚል ይመስላል ። ይባስ ብሎም ሥርአቱን ለመጠበቅ ያልቻለና በግንቦት 7 መንገድ የሚጓዝ ደህንነት ሠራተኛ የተስፋየ ገብረስላሴን ያህል የደህንነት እውቀት ቢኖረውም ሆነ እስራኤል አገር የዓመታት ስልጠና ያገኘ ቢሆን ዋጋ የለውም ብሏቸዋል።
ለመሆኑ ወያኔዎች እንደመርገም የቆጠሩትና ተከታዮቻቸውን የሚያስፈራሩበት የግንቦት 7 መንገድ ምንድ ነው።?

ግንቦት 7 የፍትህና፤ የነጻነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ አገራችን ኢትዮጵያ የእያንዳንዱ ዜጋ ዴሞክራሲያዊና ሰብዓዊ መብት የተከበረባት፤ የኢኮኖሚ ብልፅግናና ማኅበራዊ ፍትህ የሰፈነባት ፤ የዜጎች ሕይወት፣ ደህንነትና ጥቅም የተከበረባት እና የሕዝቧ አንድነትና ትስስር የጠነከረባት ሃገር ሆና ማየትን ብቸኛ ራዕይ አድርጎ በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኝ ድርጅት ነው። ይህንን ራዕይ እውን ለማድረግ ደግሞ እስከ ዛሬ በጠመንጃ ኃይልና በጉልበተኖች ጡንቻ ከአንዱ ወደሌላው የሚፈራረቀው የመንግሥት ና የፖለቲካ ሥልጣን በሰላማዊና ዲሞክራሲያዊ ሂደት የሚያዝበትን ፤ የሃገሪቱ ዜጎች ምርጫ በተግባር የሚገለፅበት፤ ማኅበራዊና የፖለቲካ ችግሮች በዲሞክራሲያዊ መንገድ የሚፈቱበት እና ዲሞክራሲያዊ ባህል የሚበለፅግበት ብሄራዊ የፖለቲካዊ ሥርዓት መገንባት አማራጭ የሌለው ነው ብሎ ያምናል።
ይህ ደግሞ ያለምክንያት አይደለም። ወያኔ የዓለም አቀፍ ድጋፍ ለማግኘት ሲል ለዲሞክራሲያዊ ምርጫ በሩን ከፈት አድርጎ በነበረበት ምርጫ 97 ወቅት ከተገኘው ልምድና ከተመዘገበው ውጤት ሕዝባችን በአምባገነኖችና በከፋፋዮች ለመገዛት አለመፈለጉን በግልጽ አስመስክሮአል።

ንቅናቄያችን ግንቦት 7 ሕዝባችን በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ በነቂስ ወጥቶ መሪዎቹን የመረጠበትንና ድሉን የተነጠቀመበትን ታሪካዊ የግንቦት 7 1997ን ቀን ምን ጊዜም አይረሳም። መጠሪያ ስሙንም በዚያ ታሪካዊ ቀን የሰየመው ሕዝብ የተነጠቀውን ድል በማስመለስ ፍትህ የሰፈነባት፤ የበለጸገችና የተከበረች አገር ባለቤት እንሆን ዘንድ ነው። ሁላችንም አትራፊ እንጂ ተጎጂ ለማንሆንበት ለዚህ ቅን አለማና ራዕይ ደንቃራ ሆኖ የተገኘው ወያኔና ለግል ጥቅማቸው ሲሉ ከወያኔ ጋር የተጣበቁ አንዳንድ ባዕዳን አገሮች ናቸው።
ወያኔ የግንቦት 7 መንገድ የሚለው ለዚህ ክቡር ዓላማ ሲባል እንቅፋት የሆነውን ሥርዓቱን በሁለ- ገብ ትግል አስገድዶ ለሰላማዊ የሥልጣን ሽግግር አካል ማድረግ ካልተቻለ ደግሞ በተባበረ ትግል አስወግዶ በምትኩ በሕዝብ ለሕዝብ ከሕዝብ የሚመጣ ሰላማዊ የመንግሥት ሥርዓት መመሥረትን ነው። ይህንን የተቀደስ አላማ ለማክሸፍና የተጀመረውን ትግል ለመጨፍለቅ ሲባልም ወደ ሥልጣን ለመምጣት በጦርነት ማግዶ ካስጨረሳቸው የደሃ ልጆች በእጥፍ የሚበልጡትን መልምሎ በጸረ ሽምቅ ውጊያ ከማሰልጠን ጎን ለጎን ለግንባታ ቢውል ስንት ፋይዳ ሊያስገኝ ይችል የነበረ በርካታ ገንዘብ በማፍሰስ ተቃዋሚ ድርጅቶችን ድምጽ ለማፈንና ለመሰለል እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።
ለአገራችን ሉአላዊነት ጠቀሜታው እስከዛሬ ምንም ባልታወቀ ጦርነት ወደ መቶ ሺ የሚጠጉትን ያስጨፈጨፈ፤ የተልዕኮ ጦርነት ለማካሄድ በመንግሥት አልባዋ ጎረቤት ሱማሌ እስከዛሬ ቁጥራቸው ያልተገለጸ ወገን ያስፈጀ ፤ ለሥራ ፍለጋ ውትድርና የገቡትን ወጣቶች ለይቶ በሰላም አስከባሪ ስም በድንበር ዘለል ጦርነቶች እየማገደ ገንዘብ የሚቀበል፤ ስለአገርና ስለወገን ምን ሊገደው ይችላል?
ትናንት ትግል ላይ በነበሩበት ወቅት የቀደምቶቹ መንግስታት ልጆቻቸውን ለትምህረት ወደ ፈረንጅ አገር እየላኩ የደሃውን ልጅ በጦርነት ይማግዳሉ በማለት በጅምላ ሲከስ የኖረ ዛሬ በተራቸው ልጆቻቸውን ብቻ ሳይሆን ዘርማንዘሮቻቸውን ታይቶ በማይታወቅ ብዛት ወደ ፈረንጅ አገር ለትምህርት እየላኩ ለነጻነታችንና ለክብራችን የምንታገለውን እርስ በርስ ለማጨራረስ ሲዶልቱ ዝም ብሎ መመልከት ከየትኛውም ቅን ዜጋ የሚጠበቅ አይሆንም።
ስለሆነም የበላይ አዛዦቻቸው በሚሰርቁት የሕዝብ ገንዘብ ፎቅ ላይ ፎቅ እየገነቡ ሃብት በሚያካብቱት አገር ሠራዊቱን እረፍት ለመንሳት ሆን ተብለው በሚቀሰቂሱት ግጭቶች ከአንዱ ማዕዘን ወደ ሌላው ማዕዘን ያለ ዕረፍት እየተንከራተተ ያለው የመከላኪያ ሠራዊት ፤ የፖሊስና የደህንነት ኃይል ለአገዛዙ አልታዘዝም በማለት ተገዶ ሥልጣን ለሕዝብ እንዲያስረክብ የማድረግ ወገናዊ ሃላፊነቱን እንዲወጣ ግንቦት 7 የፍትህ የነትጻነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ጥሪውን ያቀርባል።
የግንቦት 7 መንገድ የኢትዮጵያ ሕዝብ ለዘመናት የተጠማውን ፍትህ እኩልነትና ነጻነት በአገራችን ለማስፈን አሁን ሥልጣን ላይ ያለው የጎጠኞችና የዘራፊዎች ስብስብ በማስገደድ ወይም በማስወገድ ሰላማዊ ህጋዊና ዲሞክራሲያዊ የሥልጣን ሽግግር እንዲኖር ማድረግ ነው። ይህንን ደግሞ የሚፈሩት በሥልጣን ቱርፋትና በሃብት ዘረፋ የሰከሩ ብቻ ናቸው።
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ

የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር የአገራችን ኢትዮጵያን ዳር ድንባር ለሱዳን ለማስረከብ ሽር ጉድ እያለ የሚገኘውን የወያኔን አገዛዝ ጸረ-አገርና ጸረ-ህዝብ እንቅስቃሴ በመቃወም በመተማ አካባቢ ልዩ ስሙ ዘባጭ ባህር በተባለ ቦታ ከወያኔው 24ኛ ክፍለ- ጦር ጋር በጥር 21- 2006 ዓ.ም ከቀኑ 6 ሠዓት ላይ ባደረገው ውጊያ 14(አስራ አራት) ገድሎ 12(አስራ ሁለት) አቁስሏል።

በመተማና አካባቢው በተደጋጋሚ በአርበኛው ጥቃት እየተፈፀመበት የሚገኘው የወያኔው ቅጥረኛ ሠራዊት ህይወቱን ለማትረፍ እግሩ ወደመራው እየፈረጠጠ መሆኑ ሲታወቅ በደረሰበትም ጉዳት ማካካሻ ይሆነው ዘንድ ሰላማዊውን ነዋሪ በእናንተ ምሽግነት ነው እየተመታን ያለነው በሚል እንግልት እያደረሱበት መሆኑ ታውቋል።

በተያያዘ ዜና በጭልጋ ወረዳ ጫቁ የተባለ አካባቢ ነዋሪዎች ከብት፣በግና ፍየል በአካባቢው የወያኔ ታጣቂዎች እየታረደ እየተበላባቸው መሆኑ ታውቋል።

በዚሁ አካባቢና አጎራባች ወረዳዎች የወያኔው ተላላኪዎች ተደጋጋሚ ንብረትን የመዝረፍ ሂደት የተቆጣው ነዋሪ ለምንድን ነው ንብረታችንን የምትዘረፉት ምን አደረግናችሁ ብለው ሲጠይቁ እናንተ የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ደጋፊዎች ፣መንገድ መሪዎች እንዲሁም ስንቅ አቀባዮች ናችሁ የሚል ምክንያት የሰጧቸው መሆኑ ታውቋል።

በጎንደር ክ/ሃገር ሳንጃ ወረዳና አካባቢው ሕዝብን ሲያሰቃይ ነበሩ የተባለት የልዩ ሃይል አዛዥ ሻለቃ ቀለሙ ክብረት መገደሉ የአርበኞች ግንባር ለግድያው ሃላፊነቱን ወስዶ “ግለሰቡ የተገደለው በጥር 21-2006 ዓ.ም ከቀኑ 12 ሰዓት ላይ በኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰርጎ ገቦች ማሰሮ ደንብ የተባለ ቦታ በጥይት ተደብድቦ ቆስሎ ወዲያውኑ ወደ ጎንደር ቸቸላ ሆስፒታል ቢወሰድም በማግስቱ ማለትም በጥር 22-2006 ዓ,ም ህይወቱ አልፏል።” ብሏል።

እንደ አርበኞች ግንባር ገለጻ ከሆነ “ይህ ግለሰብ በወረዳው የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችን የአርበኞች ደጋፊ ናችሁ በሚል ሲያሰቃይ የነበረ ሲሆን፣ ብዙ ንፁሃን ግለሰቦችን በድርጅቱ ደጋፊነት ስም እየፈረጀ እንደገደለ፣ እንዳሰረና እንዲሰደዱ ሲያደርግ የነበረ መሆኑ ይታወቃል ። ይህን ተከትሎ የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ግለሰቡ ከድርጊቱ ታቅቦ ሰላማዊ ኑሮውን እንዲኖር ካልሆነ ግን አስፈላጊው እርምጃ እንደሚወሰድበት የፅሁፍ መልዕክት የደረሰው ቢሆንም ሊታረም ባለመቻሉ የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰርጎ ገቦች እርምጃ እንዲወስዱበት ተደርጓል።” ብሏል።

“በጎንደር አካባቢ ምንም አይነት ወታደራዊ እርምጃ በኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሠራዊት ሲወሰድ የአካባቢውን ሕዝብ ማንገላታቱ የተለመደ ቢሆንም ሻለቃ ቀለሙ ክብረት ከሞተበት ከትናንት ጀምሮ ግን በህዝቡ ከፍተኛ ስቃይ እያደረሰበትና ገዳዮቹን ታውቃላችሁ እናንተ ናችሁ እየደበቃችሁና ቀለብ እየሰፈራችሁ የምታስጨርሱን በሚል ብዙ ሰዎች እንደታሰሩ ታውቋል።” የሚለው የአርበኞች ግንባር ዜና “የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ወታደራዊ መምሪያ በበኩሉ ወደፊትም ቢሆን ወያኔና ተላላኪዎቹን ከዚህም በከፋ ሁኔታ አይቀጡ ቅጣት እንደሚቀጣ አስታውቆ ሕዝቡም ከመሬቱና ከንብረቱ እየተፈናቀለ መኖሩ ያበቃ ዘንድ ከኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰራዊት ጎን በመሰለፍ ይህን አፋኝ ስርዓት ለመገርሰስ የበኩሉን አስተዋፅዖ ማበርከት እንዳለበት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን” ብሏል።
http://www.arbegnochginbar.org/

የዓረና ትግራይ 3ኛ ድርጅታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔዎች ተግባራዊ ለማድረግ በትግራይ ከተሞች ተከታታይ የህዝብ ፖለቲካዊ ስብሰባዎች በማካሄድ በክልሉ ያንሰራፋው ብልሹ ኣስተዳደር ምንጩና መፍትሄው፣ የዓረና ትግራይ ፓርቲ የፖለቲካ ራኢና ኣማራጭ ያንሰራፋው ብልሹ ኣስተዳደር የማስቀረት ብቃት ለማሣየት አስመልክቶ ከህዝብ ለመምከርና በትግራይ ከተሞች ህዝባዊ ፖለቲካዊ ስብሰባዎች ለማካሄድ እቅድ ተይዞ ከመጀመርያው የጥቅምት ወር 2006 ዓ/ም ጀምሮ በተከታታይ ለማካሄድ እንቅስቃሴ ተጀመረ። ህዝባዊ ፖለቲካዊ ስብሰባው በቅደም ተከተላቸው በውቕሮ፣ በማይጨው፣ በዓብይ ዓዲ ከተሞች ህዝባዊ ፖለቲካዊ ስብሰባዎች ሲካሄዱ ህዝብ ወደ ስብሰባው እንዳይመጣ የማደናቀፍ ተግባር በገዢ ፓርቲው የአከባቢ ካድሬዎች የታየ ቢሆንም ህዝቡ የማዳመጥ ፣አስተያየት የመስጠት መብቱን ለመጠቀም ባሳየው ፍላጎት በስብሰባው አዳራሽ በመገኘቱ ውጤታማ የህዝብ ስብሰባዎች ማካሄድ የተቻለ ሲሆን በሽረ ከተማ የህዝብ ስብሰባ ለማካሄድ ህዝቡ ወደ ስብሰባ ኣዳራሽ እንዲመጣ በሚገባ ከተቀሰቀሰ ህዝቡም ጥሪውን ኣክብሮ ወደ ኣዳራሹ በጥዋቱ እንደመጣ የከተማው ኣስተዳደርና በፓርቲው መዋቅር በተደራጀ ረብሻ የህዝብ ስብሰባው ሳይካሄድ መቅረቱን ይታወሳል፡፡ በዕቅዱ መሰረት ፓርቲያችን በምስራቃዊ ዞን ዋና በዓዲግራት ከተማ ጥር 18 ቀን 2006 ዓ/ም የህዝብ ፖለቲካዊ ስብሰባ ለማካሄድ ኣዳራሽ እንዲሰጠን ለከተማው ኣስተዳደር ተጠይቆ ኣዳራሽ ተይዞኧል ኣይቻልም የሚል መልስ በመስጠታቸው እንግዲያው ስብሰባው በኣደባባይ እናደርገዋለን ሲባሉ ተመልሰው ኣዳራሽ ተፈቅዶላችኃል የሚል ምላሽ ተስጥቶን በስብሰባው ቀን ህዝቡ ተገኝቶ ዓረና ባዘጋጀው ኣጀንዳ እንዲመክር ለማስቻል የዓረና ከፍተኛ ወጣት ኣመራሮችና ኣባሎች በዓዲግራት ከተማና ኣከባቢዋ ተሰማርተው በሕገ መንግስቱ የተረጋገጡ ሃሳብነ በነፃ የመግለፅና የፖለቲካ ፓርቲዎች የመንቀሳቀሰ ነፃነት የሚያረጋግጡ መብቶች በመጠቀም በህዝባዊ ስብሰባው የሚመክርባቸው ኣጀንዳዎችና የስብሰባው ቀን፣ ስዓትና ቦታ የሚገልፀው ፅሑፍ በማደል ተሰማርተዋል፡፡
ለህዝቡ የሚታደለው ፅሑፍ የሚፈነዳ ቦንብ ኣልነበረም ወደ ህዝቡ ህሊና ዘልቆ የሚገባ ሓሳብ ብቻ ነበር፡፡ ጥቂቶቹን ለመጥቀስ ዓረና ትግራይ የመሬት ባለቤትነት የመንግስት መሆኑ ቀርቶ የህዝብ/ዜጎች እንዲሆን የመሬት ሊዝ ኣዋጅ እንዲሻር፣ ዜጎች ለመኖርያ የሚስፈልጋቸው ቦታ በሕገ መንግስቱ መሰረት ያለ ሊዝ የማግኘት መብታቸው እንደሚረጋገጥ፣ ለወጣት ሴቶችና ወንዶች በግፍ ለስደት መዳረግ ምክንያት የሆነው ብልሹ ኣስተዳደር በማስወገድ በሃገራቸው ሥራ የማግኘት መብታቸው እንደሚረጋገጥ፣ የሙያ ብቃት መስፈርት መሰረት ባደረገ መርህና የሙያና የኣካዳሚ ነፃነት በማረጋገጥ የመመህራንና የመንግስት ሠራተኞች ችግር ለማስወገድ እንደምንሰራ፣ በኣስገዳጅ የማዳበርያ ግዢ ለገዢው ፓርቲ የንግድ ድርጅቶች ብዝበዛ የተጋለጡና በእዳ ተጭነው ለጎስቋላ ኑሮ የተዳረጉት የትግራይ ገበሬዎች ችግር ለማስወገድ የማደባርያ ግዢ በውዴታ እንደሚሆንና ግብርናውና ገበሬው ለመደገፍ ለገበሬው ድጎማ ማድረግ እንደማያስፈልግ፣ ትምህርት ቤቶች ከፖለቲካ ጣልቃ ገብነት ነፃ እንደሚሆኑ ዋና ስራቸው የፓርቲ ኣባል ምልመላና በትምህርት ቤቶች ለሚነሱ የመብት ጥያቂዎች ማኮላሸት የሆነ የህ.ወ.ሓ.ት (ኢህኣደግ) የ 1-5 የትምህርት ኔትወርክ እንደሚቀር፣ በትግራይ ህዝብ ደምና ኣጥንት የተገኘው ሙሉ በሙሉ የትግራይ ህዝብ ሃብትና ንብረት የሆነው ት.እ.ም.ት ከህወሓት መንጋጋ ኣውጥቶ ተጠሪነቱ ለክልሉ መንግስት በሆነ በነፃ የባለሙያ ቦርድ እንዲተዳደር በማድረግ የክልሉን ማሕበራዊ ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ለመፍታት እነዲውል የማደረግ መሆኑ፣ በት.እ.ም.ት ሥር የሚተዳደሩ የልማት ድርጅቶች ሠርተው የሚያገኙት ትርፍ በትግሉ ለተጎዱ ታጋዮችና ሲቭል ኣርበኞች እንዲሁ የሻዕብያን ወራራ ለመመከትና ሃገራቸውን ለመጠበቅ ለጉዳት የተዳረጉ ኣርበኞችና ቤተሰባቸውን ለመደገፍ እንደሚውል፣በሕገ-መንግስቱ እንደተደነገገው ገዢው ፓርቲ በሃይማኖት ጉዳይ ጣልቃ መግባት እንዲያቆም የሚጠይቁ ነበሩ፡፡ እነዚህ የአማራጭ ፖለቲካዊ ፕሮግራም ኣጀንዳዎች ሙሉ በሙሉ ሓሰቦች እንጂ የሚፈነዱ ፈንጂዎች ኣልነበሩም ! እነዚህ በጠራራው ፀሃይ ለህዝቡና ለህ.ወ.ሓ.ት ኣባላትና ደጋፊዎች ጭምር የቀረቡ ኣጀንዳዎች ነበሩ፡፡
እነዚህ ለህዝቡ የቀረቡ የአማራጭ ፖሊሲ ኣጀንዳዎች በሳዕሲዕ ፃዕዳ እንባ ወረዳ ዋና ከተማ ዕዳጋ ሓሙስ ለህዝቡ ሲታደሉ አንዲት ወረቀት ሳትቀደድ ኣንድ ሰው እንኳን ኣልቀበልም ሳይል ሁሉም በደስታ ተቀብሎ ለወጣት ኣመራሮቹ በኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርስቲ የታሪክ ሙሩቕና የዓረና የሥራ ኣስፈፃሚ ኣባልና የህዝብ ግንኙነት ሓላፊ ኣቶ ዓምዶም ገ/ስላሴና መም/ ሃይለ ገብረፃዲቕ ያሳየው አክብሮት የሚደነቅ እንደነበረ ይመሰክሩለታል፡፡ በሻዕብያ የወደመችው የጎሎመኸዳ ወረዳ ዋና ከተማ የነበረችው ውብዋ ዛላንበሳን በመተካት የከተመችው የፋፃ ከተማ ነዋሪዎችና የኣካባቢው ገበሬዎች የስብሰባው ኣጀንዳ፣ ጊዜና ቦታ የሚገልፀው ፅሑፍ ሲታደላቸው ህዝቡ በሰላም ተቀብሎ እንዳስተናገዳቸው ” ቀድመን መመጣታችሁ ብናውቅ ኖሮ ሻይ ቁርስ ኣዘጋጅተን እነቆይ ነበር” በማለት በኣክብሮት እንደተቀበላቸው በኣዲስ ኣበባ ዩኒቨርስቲ የፖለቲካ ሳይንስ ምሩቅና የዓረና ትግራይ የድርጅት ጉዳይና የፅሕፈት ቤት ሓላፊ የሆኑት ኣቶ ስልጣኑ ሕሸ ና ኣቶ ሃይለኪሮስ ተፈሪ የህዝቡ ጨዋነት እንግዳ ተቀባይነትና ለኣማራጭ ሓሳብ ያለው ጥማት ይመሰክሩለታል፡፡ የዓዲግራት ከተማ ህዝብ ኣቀባበልም ተመሣሣይ ነበር፡፡
የህዝቡን የልብ ትርታ ያለማራቸው የዘኑ የገዢው ፓርቲ ኣስተዳዳሪዎች ዓረናና ህዝቡ የማይገናኙበት፣ የህዝቡ ስብሰባ የማካሄድበትና የዓረና ወጣት ኣመራሮች ሞራላቸው ተጎድቶ የሚያርፍበት እኩይ ብልሃት መዘየድ ጀመሩ፡፡ በዕዳጋ ሓሙስ የህ.ወ.ሓ.ት መታወቅያቸውን በማሣየት ለህዝቡ የስብሰባ ጥሪ የሚያድሉ የዓረና ኣባላትን ማቆም ጀመሩ፤ በፓርቲ መታወቅያ የመንግስት ሥራ መስራት ኣትችሉም ሲባሉ ሁሉም በእጃቸው ሁሉም በደጃቸው የሆነላቸው የህወሓት አባላቱ ወድያው ፖሊስ ጠርተው የዓረና ኣባላትን ኣቶ ዓምዶም ገ/ስላሴንና መም/ሃይለ ገ/ፃድቅን ወደ ፖሊስ ጣብያ በእስር ወሰዱ፡፡ አባላቶቻችን መታወቅያቸውን እንዲያሳዩ ተጠየቁ ኣሳዩ፡፡ (1) መመ/ሃይለ ገ/ፃድቅ የዓረና መታወቅያ ስለሌህ የዓረና ፅሑፍ ማደል ኣትችልም ተባለ (2) የሚታደሉት ፅሑፍ የዓረና ማህተም ስለሌለው ለህዝብ መሰጠት ኣትችሉም ተባሉ (3) ፅሑፍ እያደላችሁ የመኪና መንገድ ትዘጋላችሁ ኣሉ የህወሓት ካድሬዎቹ በድፍረት !? በስንት ንትርክ ለሚያጋጥማቹሁ አደጋ በራሳችሁ ሓላፊነት ተብለው ሥራቸውን ቀጠሉ፡፡ በራሳችሁ ሓላፊነት? ሲባል ብትደበደቡ ብትዋረዱ ብትገደሉ የሕግ ከላላ ኣንሰጥም ማለት ነበር፡፡ ያለምንም እንከን ህዝቡ በሰጣቸው ሞራል ስራቸውን በሚገባ ፈፅመው በደስታ ወደ ዓዲግራት ተመለሱ። ይህ የሆነው ዕለት ሓሙስ ጥር 15 ቀን 2006 ዓ/ም ነበር፡፡ በዓዲግራት ኣቶ ኣስገደ ገ/ስላሴና ኣቶ ኣብርሃ ደስታ እንዲሁም መም/ፍፁም ግሩምና መመ/ገዛኢ ንጉሰ ኢሉ፡፡ ሓሙስ ጥር 15 ቀን 2006 ዓ/ም የስብሰባ ጥሪ የሚገልፀው ፅሑፍ በዓዲግራት ማደል ማደል ተጀምረዋል፡፡ ዕለተ ዓርብ ጥር 16 ቀን 2006 ዓ/ም የዓዲግራት ከተማ ሰፊ በመሆኑ ኣቶ ስልጣኑ ሕሸ፣ ኣቶ ሃይለኪሮስ፣ መም/ገዛኢ ንጉሰ፣ መመ/ፍፁም ግሩም በቀበሌ 01 ሲንቀሳቀሱ ህዝቡ ምግብና ውሃ እየሰጠ የስብሰባው ጥሪ እየተቀበለ በክብር እንዳስተናገዳቸው ይመሰክራሉ።
ይህንኑ እውነት እየተከታተሉ ይታዘቡ የነበሩ የጥፋት መልእክተኞች የዓረና መመራርና ኣባላት ለማወክ ተዘጋጅተው ኖረው የስብሰባው ጥሪ ለህዝቡ የሚያድሉ ወደ ሆስፒታል ኣከባቢ ሲደርሱ የቀበሌ ካድረ የሆኑ ሴቶች ወረቀቱን ተቀብለው መቅደድ ጀመሩ፡፡ ዕድሜኣቸው ከ12-16 ዓመት እንደሆኑ የሚገመቱ ህፃናትም መሰብሰብ ጀመሩ ሆ! እያሉ መረበሽ ጀመሩ፣ ሴቶቹ መብታቸው በማለት አደፋፈሩ። የማወክ መብት? ህፃናቱ የተላኩ እንጂ የራሳቸው ኣጀንዳ የሌላቸው መሆኑ በተግባር ለመፈተን የወዳደቁ የስኳርና የቡና መጠቃለያ የደብተርና የጋዜጣ ፅሑፎች ሲሰጣቸው የዓረና ፅሑፍ መስሎአቸው ሳያዩት ተቀብለው ወድያው ይቀዱታል ልክ የስብሰባው መጥሪያ ፅሑፍ ተቀብለው እንደቀደዱት፡፡ ለህፃናቱ መብታችሁ ነው እያሉ የሚያጅቡ ትላልቅ ወንዶችና ሴቶችም ነበሩበት ። ህፃናቱ ሁሉም ሊባል በሚችል ሲጋራ ያጤሳሉ ፣ ስትቀርባቸው መጠጥ መውሰዳቸው የሚሳውቅባቸው በእጅጉ ጠጅ ይሸቱ ነበር። የአከባቢው ሰዎች በሰጡት መረጃ መሰረት የተለያየ ሱስ ተጠቃሚዎች ለመሆናቸው በከተማው ፖሊስ የሚታወቁ ናቸው።በዚህ የውንብድና ተግባር በዓረና ከፍተኛ ወጣት አመራሮችና አባሎች የአካልና የሞራል ጉዳት ተፈፅሞአል ፣ የቀበሌ ሴቶች በፌስታል አፈር እያቀበሉ ህፃናቱ በአዓረና አባላት በላያቸው ላይ አፈር በማፍሰስና እክታ በመትፋት አሳፋሪ ወንጀል ሲፈፀም በዓዲግራት ከተማ የሚገኙት የከተማው አስተዳደርና ፖሊስ የዞኑ አስተዳደርና ፖሊስ መብታቸው ነው እያሉ ያሳዩት የወንጀል መተባበር አሳፈፋሪ ተግባርና መንግስታዊ ውንብድና የሚያሰኝ ነው።
በዛው ጨዋ ህዝብ ፊት እነደዚህ ያለ የውንብድና ተግባር ተፈፀመ፡፡ ከላይ ለመግለፅ እንደተሞከረው ተግባሩ የተቀነባበረው በዞኑ በከተማው መስተዳድር ስለመሆኑ ኣስተዳዳሪዎች፣ ፖሊስ ያሳዩት ተግባራቸው ይመሰክርላቸዋል፡፡
በነዚህ ጥቂት ቀናት የዞኑ መስተዳድር የፀጥታ ኣደጋነቱን በተግባር ሲያስመሰክር ህዝቡ ደግሞ የሕግ ኣስከባሪነት ሚናው መወጣቱን በገሃዱ ዓለም ቁጭ ብሎ ታይቶኣል፡፡ መስተዳደሩ በራሳችሁ ሃላፊነት የህግ ከለላ ኣንሰጣችሁም ሲል በዓረና ኣመራሮችና ኣባላቶች ሊያወርዱት የከጅሉት ወንጀል ጠቋሚ ነበር። የህዝብ ስብሰባው እንዳይካሄድ የተፈጠረው ውንብድና የመስተዳድሩ እጅ እንዳለበት የሚያሳየው –
የዞኑና የከተማው መስተዳደርና ፖሊሲ በኣባሎቻችን የተፈፀመውን በዓይናቸው ያዩት ወንጀል ማጠራትና ማስቆም ሲገባቸው ፍርደ ገምድል እንዲሉ በሞባይል ስልክና፣በካሜራ ቀርፃችሁናል ህፃናቱም ቀርፃችሁኣል ትፈተሻላችሁ ብለው የሁሉም አባሎቻችን ሞቫይልና ካሜራ ያለ ፍርድ ቤት ትእዛዝ መቦርበራቸው፣
በተደራጀና በህፃናት ከለላ የተደበቀ የወንብድና ተግባር ሲፈፀም መስተዳደሩና ፖሊሱ እያዩ በጠራራ ፀሃይ በኣባላቶቻችን ላይ ኣሰቃቂ ግፍ እነዲፈፅሙ ሙሉ ፍቃድ ማሳየታቸው የሚያስቆጥራቸው በመሆኑ ፣
በሕግ የተቋቋመ ፓርቲ የቆመለትን ራኢና ፖሊሲ ለህዝቡ ለማስተዋወቅና በክልሉ ያንሰራፋው ብልሹ ኣስተዳደር የሚገራበት መንገድ ከህዝቡ ለመምከር ያደረግነው ጥሪ እንዳይሳካ ለማወክ የተላኩ ህፃናት መብታቸው ነው እያሉ የሕገ-ወጥ ተግባር ከለላ መስጠታቸውና ለባሰ ጥፋት እንዲዘጋጁ ማበረታታቸው የወንጀሉ ተሳታፊ የሚያደርጋቸው መሆኑን
የከተማ ፖሊስ የኣረና ኣባላት ባረፉበት ሆቴል ማታ አልጋ በያዙበት ሆቴል ከምሽቱ 4፣00 ሰዓት ተገኝቶ እሁድ ለሚካሄደው ስብሰባ የእግር ኳስ፣ የብስከሌታ ውድድር ስላለ በቂ የፖሊስ ሃይል የለንም በማለቱ ስብሰባው እንዳይካሄድ በማደናቀፍ ምክንያት መሆኑን
በተደራጀ ወንብድና የኣካል ጉዳት የደረሰባቸው የኣረና ኣባላት በከተማው ጤና ጣብያ ተመርምረው የራጀ ምርመራ እንደሚያስፈልጋቸውና ሆስፒታል እንዲወሰዱ በሃኪም የተሰጠ ትእዛዝ በፖሊስ ኣለመፈፀሙን፣
የተፈፀመው የወንብድና ተግባር ለማድበስበስ በሃሰት ክስ፣ በኣቶ ኣስገደ ገ/ስላሴና መም/ፍፁም ግሩም የተቀነባበረው ወንጀላ እየተፈፀመ መሆኑን ነው ።
ህ.ወ.ሓ.ትና መስተዳድሩ ወደዚህ የፖለቲካ ቅሌት የሚገፋፋቸው ያለው በዓረና የኣማራጭ ፖሊሲ ልዕልና መርበትበቱንና ወደ እራቆቱ የወጣ በጠራራ ፀሃይ የኣማራጭ ፓርቲ ወጣት መሪዎችን በማፈን ማንበርከክ መምረጡንና የትግራይ ህዝብና ወጣት ልጆቹ የከፈሉት መስዋእትነት ጭራሽ ከምድረ ትግራይ ጠራርጎ ለማጥፋት መቑረጡን የሚያሳይ እኩይ ተግባር በመሆኑ የዓረና ትግራይ ፓርቲ የተቃውሞ ድምፁን ከፍ በማድረግ ለትግራይ ህዝብና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ያሰማል፡፡ ዓረና ትግራይ የትግራይ ህዝብ የከፈለው የ17 ዓመታት የትግል ዘመን ብህ.ወ.ሓ.ት ተቀብሮ እንዳይቀር በማደስ የተነሳ ፓርቲ እንደመሆኑ በህ.ወ.ሓ.ት የሽብር ተግባር የማይታጠፍ መሆኑን በማረጋገጥ በህዝባችን ፊት የሚከፈለውን ሁሉ መስዋእትነት እየከፈልን ብፅናት የምንቀጥልበት መሆኑን ለመግለፅ ይወዳል፡፡
የዓዲግራት ከተማ ወጣቶች የተደረጁ ኣሸባሪ ወንጀለኞችን በመመከት የኣባለቶቻችን ህይወት ለመታደግ ያሳየው ድፍረት እንዲሁም የዕዳጋ ሓሙስ ከተማ ነዋሪዎችና የፋፂ ከተማ ነዋሪዎች ዓረና ለህዝቡ የቀረበው ጥሪ በማክበር ያሳያችሁት ኣክብሮትና ፍላጎት ኣክብሮታችን ለመግለፅ እንወዳለን፡፡ ዓረና ትግራይ ፓርቲ በዚሁ የወንብድና ተግባር ሳይንበረከክ ከትግራይ ምስራቃዊ ዞን ህዝብ በኣጠቃላይና በዓዲግራትና ኣከባቢዋ የህዝብ ስብሰባ በመጥራት ከህዝቡ መምከር በፅናት እንደንቀጥልበት በእርግጠኝነት ለማረጋገጥ እንወዳለን፡፡
ጥር 18 ቀን 2006 ዓ/ም
መቐለ

ምንሊክ ሳልሳዊ:-ሃገሪቱን የሚያሰጋት የሃይማኖት አክራሪነት/አሸባሪነት ሳይሆን የፖለቲካ የበላይነት የፈጠረው አሸባሪነት ጽንፈኝነት እና አክራሪነት ነው::ጥላችሁን እንዳታምኑ እየተባለ ሃይማኖት መንግሥታዊ ቅርጽ ይዞ እንዲወጣ ለማድረግ መሞከር አክራሪነት ነው፡፡

«መጾም፣ መጸለይ፣ ሥርዓተ-አምልኮን መፈጸም ለሃይማኖቱ ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ እንጂ አክራሪነት ሊባል አይችልም፤»…የአክራሪ ክርስትና ወይንም እስልምና ቡድን መኖር የክርስትና እና እስልምና ተከታዮችን በሙሉ «አክራሪ» አስብሎ ሊያስፈርጃቸው አይችልም::አክራሪ ተብሎ የሚፈረጀው የሚራመዱ የፖለቲካ ጡዘቶች በሰዎች ላይ ሌላ እምነትን በመጫን በግዳጅ እና በሃይል ሊያስገድዱ ሲሞክሩ ይህ ማለት አህበሽን እና ተሃድሶን በጥንታውያኑ እስልምና እና ተዋህዶ ላይ በኢትዮጵያ እንደተሞከረው ማለት ነው::

አክራሪነት አሉታዊ ትርጉም ሲኖረው የራስን እምነትና አመለካከት በሌሎች ላይለመጫን መሞከር ነው፡፡ ሃይማኖት መንግሥታዊ ቅርጽ ይዞ እንዲወጣ ለማድረግ መሞከር ራሱ አክራሪነት ነው፡፡ አክራሪነት የፖሊቲካ ገጽታ ያለው ነው፡፡ ኾኖም ግን ሃይማኖትን ማጥበቅ አክራሪነት አይደለም፡፡ሃይማኖት ፍጹም እውነታን በፍጹም እምነት ስለሚቀበል ከሌሎች ግላዊ አስተሳሰቦች የተለየ ነው፡፡ የሃይማኖት መገለጫዎችን መጠቀም የዚያን ሃይማኖት ጥልቀት የሚያሳይ እንጂ እንደ ችግርም የሚወሰድ ወይም አክራሪነት ሊኾን አይችልም፡፡ «መጾም፣ መጸለይ፣ ሥርዓተአምልኮን መፈጸም ለሃይማኖቱ ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ እንጂ አክራሪነት ሊባልአይችልም፤» ይላሉ የዘርፉ ምሁራን፡፡

የአክራሪነትና የአጥባቂነት ፅንሰ ሐሶቦች በጥሩ ኹኔታ ተለይተው ተገልጸዋል፡፡ አንዳንድ ሰነዶች ወያኔም ለይስሙላ የገለበጣቸው ሰነዶቹ አክራሪነትንና አጥባቂነትን በአግባቡ ለይተውና ተንትነው ያስቀምጣሉ፡፡ በዚሁ መሠረትአጥባቂነትን፣ ‹‹የግል ሃይማኖትን ሃይማኖቱ በሚያዘው መሠረት ሳይንጠባጠብ ሁሉንም ትእዛዛት መፈጸም ነው፤» በማለት ሲፈታው አክራሪነትን ደግሞ፣ «ከራስ እምነት ወጥቶ ሌላውን መተንኮስና የሌሎችን ሃይማኖት መኖር አለማመንና አለመፍቀድወይም ሌሎቹን አስገድዶ የራስ እምነት ተከታዮች ለማድረግ መጣር ነው፤» ይላል፡፡ በተግባር ላይ አለመዋሉ እና በጣልቃ ገብነት መተርጎሙ ጉዳት አመጣ እንጂ::

ከዚህ ብያኔ ስንነሣ ክርስቲያንም ሆነ ሙስሊም ከርሱ ውጭ የኾኑትን የሌሎቹን መኖር የማይቀበልና ከግለሰቦቹ ፈቃድ ውጭ አስገዳጅ እስከኾነ ድረስ እርሱን አክራሪ ማለት ይቻላል፡፡መብትን መጠየቅ ከፖለቲካ ጣልቃ ገብነት መሸሽ አክራሪነት አይደለም:: በዚህ መልኩ አክራሪው ይህንኑ ድርጊት ሊፈጽም የተነሣውን ቡድን ብቻ እንጂ «አክራሪው ቡድን» የወጣበትን/የተገኘበትን ቤተ እምነት ሊወክል አይችልም፡፡ ስለዚህ በአለማቀፍ ደረጃ የአክራሪ ክርስትና እና እስልምና ቡድን መኖር የክርስትና እና እስልምና ተከታዮችን በሙሉ «አክራሪ» አስብሎ ሊያስፈርጃቸው አይችልም፤ ለሌላው ቤተ እምነትም እንዲሁ፡፡ ሃገሪቱን የሚያሰጋት የሃይማኖት አክራሪነት ሳይሆን የፖለቲካ የበላይነት የፈጠረው አሸባሪነት ጽንፈኝነት እና አክራሪነት ነው::ምንሊክ ሳልሳዊ

‹ከአቅሜ በላይ የሆነ ነገር ሊፈጠር እንደሚችል መረጃ ደርሶኛል በፍጥነት ከተማውን መልቀቅ አለባችሁ››
የህወሃት/ኢህአዴግ የሃይል መንገድ የሚያሳየን ድርጅቱ የሐሳብ ምክነት እንዳለበት ነው

በአንድነት ፓርቲ የሶስት ወራት ህዝባዊ ንቅናቄ ላይ መሳተፍ መቻሌ አገሪቱን በመምራት ላይ ስለሚገኘው ጡንቸኛው ድርጅት ብዙ ነገሮችን በቅርበት ለማወቅ አስችሎኛል፡፡ወደ ደቡብ ክልል በማቅናት በወላይታ ህዝባዊ ስብሰባ ለማድረግ የከፈልነው መስዋዕትነት መሪዎቻችን ምን ያህል የፓርቲዎችን ከህዝብ ጋር መገናኘት እንደሚፈሩ እንዳውቅ አድርጎኛል፡፡
ሹፌራችን ምንም በማያውቀው መንገድ ‹‹ፖለቲከኞቹን ወደዚህ ያመጣህው አንተ ነህ ››ተብሎ ተደብድቧል፣ጄኔሬተር የሸጠልን ነጋዴ ከሁለት መቶ ሜትር በላይ በሩጫ ተከትሎን እንደ ህጻን በሁለት ጉንጮቹ መንታ መንታ እያነባ የሸጠልንን ጄኔሬተር እንድንመልስለት ይህንን ባናደርግ ግን ንግዱ ተዘግቶ ልጆቹ እንደሚበተኑ ተማጽኖናል፡፡ታርጋ ባልለጠፈ ሞተር ሳይክል እላዬ ላይ ሊከመር ከነበረ ባለ ሞተር ያመለጥኩትም ሱቅ ውስጥ ዘልዮ በመግባቴ ነበር፡፡የከተማውን ፖሊስ ጣብያ የሚመሩ ሻለቃ ‹‹ከአቅሜ በላይ የሆነ ነገር ሊፈጠር እንደሚችል መረጃ ደርሶኛል በፍጥነት ከተማውን መልቀቅ አለባችሁ›› በማለት በመኪናቸው በማጀብ ሸኝተውናል፡፡
እኛን በመተባበር ቅስቀሳ ላይ የተሰማሩ የአካባቢው ተወላጅ ዩኒቨርስቲ የሚማር ልጃቸው በምሽት ተጠልፎ ተወስዶባቸዋል፣በፍቼ ሁለት የአንድነት አባላት በአስራ ስድስት ሰዎች ተቀጥቅጠዋል፡፡አስገራሚው ነገር ይህንን ቅጥቀጣ የመሩት የአካባቢው የፍትህ ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑ ሰው ናቸው፡፡በሌሎቹም ቦታዎች እስራት፣ድብደባ፣ማስፈራሪያና ንብረት ቅሚያ በሽበሽ ነበር፡፡
ሰሞኑን በአረና አባላትና አመራሮች ላይ የደረሰው በደል ከላይ ለማስቀመጥ የሞከርኩትን ክስተት መለስ ብዬ እንዳስታውሰው አድርጎኛል፡፡የህወሃት ሰዎች የድርጅቱ መስራች የነበሩትን የእድሜ ባለጸጋ ከትግራይ ህዝብ ባህል ባፈነገጠ መልኩ አቶ አስገደን ደብድበዋል፣ ህወሃትም በዚህ ድርጊቱ ታሪኩን አራክሷል፡፡በማህበራዊ ድረ ገጾች የምናውቀው አብርሃ ደስታም ከድንጋይ አላመለጠም፡፡
እነዚህ ነገሮች ምን ይነግሩናል? በእኔ መመዘኛ ሰላማዊ ትግል አያዋጣም ለሚሉ ሰዎች ይህ ድርጊት ጥዑም ዜማ ሊሆናቸው አይችልም፡፡ይህ ድርጊት በግልጽ የሚነግረን ህወሃት/ኢህዴግ ሰላማዊ ትግልን ከመሳሪያ በላይ እንደሚፈራው፣የሰላማዊ ትግል ቋንቋ እንደ ባቢሎን ሰዎች ድብልቅልቅ እንደሆነበት ነው፡፡
ህወሃትን የትግራይ በማድረግ ህዝቡን በአንድ ጠርሙስ የከተትን ሰዎችም አረና ላይ የደረሰው ነገር ህወሃት በህዝቡ የተፈጠረ የህዝቡ ወኪልና ንብረትነቱም ለህዝቡ ሳይሆን ለራሱ ብቻ መቆሙን እንድንመለከት ያደረገ በመሆኑ በህወሃትና በትግራይ ህዝብ መካከል የሰማይና የምድር ያህል ርቀት መኖሩን መገንዘብ ይገባናል፡፡
ህወሃት/ኢህአዴግ በተቃዋሚዎቹ ላይ የሚሰነዝረው የሰለጠነ አስተሳሰብ የሌለው መሆኑን በመረዳትም ትግሉ የበለጠ የሚጠናከርበትን መንገድ ተቃዋሚዎች ተቀራርበው መዘየድ ይኖርባቸዋል፡፡ምን አልባት አረና ላይ የተወረወረው ደንጊያ ነገ ወደ መሳሪያ ሊለወጥ ይችላል፡፡ያ ካምፕ ያለው ይህ በመሆኑም ተቃዋሚዎች ለሚመጣው ሁሉ ዝግጁ መሆን ግድ ይላቸዋል፡፡
ለህወሃት/ኢህአዴግ ማዘን ይገባናል፣የድርጅቱ አባላትና አመራሮች ደግሞ ማፈር ይጠበቅባቸዋል፡፡ላለፉት 23 አመታት አገሪቱን የመራ ፓርቲ እንዴት እስካሁን በደደቢት ቋንቋ ይናገራል? ለድርጅቱ የምናዝነው ከመለስ ፊትና ኋላም ቢሆን ከምክነት ባለመዳኑ ጭምር ነው፡፡
Dawit Solomon

Image

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በከተማችን ቁጥራቸው እየበረከተ የመጡት ቀያይ ሲኖትራክ ከባድ መኪናዎች በመንገደኞች ላይ አሰቃቂ አደጋ እያደረሱ ሲሆን ነዋሪዎችም “ቀይ ሽብር” የሚል ቅጽል ስም እንደሰጧቸው ይናገራሉ፡፡

ኮልፌ አካባቢ በ350 ብር ቤት ተከራይታ የምትኖረው የ31 ዓመቷ ማህሌት አሸናፊ፤ በወሲብ ንግድ ነበር የምትተዳደረው፡፡ ቀን ቀን የሁለት ዓመት ልጇን ስትንከባከብ ትውልና ምሽት ላይ ልጇን ለሞግዚት ሰጥታ “ቢዝነስ” ትወጣለች። ማህሌት ቦሌ ሩዋንዳ ከሚኖሩት ወላጆቿ ጋር የተለያየችው በእርግዝናዋ ሳቢያ ነው፡፡ ዘወትር “ቤተሰቤን ያጣሁበት ነው” ለምትለው ልጇ ያላት ፍቅር ልዩ ነው፡፡ ማታ ማታ ለ”ቢዝነስ” ስትወጣ እንኳን እንደሌሎች ባልደረቦቿ አታድርም፡፡ ቢዝነስ ቀናትም አልቀናትም ቢበዛ እስከ ሰባት ሰዓት አምሽታ ልጇ ጋ ትመለሳለች፡፡
ዘንድሮ አዲስ ዓመት ላይ ከወሲብ ንግድ ወጥታ ሌላ ስራ ለመቀጠር የወሰነችውም ለልጇ በማሰብ ነው – “እያደገ ሲመጣ ስሜቱ ይጎዳል” በሚል፡፡ እናም በአጭር ጊዜ ውስጥ ሰፈሯ በሚገኝ ካፌ ውስጥ ተቀጥራ መስራት ጀመረች፡፡ ለረዥም ጊዜ አይታቸው ከማታውቀው እናቷ መልዕክት የደረሳትም ይሄኔ ነው፡፡ በጠና መታመማቸውንና ዓይኗን ለማየት እንደጓጉ ሰማች፡፡ የእናትን አንጀት ታውቀዋለችና አላስቻላትም፡፡ ወደ እናቷ ቤት ለመሄድ ተነሳች፡፡ ግን ፍርሃት ፍርሃት ብሏት ነበር፡፡ “ልቤ ፈራ—እናቴ ሞታ እንዳይሆን…” ስትል ስጋቷን ለልጇ ሞግዚት አካፍላታለች፡፡ ከቤት ከመውጣቷ በፊት ልጇን አገላብጣ ሳመችው – ሩቅ አገር እንደሚሄድ ሰው፡፡ ምናልባት እናቷ አርፈው ከሆነ ማደርም ሊኖር ይችላል ብላ ያሰበችው ማህሌት ካፌ ለምትሰራ ጓደኛዋ ልጇን እንድታይለት አደራ ስትላት ለምን ይዘሽው አትሄጅም የሚል ሃሳብ አቅርባላት ነበር፡፡ ማህሌት ግን “ምናልባት ችግር ካለ በእኔ ብቻ ይለፍ” አለችና ወደ እናቷ ቤት ለመሄድ ጉዞ ጀመረች፡፡
በተለምዶ 18 ማዞሪያ በሚባለው አካባቢ መንገድ ለመሻገር ቆማ ሳለ፣ ከጦር ሃይሎች አቅጣጫ የመጣ አንድ ሲኖትራክ መንገድ ይስትና ማህሌትንና ሌሎች ሦስት መንገደኞችን ይገጫል፡፡ እሷ ወዲያው ህይወቷ ያለፈ ሲሆን የቀሩት ከባድና ቀላል ጉዳት እንደደረሰባቸው የፖሊስ መረጃ ያመለክታል፡፡
የ26 ዓመቱ ወጣት ቴዎድሮስ አበራ፤ የ4ኛ አመት ኢንጂነሪንግ ተማሪ ነበር፡፡ ለቤተሰቡ ብቸኛ ልጅ ስለሆነ ወላጆቹ እንደ አይናቸው ብሌን ነው የሚያዩት፡፡ ባለፈው ህዳር አንድ ጠዋት ላይ ነው፡፡ ከዩኒቨርስቲ ጓደኞቹ ጋር የጥናት ቀጠሮ ቢኖረውም መጀመርያ የታመሙትን እናቱን ወይዘሮ እቴነሽ ሳህሉን ወደ ሆስፒታል መውሰድ ነበረበት፡፡ ሳሪስ አዲሱ ሰፈር ከሚገኘው መኖርያ ቤታቸው እናቱን በሃች ባክ መኪና ይዞ ወጣ፡፡ ስለመንገዱ መጨናነቅ ለእናቱ እያወራ ነበር የሚያሽከረክረው፡፡ ዘንባባ ሆስፒታል መታጠፊያ ጋር ሲደርሱ ከፊት ለፊት የሚመጣው ሲኖትራክ ያላማራቸው እናት፤ ልጃቸው ጥግ እንዲይዝ ይነግሩታል፡፡ ጥግ ከመያዙ በፊት ግን ያለአቅጣጫው እየተክለፈለፈ የመጣው ከባድ መኪና፣ ሃች ባክዋን በሹፌሩ በኩል ክፉኛ ገጭቶ ከመንገዱ ውጭ ወረወራት፡፡
የቴዎድሮስ እናት ወ/ሮ እቴነሽ ሳህሉ፤ ሆስፒታል ከገቡ ከረዥም ሰዓት በኋላ ነበር ራሳቸውን ያወቁት። ሲነቁ አንድ እግራቸው ከጥቅም ውጭ ሆኗል። ወዲያው ስለልጃቸው መጠየቅ ጀመሩ፡፡ ማንም እውነቱን ለመንገር አልደፈረም – በድንጋጤ አንድ ነገር እንዳይሆኑ በመፍራት፡፡
አደጋው በደረሰ በአስረኛው ቀን እናት ልጃቸው መሞቱን ተረዱ፡፡ በድንጋጤ ዳግም ራሳቸውን ስተው ለተጨማሪ አስር ቀን እዚያው ሆስፒታል ውስጥ ተኙ፡፡ አሁንም ስለአደጋው ሲያስታውሱ ስቅስቅ ብለው የሚያለቅሱት ወ/ሮ እቴነሽ፤ “ምናለ እኔን ወስዶ ልጄን ቢያተርፍልኝ” እያሉ በቁጭት ይቆዝማሉ፡፡
ህዳር 18 ቀን 2006 ዓ.ም ከሌሊቱ 11፡00 ሰዓት ገደማ ነው፡፡ ሃይሉ አበራና ቴዎድሮስ አበራ የተባሉ ወጣት የጐዳና ተዳዳሪዎች፣ የዘወትር ማረፍያቸው በሆነውና ፒያሳ በሚገኘው ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ደጃፍ ላይ ጐናቸውን አሳርፈዋል፡፡ አቶ አበራ ተሰማ እና አቶ ሞላ አበራ ደግሞ ቤታቸው እዚያው አካባቢ ሲሆን ወደ ስራ ሲሄዱ “ሰላም አውለኝ” ለማለት ጊዮርጊስ ቤ/ክርስቲያን ጎራ ይላሉ፡፡
ውጭ ደጃፉ ላይ እንደቆሙም አንድ ሲኖትራክ ከየት መጣ ሳይባል መንገድ ስቶ አራቱንም ይገጫቸዋል፡፡ ከፖሊስ በተገኘው መረጃ መሰረት፤ ሁለቱ የጎዳና ተዳዳሪዎችና አቶ አበራ ተሰማ ወዲያው ህይወታቸው ሲያልፍ፣አቶ ሞላ አበራ የተባሉት ግለሰብ የአካል ጉዳት ደርሶባቸው በህይወት ተርፈዋል፡፡
የካቲት 1 ቀን 2006 ዓ.ም ከቀኑ አምስት ሰዓት ገደማ፣ በቦሌ ክ/ከተማ ልዩ ቦታው በሻሌ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት አካባቢ አንዲት ባጃጅ፣ ሹፌሩን ጨምሮ ስድስት ሰዎችን ጭና እየተጓዘች ነበር – ዚያዳ አስፋው፣ ብሩክ ሲሳይ፣ ገብርኤላ ሙሉጌታ፣ ክርስቲያን ክፍሉ፤ መንግስቱ ጫፎ እና የባጃጁ ሹፌር። ባጃጇ ከሰሚት ተነስታ ፊጋ ተብሎ ወደጠራው ሰፈር እየተጓዘች ነበር፡፡ የባጃጁ ሹፌር “”ዛሬ ቀኑ ይከብዳል አይደል?” በማለት ባነሳው ወግ መነሻነት ጨዋታው ደርቶ ነበር፡፡ ድንገት ከተቃራኒ አቅጣጫ የመጣው ሲኖትራክ ግን እነሱንም ጨዋታቸውንም በታተናቸው፡፡ በአደጋው ሶስት ሰዎች ህይወታቸው ሲያልፍ፣ በሶስቱ ላይ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸው ፖሊስ ገልጿል፡፡
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በከተማችን ቁጥራቸው እየበረከተ የመጡት ቀያይ ሲኖትራክ ከባድ መኪናዎች በመንገደኞች ላይ አሰቃቂ አደጋ እያደረሱ ሲሆን ነዋሪዎችም “ቀይ ሽብር” የሚል ቅጽል ስም እንደሰጧቸው ይናገራሉ፡፡
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የትራፊክ አደጋ ምርመራ ቡድን መሪ፣ ረዳት ሳጅን ቶሎሳ፤ ሲኖትራኮች ካለፈው ነሐሴ ወር ጀምሮ በየወሩ ከስድስት እስከ ስምንት አደጋዎች እያደረሱ መሆናቸውን ይናገራሉ፡፡ ረዳት ሳጅኑ ለአደጋው መብዛት እንደምክንያት ከጠቀሷቸው መካከል፤ የሹፌሮች ብቃት ማነስ፣ የተሽከርካሪዎቹ ፍሬን ቶሎ መሞቅ፣ ከተፈቀደላቸው ክብደት በላይ መጫንና በሃሰተኛ መንጃ ፍቃድ ማሽከርከር ይገኙባቸዋል። ሲኖትራኮች የተፈቀደላቸው የጭነት መጠን 132 ኩንታል እንደሆነ የሚናገሩት ረዳት ሳጅኑ፤ አብዛኛዎቹ ግን ከሁለት መቶ በላይ ኩንታል እየጫኑ መንቀሳቀሳቸው ለአደጋው መባባስ አስተዋፅኦ አድርጓል ብለዋል – ረዳት ሳጅን ቶሎሳ። አንዳንድ የሲኖትራክ አሽከርካሪዎች በበኩላቸው፤ የመኪኖቹ ጥራት ላይ ጥርጣሬ እንዳላቸው ይናገራሉ። ሲኖትራክ የቻይና ስሪት እንደሆኑ የጠቀሱት ረዳት ሳጅን ቶሎሳ፤ የመኪኖቹን የጥራት ደረጃና አጠቃላይ ይዞታ በተመለከተ ከአስመጪዎቹ ጋር በቅርቡ ውይይት እንደሚካሄድ ተናግረዋል። ሲኖትራክ የተባሉት ከባድ መኪኖች በአብዛኛው ቻይናዎች በተሰማሩባቸው የመንገድና የባቡር ሃዲድ ፕሮጀክቶች ላይ እያገለገሉ እንደሚገኙ ይታወቃል፡፡
addis admass

ሪፖርተር፡- ዶ/ር ነጋሶ ፖለቲካ በቃኝ በማለት አንድነትን የለቀቁት የአቶ ሌንጮ ልዩ አማካሪ ሆነው ለመሥራት ተስማምተው ነው ይባላል፡፡
ዶ/ር ነጋሶ፡- ሌንጮን ያገኘሁት ከሦስት ዓመት በፊት አንድነት ፓርቲ ስዊድን ጋብዞኝ ሄጄ ነበር፡፡ ከዚያ ስመለስ የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ማኅበር ጋብዞኝ ኖርዌይ ሄድኩኝ፡፡ ሌንጮ የሚኖረው እዚያ ነበር፡፡ የሥጋ ዘመዴ በመሆኑ ደውዬ አግኝቼዋለሁ፡፡ ግን ከዘመድ አዝማድ ጥያቄ ውጪ ምንም ዓይነት የፖለቲካ ውይይት አላደረግንም፡፡ ከዚያ በፊት ግን እኔ ፓርላማ እያለሁ በኢሜይል እንገናኝ ነበር፡፡ መለስ ከልክሎት ነው መሰለኝ አቋርጦ ጠፋ፡፡ ምንም ዓይነት ግንኙነት የለንም፡፡ እንዲያውም ሰሞኑን አንድ ሚዲያና ዶ/ር መረራ ደውለው ‹‹ሌንጮ መጥቷል ይባላል እውነት ነው?›› ብለው ጠየቁኝ፡፡ እንዳልሰማሁና ከነሱ መስማቴን ከመግለጽ ውጪ ምንም ዓይነት ግንኙነት የለኝም፡፡

Image

በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ወለጋ ዞን ደንቢዶሎ ከተማ ውስጥ ጳጉሜ 3 ቀን 1935 ዓ.ም. ከቄስ ጊዳዳ እና ከወ/ሮ ኢንሲ ሾሊ የተወለዱት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፣ በ73 ዓመታቸው ለ45 ዓመታት ከቆዩበት የፓርቲ ፖለቲካ እንቅስቃሴ ራሳቸውን ማግለላቸውን ሰሞኑን ይፋ አድርገዋል፡፡

ለወላጆቻቸው አራተኛ ልጅ የሆኑት ዶ/ር ነጋሶ፣ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በተወለዱበት አካባቢ ከተከታተሉ በኋላ፣ ወደ አዳማ በመምታት ከዘጠነኛ እስከ 11ኛ ክፍል በባይብል አካዳሚ ተምረዋል፡፡ በወቅቱ በመላ አገሪቱ የነበሩ የ11ኛ ከፍል ተማሪዎች በውጤታቸው ሲመረጡ እሳቸውም በመመረጣቸው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ በነበረው በዕደ ማርያም ትምህርት ቤት ገብተው 11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተምረዋል፡፡ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ሳይፈተኑ በቀጥታ ወደ ኤዱኬሽን ፋኩልቲ በመግባት የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በታሪክ የትምህርት ዘርፍ አግኝተዋል፡፡ ወደ ጀርመን በመጓዝም ሁለተኛ ዲግሪያቸውንና የዶክትሬት ዲግሪያቸውን ወስደዋል፡፡ ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ላለፉት 45 ዓመታት በነበራቸው የፖለቲካ ተሳትፎና በተያያዥ ጉዳዮች ላይ ታምሩ ጽጌ አነጋግሯቸዋል፡፡

ሪፖርተር፡- በፖለቲካ ውስጥ መሳተፍ የጀመሩት መቼና እንዴት ነበር?

ዶ/ር ነጋሶ፡- አሥረኛ ክፍል እያለሁ በክረምት ወደ ደንቢዶሎ ስሄድ አንድ ሁኔታ ተፈጠረ፡፡ በአካባቢው ከተለያዩ ትምህርት ቤቶችና ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች ለዕረፍት ይመጣሉ፡፡ በዚህ ጊዜ ተሰባሰብንና ይኼንን የክረምት ወራት ለምን ተቀምጠን እናሳልፋለን? ለምን አናስተምርም? በማለት ድራማ አዘጋጀን፡፡ ድራማው የአርሶ አደሩን ችግር የሚገልጽ ነበር፡፡ ነገር ግን ድራማውን እንዳናሳይ የአውራጃው ሹም ከለከለን፡፡ በወቅቱ የፓርላማ አባላት ምርጫ የሚደረግበት ጊዜ ተቃርቦ ስለነበር ድራማው የተከለከለው ችግር ይፈጥራል በሚል ተሰግቶ ይመስለኛል፡፡ ነገር ግን ምርጫው ደረሰና ግለሰቦች ለፓርላማ አባልነት መወዳደር ጀመሩ፡፡ ፊታውራሪ ገነነ በዳኔ፣ ከአንፊሎ ደግሞ አቶ ከበደና ሲሜንሶ ዴንጋ የሚባሉ ዕጩ ተወዳዳሪዎች ለውድድሩ ቀረቡ፡፡ በወቅቱ የምርጫ ድምፅ ይሰጥ የነበረው በአንድ ሳጥን ውስጥ ሳይሆን በተወዳዳሪዎቹ ልክ ይዘጋጅና ምሥላቸው ይለጠፍበታል፡፡ እንዳሁኑ ድምፅ የሚሰጠው በአንድ ቀን አልነበረም፡፡ ሳምንቱን ሙሉ ነበር፡፡ አርሶ አደሩ ተመችቶት መጥቶ እስከሚመርጥ የምርጫ ጊዜው ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ቢሆንም፣ ከተወዳዳሪዎቹ አንዱ የሆኑት ሲሜሶ ዴንጋ ውድድሩን በአንድ ቀን ድምፅ አሰጣጥ አሸነፉ፡፡ የማሸነፋቸው ሚስጥር ደግሞ የቅስቀሳ ዘዴያቸው ነበር፡፡ አቶ ሲሜሶ ሦስት ፍሬ ባቄላ ማለት በጣም ያረረ፣ መካከለኛና ጥሬ ይዘው ወደ አርሶ አደሩ በመሄድ ቅስቀሳ ይጀምራሉ፡፡ አርሶ አደሮቹን በመሰብሰብ ‹‹ይኼንን ባቄላ ተመልከቱ፣ የእናንተ ኑሮ የትኛውን ይመስላል?›› በማለት ሲጠይቋቸው ‹‹የኛ ኑሮማ ያረረውን ባቄላ ነው የሚመስለው፤›› ሲሏቸው፣ ‹‹እኔን ከመረጣችሁኝ የፓርላማ አባል ስለምሆን፣ ለንጉሡ በማስረዳት ይኼንን ኑሯችሁን እቀየርላችኋለሁ፤›› በማለት ያስረዳሉ፡፡ በዚህ ምክንያት ለአንድ ሳምንት እንዲመርጡ ይደረጉ የነበሩት አርሶ አደሮች በአንድ ቀን የአቶ ሲሜሶን የድምፅ መስጫ ኮሮጆ ሞሉት፡፡ በዚህም ምክንያት ‹‹ይኼ ሰውዬ መንግሥትንና ሕዝብን እያጣላ ነው›› በማለት አቶ ሲሜሶን የአውራጃው ሹም ያስሯቸዋል፡፡ በዚህ ጊዜ እዚያ የነበርን ተማሪዎች፣ መምህራንና የአገር ሽማግሌዎች ሰላማዊ ሠልፍ አደረግን፡፡ ወደ አውራጃ ገዥው ቢሮም ሄደን ትክክል አለመሆናቸውን የሚገልጽ ደብዳቤ ሰጠናቸው፡፡ በዚህ ጊዜ አስተዳዳሪው ‹‹እናንተ ብዙ ናችሁ፡፡ ልጆችም ናችሁ፡፡ እኔ ከልጆች ጋርም አልነጋገርም፡፡ የበሰሉና ያገር ሽማግሌዎች ነገ ይምጡ፤›› ሲሉን ተመለስን፡፡ በሚቀጥለው ቀንም የተላኩት ሽማግሌዎች ታሰሩ፡፡ ከሁለት ወራት ቆይታ በኋላ ፓርላማ ሲከፈት ጥቅምት 23 ቀን ተለቀቁ፡፡ ይኼ ወደ ፖለቲካው የመግቢያዬ አንዱ መንገድ ነበር፡፡

ሪፖርተር፡- ከዚያስ?

ዶ/ር ነጋሶ፡- በወቅቱ የተማሪዎች እንቅስቃሴና ሠልፍ ነበር፡፡ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ማኅበር ጉባዔ ምርጫ ነበር፡፡ በዚህ ውስጥ እኔም እሳተፍ ነበር፡፡ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ማኅበር ከማናቸውም አድሎአዊ አሠራር የፀዳ ነበር፡፡ አንድ ዓይነት ዓላማና አቋም ነበረን፡፡ ‹‹የሕዝቦች መብት ይከበር፣ የሠራተኞች መብት ይከበር፣ የአርሶ አደሩ መብት ይከበር፣ ንጉሣዊ አገዛዝ አንፈልግም፣ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ይመሥረት፣ የሴቶችና የሃይማኖቶች እኩልነት ይከበር፤›› የሚሉትን ዓላማዎች ይዘን ነበር የምንቀሳቀሰው፡፡ ሆኖም ግን እኔ በዕደ ማርያም ትምህርት ቤት ስገባ ሌላ ሁኔታ እየተፈጠረ ነበር፡፡ የሜጫና ቱለማ (የኦሮሞ ማኅበር) ተመሥርቶ ነበር፡፡ የብሔራዊ ፊደል ሠራዊት ሊቀመንበር የነበሩት ጄኔራል ታደሰ ብሩ ሊቀመንበሩ ነበሩ፡፡ የማኅበሩ ዓላማ በልማት ላይ የተመሠረተ ነበር፡፡ ማኅበሩ ባጭር ጊዜ ዝና አገኘ፡፡ ከተለያዩ የኦሮሚያ አካባዎች ተመርጠው የፓርላማ አባል የነበሩ ሁሉ የማኅበሩ አባል ሆኑ፡፡ እኔም የማኅበሩ አባል ሆንኩኝ፡፡ በወቅቱ 12ኛ ክፍል ነበርኩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር አክሊሉ ሀብተ ወልድ የማኅበሩን ሊቀመንበር ጄኔራል ታደሰ ብሩን ጠርተው የማኅበሩን እንቅስቃሴ እንዲያቆሙ ነገሯቸው፡፡ ‹‹ይኼ ሕዝብ ባህር ነው፡፡ ከተማረ ስለሚያጥለቀልቀን የፊደል ሠራዊት ሌላ ሌላ የምትለውን አቁም፤›› አሏቸው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጄኔራል ታደሰ ኦሮሞ መሆናቸውን አላወቁም፡፡ በዚህ ጊዜ ጄኔራሉ፣ ‹‹እኛ ለልማት እየተንቀሳቀስን እንዴት አቁሙ እንባላለን›› በማለት ነገሩን ወደ ፖለቲካ በመለወጥ መቀስቀስ ጀመሩ፡፡ በዚህ ጊዜ ፖለቲካው መስመር መያዝ ጀመረ፡፡ የመጀመሪያ ዓመት የዩኒቨርሲቲ ተማሪ እያለሁ ‹‹ኩዴታ ታቀደ›› የሚባል ነገር ተሰማ፡፡ የመፈንቅለ መንግሥቱ ዋና ዓላማ አፄ ኃይለ ሥላሴን ለመግደል ነበር፡፡ በ‹‹ኩዴታው›› ውስጥ የተሳተፉት ጄኔራል ታደሰ ብሩና ጓደኛቸው መሆናቸው ሲነገር ጄነራሉ ሸፈቱ፡፡ በዚህ ጊዜ ጳጳሱ አቡነ ቴዎፍሎስ አማልደው ከንጉሡ ጋር አስታረቁዋቸው፡፡ ንጉሡ ከታረቁ በኋላ ጄኔራሉ የትም እንዳይንቀሳቀሱ የቁም እስር ፈረዱባቸው፡፡ ሜጫና ቱለማ ማኅበርም ተከለከለ፡፡ በዚህ ጊዜ ተማሪዎች ተሰባሰብንና ሌላ ማኅበር አቋቋምን፡፡ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችና የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች ሆነን ‹‹ዴዴሳ የዕድገት ማኅበር›› የሚል አቋቋምን፡፡ ዓላማው ከየጠቅላይ ግዛቱ ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ለሚገቡ አዳሪ ተማሪዎች ሆስቴል ማሠራት ነበር፡፡ ትንሽ እንደተንቀሳቀስን እሱም ተከለከለ፡፡ ከዚያ በኋላ በዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ የተማሪዎች ማኅበር ውስጥ እየተሳተፍን፣ ጥቂት ተማሪዎች ተሰባሰብንና ‹‹ሜጫና ቱለማ ታገደ፣ ዴዴሳ የዕድገት ማኅበርም ታገደ፣ ለምን በማለት ተመካከርን፡፡ በወቅቱ ባሌ ጎባ አካባቢ የኦሮሞ ነፃ አውጪ የሚባል ተቋቁሟል የሚባል ነገር ስለነበር እሱም ተፅዕኖ አሳድሮብን ነበር፡፡ እኛ ለምን ለኦሮሞ ሕዝብ ነፃነት አንታገልም? የሚል ውይይት አደረግን፡፡ ሴቶችም፣ ሃይማኖቶችም፣ አርሶ አደሮችም ለእኩልነታቸው መታገል አለባቸው የሚል አቋም ያዝን፡፡ እነ ጥላሁን ግዛውና ዋለልኝ መኮንን የብሔር ጥያቄ ያነሱበት ወቅትም ነበር፡፡ ያ ያ ተፅዕኖ አሳድሮብን ስለነበር የኦሮሞ ሕዝብ መታገል አለበት በማለት መንቀሳቀስ ጀመርን፡፡ ዲማ ነገዎ (ዮሐንስ ነገዎ) የኦነግ የመጀመሪያው ሊቀመንበር ነበር፡፡ አዲሱ ቶሎሳ፣ ፀጋዬ ነመራ፣ ቦሩ አልዴቻ፣ በቀለ ወልዴ ሆነን መንቀሳቀስ ጀመርን፡፡ ‹‹ቮይስ ኦፍ ኦሮሞ አጌንስት ታይራኒ›› (ፀረ አምባገነንነት የኦሮሞዎች ድምፅ) በሚል በታሪክ ጉዳይ፣ በመሬት ይዞታ ጉዳይ፣ በግብር ጉዳይ፣ በመንግሥት ውስጥ የኦሮሞ ተሳትፎ መድልአ፣ የቋንቋና ሌሎችን ያካተተ ጽሑፍ ተዘጋጅቶ ተበተነ፡፡ እኔ የታሪኩን ጉዳይ ጽፌያለሁ፡፡ በዚህ ጊዜ እነ ባሮ ቱምሳ (የቄስ ጉዲና ወንድምና የኦነግ መሥራች ከነበሩት አንዱ) ናቸው የበተኑት ተብለው ታሰሩ፡፡ ወረቀቱ በብዛት በከፍተኛ ትምህርት ቤቶች ተበትኖ ስለነበር፣ በእነ መረራ ጉዲና ላይም ተፅዕኖ አሳድሮ በአምቦ አካባቢና በተለያዩ አካባቢዎች ባሉ ትምህርት ቤቶች እንቅስቃሴ ተጀመረ፡፡ በክረምት 1966 ዓ.ም. ኦነግ ሊመሠረት የቻለውም በዚያ እንቅስቃሴ አማካይነት ነው፡፡

ሪፖርተር፡- እርስዎ የኦነግ አባል የሆኑት በዚያ ጊዜ ነው?

ዶ/ር ነጋሶ፡- እኔ የዩኒቨርሲቲ ተማሪ በነበርኩ ጊዜ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መማክርት ጉባዔ አባል ነበርኩ፡፡ በሁሉም እንቅስቃሴ እሳተፍ ነበር፡፡ በመካነ ኢየሱስ በኩል ጀርመን አገር የትምህርት ዕድል ተገኝቶልኝ ስለነበር ወደ ጀርመን ሄድኩኝ፡፡ ይኼ የሆነው የዩኒቨርሲቲ ትምህርቴን ጨርሼ በመምህርነትና በዳይሬክተርነት ወደ ወለጋ ተመልሼ አይራ ትምህርት ቤት ከሠራሁ በኋላ ማለት ነው፡፡ በ1966 ዓ.ም. አብዮቱ በተጀመረበት ወቅት ጀርመን ነበርኩኝ፡፡ አንድ ነገር ለማስታወስ የምፈልገው የትምህርት ዕድሉን አግኝቼ ወደ ጀርመን ለመሄድ ፓስፖርት ለማውጣት አዲስ አበባ ስመጣ (በክረምት 1966)፣ እነ ሌንጮ ለታ፣ ዲማ ነገዎ፣ አዲሱ ቶሎሳ ቀን ቀን አብረውኝ ይውሉና ማታ ማታ ይጠፉብኛል፡፡ ‹‹የት ነው የምትጠፉት?›› ብዬ ጠየቅኳቸው፡፡ ኦነግን በማቋቋም ላይ መሆናቸውንና እነ ታደሰ ብሩም የቁም እስረኛ ከሆኑበት ሐረር መፈታታቸውን ነገሩኝ፡፡ ይኼንን ከመስማቴ ውጪ አባል አልሆንኩም፡፡

ሪፖርተር፡- ጀርመን ከሄዱ በኋላ ግን የፖለቲካ ተሳትፎ ነበረዎት፡፡

ዶ/ር ነጋሶ፡- የሄድኩት ሁለተኛ ዲግሪዬን ጨርሼ ለመመለስ ነበር፡፡ በወቅቱ ግን ቀይ ሽብር በመጀመሩ መመለስ አልቻልኩም፡፡ ጀርመን ውስጥ ከሐረር፣ ከባሌና ከተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢዎች ለትምህርት የሄዱ ተማሪዎች (የጄኔራል ዋቆ ጉቱ የባሌ እንቅስቃሴ ቶኩቹማ መሪ የነበሩ) ነበሩ፡፡ በ1966 ዓ.ም. ብዙ እንቅስቃሴዎች ነበሩ፡፡ እዚህ እነ ኦነግ ይቋቋማሉ፡፡ መኢሶንና ኢሕአፓ አገር ቤት ለመግባት ይንቀሳቀሳሉ፡፡ ጀርመን አገር ደግሞ የኦነግ፣ የመኢሶንና የኢሕአፓ ደጋፊዎች አሉ፡፡ ማኅበርም መሥርተዋል፡፡ የኢሕአፓ ተማሪዎች ማኅበር ጄኔራል ዋቆ ጉቱን ጋብዞ (በክረምት 1966 ማለት ነው) ነበር፡፡ በወቅቱ ጄኔራል ዋቆን አጅበው የሄዱና እዚያው ጀርመን የቀሩ እኔ እንደሄድኩኝ አገኙኝ፡፡ ስለአገር ቤት ሁኔታ ጠየቁኝና ነገርኳቸው፡፡ እኔ የሄድኩት በ1967 ዓ.ም. መስከረም ወር ነው፡፡ ከሄድኩኝ ከሦስት ወራት በኋላ ተሰባስበን አንድ መጽሔት በቁቤ ማዘጋጀት እንዳለብን ወሰንን፡፡ መጽሔቱን አዘጋጀንና በብዙ የአውሮፓ አገሮች ጭምር መዳረስ ጀመረ፡፡ በዚህ መጽሔት አማካይነት ሰው መንቀሳቀስ ጀመረ፡፡ ቀጥሎ ‹‹ለምን ማኅበር አናቋቁምም?›› ተብሎ በጀርመን ‹‹የኦሮሞ ተማሪዎች ማኅበር›› የሚል አቋቋምን፡፡ እኔ አመራር ነበርኩ፡፡ በክረምት 1967 ዓ.ም. ደግሞ ‹‹የኦሮሞ ተማሪዎች ማኅበር በአውሮፓ›› የሚል ሌላ ማኅበር አቋቋምን፡፡ በዚያም ውስጥ እ.ኤ.አ. እስከ 1980 ድረስ ነበርኩኝ፡፡ እ.ኤ.አ. በ1977 ዲማ ከሴኔጋል ወደ ጀርመን መጥቶ ነበር፡፡ የኦነግ መሥራች ስለነበር ጀርመን የመጣበት ዓላማ የኦሮሞ ተማሪዎች ማኅበርንና የኦሮሞ ተማሪዎች ማኅበር በአውሮፓ አባላትን አሳምኖ የኦነግ አባል ለማድረግ ነበር፡፡ ስለኦነግም ገለጻ አደረገ፡፡ እኔም በማኅበሩ በኩል አባል ሳልሆን ለኦሮሞ ነፃነት ስል እረዳ ነበር፡፡ እ.ኤ.አ. በ1980 ወደ አገር ቤት ለመመለስ ስለማልችል የኦነግ አባል ለመሆንና እነሱ ወዳሉበት አካባቢ ሶማሊያ፣ ጂቡቲ፣ ኬንያ ወይም ሱዳን ሄጀ ለመታገል ጥያቄ አቀረብኩኝ፡፡ እነሱ ግን፣ ‹‹አባል ነህ እዚያው ቆይተህ ትረዳለህ›› በማለት የኦነግ ወኪል አደረጉኝ፡፡ አንድ ዓመት ሳልቆይም በተማሪዎች ማኅበር ውስጥ ጭቅጭቅ ተፈጠረ፡፡ የእኔ ሐሳብ ሁሉም ተማሪዎች ኦነግን እንዲደግፉ ለማድረግ ነበር፡፡ መኢሶን ያቋቋመው የኦሮሞዎች ማኅበር ነበር፡፡ እኔ የኦሮሞ ተማሪዎች ማኅበር በአውሮፓ ከእነሱ ጋር መዋሀድ አለበት የሚል አቋም ያዝኩኝ፡፡ የኦነግ ደጋፊ ማኅበር አባላት ‹‹እንዴት ከእነሱ ጋር እንዋሀድ ትላለህ? ጎበና ከሀዲ ሆንክ እነሱ ጎበናዎች ናቸው አሉ፡፡ የመኢሶን ልጆች ከደርግ ጋር ይሠሩ ስለነበር ጎበናዎች (ከሀዲዎች) ናቸው ይባሉ ነበር፡፡ ‹‹እንዴት ከእነሱ ጋር ትሠራለህ?›› በማለታቸው ማኅበሩን ትቼ ወጣሁ እ.ኤ.አ. በ1981 ከኦነግ አባልነቴ ራሴን አሰናበትኩ፡፡

ሪፖርተር፡- ከዚያ ወዴት ሄዱ?

ዶ/ር ነጋሶ፡- እ.ኤ.አ. እስከ 1984 ድረስ ምንም ዓይነት የፖለቲካ እንቅስቃሴ ውስጥ ሳልገባ ቆየሁ፡፡ ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክልሎች ወደ ጀርመን አገር ከሄዱ ኢትዮጵያውያን ጋር በመሆን የዕርዳታ ድርጅት አቋቋምን፡፡ እ.ኤ.አ. በ1985 የኦነግ ደጋፊ የነበረው አንደኛው የኦሮሞ ተማሪዎች ማኅበር ለሁለት ተከፈለና አንደኛው ጎበና ነው ሲለው ከነበረው መኢሶን ካቋቋመው የኦሮሞ ተማሪዎች ማኅበር ጋር ተቀላቀለ፡፡ በዚህ ጊዜ እኔ እንድመለስ ጠየቁኝ፡፡ ተመልሼ አባል ሆንኩኝ፡፡ ማኅበሩ የኦሮሞዎች ማኅበር በአውሮፓ ተባለ፡፡ ይኼኛው ማኅበር የኦነግ አባል አልነበረም፡፡

ሪፖርተር፡- እርስዎ የኦነግ አባል ሆነው ከደጋፊ ማኅበሩ ጋር በመሆን ሲደግፉ ነበር፡፡ ከአባልነቱ ከወጡ በኋላ አዲስ በተቋቋመው የሁለቱ ማኅበሮች ቅልቅል ውስጥ ተመልሰው አባል ሆኑ፡፡ ማኅበሩ ሥራው ምን ነበር? የምትረዱት ወይም የምትወክሉት የትኛውን የፖለቲካ ድርጅት ነበር?

ዶ/ር ነጋሶ፡- የማኅበሩ ዋና ዓላማ ኦሮሞዎችን ለማስተማር፣ የኦሮሞ ትግል ዲፕሎማሲያዊ ድጋፍ እንዲያገኝ ማድረግ፣ በየአካባቢው በሱዳን፣ በኬንያና በሶማሊያ ያሉትን ስደተኞችን መርዳት ነበር፡፡ ግን ማኅበሩ ገና በመመሥረት ላይ እያለ በ1982 ዓ.ም. በአውሮፓ ውስጥ አንድ ቡድን ተፈጠረ፡፡ የኦሮሞ ሕዝብ ነፃነት ድርጅት (OPLO) ተፈጠረ፡፡ የኦነግና የኦፒኤልኦ ልዩነት ነበራቸው፡፡ ኦነግ በኢትዮጵያ ስም ከተደራጁ ማኅበራት ጋር አይሠራም፡፡ ኦፒኤልኦ ግን ዴሞክራሲያዊ ከሆኑ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ድርጅቶች ጋር እሠራለሁ ይላል፡፡ ይኼ ድርጅት ኦፒኤልኦ እንደተመሠረተ (በጀርመን) ኢትዮጵያ ውስጥ ለውጥ መጣ፡፡ ደርግ ተሸነፈ፡፡ በ1982 ዓ.ም. የኦሮሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ) ተቋቋመ፡፡ የሕወሓት ወኪል (በጀርመን) ነጋሽ ተክሉ (የዋልታ መሥራች) በኩል መረጃ እናገኝ ነበር፡፡ እነካሱ ኢላላ፣ ተፈራ ዋልዋና ወረደ ጀርመን መጥተው ስለኢሕአዴግና ኦሕዴድ መቋቋም ይነግሩን ነበር፡፡ በ1983 ዓ.ም. ዘመቻዎች ተጀመሩ፡፡ የዋለልኝ ዘመቻ፣ የቴዎድሮስ ዘመቻ፣ ዱላ ወልቂጡማ ቢሉሱማ ዘመቻዎች ነበሩ፡፡ ኢሕአዴግ ከጎጃም ወደ ወለጋ መሸጋገር ሲጀምር ኦፒኤልኦና የኦሮሞዎች ማኅበር በአውሮፓ አንድ ዘመቻ ጀመሩ፡፡ ዘመቻው መቆም አለበት የሚል፡፡

ሪፖርተር፡- ለምን?

ዶ/ር ነጋሶ፡- ኢሕአዴግ ወደ ኦሮሚያ መግባት የለበትም፡፡ ይኼ ዳግም ወረራ ነው፡፡ መቆም አለበት አሉ፡፡ በዚያ ወቅት ትግራይና አማራ ክልል ከደርግ ነፃ ወጥተው ነበር፡፡ የእነሱም ጥያቄ ኦሮሚያም ነፃ መሆን አለበት የሚል ነበር፡፡ በዚህ ጊዜ እኔ ኢሕአዴግ ወደ ኦሮሚያ አይግባ ስትሉ በሌላ አባባል ደርግ በኦሮሚያ ይቆይ እያላችሁ ነው አልኩኝ፡፡ መርዳት አለብን፡፡ ኦሕዴድንና ኢሕአዴግን ረድተን ደርግን ማስወገድ አለብን አልኩኝ፡፡ ባለመስማማታችን ማኅበሩን ለቅቄ ወጣሁ፡፡ ግንቦት 19 ቀን 1983 ዓ.ም. ወደ ሱዳን መጣሁ፡፡

ሪፖርተር፡- እንዴትና ለምን ወደ ሱዳን ሊመጡ ቻሉ?

ዶ/ር ነጋሶ፡- ወደ ኢትዮጵያ ለመምጣትና ኦሕዴድን ለመቀላቀል፡፡

ሪፖርተር፡- ጀርመን እያሉ የኦሕዴድ አባል ሆነው ነበር እንዴ?

ዶ/ር ነጋሶ፡- ቀደም ብዬ እንደገለጽኩልህ በጀርመን የኢሕአዴግ ተወካይ ከነበረው ከነጋሽ ተክሉና ከሌሎቹም ጋር ተነጋግረንና ተወያየን ተስማምተን ነበር፡፡ ቪዛ ያዘጋጀልኝና ወደ ሱዳን እንድገባ ያመቻቸልኝም ነጋሽ ተክሉ ነው፡፡ ምክንያቱም እኔ የጀርመን ዜግነት አልፈልግም ብዬ የነበረኝ የስደተኞች የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ፓስፖርት ነበረኝ፡፡ ቪዛዬን ያመቻቸልኝ ኢሕአዴግ ነው፡፡ የአዲስ አበባ መያዝን የሰማሁት ሱዳን ውስጥ እያለሁ ነው፡፡ ከሱዳን ግንቦት 21 ቀን 1983 ዓ.ም. ተነስተን በጎንደር፣ በቡሬ ዳሞት አድርገን ግንቦት 23 ቀን 1983 ዓ.ም. ነቀምቴ ገባሁ፡፡ ከኦሕዴድ ጋር አንድ ወር ቆይቼ ወደ ጀርመን በመመለስ ጠቅልዬ ወደ ኢትዮጵያ ተመለስኩኝ፡፡

ሪፖርተር፡- ወደ ኢትዮጵያ ጠቅልለው ከተመለሱ በኋላ በዋናነት ሊሠሩት ወይም ሊሳተፉበት ያቀዱት ነገር ምን ነበር?

ዶ/ር ነጋሶ፡- ዋና ዕቅዴ ወደ አይራ ተመልሼ ለማስተማር ነበር፡፡ ሌላ ሐሳብ አልነበረኝም፡፡ በወቅቱ ከመተማ እስከ ነቀምቴ ድረስ የነበረው አብዛኛው ሠራዊት የሕወሓት ነበር፡፡ ነቀምቴ እንደደረስኩ የኦሕዴድ ተሳትፎ በኢሕአዴግ ውስጥ ምን ያህል ነው? ከዳር እስከ ዳር የሕወሓት ሠራዊት ብቻ መታየቱ ደግሞ በአውሮፓ ‹‹ዳግም ወረራ ነው›› እየተባለ የሚወራውን የሚያረጋግጥ በመምሰሉ ለምን በሚል ጥያቄም አነሳሁ፡፡ በዚህ ወቅት ኩማ ደመቅሳ፣ አባዱላ ገመዳና ሐሰን ዓሊን ነበር ያገኘኋቸው፡፡ ስጠይቃቸው ‹‹እኛ የተመሠረትነው በቅርቡ ነው፡፡ ዓመትም አልሞላንም፡፡ እነሱ ግን ከአሥር ዓመታት በላይ ሆኗቸዋል፤›› አሉኝ፡፡ አሁን በምልመላ ራሳችንን ማጠናከር እንዳለብን ገለጹልኝና የኢሕአዴግ ሠራዊት የመጣው ክልሉን ይዞ ለመቆየት ሳይሆን የደርግ ሠራዊትን ተባብሮ ለማባረር መሆኑን ሲያስረዱኝ ተስማማሁ፡፡ እኔም መርዳት እንዳለብኝ ወስንኩኝና የኦሕዴድ አባል ሆንኩኝ፡፡ የሰላም ኮንፈረንስ በተደረገበት ወቅት ጠቅልዬ ለመምጣት ጀርመን ሄጀ ስለነበር አልተሳተፍኩኝም፡፡ ተመልሼ ስመጣ የሽግግር ፓርላማ ሲቋቋም ኦሕዴድ ከ12ቱ ወኪሎቹ አንዱ እንድሆን መረጠኝ፡፡ የሽግግር መንግሥት ተቋቋመ፡፡ በወቅቱ ታምራት ላይኔ የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እንድሆን ጠየቀኝ፡፡ በ1984 ዓ.ም. የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ሆኜ ተሾምኩ፡፡ በዚያ ወቅት ዲማ ነገዎ የማስታወቂያ ሚኒስትር ነበር፡፡ እሱ ሲለቅ በ1985 ዓ.ም. ወደ ማስታወቂያ ሚኒስትር ተዛወርኩኝ፡፡ የክልሎች ማቋቋሚያ ምርጫ ሲደረግ የምርጫ ኮሚሽን አባል ሆንኩኝ፡፡ እኔና ዳዊት ዮሐንስ ለሕገ መንግሥት ጉባዔ ከኢሕአዴግ ተወከልን፡፡ በ1987 ዓ.ም. ፕሬዚዳንት ሆኜ ተመረጥኩ፡፡ እስከ 1994 ዓ.ም. ድረስ ለሰባት ዓመታት ፕሬዚዳንት ሆኜ ሠራሁ፡፡

ሪፖርተር፡- ከፕሬዚዳንትነት ከለቀቁ በኋላ የፖለቲካ ተሳትፎ አቁመው ነበር፡፡ ለምን ነበር?

ዶ/ር ነጋሶ፡- ከ1994 ዓ.ም. እስከ 1996 ዓ.ም. ድረስ ምንም ዓይነት የፖለቲካ እንቅስቃሴ ውስጥ አልነበርኩም፡፡ ማለትም ከፖለቲካ ወጥቻለሁ ወይም ምንም ዓይነት ፍላጎት አልነበረኝም ሳይሆን፣ በማንኛውም የፖለቲካ ድርጅት ውስጥ አልነበርኩም ማለቴ ነው፡፡ በ1997 ዓ.ም. ደንቢዶሎ በመሄድ በግል ተወዳድሬ ፓርላማ ገባሁ፡፡ እስከ 2002 ዓ.ም. ድረስ በፓርላማ ስሳተፍ ቆይቻለሁ፡፡ ፓርላማ ውስጥ እያለሁ ከእነአቶ ቡልቻ ደመቅሳ፣ ተመስገን ዘውዴ፣ መረራ ጉዲና፣ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ጋር በመወያየት ‹‹ለምን ፓርቲዎቹ አብረው አይሠሩም?›› የሚል ምክክር ጀመርን፡፡ በመቀጠልም መድረክን አቋቋምን፡፡ ወደ ጥምረት ሲሸጋገርና በምርጫ ቦርድ ሲመዘገብ እኔ የግዴታ የአንድ ፓርቲ አባል መሆን ነበረብኝ፡፡ በወቅቱ ከነበሩት ፓርቲዎች የትኛው እንደሚሻለኝ ለመምረጥ ፕሮግራማቸውን ወስጄ አጠናሁ፡፡ የተሻለ ፕሮግራም ያለውና ለእኔ ምርጫ የተስማማኝ አንድነት በመሆኑ የአንድነት አባል ሆንኩኝ፡፡

ሪፖርተር፡- አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲን (አንድነት) ሲቀላቀሉ ‹‹አሁን ገና ለሕዝብ የሚሠራና ከሕዝብ ጋር የሚያገናኝ ፓርቲ አባል ሆንኩኝ፡፡ በዚህም በጣም ደስተኛ ነኝ፤›› ብለው ነበር፡፡ አሁንም እንደነገሩኝ ጥሩ ፕሮግራም ያለውና በወቅቱ ለእኔ ምርጫ የተስማማ ፓርቲ ያገኘሁት አንድነትን ነበር ሲሉኝ፣ ሲቀላቀሉ ባደረጉት ንግግር ላይ ያሉትን የሚያረጋግጥ ነው፡፡ ከአምስት ዓመታት ቆይታ በኋላ በመካከላችሁ ምን ገብቶ ለመለያየት በቃችሁ?

ዶ/ር ነጋሶ፡- ያንን ማለቴን አሁን አላስታውስ&

ምንሊክ ሳልሳዊ በአዲስ አበባ ውስጥ የሚገኙ ከፍተኛ የሆኑ የብኣዴን እና የኦሕዴድ ከፍተኛ ባለስልጣናት መቀራረብ እና አብሮ መዋል የሕወሓት ሰዎችን ማሳሰቡን እና የደህንነት ክትትል እያደረጉባቸው መሆኑን ምንጮች ገልጸዋል:: ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከደመቀ መኮንን እና ከሙክታር ከድር ጀምሮ እስከ በታች የፌዴራል ባለስልጣኖች ላይ ከፍተኛ ስለላ እየተካሄደ መሆኑን ታውቋል::

ሃገሪቱ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሳለች ከፊታችን አደጋ ተደቅኗል::የሚሉ የተቆጡ ድምጾች በስፋት በእሕኣዴግ አባላት እየተሰሙ ያለበት አጣብቂኝ ውስጥ የከተተው ሕወሓት በግል እና በጋራ ባለስልጣናቱ ላይ ከፍተኛ ማስፈራራት እና ዛቻ እያደረገባቸው መሆኑን የተናገሩት ምንጮቹ ኢሓዴግን ለመናድ ብትሞክሩ ሃገሪቷ ትበታተናለች ;እንደ ሱማሊያ መንግስት አልባ ሆና ትበጠበጣለች እያሉ ከማስፈራራትም አልፎ በግል የተነከራችሁበት ሙስና አደባባይ እናወጣዋለን:: እኛን ማንም ሊተይቀን አይችልም ቁልፉ እኛ ጋር ነው የሚሉ በኣደገኛ መርዞች የተሞሉ ማስፈራሪያዎች በመሰንዘር ላይ ናቸው ሲሉ ምንጮቹ ተናግረዋል::

የብኣዴን እና የኦሕዴድ ባለስልጣናት የየቀን ሪፖርት እና ግንኙነት በተመለከተ ማን ከማን ጋር እንደዋለ ማን እነማን ቤት እንደሄደ በመከታተል እየቀረበ ሲሆን የሃገሪቱን የደህንነት ቢሮ በጋራ የሚመሩት አቶ ጸጋዬ አቶ ጌታቸው እና ዶ/ር ደብረጺሆን በየቀቱ ለትግሪኛ ተናጋሪ ደህንነቶች በአጫጭር ስብሰባዎች መመሪያ እያወረዱ ከመሆኦኑም በላይ አደጋ ውስጥ መሆናቸውን እየደጋገሙ እንደሚናገሩ ምንጮቹ አክለዋል::

ይህ በእንዲህ እንዳለ ከዚህ ቀደም በእሕዴድ ወጣቶች የተጀመረው እና የሌንጮ ለታ ወደ አገር ቤት የሚለውን ዜማ ተከትሎ የለውጥ ጥያቄ እያንሰራራ መሆኑ ታውቋል:: በዚህም ምክንያት የኢሕኣዴግ አጋር ድርጅት የሆነው ኦሕዴድ ወጣት አባላት እና ለውጥ ፈላጊዎች ራሳቸውን ውስጥ ውስጡን እያደራጁ ነው በሚል ሕወሓት የድርጅቱን መዋቅር ሊበርዘው መሆኑ ተሰምቷል:: በተለያዩ ፖለቲከኞች ዘንድ ኦሕዴዶች ድምጻቸውን አጥፍተዋል እየተባለ ባለበት በዚህ ወቅት ሕወሓት አሳሳቢ ጉዳይ ላይ ነው ሲል ይነጋገርበት ጀምሯል::

በወጣቶቹ የኦሕዴድ አባላት መሃከል በተፈጠሩ መግባባቶች እስከመቼ ድረስ የፖለቲካ አሽከር ሆነን እንቀጥላለን የሚሉ የድርጅቱ ካድሬዎች በዙሪያቸው እየተቧደኑ ሲሆን ይህ ያሰጋው ሕወሓት የእነዚህ ሰዎች ዝምታ ይህን ሰሞን በአመራሮቹ ደረጃ በቢሮ ስብሰባ እየተነጋገረበት ይገኛል::

ጥርሳቸውን ነክሰው አድፍጠው ያሉት የኦሕዴድ አባላት በስልጣን ክፍፍሉ እና ራሳችንን መምራት ያለብን ራሳችን ነን በሚል እንዲሁም በተያያዥ የፖለቲካ ጉዳዮች በተጨማሪም በኦሮሚያ ክልል ያሉት የህዝብ ሃብቶች ላይ የሕወሓት ባለስልጣናት የሚሰጡት ውሳኔ እንደፖለቲካ ባርነት ነው የሚሉ ሮሮዎች በመደመጥ ላይ ሲሆኑ ነጻነታችንን መረጋገጥ አለብን የሚሉ ቢሊሶማ2 የተሰኙ ወጣት ባለስልጣናት ሕወሓትን አጣብቂኝ ውስጥ ከተውታል::ምንሊክ ሳልሳዊ

እንደምን ከረማችሁ?

መረጃ 1

ኦሮሞ ፈርስት በሚል ጃዋርና ሸሪኮቹ የከፈቱት ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ሰንበቴ ቤትን በተመለከተ ከዚያው መንደር የደረሰኝ መረጃ ነው። ይህ ማህበር ከመቋቋሙ በፊት ጃዋር ያላንኳኳው በር; ያልረገጠው ደጃፍ የለም። ጃዋር የቢዝነስ ጭንቅላት ያለው ይመስላል። ነጋዴ ነገር ነው። ገንዘብ እንዴት እንደሚገኝ ያውቅበታል። በአቋራጭ እንዴት መበልጸግ እንደሚችል ቀን ከሌሊት ያውጠነጥናል። በእርግጥ ኦሮሞ ፈርስት ጥሩ ብልሃት ናት። የሀረሩ አብዲ ሙተቂ እንጋለጠው ጃዋር ኦሮሞ ፈርስት የተሰኘውን ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ለማቋቋም ደጅ ከጠኑት ሰዎች አንዱ አፈንዲ ሙተቂ ነው። አፈንዲ እንዲህ ዓይነቱ ጸበል ቅመሱ አላማረውም። የጃዋር የገንዘብ ስግብግብነት መጨረሻው ከወዴት እንደሆነ በጠዋቱ ነው የተገለጠለት። የኦሮሞን ህዝብ ትግል ለጨረታ ያቀረበው ጃዋር እንደ በግ ነጋዴ የኦነግን የከሰረ ፕሮጀክት ተሸክሞ ገበያ ወጣ። ፖለቲካ የምግብ ዓይነት ይሁን የኳስ ክለብ ምን እንደሆነ በውል ያላወቁ ጥቂት አክራሪዎችን ከጎኑ አሰልፎ ጃዋር ኦሮሞ ፈርስትን አስመረቀ።

ጃዋር ጥሩ የገቢ ምንጭ አግኝቷል። ኒውዮርክ ከአንድ አፓርታማ ተሸጎጦ ጫቱን እያመነዥገ፡ ጥላቻ የሚረጭበትን ዓላማ ከዳር ለማድረስ የከፈተው ፕሮጀክት እያስገኘለት ያለው ገቢ ቀላል የሚባል አይደለም። በአንድ የኦሮሞ ፈርስት መድረክ 2ሺህ ዶላር ይከፈለዋል። ይሄ የተጣራው ኪሱ የሚገባው ነው። ከለንደኑ የኦሮሞ ፈርስት መድረክ የጀመረ ደግሞ ሚስቱንም አስገብቷታል። እሷም እንደ አንድ ፓናሊስት ትቀርባለች በሚል ጃዋር የቢዝነስ አድማሱን አስፍቷል። እናም በየኦሮሞ ፈርስት መድረክ ጃዋር ሚስቱን እያንጠለጠለ ይጓዛል። በዚህም እነ ጃዋር ቤት በአንድ የኦሮሞ ፈርስት መድረክ 4ሺህ ዶላር ይገባል። ከዚህ በላይ ቢዝነስ የት ነው ያለው?

በነገራችን ላይ ሚስቱ አርፋሴ የኢትዮጵያን ምድር ረግጣ አታውቅም። ወላጆቿ ኬኒያ የሚኖሩ እዚያው ኬኒያ የወለዷት የኦሮሞ ኢትዮጵያውያን ናቸው። አርፋሴ የኢትዮጵያን አፈር አታውቃትም። ኬኒያ ተወለደች፡ እዚያው ቆየች፡ አሜሪካ መጣች። ጃዋር ከአክራሪም ጽንፈኛ የሆነው በእሷ ምክንያት እንደሆነ ይነገራል። አርፋሴ ደሟ ውስጥ የተቀበረ የኢትዮጵያ ጥላቻ እንዳላት የቅርብ መረጃዎች ያሳያሉ። አንድ ጊዜ በኒውዮርክ የሆነ ዓለም አቀፍ ፌስቲቫል ተካሄደ አሉ። የሁሉም ሀገራት ተወላጆች በፌስቲቫሉ ላይ የየሀገራቸውን ባንዲራ ይዘው በመቆም ለጎብኚዎች ስለመጡበት ሀገር ያስተዋውቃሉ። አርፋሴ የኦነግን ባንዲራ ይዛ ከመሀል ቆማለች። ጎብኚዎች ይጠጓትና ይጠይቋታል።

‘’የት ነው ይሄ ሀገር’’

‘’ኦሮሚያ ‘’ አርፋሴ ስትናገር ሀፍረት የሚባል ነገር የለም። ፈርጠም ብላ ነው የምትናገረው

‘’ኦሮሚያ የት ነው ያለው?’’

‘’…ከሶማሊያ ጎን….. ከአቢሲኒያ በታች፡…… ከኬኒያ በላይ….ሱዳን እግር ስር…..’’ አርፋሴ የትኛውን የዓለም ካርታ እያነበበች እንደሆነ ከሷ በቀር ማንም አያውቅም። ፈረንጆቹ ግራ ገባቸው።

ካርታ አውጥተው

‘’ኦሮሚያ የሚባል ሀገር እዚህ ካርታ ላይ የለም’’ ይሏታል። አርፋሴ የሌባ ዓይነ ደረቅ አይደለች?!

የማይነበብ ለእሷ እንጂ ለሌሎች የማይታየውን በመንግስታቱ ድርጅት የማይታወቀውን በእሷና በመሰሎቿ ምናብ ውስጥ የሳሏትን ኦሮሚያ የምትባል ሀገር ፈጥረው አደባባይ የወጡበትን የቅዥት ታሪክ ለፈረንጆችም ሊነግሩ ተነስተዋል። ፈረንጆቹ ግራ ገባቸው። ትተዋት ሄዱ። መቼም እብድ ናት ሳይሉ አይቀሩም።

ሴት የላከው ሞት አይፈራም። አርፋሴ ጃዋርን ጃስ ትለዋለች። ‘’ሉቡ ኪያ!’’ ስትለውማ ጃዋር ሜንጫ ፍለጋ አይኑ ይማትራል። ባልና ሚስት ከአንድ ወንዝ ይቀዳል ቢባል ከአርፋሴና ጃዋር በልጦ ምስክር የሚሆን ከየት ይገኝ ይሆን?

አሁን አርፋሴ ቢዝነስ ላይ ናት። ከባሏ ጋር 4ሺህ ዶላር በአንድ ስብሰባ እያፈሰች ናት። በ1ወር ሁለት የኦሮሞ ፈርስት መድረኮች ከተዘጋጁ እነጃዋር ቤት 8ሺህ ዶላር በወር ይገባል። በአመት ከ80ሺህ ዶላር በላይ። አሜሪካውያን 80k የሚሉት።

መረጃ 2

ጃዋር በስመጥሩ የስታንፈርድ ተቋም የስኮላር ሺፕ ትምህርቱን ተከታትሏል። መቼም ስታንፈርድ የተማረ አይደለም በአጠገቡ የተጠጋ የሚኖረው የእውቀት ደረጃ፡ ከአሁኗ ዓለም ጋር የሚፈጥረው ትስስር፡ በቀላሉ የሚገለጽ አይደለም። ከራስ ጥረት በተጨማሪ ዕድልንም ይጠይቃል ስታንፈርድ ለመግባት። ጃዋር ይሄን እድል አግኝቷል። ትምህርቱንም አጠናቆ ወጥቷል። ይሄ በአደባባይ የሚታወቅ ዕውነታ ነው። ውስጡን ለቄስ ይላሉ አበው ሲተርቱ?! ጃዋር ከስታንፈርድ የተመረቀው በአካለ ስንኩል ደረጃ (disability status) ነው ቢባል አሁን ማን ያምናል?

አዎን! ሀቁ ከወዲህ ነው ያለው።ጃዋር ከጥይቶቹ የስታንፈርድ ተማሪዎች ጋር የሚፎካከርበት አቅም አልነበረውም። ለነገሩ ማንም ሰው እንዲሁም መገመት የሚችል ይመስለኛል። ገና ከመንደር የጎሳ ጭንቅላት ያልተላቀቀ ወጠጤ፡ ዓለምን ገልብጠውና ተልትለው ከሚረዱት ምጡቅ ተማሪዎች ጋር ተፎካክሮ ይወጣል ማለት የማይታሰብ ነው። እናም ጓድ ጃዋር መውጪያ ቀዳዳ ፍለጋ ብልሃት መጣለት። በኤትዮጵያ እያለ በደል ይደርስበት፡ ስቃይና መከራ ይፈራረቁበት እንደነበረ፡ ህይወቱን በሙሉ መንግስትና የአማራው ገዢ መደብ እንደሚያሰቃዩት በመዘርዘር የአይምሮ ጉዳት እንደገጠመው፡ ይህም በትምህርት የመቀበል አቅሙ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እንዳደረሰበት በመተረክ ደብዳቤ ያስገባል። የስታንፈርድ ተቋምም ጉዳዩን ከመረመረ በኋላ ጃዋር ከሌሎች ተማሪዎች ጋር በእኩል ደረጃ መመዘን የለበትም የሚል ውሳኔ ያስተላልፍና የተለየ ድጋፍ እንዲደረግለት ያዛል። ጃዋር የአካለጎዶሎ መብት ተሰጠው። በቃ! ፈተና ላይ የሚሰጠው ጊዜ ከሌሎቹ ተማሪዎች በእጥፍ የበለጠ ነው። በውጤት ደረጃም የጃዋር የማለፊያ ነጥብና የሌሎቹ የተለያየ ነው። በዚህ መልኩ ነው እንግዲህ ጃዋር ከስታንፈርድ የተመረቀው።

የደህንነት መስሪያ ቤት ዘመቻ

የወያኔ የደህንነት መስሪያ ቤት የወያኔ ዕድሜ ለማራዘም ከሰማይ በታች ያለውን ማንኛውንም እርምጃ ለመውሰድ ተዘጋጅቷል። በዚህም የተለያዩ ዘመቻዎችን ከፍቷል። ምንጮች እንዳረጋገጡት እነጃዋር በሚኒሊክ ላይ የከፈቱት ዘመቻ የዚሁ የደህንነት መስሪያ ቤት ዕቅድ አንዱ አካል ነው። እነጃዋር ከወያኔ ጋር ጋብቻ ለመፈጸማቸው ማረጋገጫው ሆኖ ተወስዷል። ባለፈው የሀረሩ አፈንዲ ሙተቂ እንደጻፈው ጃዋር ከወያኔ ጋር ይሰራል። ምናልባት የሙተቂን ሀሳብ እብዳለ እዚህ ላስቀምጠው።

‘’ይህ ሰው በጣም አጭበርባሪ ነው፡፡ የውሸት ወሬ መፈብረክ ይችልበታል፡፡ ደግነቱ የሚፈበርካቸውን ወሬዎች ሀሠትነት ለማረጋገጥ ረጅም ጊዜ አይፈጅም፡፡ የዚህ ሰው ሌላኛው ባህሪ ደግሞ ለሁሉም የፖለቲካ ቡድኖችና ፓርቲዎች የሚሰራ መሆኑ ነው፡፡ ሰውዬው ከላይ ሲታይ የኢትዮጵያ መንግሥት ተቃዋሚ ይመስላል፡፡ ሆኖም አብዛኛው ሰው እንደሚያውቀው ከኦፒዲኦ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋርም የጠበቀ ግንኙነት አለው፡፡ አንድ ቀን ሳያስበው ይህንን ግንኙነቱን ግልጽ ያደረገበትን ጥያቄ ጠየቀኝ፡፡ እኔ በሰጠሁት ምላሽ ሳስደነግጠው ትንሽ እንደማፈር ብሎ ዘጋው (በወቅቱ የጠየቀኝን ጥያቄ ሌላ ጊዜ ብነግራችሁ ይሻላል)፡፡ በርሱ ቤት ነገሩን የማላውቅ መስሎታል፡፡ ይሁንና በፌስቡክም ጭምር በሰፊው ሲባል የነበረ ነገር በመሆኑ ብዙም አልደነቀኝም፡፡’’

የጃዋርንና የወያኔን ጋብቻ በተመለከተ ከዚህ በፊት ብዙ ስላልኩበት አሁን አልመለስበትም። አፈንዲ የተናገረው ከበቂም በላይ ነው። እንደዚህ ያለ ምስክርነት ለጃዋር የአደጋ ምልክት ነው። ጃዋር የወያኔ ጉዳይ አስፈጻሚ ስለመሆኑ የማያምን ካለ እሱ ወይ ራሱ ወያኔ ነው አልያም ሳያላምጡ ከሚውጡት ጃዋራውያን አንዱ ነው ወይም ደግሞ አውቆ የተኛን ቢቀሰቅሱት አይሰማም አይነት ነገር ነው።

ከደህንነት መስሪያ ቤት አከባቢ የተገኘው መረጃ እንደሚያረጋግጠው ገና በርካታ ህዝብን ከህዝብ የሚያጋጩ ዘመቻዎች በወያኔ በኩል ይከፈታሉ። የእነጃዋር ቢባርቅም በተወሰነ ደረጃ የተንጠባጠቡትን ለቃቅመሞ ውዥንብርና ጫጫታ ለመፍጠር መሞከሩ የሚጠበቅ ነው። በእርግጥ የእነጃዋር ጫጫታ ከፌስ ቡክ መንደር ብዙም ርቀት መሄድ አልቻለም። የጃዋር ተከታዮች ልጆቻቸውን እዚህ በእንግሊዘኛ እያስተማሩ ኦሮምኛ ቋንቋ በልጆቻቸው አፍ ዝር እንዳይል እየተከላከሉ፡ ሀገር ቤት ያሉትን ምስኪኖች የቁቤ ትውልድ በተሰኘች መሸንገያ ከኢትዮጵያዊ ወገኑ ጋር ደም ለማቃባት መፍጨርጨራቸው በቀጣይም የሚጠበቅ ነው። ለዚህም የወያኔ የደህንነት መስሪያ ቤት መዋቅር ዘርግቶ እየሰራበት ነው።

የቀቢጸ ተስፋው ዘመቻ

አሁን ጫጫታው በርዷል። 21ኛው ክፍለ ዘመንን ያረከሱት እነጃዋር ጥጋቸውን ይዘው የመከላከል ስትራቴጂን የሙጥኝ ብለዋል። የተኮሱት ጥይት ዞሮ እነሱ ላይ እየተምዘገዘገ ነው። ባርቆባቸዋል። ለ40 ዓመት ኦነግን በርስትነት ይዘው የቆዩት እነ ሌንጮ ለታ ወደ ሀገር ቤት እንገባለን ብለው ማወጃቸው ለነጃዋር ግራ የሚያጋባ ሆኗል። ኦህዴድን ከኦነግ ጋር በመቀየጥ ወይም በማጋባት አዲስ ጽንፈኛ የኦሮሞ ድርጅት ለመፍጠር ከወያኔ ጋር እየሰራ ላለው ጃዋር የእነ ሌንጮ ለታ ወደ ሀገር ቤት እንገባለን ዜና አስደንጋጭ ነው። ወያኔ ምን እያደረገ ነው? ለጃዋር ጥሩ ጊዜ ከፊት እየመጣ አይመስልም። ወያኔ ጊዜያዊ የፖለቲካ ትርፍ እያሰላ የሚንቀሳቀስ ማፊያ ድርጅት መሆኑን ጃዋር በእርግጥ አያውቅም ማለት ይከብዳል። ለነገሩ በአካለ ጎዶሎ መብት ለተመረቀ ወጠጤ አእምሮ ውስብስቡ የወያኔ ሴራ የሚከብደው ይመስላል።

አሁን ነገሮች ውል እየያዙ ነው። ጃዋርን ለፍርድ ለማቅረብ የተጀመረው ዘመቻ ተቀጣጥሏል። የህግ ባለሙያዎች እንዳረጋገጡት ጃዋርን ለዘር ማጥፋት ወንጀል ቅሰቀሳ በማድረግ በሚለው ክስ ችሎት ለመገተር የሚያስችሉ በቂ የድምጽ፡ የቪዲዮ እና የጽሁፍ ማስረጃዎች አሉ። የሚቀረው ፊርማ አሰባስቦ ለሚመለከተው አካል ማቅረብ ነው። ያም እየተሰራበት ነው። በሌላ በኩል በሰለጠነው የምዕራቡ ኣለም እየኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል እንዲፈጸም በሚቀሰቅሱት ጽንፈኛ ኦሮሞች ላይ የሚከፈተው ክስን በተመለከተ የህግ ምሁራን እየመከሩበት ሲሆን ጉዳዩ ከተጀመረ ለእነጃዋርና መንጋዎቹ መጪው ጊዜ በጨለማ የተጋረደ እነደሆነ እየተነገረ ነው።

እናም የቀቢጸ ተስፋ እርምጃዎች በጃዋርና መንጋዎቹ በኩል እየተካሄደ ነው። ምን ያህል ርቀት ይወስዳቸው ይሆን? የጊዜ ጉዳይ ካልሆነ በቀር በቅርቡ የሚረጋገጥ ይሆናል።

http://ecadforum.com/

“ኦክስፋም” በመልካም ሥራቸው ከታወቁ ትላልቅ ዓለም ዓቀፍ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች አንዱ ነው። በቅርቡ አንድ መቶ ሀያ አምስት አገሮችን ያካተተ ከምግብ አቅርቦትና አጠቃቀም ጋር የተያያዘ ጥናት ውጤት ይፋ አድርጓል። ጥናቱ አራት ዝርዝርና አንድ አጠቃላይ አመላካቾች አሉት።

1. አመላካች አንድ: የምግብ እጥረት

ይህ አመላካች “በየአገሮቹ ምን ያህል ለበላተኛው የሚበቃ ምግብ አለ?” የሚለውን ይለካል። በጥናቱ ውጤት መሠረት በምግብ እጥረት እጅግ የተጎዱ የመጨረሻዎቹ አስር አገሮች የሚከተሉት ናቸው: – ቡሩንዲ፣ የመን፣ ቻድ፣ ኢትዮጵያ፣ ማዳጋስካር፣ ናይጄሪያ፣ ላኦስ፣ ባንግላዴሽ፣ መካከለኛዉ አፍሪካ ሪፑብሊክ እና ህንድ። ኢትዮጵያ አገራችን ከመጨረሻ አራተኛ ናት።

2. አመላካች ሁለት: ለምግብ የመክፈል አቅም (Affordability)

ይህ አመላካች “የአገሩ ሕዝብ በአገሩ ዋጋ ምግብ ገዝቶ ለመብላት ምን ያህል አቅሙ ይፈቅድለታል?” የሚለውን የሚመልስ ነው። አሁንም ከመጨረሻ እንጀምር። አንጎላ፣ ዚምባቡዌ፣ ቻድ፣ ጉያና፣ ኢትዮጵያ፣ ናይጄሪያ፣ ኮንጎ፣ ኬንያ፣ ጋምቢያ እና ኢራን የየአገሩ ሕዝብ ምግብ መሸመት የሚቸገሩባቸው አገሮች ናቸው። አገራችን ኢትዮጵያ ከመጨረሻ አምስተኛ ናት።

3. አመላካች ሶስት: የምግብ ጥራት

ይህ የምግብ ይዘትንና የአያያዝ ንጽህናን የሚመለከት ሲሆን ኢትዮጵያ፣ ማዳጋስካር፣ሞዛምቢክ፣ ቻድ፣ ቶጎ፣ ዛምቢያ፣ ማሊ፣ ናይጄሪያ፣ ባንግላዴሽ፣ ሌሶቶ ከመጨረሻው እስከ አስረኛ ደረጃ ይዘዋል። ኢትዮጵያ በምግብ ጥራት የመጨረሻዋ አገር ናት።

4. አመላካች አራት፡ የሰውነት ውፍረት እና የስኳር በሽታ

ይህ አመላካች ከልክ ያለፈ ውፍረት ዓለም ዓቀፍ የጤና ችግር እየሆነ በመምጣቱ የገባ አመልካች ነው። ኢትዮጵያ ከፍተኛ ጥሩ ውጤት ያመጣችሁ በዚህ አመላካች ብቻ ነው። ኢትዮጵያ አብዛኛው ሕዝቧ ቀጫጫ ነው፤ የስኳር በሽታም እንደሌላው አገር የተስፋፋባት አገር አይደለችም።

5. አማካይ ውጤት

የእነዚህ አራት አመላካቾች ድምር ውጤት አጠቃላይ ውጤትን ይሰጣል። በአጠቃላይ ውጤት: ቻድ፣ ኢትዮጵያ፣ አንጎላ፣ ማዳካስካር፣ የመን፣ ቡሩንዲ ናይጄሪያ፣ ሞዛምቢክ፣ ዚምባቡዌ፣ ሴራሊዮን ከመጨረሻ እስከ አስረኛ ወጥተዋል። ኢትዮጵያ ከመጨረሻ ሁለተኛ ነች።

ይህ ምንን ያመለክታል?

ወያኔ ባለፉት አስር ዓመታት በተከታታይ ከ11% በላይ ኢኮኖሚውን አሳድጌዋለሁ ሲለን ነበር። እድገቱ ያተኮረው ገጠር፤ ምንጩም ግብርና ነው ብሎን ነበር። ሐቁ ግን ከላይ የተመለከተው ነው።

እርግጥ ነው የወያኔ ሹማምንት በከተሞች ሕንፃዎችን ይገነባሉ፤ በገጠሮች በመቶዎች ሄክታር የሚለካ ለም መሬት ይዘው ፈጣን ገንዘብ በሚያስገኙ የአበባ፣ የጫትና የቃጫ ምርት ላይ ተሰማርተዋል። ከራሳቸውም አልፈው ሀብታም የውጭ አገራት ሸሪኮቻቸውን በአገራችን ለም መሬት ይበልጥ ያበለፅጓቸዋል። የእነሱ የግላቸው፣ የቤተሰቦቻቸው፣ የዘመዶቻቸው እና የሸሪኮቻቸው ኢኮኖሚ እየተመነደገ መሆኑን እናውቃለን። ይህን በገዛ ዓይኖቻችን የምናየው ሀቅ ነው።

ሆኖም ግን የእነሱ ኢኮኖሚ ማደግ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ማደግ አለመሆኑ እናውቃለን። አገራችን ከጓረቤት አገሮች ጋር ስትነፃፀር ወደ ኋላ እየቀረች መሆኑ ያንገበግበናል። በቅርቡ አክስፋም በጥናት ያረጋገጠዉ የኢትዮጵያ ገበሬዎች በየቤታቸው ከወዳጆቻቸው ጋር በምስጢር የሚያወሩትን እውነት ነው።

ከሳምንት በፊት ደግሞ “ኢኮኖሚክ ኢንተለጀንስ ዩኒት” የተሰኘው ታዋቂ የምርምር ተቋም አንድ የጥናት ውጤት ይፋ አድርጎ ነበር። በዚህ የጥናት ውጤት መሠረት በዓለም በከፍተኛ ፍጥነት እያደጉ ያሉ አስር አገሮች በቅደም ተከተል ሞንጎሊያ፣ ሴራሊዮን፣ ቱርክሜንስታን፣ ቡታን፣ ሊቢያ፣ ኢራቅ፣ ላኦስ፣ ቲሞር-ሊስቲ፣ ኤርትራ እና ዛምቢያ ናቸው። በዝርዝሩ ውስጥ ኢትዮጵያ አገራችን የለችበትም።

በዓለም አቀፍ መድረኮችም የወያኔ መረጃዎች ውሸትነት እየተጋለጡ መሆናቸው በጎ ምልክት ነው። የሚያሳዝነው ግን ይህንን ሀቅ የሚያዉቁ ምዕራባዉያን ለጋሽ አገሮች አሁንም ወያኔን እየረዱና እየደገፉ ሥቃያችን የሚያራዝሙብን መሆኑ ነው።

ለዚህም ነው ግንቦት 7፡ የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ዘላቂ መፍትሔ ሊመጣ የሚችለው በአገራችን መሠረዊ የሆነ የአስተዳደር ለውጥ ሲኖር ነው ብሎ የሚያምነው። የወያኔ አገዛዝ በዲሞክራሲያዊ አስተዳደር እስካልተተካ ድረስ የኢትዮጵያ አብዛኛው ሕዝብ መደህየቱ፤ ጥቂት ሀብታሞች ደግሞ በብዙሀኑ ድህነት መበልፀጋቸው አይቀርም። የወያኔ ውሸቶች ለኢትዮጵያ ድሀ ምግብና መጠለያ አይሆኑለትም። ለኢትዮጵያ ዘላቂ ጥቅም ማምጣት የምንችለው ወያኔን አስወግደን በምትኩ ለሕዝብ ሁለተናዊ እድገት የሚጨነቅ መንግሥት መምረጥ ስንችል ብቻ ነው።

ስለሆነም ግንቦት 7፡ የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ በውሸት እድገት እያደናቆረን፤ በተግባር ግን እያደኸየን ያለውን ዘራፊውን ወያኔን አስወግደን በሕዝብ ነፃ ምርጫ የተመረጠ መንግሥት እንዲኖረን ትግላችን እናጠንክር ይላል።

ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!

የጀመርነው ህዝባዊ ንቅናቄ ለትግሉ ፅናታችንን፣ ለወኪሎቻችን ታማኝነታችንን ማረጋገጫ ነው!
እሁድ ጥር 18/2006

በ ‹‹730 ቀናት ለሃይማኖት ነፃነት›› ህዝባዊ ንቅናቄ ጅማሮ በሃገራችን አራቱም አቅጣጫ የሰላማዊ ትግላችን ማዕከላት የሆኑት መስጂዶች እንደትግሉ ጅማሮ ወኔ በታጠቁ አማኞች ዙሪያቸው ተጥለቅልቆ ነበር፡፡ የትናንት ወዲያው ጁሙዓ በ2004 በረመዳን ዋዜማ እንደነበሩት ግዙፍ ድምፅ አልባ ተቃውሞዎች ታለቅ መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡

በአሁኑ ጁሙዓ እና በረመዳን ዋዜማ የነበሩቱን አንድ የሚያደርጓቸው ወሳኝ ነጥቦች አሉ፡፡ የረመዳኑ ዋዜማ አስደማሚ ድምፅ አልባ ተቃውሞዎች መንግስት ሰላማዊ ትግላችንን ለወራት ባወደሰበት ሚዲያው እና ባለስልጣናቱ ‹‹የሽብር እንቅስቃሴ›› ሲል የሀሰት ስም የለጠፈበት፣ ኮሚቴዎቻችንን የማሰር ፖለቲካዊ ውሳኔ ተላልፎ ከፍተኛ ውጥረት የነገሰበትና የኮሚቴዎቻችን መታሰርም እውን እንደሚሆን ሁሉም የተረዳበት፣ ህጋዊ ወኪሎቻችን በማንኛውም ቅፅበት እጃቸውን ለካቴና፣ ወገባቸውን ለበዳዮች ዱላ እያመቻቹ እኛን ግን በፅናት እና በሰላማዊነት ላይ ‹‹አደራ! አደራ!›› ያሉብን ታሪካዊ ወቅት ነበር፡፡ ትግላችንም እኛም በፅኑ የምንፈተንበት ጊዜ ነበር፡፡ የህዝበ ሙስሊሙ የወቅቱ ጀግንነት እና ወኔ ይህንን ፈተና በሚገባ ተሻግሮ ትግሉን ለማስቀጠል ትልቅ ዋስትና የሰጠ ነበር፡፡ በእርግጥም የሁለት አመት ትግላችንን በምናስብበት በዚህ ወቅት በዚያ የረመዳን ዋዜማ ላይ በአስደናቂ ህዝባዊ ወኔ የተሳተፉ ሁሉ ተገቢውን ክብር ሊቸራቸው ይገባል፡፡

አሁን የምናደርገው ህዝባዊ ንቅናቄ ደግሞ መንግስት ‹‹በእምነቴ ጣልቃ አትግባ!›› ስላለ ብቻ መላው ሙስሊም ላይ እንዳሻው በሚዘውረው ፍርድ ቤቱ ‹‹ሽብርተኛ›› ሲል የጥፋተኝነት ውሳኔ ባስተላለፈበት ማግስት የሚካሄድ ነው፡፡ ውድ ኮሚቴዎቻችንም ለወራት የደረሰባቸውን ግፍ እና መከራ ቃል በቃል በመግለጫቸው አስተላልፈውልናል፡፡ ከዚህ በኋላ የሚተላለፍባቸው የፖለቲካ ውሳኔ ምን እንደሆነ ሳያስጨንቃቸው በዚህ ስቃይ ውስጥ አልፈው፣ ፅናት ተላብሰው በፅናት እና ሰላማዊነት ላይ የጠበቀ አደራ በመግለጫቸው አስተላልፈውልናል፡፡ የጁሙዓው ሃገር አቀፍ ንቅናቄ እና አለም አቀፍ መርሃ ግብሮች ለሰላማዊ ትግላችን ያለን ፅናት እና ለወኪሎቻችንን ያለን ታማኝነት ዳግም የተረጋገጠበት ሌላ ታሪካዊ ወቅት ነው፡፡ አሁንም በዚህ ወሳኝ ወቅት ለትግሉ ባለቤት መላው ኢትዮጵያዊ ሙስሊም ክብር ሊቸረው ይገባል፡፡

በእርግጥ ህዝበ ሙስሊሙ ለሰላማዊ ትግሉ ያለው ቁርጠኝነት ፈፅሞ የሚያጠራጥር አይደለም፡፡ ነገር ግን በትናንቱ ጁሙዓ ድምፅ አልባነቱን ጥሶ የተስተጋባው ትልቁ መልእክት መጪው ጊዜ ካለፉት የተሻለ አንድነት የሚጠይቅ እና ከመቼውም የበለጠ ለድል የቀረበ እንደሆነ ነው፡፡ በሰላማዊ ትግል ውስጥ ህዝቡ ሊያልፍባቸው የሚገቡ እርከኖችን በሙሉ እየተሻገረ በመጣ ቁጥር የመጨረሻው የድል በር ላይ ለመድረሱ ማረጋገጫ መሆኑ ነው፡፡ በሰላማውያን እና ሰላማዊነት በማይዋጥላቸው አካላት መካከል ያለው ትልቁ ልዩነት ይህ ነው፡፡ ሰላማውያን ከእነርሱ የሚጠበቀውን ሁሉ እያሟሉ በማለፋቸው እና ረጅም ርቀት በመጓዛቸው ለድላቸው ፍሬ ይበልጥ መብሰል ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር እንደሆነ ያምናሉ፡፡ በተቃራኒው ያሉ አካላት ሰላማዊ የመብት ታጋዮች የሚያልፏቸውን የትግል እርከኖች ያመከኑ ሲመስላቸው ታጋዮችን ሌላ መፈናፈኛ እያሳጡ እንደሆነ ያስባሉ፡፡ የሰላማዊ ትግል ሂደት መራዘምም ‹‹ታጋዮችን ከመንገድ ያስቀራል›› ብለው ያስባሉ፡፡ የትናንቱ ጁሙዓ ህዝባዊ ወኔ ይህንን ደካማ አስተሳሰብ ሰብሮ ማለፍ የሚያስችል አቅም አሳይቷል፡፡

በሰላማዊ ትግላችን ማለፍ የሚጠበቅብንን እርከን እየቆጠርን እያለፍን ነው፡፡ ያለፉት ሂደቶች አንድ፣ ሁለት፣ ሶስት፣ እየተባሉ የሚታለፉ የትግል ሂደቶች ነበሩ፡፡ መጪዎቹ ሂደቶች ግን ተቆጥረው የሚያልፉ ሳይሆን በዚያው ላይ ፅኑ በመሆን ድልን ሳይጨብጡ የማይታለፍባቸው ጊዚያት ሊሆኑ እንደሚገባ አመላካች ነገሮች አሉ፡፡ የትናንቱ ጁሙዓ ደግሞ ለዚህ ትልቁን መሰረት የጣለ ነው፡፡ በትናንቱ ጁሙዓ ጠንካራ መልእክት የተላለፈላቸው ውስጣዊም ውጫዊም ሃይሎች ነበሩ፡፡ በዋናነትም በእፎይታ ጊዜ ውስጥ መሆናችንን ተገን በማድረግ መንግስት እና የመንግስትን ፀረ አንድነት ፖሊሲ የሚያራምዱ አካላት ሜዳውን እንዳሻቸው ሲጠቀሙበት ቆይተዋል፡፡ ይህ ሁሉ ግን ህዝበ ሙስሊሙን ያስተሳሰረውን የአንድነት እና የፅናት ገመድ ሊፈታው አልቻለም፡፡ የትናንቱ ጁሙዓ የዚህ ትልቅ ማሳያ ነው፡፡ ሰላማዊ ትግላችን በማይዋዥቅ ፅናት እና በማይበጠስ አንድነት ላይ እንደተገነባ እስከድል በር ይደርሳል፤ ኢንሻአላህ!!!

ለትግሉ ፅናታችንን፣ ለወኪሎቻችንን ታማኝነታችንን ሁሌም እናረጋግጣለን!

ድምጻችን ይሰማ!
አላሁ አክበር!

Like ☑ Comment ☑ Share ☑

ይሄን ሊንክ ጠቅ አድርገው ይከተሉና አዲሱን የፌስቡክ ገጻችንን ላይክ ያድርጉ!
https://www.facebook.com/DimtsachinYisema2

ይህኛውን ሊንክ ጠቅ በማድረግ ደግሞ መደበኛውን ድረ ገጻችንን መጎብኘት ይችላሉ!
http://www.dimtsachinyisema.info/

ኢትዮጵያ ምሳሌ ልትሆንበት የምትችልበት ነገር ሃይማኖት ብቻ አይደለም፡፡ ኢትዮጵያ ከሰማንያ በላይ ብሔር ብሔረሰቦችን በውስጧ አቅፋ የያዘች አገር ናት፡፡ አይደለም ሰማንያ ቀርቶ ሁለት ብሔረሰቦች ያሉባቸው አገሮች ግጭት ውስጥ ሲገቡ እናያለን፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ጥቃቅን ግጭቶች የሉም ማለት ባንችልም፣ በአጠቃላይ ግን ለመኖር የሚያዳግት ግጭት ግን አስተናግዳ አታውቅም፡፡ ይህ ታሪካችን የሚያኮራን ቢሆንም፣ አሁን አሁን ግን የሚስተዋሉት ነገሮች ሃይ ሊባሉ የሚገባቸው ናቸው፡፡ ስለአብሮ መኖር ታሪካችን የማንጠነቀቅለት ከሆነ ይህ አኩሪ ታሪክ ሊበላሽና ሊጠፋ ይችላል፡፡ በተለያዩ ወቅቶች በአገሪቱ ውስጥ በሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ የሚነሱ የብሔር ግጭቶች የጉዳዩን አሳሳቢነት ሊያሳዩን ይችላሉ፡፡ በተለይም አገሪቱ ተስፋ የምታደርግባቸው እነዚህ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጠባብ በሆነ የብሔር ፖለቲካ ውስጥ ገብተው ሲጋጩና ሲበጣበጡ ማየት አሳፋሪ ነው፡፡ ኢትዮጵያ የአማራ ብቻ አይደለችም፤ ኢትዮጵያ የኦሮሞ ብቻም አይደለችም፤ ኢትዮጵያ የደቡብ ብቻም አይደለችም፤ ኢትዮጵያ የትግራይ ብቻም አይደለችም፤ ኢትዮጵያ የሁሉም ናት፡፡ ስለዚህ አንዱ ብሔር ከአንዱ ብሔር አይበልጥም፡፡ አንዱ ብሔር ከአንዱ ብሔርም አያንስም፡፡ ሁሉም እኩል ነው፡፡ አንዱ ከአንዱ ይሻላል በሚል ጽንፈኛ የብሔር ፖለቲካ አንድነታችንን ማፍረስ አይገባንም፡፡ የሁሉም ብሔሮች መገኛ የሆነችውን ኢትዮጵያን መመልከት ይገባል፡፡ በዚህም ረገድ ራሳችንን መሳል ተገቢ ነው፡፡ ያለበለዚያ ግን በየጊዜው እየዶለዶምን ሄደን አንድነታችንን ልናጣው እንችላለን፡፡ ሃይማኖቶች በመርህ ደረጃ አይጋጩም፡፡ ሁሉም ፍቅርን፣ መተሳሰብንና ሰላምን የሚሰብኩ ናቸው፡፡ ስለዚህ ሁሉም የመረጠውን ሃይማኖት የመከተል መብት አለው፡፡ ነገር ግን የአንድ ሃይማኖት ጠበቃ ነኝ በሚል የሌላ ሃይማኖት ተከታዮች ላይ ምንም ዓይነት ተፅዕኖ ማድረግ ተቀባይነት የሌለው ድርጊት ነው፡፡ ሰዎች በሚከተሉት ሃይማኖትና በማንነታቸው ፈጽሞ ሊፈረጁ አይገባም፡፡ ምክንያቱም ከሁሉም በላይ ሰውነታቸው ይበልጣልና፡፡ ስለዚህ ሰዎች ሐሳባቸውን በማንፀባረቃቸው ምክንያት በጠላትነት ሊፈረጁ አይገባም፡፡ ምክንያቱም ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ መብት ሕገ መንግሥታዊ ብቻ ሳይሆን ተፈጥሯዊም ነውና፡፡ ጽንፈኛ የሆነ አመለካከት በመያዝ የእኔ መንገድ ብቻ ነው ትክክል ማለት በ21ኛው ክፍለ ዘመን ኋላቀር የሆነ ብቻ ሳይሆን የማያስኬድ ነው፡፡ ስለዚህ ራስን በአንድ ሳጥን ውስጥ ጨምሮ እኔ ብቻ ያልኩት ይሁን ማለት አንድነታችንን ሸርሽሮ በኋላ ባዶ ሊያስቀረን ይችላል፡፡ በመሆኑም በሃይማኖቱም ሆነ በፖለቲካው እንዲሁም በሌላውም ጉዳይ የእኔ ሐሳብ ብቻ ይንገሥ ማለት ማንንም የትም አያደርስም፡፡ ስለዚህ በየትኛውም ጉዳይ ላይ ጽንፈኝነትን በማስወገድ አንድነታችንን ሊያጠናክሩ የሚችሉ ጉዳዮች ላይ ብናተኩር ሁላችንንም ይጠቅመናል ፡፡ ‪#‎ምንሊክሳልሳዊ‬

The road to democracy is a process not an event, and will require an ongoing struggle.
“Good governance is impossible without some sense of community,” Pro. Falk
Richard Falk

Amid the political turmoil spoiling the Middle East politics is a conceptual confusion that contributes to acute political alienation of those societal elements that feel subject to a governmental leadership and policy agenda that is perceived as hostile to their interests and values. Such circumstances are aggravated by political cultures that have been accustomed to “one-man shows” that accentuate tendencies towards adoration and demonisation.

Each national situation reflects the particularities of history, culture, values, and a host of other considerations, and at the same time, there are certain shared tendencies that reflect commonalities of experience, as well as the deformed import of Western hegemonic ideas of modernity, constitutionalism, and governance.

The recent political turmoil in Turkey and Egypt, each in its own way, is illustrative.

Same but different

In Egypt, this circumstance led to determined opposition to the elected leadership, especially to Mohamed Morsi, the president drawn from the ranks of the Muslim Brotherhood (MB). The aim of this opposition seemed to be to create a crisis of governability of sufficient depth to provoke a crisis of legitimacy, which could then produce a populist challenge from below that would bring together ideological demands for a different kind of political leadership and material demands for a better life. In the end, those who had pleaded so persuasively for freedom in Tahrir Square were two years later calling on the armed forces to engage in the most brutal expressions of counter-revolutionary vengeance.

In Turkey, such a collision has recently produced turmoil and highlighted the dangers and passions that accompany lethal polarisation, initially, in the encounters at Gezi Park and later, in a titanic struggle between Prime Minister Recep Tayyip Erdogan and Islamic leader Fethullah Gulen.

Turkey is different than Egypt in at least two major respects. First of all, its economy has flourished in the past decade, producing a rising middle class, and a business community with lots to lose if investor confidence and currency exchange rates decline sharply. This reality is complicated by the fact that part of those that have gained economically have been aligned with the AKP, and by the degree to which the Turkish armed forces are also major stakeholders in the private sector. Secondly, a major achievement of the AKP leadership has been to depoliticise the role of the Turkish military, partly to protect itself against interference and partly to satisfy European Union accession criteria.

Absence of community

Alienation and emotional distress is more a symptom than an explanation of why there exist such strong political tensions. Better understood, these conflicts are about class, religion, status, political style, and the benefits of governmental control. An additional source of public antagonism is the unresolved, and mostly unacknowledged, debate about the true nature of democracy as the ideal for good governance. One perplexing element is language, especially its use by politicians concerned with public opinion.

There is this impulse on one side to base governmental legitimacy on pleasing the citizenry, and on the other side, to insist upon fidelity to law and constitutionalism. Each side is motivated by unshakeable convictions, and has no disposition to listen, much less appreciate, what the others are saying. In effect, good governance is impossible without some sense of community, and what has become evident is that society unity is currently unattainable in the presence of the sort of alienation that has gripped the publics in Egypt and Turkey, and elsewhere.

Pining for old times

Part of the controversy can be reduced to these differences over the very nature of democracy, which needs to be qualified in one of two ways: majoritarian or republican. And here is the central tension: the public myth in all countries that deem themselves “modern” endorse the republican tradition of limited government and internal checks and balances, while the political culture is decidedly ambivalent. It can spontaneously legitimise the majoritarian prerogatives of a popular leader with strong societal backing. Those displaced, lament authoritarian tendencies that never troubled them in the past when they held the reins of governmental authority.

Part of the recent confusion is that sometimes the authoritarian tendency gets so corrupted that it loses support among those who share its class and ideological outlook, and a reformist enthusiasm emerges. This happened in Egypt, but its tenure was short lived as its adherents, drawn from the ranks of the urban educated elites, quickly realised that their interests and values were more jeopardised by the “new” order than it had been by the excesses of the “old” order.

The situation in Turkey is more subtle, yet exhibits several analogous features. Despite the outcome of elections that brought the AKP to power initially in 2002, subsequently reinforced by stronger electoral mandates in 2007 and 2012, most of the opposition never accepted these results as legitimate. In the background of this alienation was the implicit and feared belief that the AKP was mounting a challenge to the strong secularist legacy of Kemal Ataturk. With political acumen, the AKP manoeuvred pragmatically, creating a rapidly growing economy, proclaiming its fidelity to the secular creed, and by stages subjecting the armed forces to civilian control. Despite the magnitude of these achievements the AKP and Erdogan never gained respect from the anti-religious opposition. Strangely, this alienated opposition was never able to present a responsible opposition platform that could give the Turkish people a positive alternative.
Inside Story – Turkey: Political power struggle?

The Ataturk legacy included an acceptance of procedural democracy in the form of free and fair elections with the apparent implied assumption that the outcome would be faithful to his modernist orientation. When the AKP disappointed these expectations in 2002, the opposition became quickly fed up with the workings of “democracy”. Erdogan’s harsh style of discourse is particularly irritating to an already alienated opposition, reinforcing their belief that any alternative is better for Turkey than the AKP.

Similarly, the still obscure public falling out between the AKP and the hizmet movement has injected a new virus into the Turkish body politic. Perhaps Turkey is experiencing some of the mishaps associated with keeping a political party in power for too long. Such prolonged control of government almost inevitably produces scandal and corruption, especially in a political culture where the rule of law and the ethics of civic virtue have never been very strong.

Majoritarian or republican?

With this mix of considerations in mind, the distinction between “Majoritarian Democracy” and “Republican Democracy” seems important. In majoritarian democracy the leadership is essentially responsible to the electorate, and if its policies reflect the will of the majority, the views and values of opposed minorities need not be respected. Critical views treat such forms of government as susceptible to the “tyranny of the majority”. Arguably after Morsi’s election in 2012, and given the embittered opposition that seemed unwilling to accept the outcome of the vote, the MB used the prerogatives of office in a failed attempt to impose the majoritarian will.

“Republican Democracy” in contrast, starts with a generally sceptical view of human nature, and seeks above all to find procedures and support the nurturing of a political culture that prizes moderate government over efficiency and transcendent leadership. The American adoption of republican democracy is a classic instance of moulding a constitutional system that was wary of majorities and protective of minorities and of individual rights (although initially totally blind to the human claims of slaves and native Americans).

Delinking government from religious claims of certainty was also consistent with republican sensitivity to human flaws and the general ethos of Lord Acton’s famous saying “power corrupts, and absolute power corrupts absolutely”. Because over time every political system faces crises, the American founders realised that the envisioned arrangements would only survive the tests of time if two conditions were met: first, reverence for the constitution by both lawmakers and citizens, and second, judicial supremacy to override legislative and executive swings towards either implementing the momentary passions of the mob or aggrandising power and authority, and thereby upsetting the delicate balance of institutions.

It need hardly be argued that neither Egypt nor Turkey are remotely similar to the United States but the superficial embrace of democracy by these and other countries might benefit from examining more closely the menace of majoritarian democracy in a fragmented polity and the difficulties of establishing republican democracy in political cultures that have been so long controlled by militarism and authoritarianism.

Egypt is experiencing the essentially anti-democratic restoration of authoritarian militarism, while Turkey is trying to preserve sufficient stability and consensus to enable the self-restrained persistence of procedural democracy and a successful process of constitutional renewal that rids the country of the 1982 militarist vision of governance, and moves towards creating the institutional and procedural frame and safeguards associated with republican democracy. Such a vision of a democratic future for Turkey implies a process, not an event, and will require an on-going struggle inevitably distracted by crises of legitimacy. The hope is that calm minds will prevail; serving the long-term interests of a state that retains great potential to be a beacon of light in the region and beyond.

Richard Falk is Albert G Milbank Professor Emeritus of International Law at Princeton University and Visiting Distinguished Professor in Global and International Studies at the University of California, Santa Barbara. He is also the United Nations Special Rapporteur on Palestinian human rights.

The views expressed in this article are the author’s own and do not necessarily reflect Al Jazeera’s editorial policy.
Richard Falk is Albert G Milbank Professor Emeritus of International Law at Princeton University and Visiting Distinguished Professor in Global and International Studies at the University of California, Santa Barbara. He is also the United Nations Special Rapporteur on Palestinian human rights.
http://www.aljazeera.com/indepth/opinio … 17430.html

AFRICANGLOBE – After all attempts to solve the Egyptian-Ethiopian crisis over the Renaissance Dam at the negotiating table ended in failure after a third round of negotiations on Jan. 4, with Egypt withdrawing from the discussions and conferences being held in Khartoum, there is now talk at the governmental level about internationalizing the issue. At the same time, Egypt is witnessing rising popular demands to resort to the UN Security Council to establish Egypt’s right to veto the establishment of the Renaissance Dam, given the potential danger it represents to Egyptian water security.
Image
Khalid Wasif, the official spokesman for the minister of irrigation and water resources, revealed to Al-Monitor that Egypt has “begun to explore international channels for setting up alternative diplomatic and political tracks to ward off the dangers that might afflict the country if the Renaissance Dam is built, in light of the announced specifications of the dam.” He emphasized, “Egypt will not allow the dam to be built and will move to rally international pressure to prevent it from being funded. Moreover, Cairo will work [to secure] a public declaration by the international community rejecting the dam’s completion, in the absence of [Ethiopian] guarantees that Egypt and Egyptians will not suffer any loss in water security, nor will the other states of the Nile Basin. Egypt has rights guaranteed by international law and agreements, which the Ethiopian side is not respecting.”

Wasif added, “According to existing agreements governing the river — which require upriver states to notify Egypt in advance and obtain its consent prior to embarking on any projects that would affect the Nile sources — Egypt’s is the stronger legal position. Yet, Egypt has nevertheless insisted upon resolving the issue in a friendly manner, through reciprocal dialogue with the Ethiopian side, devoid of any escalation. But the government in Addis Ababa has shown no appreciation for this fact. Thus, Egypt has refused to continue the latest Khartoum meetings, given Ethiopia’s insistence on not providing the necessary guarantees that Egypt’s share of the water supply will remain secure.”

Rida al-Dimak, the director of the Center for Water Projects at Cairo University’s Engineering College, told Al-Monitor, “The development of alternative supplies of water must be accelerated, to replace the water that will be lost as a result of the construction of the Renaissance Dam. Foremost among these alternative sources is the exchange of wellspring [water] with the [Democratic Republic of the] Congo, transferring water from the Congo River to the Nile, so as to guarantee that the amount of water available to Egypt remains constant.”

Dimak warned against the completion of the Renaissance Dam according to its current specifications, stating that it would constitute a violation of human rights. The social and environmental effects, he explained, must be taken into consideration whenever a new water project is built, in accordance with inviolable international conventions. Some international reports have confirmed that the Ethiopian dam will result in a shortage of drinking water and destruction of a great deal of Egyptian agricultural land. This, he states, provides the foundation for Egypt’s right to object to the dam in international forums.

For his part, former Minister of Irrigation and Water Resources Muhammad Nasr al-Din Allam said in an interview with Al-Monitor that the Egyptian government no longer has any alternative but to move quickly to take steps toward international escalation. The first of these, he states, should be to lodge an official protest against the government in Addis Ababa, formally declaring Egypt’s rejection of the project.

“This right is guaranteed to us by old agreements signed and recognized internationally, and which were conditioned upon notifying Egypt in advance before any Nile-related project was established. This protest ought to be followed by the lodging of an official complaint with the UN to establish Egypt’s position and [remonstrate against] Ethiopian intransigence, as well as to formally demand the formation of an international fact-finding committee to study the points of disagreement between Egypt and Ethiopia. These points include the dam’s capacity, the period of time needed to fill it, [details concerning its] operation, the project’s unsound and unsafe construction and the lack of rigorous Ethiopian studies demonstrating that the dam is not vulnerable to collapse, something that would have disastrous consequences for both Egypt and Sudan,” Allam noted.

Allam stressed the need for Egypt to demand that construction on the Ethiopian dam be halted at once, until the fact-finding committee completes its work. According to Allam, this would require “a period of, at most, three to six months.” Moreover, he added, “A copy of the committee’s report should be brought before the UN, to demonstrate the damage that the dam would wreak upon Egypt, which should then head to the Security Council.”

In an interview with the daily El Fagr on Jan. 9, Ayman Salama, an Egyptian expert in international law, stressed that the Egyptian government would be justified in taking its case to the UN Security Council, even though “one cannot adopt international arbitration to settle the crisis, since that would require the assent of both parties to the conflict to adopt this formulation of crisis resolution. The Ethiopian government has indicated that it will be highly intransigent on this issue. International arbitration has therefore become extremely unlikely. But Egypt might be able to turn to the Security Council. This, however, would require the preparation of a file containing documented facts of legal and material evidence of the harm that this dam would incur, both to Egypt and to its vital interests. The issue must be shown to threaten the peace and security of the two countries. [If successful], a number of measures could then be taken by the Security Council to compel Ethiopia to meet Egyptian demands.”

Egypt’s National Defense Council has already held an emergency session on Jan. 8, headed by President Adly Mansour and dedicated to reviewing internal developments and the domestic Egyptian security situation. With the irrigation and water resources minister in attendance, the council also examined the latest developments concerning Ethiopia’s Renaissance Dam and the steps being taken on that front to preserve Egyptian water security. It also noted the steps devoted to reducing or eliminating any negative effects that the soon-to-be-built dam might have on Egypt or the other states of the Nile Basin. The council also stressed that Egypt’s water rights must not be squandered, and that it would not accept any undermining of Egyptian national security.

These steps, and Egyptian moves toward international escalation and the internationalization of the Renaissance Dam crisis, follow years of Egyptian insistence upon solving the crisis through mutual dialogue at the negotiating table.

By: Walaa Hussein
http://www.youtube.com/watch?feature=pl … _mpjU2qIdc

http://www.africanglobe.net/africa/egyp … m-project/

«…………………………….ሴንት ሉስ እያለሁ በጣም የማከብራቸው የኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ Father Baslios
የሚባሉ ቄስ ነበሩ። ከእለታት አንድ ቀን ልጎበኛቸው ከመኖሪያ ቤታቸው ሄድኩ። በተቀመጥቁበት ወንበር ሆኜ በፊቴ ያለውን
ጠረጴዛ ስመለከት በጠረጴዛው ላይ በአረበኛ እና በእንግሊዘኛ ዓረብ አገር ተዘጋጅቶ የተላከላቸውን መጽሄቶች ሳገላብጥ፤
እሳቸው አዩኝና “የራስህ አገር መንግሥት የሚያደርገውን በውስጡ ታገኛለህ” አሉኛ፤ ውስጡን ሳገላብጥ እነ አቶ መለሰ
ያደረጉትን ደባ ተጽፎ አነበብኩ።

ታሪኩ እንደዚህ ነው፤ እነ አቶ መለሰ ከኢትዮጵያ ጋራ በሚዋጉበት ወቅት “በናንተ ሙሉ እርዳታ አሸንፈን ኢትዮጵያን
ከተቆጣጠርን ኢትዮጵያን የዓረብ ሊግ አባል የምትሆንበትን ህግ አውጥተን እናውጃለን” እያሉ ለዓረቡ ዓለም ቃል ገብተው
ኖሮ፤ እንደተመኙት ሆነላቸው እና፤ እንደገቡ ያውጃሉ ብለው እነ አቶ መለሰን ቢጠብቍ ዘገዩ ባቸው። “ለምን ዘገያችሁ ?
ብለው እነ አቶ መለሰን ዓረቦች ጠየቋቸው።

እነ አቶ መለሰ የሰጧቸው መልስ “በአገር አንድነት ህዝቡን አስተሳስራ የኖረችውን ቤተ ክርስቲያን ሳናዳክማት፤ በብሄራዊ
ወኔ ያስተሳሰረችውንም ህዝብ በመከፋፈል ኃይሉን ሳናፈርሰው ልናውጅ ብንሞክር ለህልውናችን አዳጋች ስለሆነ ጊዜ ስጡን፤
ይልቁን በኢትዮጵያ ያሉት ሙስሊሞች ባለፈው መንግስት እየተገደድን የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ መቅደስን ህንጻ ሰርተናልና
እኛም ገብተን እንጸልይ እንዲሉ ግፏቸው። እኛም መብታቸው ነው በማለት እስከ በመፍቀድ ድረስ እንገፋለን። በዚህ ሁኔታ ቤተ
ክርስቲያንንም ህዝቡንም ካዳከምን በኋል እናውጃለን እንጅ፤ አሁን ብናውጅ እንዳሰብነው አይሆንም” ብለው መልስ እንደሰጧቸው
ይገልጻል። ዓረቦች ይህን ታግሰው ከመቀበል ይልቅ በጣም ቸኮሉና፤ እነ አቶ መለሰን ለመርዳት ታጥቀው የሚገቡበትን መንገድ
ተሰብስበው ሲነጋገሩ፤ ያካባቢው ሽማግሎች “ነብያችን ሀበሾች እውነተኛ የመሲህ ሰዎች ናቸው እና እንዳትነኳቸው ብለው
አዝዘውናል። ቀን ጥሏቸዋል ብለን ይህን የመሰለ ደባ በአበሾች ላይ መፈጸም ከአላህ ጋራ መጋጨት ነውና አቁሙ” አሏቸው።

እነ አቶ መለሰን ለመርዳት ታጥቀው ለመግባት የፈለጉት ዓረቦች “አሁን በኢትዮጵያ ምድር ያለው አበሻ በነቢዩ ዘመን
እንደነበሩት የመሲህ ሰዎች አይደሉም። ወደ ፈጣሪ አልባ እምነት ተለውጠዋል። ግማሹ በመስቀል ጦርነት ጊዜ ወደወረረን
ክርስትና የተገለበጡ ናቸው ብለው እነ መለሰ ነግረውናል” ብለው እንደመለሱላቸው እና፤ ሽማግሎችም ”ምንም ይሁኑ በሀበሻ
ምድር ላይ ካሉ እንዳትነኩ” ብለው አስቆሟቸው” የሚል በመጽሄቱ ላይ ተመዝግቦ አነበብኩ።

ኢትዮጵያውያን ሆይ! መጀመሪያ “ከረድችሁን እና አሸንፈን ኢትዮጵያን ከተቆጣጠርን ኢትዮጵያን የዓረብ ሊግ አባል
የምትሆንበትን ህግ አውጥተን እናውጃለን”ማለታቸውን፤ ሌላ ጊዜ ደግሞ “በአገር አንድነት ህዝቡን አስተሳስራ የኖረችውን ቤተ
ክርስቲያን ሳናዳክማት፤ በብሄራዊ ወኔ ያስተሳሰረችውንም ህዝብ በመከፋፈል ኃይሉን ሳናፈርሰው ልናውጅ ብንሞክር ለህልውናችን
አዳጋች ስለሆነ ጊዜ ስጡን ማለታቸውን፤እስከዚያ ግን የኛን እቅድ በማራመድ እንዲረዱን በአገራችን ያሉት ሙስሊሞችን
በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ መቅደስ እኛም ገብተን እንጸልይ እንዲሉ ግፏቸው” ማለታቸውን ስንመለከት፤ የዓረቡን ዓልም ሳይቀር
በማታለል ኢትዮጵያን ለማፍረስ እነ አቶ መለሰ ያለ የሌለ አራዊታዊ ባህርያቸውን በግልጽ እንረዳለን። በበኩሌ ይህ
እየዘገነነኝ ሳለ፤ አሁን በቅርቡ ደግሞ እነ አቶ መለሰ የዘረጉትን ህገ አራዊት ዶክተር አረጋዊ በርሄ፦

*“**የትግራይ* *ህዝብ* *ነጻ* *አውጭ* *ግንባር* *በ**1979 **አመተ* *ምህረት* *አስተሳሰብ* *ለዋጭ*
*የፕሮፓጋንዳ* *መርሀ* *ግብር* *ለሚመለምላቸው* *ቀሳውስት* *ዘረጋ።* *የማሰልጠኑ* *ዓላማ* *ቤተ*
*ክርስቲያኗን* *ከህዝብ* *ለይቶ* *በመምታት* *ስፋቷን* *ማጥበብና* *በትግሬአዊነት* *ላይ* *ብቻ* *የተመሰረተ*
*ስሜት* *በትግራይ* *ተወላጆች* *ጭንቅላት* *መክተት* *ነው።* *ቤተ* *ክርስቲያኗ* *ለረዥም* *ዘመናት*
*በህዝቡ* *አዕምሮ* *ላይ* *ስትተቀርጸው* *የኖረችውን* *ብሄራዊ* *የኢትዮጵያነትን* *ስሜት* *ከትግራይ* *ህዝብ*
*አዕምሮ* *ጠራርጎ* *በጠባቡ* *ትግሬአዊነት* *ስሜት* *በመተካት* *የቤተ* *ክርስቲያኒቱን* *ይዘት* *እያጠበቡ*
*ራሷን* *ቤተ* *ክርስቲያኒቱን* *መምታት* *ነው**”* ብለው የገለጹትን ጽሁፍ አግኝቸ አነበብኩ። ታዲይ የኔ ቢጤ
የቆሎ ተማሪ ጭንቅላት እንደሰረዝ ቅኔ የተደራረበውን የነ ገብረ ኪዳን ደስታን ህገ አራዊት እንዴት እና በምን መንገድ
ሊገልጸው ይችላል?

በቤተ ክርስቲያናችን ውስጥ መነኮሳትና ሰባኪዎች መስለው ሰርገው ገብተው የነገብረ ኪዳንን አራዊታዊ ተልኮ የሚያራምዱትን
በግልጽ እስካየሁ እና የዶ ክተር አረጋዊ በርሄን ጽሁፍ አግኝቼ በማንበብ እስካረጋገጥኩ ድረስ፤ በኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን
ካገኘሁት መጽሄት ያነበብኩት ሰመመን ይሁን ይሁንብኝ እንጅ፤ በጣም አልከከነኝም ነበር።

Image
Kilef Kassa (left) and Micheal Aynkulu struggled to keep their candles lit at Thursday’s vigil. About 200 people attended the event at the 7-Eleven where Yosef Tulu worked.

GARLAND — Sobbing punctuated prayers and song during a candlelight vigil Thursday night to remember the 7-Eleven clerk whose promising life was abruptly ended in a shooting this week.

Friends, family and many who barely knew Yosef Tulu came out to the Garland store where he was slain to mourn the Ethiopian man, who had moved to America with dreams of a better life for himself and his fiancée.

The gathering culminated a day in which police announced that Colten Jon Moore, the Garland teen accused of killing 31-year-old Tulu early Tuesday, had also confessed to a shooting reported Jan. 16.

The victim in the earlier shooting, who also was shot at a convenience store while on duty as a clerk, survived the attack, said Garland police spokesman Joe Harn.

“Had we not found him for the murder, we would still not know who did that shooting a week ago,” Harn said of Moore, 18. “Nobody saw him. There was no video of him.”

Tulu was shot after handing over money and cigarettes to a masked man with a scoped rifle early Tuesday. The gunman then forced him to lie down behind the counter and shot him twice, police said. A spent .22-caliber Remington casing was found near Tulu’s body.

Friends of Moore’s came forward after police released surveillance video from the shooting. The friends told police that they had seen Moore wear a hunting mask similar to one seen in the video, according to an arrest warrant affidavit released Thursday.

Moore had been telling friends for more than a year that he wanted to shoot someone with his father’s rifle and make it look like a robbery, the affidavit says. The friends told police that he had said he planned to take the gun from its locked case while his father slept and return it later, the document says.

Police had received no tips about the teen before the shooting, Harn said.

Moore was in the Dallas County Jail on Thursday, charged with capital murder in Tulu’s death and aggravated assault in the other shooting. Bail was set at $1 million on the murder count. The bail amount had not been announced on the other charge.

On Jan. 16, police responded around 11:40 p.m. to the Homeboy’s gas station in the 2500 block of Firewheel Parkway, across the street from the 7-Eleven where Tulu was shot. A clerk had stepped outside the station and was shot twice before he got back inside to call for help, police said.

The clerk was probably shot with the same rifle used to kill Tulu, Harn said. The victim, who has not been identified, remained hospitalized at Medical Center of Plano and was expected to be released Friday, Harn said.

The Dallas County Jail website listed Moore’s lawyer as Brad Lollar, who did not respond to a request for comment Thursday night.

Attempts to reach Moore’s immediate family members were unsuccessful. Reached by phone, Moore’s godmother, who did not want her name used, said the family would have no comment.

Some parents whose children attended high school with Moore said their kids thought of him as a nice, “cool guy,” not anybody who stood out.

One of Moore’s teachers at Richland College said the teen was social but arrogant in class. Moore was studying graphic design at the school, according to his Facebook page.

The teacher, who asked not to be named, said Moore was confrontational with his teachers but didn’t seem dangerous.

Moore was arrested in December in Garland for public intoxication. He was arrested in May on a charge of marijuana possession in Brown County; he received probation.

Despite the cold weather, about 200 people attended Thursday’s vigil, including a large turnout of Ethiopians. A small mountain of flowers and stuffed animals piled up near the entrance to the 7-Eleven.

Andualem Shoro, Tulu’s brother-in-law, made a brief statement thanking Garland police and asked for prayers for both families.

Martha Tamrat and Ameha Gebremichael said they didn’t know Tulu but wanted to show support.

“It’s really painful for everybody,” Gebremichael said. “Everyone is coming here to make money, support family back home, and a lot of family may depend on this guy.”

Tulu moved to Garland from Ethiopia about five years ago, leaving behind his fiancée, said Bayelegn Megeren, a friend of Tulu’s sister-in-law.

“He had a lot of plans,” Megeren said. “They’re cut short.”

Megeren described Tulu as hardworking. He was enrolled in school to become a nurse and planned to return to Ethiopia in the next few months to marry his fiancée and bring her back to Texas, he said.

“When I saw his picture, Yosef could have been my son,” said Mac Mekonnen, a leader of North Texas Ethiopians. “Yosef came to this country like all of us; we migrated for better opportunity, to catch that American dream.”

Only a handful of vigil attendees knew Tulu, but his smile and kindhearted demeanor touched many, including Sarah Ryan.

Ryan, who used to work at the Tom Thumb next to the 7-Eleven, said Tulu was always friendly and “had a smile for everyone.”

“It’s one of those instances where bad things happen to the very best people. It’s not fair.”

[email protected];

[email protected]

HOW TO HELP: Fund for Tulu’s kin

7-Eleven Inc. has set up a fund at Chase Bank to help Yosef Tulu’s family through donations. The account number is 555289953.

7-Eleven also announced this week that it would help Tulu’s family with expenses related to transporting his body back to Ethiopia. The company also has offered professional counseling services to store employees.

From staff reports

Image

Ethiopia’s opposition politician Bekele Gerba is not legible for release until next month and may not be released until next year, Horn Affairs learnt.
Bekele Gerba, former dep. Chairperson of Oromo Federalist Democratic Movement (OFDM), was detained in August 27, 2011. He was sentenced to eight years imprisonment on charges of “provocation crimes against the state” and collaborating with the Oromo Liberation Front, an organization designated as terrorist by Ethiopian Parliament.
The sentence was reduced to three years and seven months after Bekele appealed to the Federal Supreme Court.
There have been claims on social media that Bekele was supposed to be released on probation last weekend, but has been kept in prison for bureaucratic reasons.
Public Relations officer of the Federal Prison Administration Commission contradicted the claims.
Addisu Tedros told Horn Affairs today that:

“A prisoner’s release on probation is determined based on a thorough evaluation and finally submitted to court for approval. However, Bekele Gerba’s case has not reached that stage yet.
If Bekele Gerba is to be released on probation it would not be sooner than February 10, 2014. Otherwise, his prison term will end on May 11, 2015.”

Asked whether the dates are counted correctly, the officer added that it is based on a computerized data base.
On the other hand, a senior official in the Ethiopian government told Horn Affairs that Bekele Gerba won’t be released on probation.
The official, speaking off-the-record, said that: “The government has no intention of releasing [Bekele Gerba] until he completes the full prison term.”
No more pre-release of prisoners?
The Ethiopian government has not released any high-profile prisoner since the pardon for the two Swedish journalists on September 2012, when Prime Minister Hailemariam Desalegn was still an acting PM. Though tens of thousands have been granted pardon on the eve of the Ethiopian New Year, last September, there are reports that the government rejected the petition for pardon by journalist Wubshet Taye and opposition politician Zerihun G/Egiziabher.
Remarking on the matter, during an exclusive interview with Horn Affairs last week, Minister Rewan Husien claimed that this doesn’t mean that the government has closed the door on pre-release of prisoners.
Referring to the high-profile prisoners, Redwan added:
“Currently, the government has not arrived at a conclusion that there is anyone who is ready to change, who has been corrected and who has reached a point of becoming an example to others. But that doesn’t mean we won’t reach a different conclusion at some future date.”
Though Redwan was commenting on pardon – which is technically different from a release on probation -, both matters lie under the discretion of the government. Thus, presumably subject to similar raison d’etre.

After World War II, Ethiopia began to receive economic development aid from the more affluent Western countries. Originally the United Kingdom was the primary source of this aid, but they withdrew in 1952, to be replaced by the United States. Between 1950 and 1970, one source estimated that Ethiopia received almost US$600 million in aid, $211.9 million from the US, $100 million from the Soviet Union and $121 million from the World Bank. Sweden trained the Imperial Bodyguard and India at one point contributed the majority of foreign-born schoolteachers in the Ethiopian educational system.
This aid dried up under the military regime that followed the Ethiopian revolution, except for food aid during the mid-1980s. While the Soviet Union provided extensive amounts of aid, either directly or through its allies like East Germany and North Yemen, this was predominantly in the form of either military aid, or ideological education; these ended with the close of the Cold War. Large aid inflows resumed in the early 1990s aimed at reconstruction and political stabilization but declined during the war with Eritrea. The post-2000 period,however, has seen a resumption of large disbursements of grants and loans from the United States, the European Union, individual European nations, Japan, the People’s Republic of China, the World Bank, and the African Development Bank. These funds totaled US$1.6 billion in 2001.
In 2001 Ethiopia qualified for the World Bank-International Monetary Fund-sponsored Highly Indebted Poor Countries (HIPC) debt reduction program, which is designed to reduce or eliminate repayment of bilateral loans from wealthy countries and international lenders such as the World Bank.
A noteworthy advance toward these goals came in 1999, when the successor states to the former Soviet Union, including Russia, cancelled US$5 billion in debt contracted by the Derg, a step that cut Ethiopia’s external debt in half. HIPC relief is expected to total almost US$2 billion.

TPLF took the country without loan . Russia cancelled US$5 billion in debt contracted by the Derg .. after that the TPLF junta have got over 50 billion Dollars loan in the name of Dev`t but most of the money spent for corruption and to rebuild TIgray . There is no balanced development in Ethiopia.

January 24, 2014 7:02 pm
In the company of Ethiopian wolves

By Mike Carter

I stood in my room in bathing trunks, looking out over the lake 100 metres away, anticipating the feel of the cool water on my skin.

There was just one small problem: the large, male Anubis baboon blocking my door. He was being groomed by a female. I tapped on the glass and did a little theatrical cough. Our eyes locked. He rolled back his top lip to reveal incisors like daggers. I wanted my swim; he wanted his grooming. They say a baboon can rip a man’s arms out of his sockets. My swim, I decided, could wait.
High quality global journalism requires investment. Please share this article with others using the link below, do not cut & paste the article. See our Ts&Cs and Copyright Policy for more detail. Email [email protected] to buy additional rights.

The day before, I’d arrived from Addis Ababa at Bishangari Lodge in Ethiopia’s Oromiya region, on the shores of Langano, one of a series of lakes that run along the Rift Valley, five hours’ drive south of the capital.

Bishangari, with its eight lovely cabins (called godjos) set back from the lake in a forest of podocarpus and wild fig trees, was the country’s first upmarket lodge when it opened in 2002. Others sprang up in the far north, serving the vast majority of Ethiopia’s tourists, who tend to head to the Unesco sites of Lalibela, Axum and Gondar. But the south’s luxury travel potential remained untapped beyond Bishangari.

Until now. This year a $290-a-night eco-lodge will open in the gloriously wild Bale Mountains, five hours southeast of Bishangari, creating for the first time a southern circuit for luxury travellers in Ethiopia.

High quality global journalism requires investment. Please share this article with others using the link below, do not cut & paste the article. See our Ts&Cs and Copyright Policy for more detail. Email [email protected] to buy additional rights.

And it was this two-lodge experience that I had journeyed south to try. But that wasn’t going to happen if I couldn’t even get out of my room.

Eventually, the baboon moved away from the door and I tiptoed my way through the 40-strong troop, saying “good mornings” as I went, figs raining down on me like hailstones from the tree above. Can baboons snigger? Undoubtedly. I hadn’t encountered such bullying since school.

After my swim, I walked along the shore of the lake. In the shade of an acacia, I sat on a rock and watched a procession of birds wing past, like an avian superhighway – there are 450 species around the lake, eight of them endemic. Hemprich’s hornbills followed a huge black crowned crane, a lone pelican flapped noiselessly inches from the lake surface. There were northern carmine bee eaters and starlings like winged sapphires, each more vivid in colour than the last. A pied kingfisher hovered right in front of me, split the water with its razor beak, then came and sat on a branch above my head to eat its breakfast.

I walked into the forest, past the spring that gave the lodge its name (bishangari means clear, bubbling water in Oromo). A giant warthog crashed out of the bushes right in front of me. In the canopy, colobus monkeys, with their white beards and doleful eyes, like sad little old men, watched me pass. White-cheeked turacos clucked away. I came to a clearing, in which stood a dozen tukels, or houses, with conical thatched roofs and walls of mud. It was a scene probably little changed since the birth of Christ. Children ran up to me, grabbing my hands, rubbing at the pale skin, as if trying to wipe it off.

This is how lazy days are spent at Bishangari, its remoteness freeing you from any guilty sense that you should be doing anything other than immersing yourself in its tranquillity. After dinner, served in a thatched open-sided structure, and a couple of beers in the treehouse bar set in a 500-year-old ficus, there’s nothing else to do except lie in bed listening to the forest, as the guttural screams, rustling and grunting gradually fade into deep, sonorous silence.

Next day we headed southeast, across wide, expansive plains of barley and teff, the pale golden crop that forms Ethiopia’s staple bread, injera. Carts pulled by donkeys outnumbered the few vehicles on the road. Church-goers, wearing the traditional brilliant-white shama and carrying the beautifully embroidered umbrellas for which Ethiopians are renowned, were strolling along the jacaranda-lined road like Victorian seaside promenaders.

We pulled in at a dusty truck stop for lunch. Large yellow-tailed kites swooped down looking for scraps. A waiter poured water over our hands from a copper decanter, then brought out the injera, a grey dustbin-lid sized slab of it – essentially tablecloth and eating utensil, as well as food – on to which he splodged various chilli sauces, collectively known as wat, each a different colour, so that the whole thing looked like an artist’s palette. Then came the tibs, strips of beef coated in salt and deep-fried until crisp, which we grabbed with torn-off pieces of injera and dunked in the fiery sauces. Delicious.

We hit the foothills of the Bale Mountains. Gone were the plains, replaced with Alpine-like meadows flecked with wild geraniums. Gone, too, were the umbrella-toting walkers, replaced by people on horseback, the animals richly caparisoned, male riders wearing taqiyahs, the women in niqabs – for we had crossed from predominantly Christian Ethiopia into its southern Muslim heartlands.

The tarmac road petered out, replaced with a dirt track. My ears popped. The trees disappeared. Then, too, the low sagebrush and St John’s wort. Clouds kissed the flat, barren, empty land. We were crossing the Sanetti Plateau, the roof of Africa – at 4,000 metres, the highest drivable road on the continent. Just an hour or so earlier we had been basking in Technicolor Africa; now we were shivering on a grey moon.

We parked and went for a walk, layered up against the chill wind, crunching on the permafrost, puffing hard in the thin air, weaving between small, oily tarns that sparkled like mirrors. We seemed to be walking through the most lifeless, uninhabited place on earth. On closer inspection, though, the ground was alive, black blurs scuttling everywhere, appearing and disappearing in the blink of an eye. These, as Endele Teshome, our guide, explained, were the giant mole rats and grass rats that thrive in the conditions up here.

“There! There!” Teshome said, pointing. Walking towards us, russet in the monochrome, was an endemic Ethiopian wolf. With only 450 surviving, 250 of them in the Bale Mountains National Park, it is one of the rarest mammals on the planet, driven to near-extinction by hunters and the rabies their dogs carry. My heart stopped. It was one of the most stunning animals I had ever seen.

“He’s out hunting,” Teshome said. He explained that the mole rat forms the wolf’s staple diet. So for the Ethiopian wolf, the site is an all-you-can-eat buffet. The wolf caught sight of us and disappeared behind some rocks. “Don’t worry,” Teshome said. “We will see more before the trip is out.”

We drove to the edge of the Sanetti escarpment. Far, far beneath us, stretching to the horizon, cloud forest so lush and viridescent that it hurt your eyes. This was the Harenna, the third-largest forest in Africa.

We descended through the low, gnarled trees, which were dripping with old man’s beard and ancient creepers, dense and foreboding like a forest from a Grimm fairytale.

The trees parted, and there was the Bale Mountain Lodge. Well, what will become the Bale Mountain Lodge. When I visited in December, it was still a building site, with work having fallen months behind schedule.

The brainchild of former British army colonel Guy Levene, the 18-bedroom luxury lodge will be the first to operate within an Ethiopian national park. Guy’s wife Yvonne told of the setbacks they had encountered, the frustrations and bureaucracy (Guy was in Addis Ababa trying to liberate building materials from customs).

She showed us around the one completed lodge, with hay-bale walls, hardwood floors and wood burner; and another, half-built, which is romantically reached via a staircase through the tangled roots of a giant tree, with a terrace overlooking the cloud forest and, looming above, the craggy peak of Mount Gujerale, a giant thumb hitching a lift in the sky. It was a stunning setting and easy to imagine how the Levenes lost their hearts when they first saw it in 2011.

We walked in the forest, alive with birdsong, the floor carpeted with purple acanthus, the 500-year-old schefflera trees festooned with traditional bamboo basket beehives for the honey the lodge will serve.

“We saw a big lion in this very spot last week,” Yvonne said. I picked up a stick. I’m not quite sure why.

On the way back to Addis, we headed for the Web Valley in the national park, a two-hour drive off-road along hideously rutted tracks, once more leaving the trees behind as we climbed, the landscape now punctuated only by the spikes of giant lobelia. We camped outside the research hut of the Ethiopian Wolf Conservation Project where, overnight, the temperature plunged to -10C. In the morning, we mounted horses (the wildlife is used to them, and doesn’t see the humans) and rode off across the frigid steppe, the surrounding mesas beginning to glow gently golden in the morning sun. It was like being in your own Sergio Leone movie.

The valley’s hunters were starting their day shift. A serval cat slunk across our path. The sky grew full of giant raptors – Verreaux’s, tawny and golden eagles, augur buzzards, kites, all as common here as pigeons in a city park. An Abyssinian hare ran across the ground at cartoon speed, as well it might. A group of handsome mountain nyalas, an antelope endemic to Bale, snorted, the frozen air sending great plumes of steam from their nostrils.

We rode until, in the late afternoon, we found our prey: there, 100 metres in front of us, in the rocks, was the entrance to an Ethiopian wolf den. Teshome explained how a wolf community works: how the adults all take responsibility for the pups; how they live as a pack but hunt during the day in solitude. Through binoculars, we watched as four tiny pups, about a month old, rare, precious bundles of fur, frolicked. A shadow flew across the lens. A tawny eagle landed inches from one of the pups. “They take young wolves,” Teshome said. I held my breath. The pup and eagle eyed each other.

A bark. We scanned left. There, striding through the gloaming under the infinite sky, was a big male. The eagle flew off. The pups ran to greet the returning adult, mobbing him, dancing around his feet. The wolf sat down, sniffed the air and then locked his eyes on us. He threw back his head, the plaintive, haunting howl echoing around the valley.

http://www.ft.com/cms/s/2/118aa67e-7f6c … z2rN4f0ZCI

የሱዳኑ ፕሬዚደንት ኦማር ሀሰን አልበሺር በኤርትራ ያደረጉት ጉብኝት የሁለቱን ኣጎራባች ኣገሮች ግንኙነት ከማጎልበት ጎንለጎን በአካባቢያዊ እና ዓለም ዓቀፋዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ መሆኑ ተገለጸ። ኣልበሺር ከኤርትራው አቻቸው ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ባደረጉት የሶስት ቀናት ቆይታ የደቡብ ሱዳን ወቅታዊ ሁኔታን ጨምሮ በተለይም የኢትዮ ኤርትራን የሰላም ንግግር ስመልክቶ መነጋገራቸውን ምንጮች ኣመልክቷል።
የኣሁኑ ውይይት በሁለቱ ተደራዳሪ ኣገሮች በኩል ሊቀርቡ በሚችሉ ቅድመ ሁኔታዎች ላይ ያተኮረ ነበርም ተብሏል።

የሱዳኑ መሪ ኦመር ሓሰን ኣልበሺር፣ ባለፈው ሳምንት በኤርትራ ያደረጉት የሶስት ቀናት ጉብኝት፤ የሱዳኑ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ ኬርቲ ለዜና ወኪሎች እንዳስረዱት፤ የሁለቱን ኣጎራባች ኣገሮች ግንኙነት በማጎልበት ላይ ያተኮረ ነበር። የኣልበሺር ጉብኝት ባለፈው ህዳር ወር የኤርትራው ኢሳያስ አፈወርቂ በሱዳን ያደረጉትን ጉብኝት ተከትሎ የተደረገ መሆኑን የጠቀሱት የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ኬርቲ በዚህ ግንኙነት ሁለቱ መሪዎች ከዚህ ቀደም የተፈረሙ የውል ስምምነቶች ሊተገበሩ ስለሚችሉባቸው ዝርዝር ጉዳዮች ላይ መምከራቸውንም ኣስረድቷል።
ባለፈው ማክሰኞ ኤርትራ ሲገቡ ደማቅ ኣቀባበል የተደረገላቸው ኣልበሺር ከኣስመራ ውጪ ያሉ ኣንዳንድ ከተሞችንም የጎበኙ ሲሆን በኤርትራ 21ኛ ዓመት የነጻነት በዓል ላይም ተገኝተው ነበር። ሁለቱ መሪዎች፣ ኣልበሺር እና ኢሳያስ፣ የዔርትራው ገዢ ፓርቲ የፖለቲካ ጉዳዮች የበላይ፣ የማነ ገ/ዓብ፣ ለዜና ምንጮች እንደገለጹት፣ የደቡብ ሱዳን ወቅታዊ ሁኔታን ጨምሮ በበርካታ አካባቢያዊ እና ዓለም ዓቀፋዊ ጉዳዮች ላይ የመከሩ ሲሆን ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት ደግሞ ኣንዱና ዋናው የመሪዎቹ አጀንዳ የኢትዮ ኤርትራ የሰላም ንግግር ነው ተብሏል።
በኖርዌይ ኣገር፣ ስታቫንገር ዩኑቨርሲቲ፣ የፖለቲካል ሳይንስ እና ዓለም ዓቀፍ ግንኙነት መምህር የሆኑት ዶ/ር ግሩም ዘለቀ እንደሚሉትም የኣልበሺር የኣስመራ ጉብኝት የሰላም ንግግሩ የመጀመሪያው ምዕራፍ ሲሆን በሁለቱ ወገኖች በኩል ሊቀርቡ በሚችሉ ቅድመ ሁኔታዎች ላይ ያተኮረ ሊሆን እንደሚችል ተጠቁሟል።
እርቀ ሰላም መውረዱ ለሁለቱም ኣገሮች በተለይ ም ደግሞ ዶ/ር ግሩም እንደሚሉት ለኤርትራ ከፍተኛ ጠቀሜታ ነው ያለው።
ከኤርትራ በኩል በጉዳዩ ላይ እስከ ኣሁን ይፋ የሆነ መግለጫ ባይኖርም በኢትዮጵያ በኩል ግን፤ የጠ/ሚኒስትሩ ቃ/አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ እንደሚሉት፣ ቀደም ሲል የተቀመጡት ቅድመ ሁኔታዎች እንደተጠበቁ ሆነው ለመደራደር ግን መንግስት ዝግጁ ነው።
በዚህ የሰላም ንግግር፤ ከተሳካ ማለት ነው፤ ተጠቃሚዎቹ በዋናነት ሁለቱ ኣገሮች ቢሆኑም ዶ/ር ግሩም ዘለቀ እንደሚሉት ደግሞ ኣልበሺርም ቢሆኑ በግልም ጭምር ተጠቃሚ መሆናቸው መዘንጋት የለበትም።
ከተገንጣዩዋ የደቡብ ሱዳን መንግስት ጋር ካለባቸው የግዛት ይገባኛል ውዝግብ በተጨማሪም የዳርፉር ቀውስን ጨምሮ በሰሜን ኩርዱፋን እና በብሉ ናይል ግዛቶችም በውስጥ ችግሮች ተጠምደው የሚገኙት ኣልበሺር ምንም እንኳን ከኣፍሪካ ህብረት በኩል አንጻራዊ ተቀባይነት ቢኖራቸውም በምዕራባውያኑ ዘንድ እንደ ወንጀለኛ መፈረጃቸው ይታወቃል። በዚሁ የተነሳም ዓለም ዓቀፉ ፍ/ቤት ICC የእስር ማዘዣ እንደቆረጠባቸው ይገኛሉ።

ማንኛውም አንድን ሃገር እመራልሁ የሚል …የበላይ መመሪያ እና ህዝብን የሚያስተዳድርበት ህገመንግስት አለው:; የወያኔ ጁንታም በራሱ የፓርቲ ፕሮግራም መሰረት ተደርጎ አለማቀፍ ህጎች ተዋህደውት በራሱ ካድሬዎች ውክልና እና ስብስብ የጸደቀውን ህገመንግስት ለህገወጥ ተግባር እያዋለው ነው:: አንድ ህዝብ ህግን ሊያከብር የሚችለው ራሱ ወይንም ተወካዮቹ ባረቀቁለት ህግ እና ህገመንግስት መሆኑ እሙን ነው::ጨዋው ይሪትዮጵያ ህዝብ ግን እንደፈለጉ የሚያመጡለትን ህግ አንገቱን ሰብሮ በማክበር ሲኖር ገዢዎቹ ግን ራሳቸው ያወጡትን ህግ ሀገወጥ መሆኑን በአደባባይ ያስመሰከሩበት አጋጣሚዎች እጅግ ብዙ ናቸው::

በሃገሪቱ ህገመንግስታዊ መዋቅር እና መነባበብ የሌሉባቸውን ያለፍት ህገወጥ 22 አመታቶች በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የበላይነት የተዳደሩ ወይንም ያለፉ የሰው ልጆችን ይወክላሉ የሚባሉ ህጎችን ማግኘት አስቸጋሪ ነበር::ምንሊክ ሳልሳዊ በዘፈቀደ የበላይ የፓርቲ አመራሮች በሻቸው ሰአት ህጎችን በማውጣት እና በማጽደቅ ህዝብ ላይ እንደፈለጉ ይጨፍራሉ:: ህዝብ ለህገመንግስቱ ያለ ግንዛቤ አናሳ መሆኑን እና ማን እንዳወጣው እንዴት እንደወጣ ስለሚያውቁት ህዝቡ ያሌለበት ተሳትፎ እንደሆኑ ስለሚረዱት እንዳሻቸው ህገመንግስቱን ይጥሉታል ያነሱታል:: የወረቀት ላይ እይታ ብቻ አድርገው በማስቀረት ህገወጥነትን አስፋፍተዋል::

በወያኔ ውስጥ ተስፋፍቶ የሚገኘው መንግስታዊ ህገወጥነት ከእይታ ያልተሰወረ ሲሆን ህዝብ በህገመንግስቱ መሰረት ፍትህ ማግኘት ሲገባው ፍትህን አቶ እየተንደፋደፍ ይገኛል::ህዝብን በፍትህ እጦት የታረደ ዶሮ ያደረገው ወያኔ የፍትህ አከላት ከህገመንግስቱ ውጪ ህገወጥ የሆኑ ያልተጻፉ ህጎችን ሲጠቀሙ ያየ ወይንም ለምን ያለ መንግስት የለም::የፍትህ አከላቶች ህገን ለማስከበር እና ህግን ለመተርጎም የተቋቋሙ አካላት ሆነው ሳለ በፖለቲክ ትብትቦሽ ተይዘው ሕገ መንግሥቱን በሚያሽመደምድ ሕጎችን በሚጥስ መንገድ እነ ..እንዳይጠየቁ ወይም እንዳይከሰሱ፣ ከተከሰሱም እንዳይሸነፉ የሚንቀሳቀስና የሚሯሯጥ በፍትህ አከላት ውስጥ በድብቅና በሕገወጥ የተገነባ አካል በይፋ በትንንሽ መመሪያዎች እና ትእዛዞች ህገመንግስቱን ደፍጥጦታል::

ሌላው በወያኔ ጁንታ ውስጥ እየተደረገ ያለው ህገመንግስታዊ ህገወጥ ንቅዘት የዜጎች የመኖር ህልውና እና ሰርቶ የማደር ጉዳይ ሲሆን አለማቀፍ ድንጋጌዎችን የጣሰ እና ህገመንግስቱት የጣለ ከፍተኛ የሆነውን ህዝብ ለስደት ያበቃ የጸረ ህልውና እንቅስቃሴ በገሃይ እያየን ነው::ይህ ደሞ የወለደው የወያኔ ባለስልታናት በሚያደርጉት ህገወጥ የኢኮኖሚ ወረራ ምክንያት ህዝቦች በሃገራቸው እንዲሽመደመዱ ሲያደርግ ሰርቶ የመኖር ህልውናን ገደል ከቶታል::ባእስልጣናቱ ህዝቦች በፈለጉት የስራ መስክ እንዳይሰማሩ ሙስናን እና ንቅዘትን በስፋት በስራ ላይ አውለውታል::

እነዚህ የተፈጠሩ መንግስታዊ ህገወጥነቶች ሕዝብ መንግስት እንዳሌለ አምኖ እንዲቀበል አድርገውታል፡፡እኩልነት እንዳሌለ አረጋግጠዋል፣ ሕገ መንግሥቱም አለኝታዬ አይደለም እንዲል አድርገውታል፡፡ ምክንያቱም ሕግ አክብሩ ከሚባሉ ዜጎች ጎን ለጎን ከሕግ በላይ የሆኑና ተመልሰው መንግሥትን የሚጫኑ፣ የሚይዙና የሚያስፈራሩ ሌሎች ዜጎች እንዳሉ ሕዝብ በተግባር አይቷል፡፡ እነሱንማ ማን ይነካቸዋል እያለ መንግሥት ዜጎችን ከሕግ አንፃር በእኩልነት ያያል የሚለው እምነቱ ተሟጧል፡፡የተቃወሙትን መብታቸውን የጠየቁትን ሁሉ ልማቱን ያደናቅፋሉ፡፡በማለት… የወያኔ ባለስልጣናት ከአገርና ከሕዝብ በላይ ነን ብለው አገር ለእነሱ በምትስማማበትና በምትገዛበት መንገድ እንድትጓዝ ይፈልጋሉ እንጂ ከእነሱ ጥቅም፣ ክብርና ዝና ውጭ ህዝቦች በህግ ተዳደሩ አልተዳደሩ አጀንዳቸው አይደለም፡፡ለምን ቢባል ጥይት እንዲገዛቸው ይደረጋል:: እነዚህ ሕገወጥ የወያኔው ቡድኖች አገርን እየዘረፉ፣ የአገር ገንዘብ እያሽከረከሩና የሰው ልጆችን መብት እየጣሱባለበት ወቅት ህዝብ በቃኝ ብሎ ሕገወጥነትን ለማፈራረስ ሲረባረብ በጥይት ይቆላል ይወነጀላል::(ምንሊክ ሳልሳዊ)

ወያኔ ከአብዮታዊ ዲሞክራሲ ወደ ልማታዊ ዲሞክራሲ ተለውጫለሁ በማለት እያጭበረበረ ነው፡፡ ሕዝቡን ከድህነት ለማላቀቅ፣ ሙስናን ለመዋጋት የቆምኩና የቆረጥኩ ነኝ በማለት እያደናበረ ነው፡፡ የሕግ የበላይነት የሚለውን አባባልም በየዕለቱ ለሚዲያ ፍጆታ እየዋለ ነው፡፡ ኪራይ ሰብሳቢነትን እና አደርባይነትን ማውገዝ ከዕለቱ የሜትሮሎጂ ሪፖርት በላይበተጋነነ መልኩ በተደጋጋሚ የምንሰማው ነው፡፡ በወያኔ መዋቅሮች ውስጥ ተሰግስገው ያሉት ሕገወጥ ንቅዘቶች ግን የማይፈርስ መሰረታቸውን ተክለው እየተንቀሳቀሱ ነው::ይህን ለነገ አደጋ እንዳለው ያልተረድው ወያኔ ራሱን ማዳን ወደማይችልበት አዘቅት ውስጥ እንደገባ እሙን ነው:; (ምንሊክ ሳልሳዊ)

After the government held an evaluation regarding the leakage of information, disarray in information keeping and cyber intelligence, members of the intelligence have asked to whom they were answerable to. ESAT obtained audio supported evidence regarding the query from sources in the Intel office. High government officials and appointees also attended the meeting.

The question was posed by Intel officers working under the Federal government and graduates of the Mekele Institute of Technology (MIT), an institute founded under the cover of MekeleUniversity during the period in office of the late Prime Minister Meles Zenawi.

“Is our responsibility protecting the security of the Nation or the political regime?” asked the officers. A senior government official responded saying “there is no Intel officer who also does not have political duties. From the outset, intelligence is a work of sustaining a regime in power and this is done by professionals. It requires one to trust the regime. One who believes in Ginbot 7 Movement’s outlook and thinks that the regime should be removed through force, would disintegrate the system even if he is remarked for having the skills of Tesfaye Woldeselassie or was trained by Mossad for 20 years.”

It was also discussed during the evaluation that there is a difference and fall out within the chain of commands of the Nationality and Immigration Department, Defense Intelligence, Ministry of Foreign Affairs, Federal Police, Anti-Terrorism Taskforce and Information Network Security Agency (INSA).

Some government officials have said that secrets of the government have been passed to third parties to the extent that it has become impossible to protect secrets.

Intel officials that came from Oromia and Southern regions complained why there was a dominance of one ethnic group within the Defense Intelligence. The official responded saying that balancing the Force was a long-term work.

Responding to the question that there is a rumour that Meles Zenawi was killed by foreign forces, the official said Meles died due to “huge workload and his inability to put up with the medical treatment”.

In the mean time, five members of the Ethiopian National Intelligence and Security Service have been detained suspected of working and passing information with and to Ethiopian Satellite Television (ESAT). Mebrate Tamrat, Jemal Awol, Dejene Admas, Hailu Cherkos, Capitan Assefa Abraha have been detained by securities.

Similarly, students and intelligence heads found in the 28 universities of the Country have started an evaluation meeting. It has been decided during the evaluation that Aksum, Debre Tabor and Debre Birhan Universities have witnessed huge protests thus should be under stringent Intel surveillance. ESAT News

An Ethiopian government official said the border demarcation controversy between Ethiopian and Sudan has no legal backing but moral and social questions. The official said this during an evaluation and meeting of Intel officers and high government officials.

The official said the demarcation process started in 1965 between the then Ethiopian Minister of Foreign Affairs, Dr. Minase Haile and his Sudanese counterpart Jaafar al-Nimeiri and has been lingering since.

He said based on the complaints received that the Sudanese have passed the Ethiopian border line of Guwi, a committee had been formed which has not yet conducted any form of border demarcation.

The official said on a recent high level meeting Sudanese officials came up with a new suggestion. The Sudanese said “you can still hold the land. We will protect the rights of your citizens. But at least in terms of principle, accept and confirm that the land belongs to us.”

The Ethiopian official told the officers that if one checks out his mobile apparatus near the borders of Ethiopia and Sudan such as Berehet in Tigray or Armachiho near Gonder it shows you that you are in the Sudan. So you may fake politics but not the science, he added.

He also said that recent reports that Armachiho has been given to Sudan is wrong but some Sudanese police officers do at times sneak in to the border towns of Ethiopia start havoc but our militias do not hold down rather they do not even consider the Sudanese soldiers as ‘soldiers’.

He said it does not mean that we can take hold of anything that our eyes see in fact if we want to do so we can even capture Khartoum.

The official asserted that the border demarcation has not at all started so far.

The online news source, Sudan Tribune, had reported quoting the region’s administrator in 2007 that a large chunk of land had been given to the Sudan.ESAT News

Eritrea is among the most closed countries in the world; human rights conditions remain dismal. Indefinite military service, torture, arbitrary detention, and severe restrictions on freedoms of expression, association, and religion provoke thousands of Eritreans to flee the country each month. Among those fleeing in 2013 were the minister of information—whose 85-year-old father, brother, and 15-year-old daughter were immediately arrested—and the deputy head of economic affairs of the People’s Front for Democracy and Justice (PFDJ), Eritrea’s sole political party that controls most major domestic commercial enterprises.

In October, more than 300 Eritrean refugees drowned when a boat bringing them to Europe capsized near Lampedusa, Italy. According to the United Nations High Commissioner for Refugees (UNHCR), over 305,000 Eritreans (more than 5 percent of the population) have fled during the past decade.

Eritrea has no constitution, functioning legislature, independent judiciary, elections, independent press, or nongovernmental organizations; it does not hold elections. All power is concentrated in the hands of President Isaias Afewerki, in office since 1991.

In a rare sign of domestic dissent, on January 21, 2013, a group of soldiers with tanks, led by a brigadier general and three colonels, briefly occupied the Ministry of Information (“Forto”) and forced the director of government television to read a statement demanding the release of political prisoners and implementation of the 1997 constitution. The transmission was cut after a few sentences and the protestors surrendered when other military units failed to deliver expected support. According to credible reports, 60 or more high-level alleged collaborators were arrested, several of whom are now dead, some by suicide. Among them is said to be Abdella Jaber, PFDJ’s chief administrator.

Despite repeated requests, Eritrea denied the United Nation special rapporteur on Eritrea, Sheila Keetharuth, a visa. In a 2013 report based on refugee interviews, she concluded that “basic tenets of the rule of law are not respected.” Following her report, the Council “strongly condemn[ed]” Eritrea’s “continued widespread and systematic violations of human rights and fundamental freedoms.”

Indefinite Conscription and Forced Labor
Eritrea conscripts all men and unmarried women into “national service.” Although Eritrean law limits national service to 18 months, most conscripts serve for much of their working lives. Conscripts are routinely used as forced labor on essentially civilian jobs. In 2013, Human Rights Watch reported that conscripts were used by a state-owned construction company, Segen Construction Co., engaged by Canadian mining firm Nevsun Resources, to build infrastructure at its Bisha gold mine. Former conscripts described working long hours for minimal food rations, primitive lodging, and wages too low to sustain themselves, much less their families. They were not allowed to leave the work site.

Children as young as 15 are inducted and sent for military training, according to recent interviews by refugee agencies. They and other recruits are regularly subject to violence and ill-treatment for raising questions or for other perceived infractions. Beatings, torture, and prolonged incarcerations are common. Women are subject to [deleted] violence from military commanders, including rape. No mechanisms for redress exist.

Since mid-2012, all men in their 50s, 60s, and 70s are compelled to perform militia duty: carrying military weapons; reporting for training; and going on periodic patrols.

Arbitrary Arrest, Prolonged Detention, and Inhumane Conditions
Thousands of ordinary citizens are arrested and incarcerated without charge, trial, or opportunity to appeal, and without access to family, lawyers, or independent prison monitoring organizations. While some are freed without explanation and warned not to speak about their detention, most prisoners remain in jail indefinitely. Until the “Forto” incident in January 2013, the most prominent prisoners were 21 government officials and journalists arrested in September 2001 and still held incommunicado 12 years later. None have been formally charged, much less tried; former guards who have left Eritrea report that half of them have died.

Former detainees describe brutal detention conditions. Death in captivity is not unusual. Many prisoners disappear, their whereabouts and health unknown to their families. Former prisoners describe being confined in vastly overcrowded underground cells or shipping containers, with no space to lie down, little or no light, oppressive heat or cold, and vermin. Medical treatment is poor or non-existent. Food consists of a piece or two of bread a day, occasional servings of lentils or beans, a cup of tea, and insufficient water. Beatings and torture in detention are common; wardens are able to impose any physical punishment they devise. A former interrogator told Human Rights Watch he ordered beatings of prisoners until they confessed to whatever they were accused of; they were then beaten to implicate others.

Eritreans who were forcibly repatriated to Eritrea from Middle Eastern countries and then fled again told Human Rights Watch in 2012 they had been incarcerated in crammed cells and beaten shortly after their return. They displayed scars from beatings and electric shocks. One escapee reported that several prisoners in his group of returnees died from their beatings.

Freedom of Religion
Since 2002, the government has jailed and physically abused citizens for practicing religions other than the four government-controlled or recognized religions—Sunni Islam, Ethiopian Orthodox, Catholicism, and Lutheranism. Most arrests occur in private houses but many also occur during private Quran or Bible study at colleges or at national service training centers.

Some prisoners are offered release on condition that they sign statements renouncing their faith. Three deaths during captivity were reported by foreign-based religious monitoring groups in 2013, but given the difficulties of obtaining information, the number may be higher.

The octogenarian Orthodox patriarch, whom the government deposed in 2007, remains under strict house arrest.

Reprisals against Family Members
Family members of some draft evaders or national service deserters have been punished by fines of Nakfa 50,000 (US$3,333) and by detention, in a country with, according to the World Bank, per capita income in 2012 of $560.

Families are also punished when relatives living abroad fail to pay a 2 percent tax on foreign income, retroactive to 1992, or to contribute “national defense” fees. Punishments include revocation of resident families’ business licenses, confiscation of houses and other property, and refusal to issue passports to allow reunification of children and spouses with overseas parents or spouses.

Freedom of Expression and Association
The government maintains a complete monopoly on domestic sources of information since it closed all local press outlets in 2001 and arrested their staff. Telephone and Internet communications are monitored. Eritrea expelled the last accredited foreign correspondent in 2008. Although foreign language transmissions are accessible, the government jammed Al Jazeera in early 2013 and has long jammed overseas transmissions from Eritrea diaspora stations. At least six government journalists arrested in 2009 and 2011 remain in solitary confinement without trial.

No independent civil society organizations are permitted. Labor unions remain a government monopoly.

Key International Actors
Eritrea’s government has few allies. Relations with Ethiopia remain hostile following the 1998-2000 border war and Ethiopia’s failure to implement an international boundary commission’s ruling awarding disputed territory to Eritrea.

Eritrea has been under United Nations sanctions since 2009 because of its support for armed Islamic insurgents in Somalia and its refusal to release Djibouti prisoners of war captured during a 2008 invasion of Djibouti’s border territory.

A UN monitoring group reported in July 2013 that although Eritrea had made a tactical decision to court the Somali government, it fostered regional destabilization by “maintain[ing]close links to a network of warlords and other spoilers in Somalia,” including at least two Al-Shabaab leaders. Eritrea refuses to acknowledge that it holds Djibouti prisoners of war although three escaped in late 2011. Following the report, the UN Security Council retained sanctions and renewed the monitoring group’s mandate for a year.

Eritrea’s relationship with Qatar, which had been mediating Eritrea-Djibouti border issues, frayed in 2013 and Qatar apparently stopped funding a large Red Sea resort. The Yemeni Foreign Ministry complained that Eritrea seized Yemeni fishing vessels in international waters and detained their crews. In October, Eritrea released 81 Yemeni fishermen held for 18 months without trial; Yemen claims another 519 remain jailed.

In June 2013, Canada expelled Eritrea’s Toronto consul for continuing to solicit “national defense” fees (and the 2 percent tax) from Eritrean expatriates despite Canadian demands that he stop because the practice violated UN sanctions.

Eritrea has warmer relations with China. The Chinese government provided a 630 million Yuan ($10.3 million) loan in 2013 to construct canning, food cold-storage, and PCV pipe manufacturing plants. The projects will be run by SFECO, a Shanghai Construction Co subsidiary. SFECO bought a 60 percent share of the Zara gold exploration site near Asmara in 2013 and has contracts to repair and enlarge Asmara’s power plant. Lengthy power shortages occurred in 2013.

In earlier years, Eritrea expelled all nongovernmental aid agencies. In 2013, the UN and Eritrea agreed on a four-year $188 million “cooperation framework.” The UN will provide $50 million and attempt to raise the remaining $138 million from donor countries for capacity building, food security, environmental improvements, and social services. Providing assistance presents “acute coordination challenges,” according to the UN Office for the Coordination of Humanitarian Affairs, because of “access restrictions on international staff” and the “absence of up-to-date information” from the government.

The Bisha mine, a major hard currency generator, was expected to earn less in 2013 as production shifted from gold to copper and copper prices fell. Eritrea issues no budget; government finances are opaque and secret. President Afewerki nevertheless complained in 2013 that “international organization” statistics (ostensibly referring to the World Bank and International Monetary Fund) “are based on speculation and aimed at serving vested political interests” and “should be dismissed.”
Image

http://www.hrw.org/world-report/2014/co … rs/eritrea

Image

In a recent article in Times of Malta about g@y couples adopting children, I discovered anew how pharisaical people’s ignorance and hypocrisy can be. One sentence reads: “Countries like Ethiopia had been closing doors on adoptions for Maltese because of fears that prospective single parents could be g@y.”

Ethiopians, renowned for their inability to govern themselves and for living in the second poorest country in the world despite being one of the richest in mineral resources like gold, potash, copper, platinum and natural gas, are closing doors on adoptions by Maltese parents because these might be h o – m o se x ua l.

A country ravaged by illiteracy, corruption, child prostitution and political instability still has the damnable effrontery to pontificate on the s e x u a l orientation of a few good souls willing to take starving Ethiopian foundlings into their care.

If this doesn’t win an award as one of the most banal acts of immorality ever to find its way into State policy, nothing will.

It is staggering that African nations only too willing to accept handouts and ‘aid’ from developed countries that endorse h om ose x ua lity will recoil in horror at one of their own being cared for by a g@y couple.

Those African politicians who are so morally bankrupt that they will boast of being on the take and even hold ‘briberyauctions’ do not have the right to stand in the way of individuals whose only failings are being g@y and wanting to give a few children a better life.