የአውሮፓና ጀርመን የ2013 አበይት ክንውኖች
ዛሬ እኩለ ለሊት የምንሸኘው የጎርጎሮሳውያኑ 2013 በአውሮፓ የሥራ አጡ ቁጥር ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ ያሻቀበበት ፣ የወጣት ሥራ አጦችን ቁጥር ለመቀነስ የክፍለ ዓለሙ መሪዎች መፍትሄ ይሆናል ያሉትን ያቀዱበት ፣
ዛሬ እኩለ ለሊት የምንሸኘው የጎርጎሮሳውያኑ 2013 በአውሮፓ የሥራ አጡ ቁጥር ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ ያሻቀበበት ፣ የወጣት ሥራ አጦችን ቁጥር ለመቀነስ የክፍለ ዓለሙ መሪዎች መፍትሄ ይሆናል ያሉትን ያቀዱበት ፣
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትኅ ፓርቲ አዲስ አበባ ውስጥ እሁድ ታኅሣሥ 20 ቀን፥ 2006 ዓም ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ ኢንጅነር ግዛቸው ሽፈራውን በከፍተኛ ድምፅ የፓርቲው ሊቀመንበር አድርጎ መርጧቸዋል።
ነገ አምና ለመባል የሰዓታት እድሜ የቀረዉ የጎርጎሪዮሳዊዉ የዘመን ቀመር 2013 የተለያዩ የተፈጥሮ ቁጣና አደጋዎችን አስተናግዷል። የመሬት መንቀጥቀጥ፤ ኃያል ማዕበልና ሞገዶች፤ ጎርፍና ድርቅ።
የጎርጎሪዮሳዊዉ የዘመን ቀመር 2013 የተለያዩ የተፈጥሮ ቁጣና አደጋዎችን አስተናግዷል። የመሬት መንቀጥቀጥ፤ ኃያል ማዕበልና ሞገዶች፤ ጎርፍና ድርቅ።
ሰሞኑን፣ በተለይ የዌስት ጌት ሞል ላይ በአልሻባብ ጥቃት መድረሱን ተከትሎ ጥበቃው ተጠናክሯል። በወቅቱ በድንጋጤ ሲዘነዘሩ ከነበሩ አስተያየቶች ውስጥ ኢትዮጵያ ውስጥ እንዲህ ዓይነት ጥቃት የማይፈፀመው በደኅንነቱ ሥራ መጠናከር ነው የሚለው አስተያየት አመዝኖ ተደምጧል። መንግሥትም ፀረ–ሽብር እንቅስቃሴ ላይ አተኩሬ የምሠራው ይህንኑ ፈርቼ ነው የሚመስል ትንታኔ በኢቴቪ በኩል አሾልኳል።
ይሄ ሁሉ ይባል እንጂ፣ የዌስት ጌቱ ድንጋጤ አዲስ አበባን ዛሬም በፍርሐት እያራዳት ነው። በተለይም ደግሞ የእግር ኳስ ፈንጠዝያው ዕለት ራሳቸው ላይ ባርቆባቸው ሞቱ የተባሉት አሸባሪዎችና በአልሻባብ ስም በትዊተር ገፅ ፒያሳ እና ቸርችል ቦምብ ቀብረናል ብለው ያልታወቁ ሰዎች የነዙት ወሬ ድንጋጤውን አባብሰውታል። ከዚያም በኋላ ኳስ ግጥሚያዎች ባደባባይ ስክሪኖች እንዳይተላለፉ በማገድ መንግሥትም መፍራቱን አረጋግጧል።
በዚህ ድንጋጤ ወቅት ምክንያቱ በቅጡ ባይገባኝም፣ ብዙ የማኅበራዊ አውታር ተጠቃሚዎች የዚህ ዓይነቱ ጥቃት ሰለባ ይሆናል ብለው የገመቱት ኤድና ሞልን እንደሆነ በግልጽ ሲናገሩ ነበር። ምናልባትም የመዝናኛ ስፍራ ስለሆነና የውጭ ዜጎችም ስለሚበዙበት ዓይን ውስጥ ይገባል በሚል ይሆናል። ኤድና ሞልም መልዕክቱ አሳስቦት ይሁን በመንግሥት ትዕዛዝ “የተጠናከረ ፍተሻ” ጀምሯል።
በነገራችን ላይ አንድ ቀን፣ አንድ ሰው ኤድና ሞል ውስጥ በፌስታል ይዞት የገባውን ዕቃ ረስቶ በመውጣቱ ሁካታና ድንጋጤ ተከስቶ ፊልም እስከማቋረጥም ደርሶ እንደነበር ሰምቻለሁ።
የኤድና ሞል ፍተሻ የተጠናከረ ሰሞን ጥበቃዎቹን ‘ያ ሁሉ አብጠርጥሮ መፈተሽ ለምን እንደሆነ’ ስጠይቃቸው እዚያ የሚገቡ ኮረዶችና ጎረምሶች ሐሺሽ ይዘው እየገቡ አስቸግረዋቸው እንደሆነ ነገሩኝ። ባይዋጥልኝም ለፍተሻ መተባበሬ አልቀረም። የኤድና ሞል ፍተሻ ግን ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መጥቶ አሁን ላፕቶፕ ይዘው የሚገቡ ሰዎች የያዙት ላፕቶፕ መሆኑን ለማረጋገጥ አብርተው ማሳየት አለባቸው።
በሌላ በኩል ጥበቃዎቹ ለሚያደርጉት ክትትል መጋነን የደኅንነት አባላት እጅ አለበት የሚል መረጃም ደርሶኛል፤ ደኅንነቶቹ፣ ፍተሻው የላላበት የሚመስላቸው ቦታ በጋዜጣ ሽጉጥ ጠቅልለው ያሳልፉና ለአስተዳደሩ ፍተሻው ደካማ መሆኑን የሚናገሩበት አጋጣሚ አለ። ስለዚህ ጥበቃዎቹ ይህ እንዳያልፋቸው ሁሉንም አብጠርጥረው በመፈተሽ ያሳልፋሉ።
ይህ ዓይነቱ ፍተሻ፣ በሁሉም ሆቴሎች፣ ሕንፃዎችና አንዳንድ ካፍቴሪያዎች ሳይቀር እየተጠናከረ ነው። መልካም ነው፤ ለደኅንነታችን ሲባል የሚደረጉትን ጥንቃቄዎች በሙሉ ቢያታክቱም በቀና መቀበል ይኖርብናል። ችግሩ፣ ‘ደኅንነታችን በርግጥ በዚህ መንገድ ይጠበቃል?’ የሚለው ነው።
የዌስት ጌት ጥቃትን ብንመለከት የተፈፀመው በቡድንና በተደራጀ መሣሪያ ሲሆን በኤድና ሞልና ሌሎች የሚደረጉ ፍተሻዎች ግን በሠላማዊ መንገድ፣ በነጠላ ገብተው ጥቃት ለማድረግ ያሰቡ ሰዎችን ብቻ ለማስቆም እንጂ የተደራጁ ሰዎችን ለመግታት አያስችልም።
ጎረቤታሞቹ ጁፒተርና ራዲሰን ብሉ ሆቴሎች ግን እንዲህ ዓይነቱ ወሬ የመጣ ሰሞን የፍተሻ ድንኳኖቻቸውን ከሎቢዎቻቸው ውጪ በመትከል የተሻለ አማራጭ ተከትለዋል። ይህ የተደራጀ አደጋ ከመፈጠሩ በፊት ገና ከደጅ ለመከላከል ያስችላል።
ቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች እንዲያገልግሉ ብቻ ሳይሆን በትምህርትና በተግባራዊ ልምምድ ለከፍተኛ ክብርና ማዕርግ እንዲበቁም ትሠራለች ገዳማት እና አድባራት የልማት ፈንድ ያቋቁማሉ /ምንጭ፡- ኢትዮ – ምኅዳር፤ ቅጽ 02 ቁጥር 51፤ ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 23 ቀን 2006 ዓ.ም./ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሰሞኑን ለሀ/ስብከቱ ባለድርሻ አካላት ለውይይት ያቀረበው የአደረጃጀትና አሠራር ጥናት ሰነድ ካህናቱንና ምእመናኑን […]![]()
የሀገራችን የተቃውሞ ፖለቲካ ወደ አንድ ጠንካራ የለውጥ አማራጭነት እንዲሰባሰብ እና ገዥውን ፓርቲ የሚገዳደር ወሳኝ ኃይል ሆኖ እንዲወጣ ማስቻል የብዙ ቀና አሳቢ ኢትዮጵያውያን ፍላጎት እንደሆነ ይሰማኛል። እኔም ራሴን ይህ ዓላማ ከፍፃሜ እንዲደርስ ከሚፈልጉ ወገኖች ውስጥ እንደ አንዱ በማድረግ እቆጥረዋለሁ። ውህደት እንዲኖር መፈለግ አንድ ነገር ሆኖ፤ ማን ከማን ጋር ነው የሚወሃደው? የውህደት መስፈርቱን ምን መሆን ይኖርበታል? የሚለውንም […]
ESAT Radio Daily Broadcast to Ethiopia. Frequency Details: 7 days a week Short Wave (SW) from 8:00 pm to 9:00 pm (Local Ethiopian Time) 19 Meter Band 15355 kHz, 15360 kHz, 15365 kHz, 15370 kHz, 15380 kHz, 15385 kHz and 15390 kHz Download/Listen
ታህሳስ ፳፩ ( ሃያ አንድ )ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በኢትዮጵያ ኤለክትሪክ ሀይል ኮርፖሬሽን ውስጥ በታየው ከፍተኛ የሙስና ወንጀል አገሪቱ ግማሽ ቢሊዮን የሚጠጋ ገንዘብ አጥታለች። ይህንን የሙስና አሰራር የተቃወሙት ስራ አስኪአጁ አቶ ምህረት ደበበ በመጨረሻ ከስልጣናቸው ተነስተዋል። የህወሃቱ ነባር ታጋይ፣ የደህንነት ምክትል ሃላፊ ፣ በአሁኑ ጊዜ በም/ል ጠቅላይ ሚኒስትር ማእረግ የኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪ እና የመብራት …
ታህሳስ ፳፩ ( ሃያ አንድ )ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ 1 ሺ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ከቦርና ቢንቲዩ ግዛት መውጣታቸውን እና 650 የሚሆኑት ወደ ኢትዮጵያ ቀሪዎቹ ደግሞ ዋና ከተማዋ ጁባ መግባታቸውን ገልጸዋል። ቃል አቀባዩ እንዳሉት ሁኔታዎች እየከፉ የሚሄዱ ከሆነ ቀሪዎቹን ዜጎች የማውጣት እቅድ አለ። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በግጭቱ ውስጥ …
ታህሳስ ፳፩ ( ሃያ አንድ )ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ከፌደራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት የተገኘ መረጃ እንደሚያመለክተው በባለስልጣኑ ውስጥ በብልሹ አሰራር በትግራይ ክልል 37 ሚልየን 832 ሺ 770 ብር 35 ሳንቲም ለብክነት ተዳርጓል፡፡ በኦሮምያ ክልል ከ17 ሚልየን 892 ሺ ብር በላይ ፤ በደቡብ ክልል ከ23 ሚልየን 19 ሺ ሰባ ሶስት ብር አሳማኝ ባልሆነ ምክንያት …
ታህሳስ ፳፩ ( ሃያ አንድ )ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ሪፖርትር እንደዘገበው በአምስት አመቱ የልማት እቅድ መሰረት 10 አዳዲስ ፋብሪካዎችን ለመገንባትና 3 ነባር ፋብሪካዎችን ለማስፋፋት እንዲሁም የተጓተተውን የተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ ለማጠናቀቅ እቅድ ቢወጣም ፣ ሶስቱ ነባር ፋብሪካዎች ከህንድ በተገኘ 640 ሚሊዮን ዶላር ብድር ግንባታቸው እየተካሄደ ሲሆን፣ ለአዳዲሶቹ በቂ ገንዘብ አልተገኘም። የስኳር ኮርፖሬሽኑ 75 ቢሊዮን ብር …
በደቡብ ሱዳን ውጥረቱ ቀጥሎ በዛሬው ዕለት ይፋ የሆኑ ዘገባዎች እንዳመለከቱት የምክትል ፕሬዚደንቱ ሪያክ ማቻር ታማኝ ወታደሮች የጆንግሌይ ስቴት ዋና ከተማ ቦርን ለመቆጣጠር እየተንቀሳቀሱ መሆናቸው ተሰምቷል።
ውጥረቱ በነዋሪው ሕዝብ ላይ የሚያስከትለው አሉታዊ ተፅዕኖም ቀላል አይሆንም እየተባለ ነው።
በዚህ ሁኔታ ውስጥ እዚያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ለማውጣት መንግሥት ምን እያደረገ ነው?
ዘጋቢያችን እእስክንድ ፍሬው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሣደር ዲና ሙፍቲን አነጋግሯል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
UDJ, new chairman
South Sudan, Ethiopians, Ethiopian government
News, Sports, African Topics and Health
ንብረታቸውን ተዘርፈው ባዶ እጃቸውን ነው ወደ ጁባ የመጡት ። እኚሁ ነዋሪ ዝርፊያው በአማፅያኑም በመንግሥት ወታደሮችም እንደተካሄደ ነው የሚናገሩት ።
ዋሽግተን-ብራስልሶች በጋራ ሶሪያ ላይ የመዘዙትን ሰይፍ ካፎቱ የዶሉበት፣ የግብፅ የዴሞክራሲ ጭላንጭል፣ በመፈንቅለ መንግሥት፣ በዜጎቿ ደም አጥንት የተመረገበት። ባሜሪካኖች የተሾሙት፣ አሜሪካኖችን ለዓመታት በታማኝነት ያገለገሉት ሐሚድ ካርዛይ የዋሽግተኖችን ትዕዛዝ እንቢኝ ያሉበት ዓመትም ነዉ
የጀርመን መራሄ መንግሥት አንጌላ ሜርክልን ጨምሮ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ጀርመናውያን ሹማኽር በደረሰበት አደጋ ድንጋጤያቸውን በመግለፅ ላይ ናቸው ።
የዓለም ዜና
በአሁኑ ቅጽበት በኢቢኤስ ቴሌቪዥን አንድ ፕሮግራም እየተከታተልኩ ነው፡፡ ጥበበ ወርቅዬ የሚባለው አቀንቃኝ ማሊያ መለወጡንና የነበረበትን ሕይወት እየኮነነ፣ እየተራገመ፣ እያጣጣለና ሌሎች ጓደኞቹም የርሱን ፈለግ እንዲከተሉ እየጸለየ መሆኑን ከአንደበቱ ሰማሁ፡፡ ግሩም ነው፡፡ አዳሜ የልቧን ካደረሰች በኋላ የበፊት ሕይወቷን እየተጸየፈችና በዓለማዊነት እየፈረጀች “ወደተዘጋጀላት የዘላለም ሕይወት” ጎራ ትላለች – “እኛን ጭቃ ውስጥ ጥላ”፡፡ ይህ የጥበበ ወርቅዬ መንገድ አዲስ አይደለም፡፡ […]
ሰሞኑን ጠቃሚ መረጃ የምንለዋወጥባቸው ማህበራዊ ገጾቻችን በሙግት ንትርክ ማዕበል ተውጠው ተመለከትኩ … ከእምየ ምኒሊክ እሰከ በደሌ ቢራ ፣ ከድንቁ ትንታግ ድምጻዊ ቴዲ አፍሮ መግለጫ ፣ እርማት እስከተሰጠበት እንቁ መጽሔት ፣ ከታሪክ አዋቂው የሃገር ሽማግሌ ፕሮፊሰር ይስሐቅ የታሪክ ቀደምት ትንታኔ ታሪክ እስከ ማይጠቅመን የጁሃር መሃመድ ዘመቻ ሁሉም ሰሞነኛ ዝብሪት በየአይነቱ ሰማን ። ይህ ሁሉ ታዲያ በፈረንጆች […]
The dark triad psychological personalities are personalities that are characterised by a duplicitous interpersonal style associated with cynical beliefs and pragmatic morality. These personalities are Narcissism, Machiavellianism and Psychopathy AND I am arguing they are abundant in Ethiopian political sphere in general and in the political discourse in particular.
1) Narcissism
“Narcissism is a term that originated with Narcissus in Greek mythology who fell in love with his own image reflected in a pool of water. Currently it is used to describe the pursuit of gratification from vanity, or egotistic admiration of one’s own physical or mental attributes, that derive from arrogant pride.” (Wikipedia)
It is exactly this narcissism that created many resistant Ethiopian politicians who don’t trust anyone else but only themselves. AND, I think this is a behavior that all dictators are made from.
Ethiopians have missed a lot of democratization opportunities because either the politicians or other stakeholders are, I am afraid to say, narcissist.
We can briefly remember the golden opportunities we had lost for the past 50 years.
In the 1960s, during the students movement and after the revolution, the different parties created with similar ideologies and also the splits within each party were all caused due to the narcissist behavior of the actors. They were quick to label and disintegrate anyone else coming with a new narrations of problems and alternatives of solving them in a different way to that of theirs. Eventually, they revolutionaries end up killing each other almost clearing a generation.
Four decades later, following the historic Ethiopian election of 2005, the ruling party as well as opposition leaders were too narcissist to make people’s question for change true. First, the incumbent resisted to share power because of its ideological belief that only its way and no one else’s keep Ethiopia stable. Consequently, jailed hundreds of party leaders and killed other hundreds of street unarmed protesters.
The oppositions played their role when they are released with “pardon”. Each leader of the parties that formed the coalition, kinijit, had wanted to take advantage of popular acceptance opportunity and their narcissism helped them remember neither the demands nor the benefits of the people.
2) Machiavellianism
The term ‘Machiavellianism’ is coined after the writer of II Principe (The Prince), the Italian Niccolo Machiavelli, and is generally defined as the employment of cunning and duplicity in statecraft/general conduct or simply as an unemotional tendency to manipulate others.
Machivellianism is especially seen in Ethiopian politics when it comes to ethno-national questions. Most politicians/activists who are actually psychopathic (the third dark triad) where as they present themselves to the public as “most concerned to the social fabric”. However, they don’t believe in anything except themselves, they manipulate their societies using the words of the most accepted religion in their target area.
This lack of innocence of the Ethiopian politicians has dragged the most burning questions of the country (ethno-nationals’ equality and poverty questions) backwards since they were first raised publicly 50 years ago. Through all the years for the past half of a century, the same questions are raised whenever needed to manipulate the public but only the leaders of the questions, who are Machivellianists, have changed their lives out of it.
3) Psychopathy
Psychopathy is a mental disorder to many; it is enduring dissocial or antisocial behavior, “a diminished capacity for empathy or remorse, and poor behavioral controls or fearless dominance.”
It is nothing else but psychopathy that leaves many leaders of Ethiopia have no empathy when they took thousands of lives to retain their power and they argue on numbers.
They don’t feel anything about how many people are living below the poverty line when they enjoy lexury spending the wealth of their society.
The policies they make consider least to the built values of the society. They only care about figures and facts and not about any emotions that can keep the society well.
Different players of the politics are suffering from either of or maybe all the three triad. There is always a healthy level of each of these three behaviors. The problem: our politicians and activists do not have limits of any kind. They are extremists.
Millions of voices for freedom – UDJ የአንድነት ጠቅላላ ጉባኤ «በመድረክ ዙሪያም ሰፊ ዉይይት ያደረገ ሲሆን፣ አዲሱ ብሄራዊ ምክር ቤት፣ በሶስት ወር ጊዜ ውስጥ ፓርቲው ከመድረክና ከሌሎች ፓርቲዎች ጋር የጀመረውን ውህደት እልባት እንዲያበጅለት መመሪያ ሰጥቷል» ስንል መዘገባችን ይታወቃል። በዚህ ዙሪያ አስተያየት ያደረጉት አዲሱ የአንድነት ፓርቲ ሊቀመንበር ድርጅታቸው ከአሁን በኋላ በግንባርነት እንደማይሰራ ገልጸዋል። ድርጅቶች ልዩነቶቻቸዉን አጣበው […]
Millions of voices for freedom – UDJ ከብሄራዊ ምርጫ ቦርድ፣ አገር ዉስጥ ካሉ የፖለቲካ ድርጅቶች ( አረና ትግራይ፣ መኢአድን ..) እንዲሁም ኤምባሲዎች የተወከሉ አንድነት ፓርቲ ባደረገዉ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የተገኙ ሲሆን፣ በገዢ ፓርቲ አሳፋሪና አሳዛኝ በሆነ መንገድ፣ ፍርድ ተግልብጦ፣ ዳኞች የፖለቲካ መመሪያ እየተሰጣቸው፣ የታሰሩ የፖለቲካ እስረኞች ቤተሰቦችም በስፋራዉ ነበሩ። ጠቅላላ ጉባኤዉ ለታሰሩ እስረኞች ጎን እንደሚቆም […]
Millions of voices for freedom – UDJ ትላንት እሁድ ታህሳስ 20 ቀን 2006 ዓ.ም፣ በተሳካ ሁኔታ የተጠናቀቀዉን ጠቅላላ ጉባኤ ጨምሮ፣ የአንድነት ፓርቲ ሕጋዊ ሰርተፍኬት ካገኘበት ጊዜ ጀመሮ፣ ሶስት ጊዜ ጠቅላላ ጉባኤዎችን አድርጓል። ሶስቱንም ጊዜ፣ ሶስት የሚሆኑ እጩዎች ቀርበው ለሊቀመንበርነት ፉክክር ያደረጉ ሲሆን፣ ሶስቱንም ጊዜ የተለያዩ ግለሰቦችን ነዉ ሊቀመንበር አድርጎ የመረጠዉ። የመጀምሪያዉ ጊዜ ኢንጂነር ግዛቸው ሽፈራዉ […]
Millions of voices for freedom – UDJ ዶር ነጋሶ ጊዳዳ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ሊቀመንበር ሆነው አኩሪና ዉጤታማ በሆነ መንገድ ካገለገለኡ በኋላ ሃላፊነታቸው ለተተኪዉ ሊቀመንበር ኢንጂነር ግዛቸው ሽፈራው አስረክበዋል። በጠቅላላ ጉባዔ ወቅት የተዘጋጀ፣ ዶር ነጋሶ ለአመታት ለአገራቸው ኢትዮጵያ ያበረከቱትን አስተዋጾ የሚያሳይ የቪዲዮ ቅንብር ለጠቅላላ ጉባኤዉ የቀረበ ሲሆን፣ የክልሉ የአንድነት አባላትን ወክለው የተገኙ፣ የጠቅላላ ጉባኤዉ አባላት፣ […]
ወለላዬ ከስዊድን (ክፍል ስድስት)
ጥሩ ግንኙነት ከሰዎች ለመፍጠር
ማወቅ የሚገባህ የሚስጥሩ ተግባር
አመለካከትህ ያለህ አስተያየት
ካፍህ የሚወጣው የንግግር ቃላት
ከፍላጎትህ ጋር ግጭት እንዳይፈጥር
አጢነህ ተመልከት እራስህን መርምር
አማኑኤል ዘሰላም
የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር፣ አቶ ይልቃል ጌትነት፣ በውጭ ሀገር የሥራ ጉብኝት እያደረጉ እንደሆነ በስፋት እየተዘገበ ነው። ታዲያ “ስለ ሰማያዊ ብዙ እየሰማን፣ የአንድነት ፓርቲ ድምፅ ግን ምነው ጠፋ።
ESAT Radio Dec 29
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ለዳግመኛ ክህደት እንዳይዳረግ
ግንቦት 83/91 ላይ የኢትዮጵያ ሰማይ ክፉኛ በኀዘን ሲመታ፣ ደመናው ሲጠለሽ፤ ወንዞች መደፈራረስ ሲጀምሩ፤ የሰውን ልብ ባር ባር ሲለው … የክፉው ቀን ጅማሮ፣ የውርደት ሃሌታ፣ የሀገር አልባነት ስሜትና የዜግነት ውርደት ደጃፍ ላይ መውደቃችን እውነት ነበር።
በአሁኑ መንግሥት ሳንሱር ሲነሳ የግል ጋዜጦች ቁጥር ከፍ ቢልም በሂደት ግን ቁጥራቸው አሽቆልቁሎ አሁን በጣት የሚቆጠሩ ብቻ ቀርተዋል ፤ ከ1997 ምርጫ ወዲህ የጋዜጠኞች መከሰስ መታሰርና ከሀገር መሰደድ ተባብሷል ። ለዚህም በምክንያትነት የሚነሱት የሃገሪቱ የፕሬስና የፀረ ሽብር ሕግ ናቸው ።
የዕለቱ ዜና
ESAT Radio Dec 28
News, Call-in show or special interviews and Ye Musica Qana
ፖለቲካ ጨለማን ተገን አድርጋ ወንጌል ስትሆን !
(አሌክስ አብረሃም )
ወገኖቸ እሰብካችኋለሁ !! በደሌ ቢራ አትጠጡ እንደተባለ ሰምታችኋል…… እኔ ግን እላችኋለሁ ባጠቃላይ አልኮል መጠጥ አትጠጡ ! ለጤና ጠንቅ ነውና !! መጠሃፉ ‹‹ደሃ ድህነቱን እንዲረሳ የወይን ጠጅ ስጠው ›› ቢልም እኛ ኢትዮጲያዊያን <አስራ አንድ> በመቶ እያደግን ያለን ሃብታም ህዝቦች ነንና እኛን አይመለከትም !
አዎ ! መጠጥ አገር እያጠፋ ነው ትዳር እየበጠበጠ ነው ይሄ ሁሉ ያማረበት ጠጭ ብርጭቆውን በቄንጥ ይዞ ውሰኪውን የሚከነብል ይሄን ሆንኩ ሳይል ወጋኝ ፈለጠኝ ሳይል ድንገት የሚከነበለው ለምን ይመስላችኋል ……መጠጥ …..መጠጥ ነው ወገኖቸ !! ህዝቤ ቁሞ ይንከላወሳል እንጅ ጉበቱ እኮ የለም …..ሳንባውኮ በጥቃርሻ ተዥጎርጉሮ የሚያፈስ ኮርኒስ መስሏል ……ነብሱ አድፏል ! ይሄ ሁሉ የሆነው በምንድን ነው በመጠጥ !! መጠጥ እንዝህላል ያደርጋል ግዴለሽ ያደርጋል ዋጋ ቢስ ያደር …. ጋል ወገኖቸ …..
.ዛሬ እኮ ምፅአት ቀርባለችና ንስሃ ግቡ ሲባል ‹ሎ…ል› የሚል ወጣት ነው እያፈራን ያለነው …. ትውልዱ በቀቢፀ ተስፋ የሚይዝ የሚጨብጠውን አጥቷል ቤተስኪያኖቻችን ርግብና ዋነስ ሰፍሮባቸው ካለሰው እየዋሉ ቡና ቤቱ በሰው ተጨናንቋል ….. ጭፈራ ቤቱ ካፍ እስከገደፉ ሞልቷል …..
ስለሳምሶን ታሪክ ሰምታችኋል (ለነገሩ መቸ መጠሃፉን ታነቡና ፌስ ቡክ ላይ አፍጥጣችሁ እየዋላችሁ ) ሳምሶን ታላቅ የህዝብ ነፃአውጭ ነውና ሲረገዝ እናቱ የአልኮል መጠጥ በአፏ እንዳይዞር እግዜር አዟት ነበር ! ለትውልድ የምታስብ ሴት እንዲያ በክብርና በቅድስና ትኖር ዘንድ መፅሃፉ ያዛል !
ዛሬ ግን ሴቶቻችን በየመሸታው አኮሌ ሙሉ መጠጥ ሲገለብጡና ሲያሽካኩ ያመሻሉ ያድራሉ የረከሰ ትውልድ ከሰካራም እናት ይወለድ ዘንድ ስምንተኛው ሽ ቀርቧል ! ወንዱ መቸስ አንዴውኑ ጠጥቸ ልሙት ብሏል ! ደግሞኮ የድሮ መጠጥ ሲያሰክር ጀግና ያደርጋል የልብን ያናግራል
‹‹በቃኝ ባርነት …በቃኝ ጭቆና ›› የሚል ሰካራም ዛሬ አይታችሁ ታውቃላችሁ ?
…..የለም ! ወንዱ ሰክሮም ፈሪ ባይሰክርም ፈሪ ነው ! ቤቱ ገብቶ ሚስቱና ቤተሰቡ ላይ ነው የሚደነፋው ! ወገኖቸ ስካር ድሮ ቀረ !! ስለዚህ አልኮል መጠጥ አትጠጡ ! እንደአሸን የሚፈላው የቢራ ፋብሪካና መጠጥ ቤት የዝሙት ቤት ድራሹ ይጥፋ ለአንድ ሽ ሰው የስራ እድል ፈጠረ የምንለው የመጠጥ ስራ ሚሊየኖችን ከሰውነት ክብር ካወረደ አትጠጡ !!
ይሄ ውስጡ ኑሮ የሚጮህበት ህዝብ ጩኸቱን በጩኸት ለማጨናበር ዲጀ ማንትስ እከሊት ጭፈራ ቤት እያለ ሲያላዝን ያመሻል የውስጥን ጩኸት በውጭ ጪኸት ለጊዜው ነው ማጥፋት የሚቻለው …..እናም እላለሁ መጠጥ አትጠጡ !! አልኮል በደረሰበት አትድረሱ ! አልፎ አልፎ ምናለበት ለምትሉ ለእናተ እላለሁ መጠጥ ሞት አለበት መርከስ አለበት !! ወገኖቸ የቴዲ አፍሮን ዘፈን አታዳምጡ እንደተባለ ሰምታችኋል ….. እኔ ግን እላችኋለሁ ባጠቃላይ ዘፈን አታዳምጡ …..መጠሃፉ ዘፋኝነት ዝሙት ሴሰኝነት ሰውን መግደል ….. እኩል ሃጢያት ናቸው ብሏልና ትውልዱን እያዘናጉ ሲያስጨፍሩትና ሲያዘልሉት የሚኖሩትን ስለምን ትከተላላችሁ …..ዘፈን የዝሙት ቀኝ እጅ ነው ! ጥበብ ነው እያሉ ሌላ ነገር እንዳታስቡ የሚያጠቧችሁ ጠላቶቻችሁ ዘፋኞች ናቸው ! ብሶታችሁን ከመናገር ይልቅ ከበሯቸውን እየደለቁ ሴት አሰልፈው ሲያደንዟችሁ የሚውሉት እነሱ አይደሉምን …. የሰው አገር ዘፋኝ ስለነፃነት ይዘፍናል ስለህዝቡ ሃቂቃውን ይናገራል ያንተ አገር ዘፋኝ በአንድ አይኑ መንግስትን በሌላ አይኑ ብር እየተመለከተ ቀልቡ ሳይሰበሰብ ያላዝናል አንተንም ቀልበ ቢስ ያደርገሃል …..እጀጅ የሚል ዘፈኑን እጅ እጅ በሚል ሬዲዮና ቴሌቪዥን ይለቅና ሲኮፈስ ሲበጠር ይኖራል ፡፡ዘ ዘፈን እኮ ልመና ሁኗል ወገኖቸ !! ባሳዛኝ ቃልና ዜማ አስተዛዝኖ ገንዘብ ይቀበላችኋል ! ልበቢስና ያልተማረ ቁራ ሁሉ ነው ዘፋኝ ነኝ እያለ የሚያደነቁርህ ! እውነት እውነት እልሃለሁ ዘፈን አታዳምጥ ምንም አይቀርብህም….. እንደውም ሰላም ነው የምትሆነው ! ዘፋኞችህ ድድብናንና መሃይምነትን ነው ለትውልድ የሚረጩት ርኩሰትና ዝሙትን ነው ለወጣቱ የሚያስተላልፉት ! ሲመቻቸው በየጠንቋይና መተታሙ ቤት እየሰገዱ መርገምትን ለትውልድ እንደሚያከፋፍሉ የቅርብ ጊዜ ትዝታህ ነው አሁንም ያው ናቸው ! ትውልዱ ሂሳብ አይወድ ሳይንስ አይወድ አይምሮውን ቤቱ አስቀምጦ ሳይቀመጥ እግሩን ይዘረጋል ….. ሁሉም ዘፋኝ ሁሉም የፊልም ባለሙያ ሁሉም ሞዴል …. በቃ ትውልድ እየከሰረልህ ነው ለዚህ ሁሉ መነሻው አርቲስቶችህ ናቸው እነዚህ አጋሰስ ዘፋኞችህ ትውልድን አንድ እርምጃ እልፍ የሚያደርግ ሃቅ አይነግሩህም ! እልሃለሁ አንተ እና እኔ ዳሽቀናል ልጆቻችን ግን ሲቀለድባቸው መኖር የለባቸውም ዘፈን በቃ የማንም ዱርየ ጫት ቤት በሚፈጥረው ተልካሻ ጩኸት አያደናቁረን ! እደግመዋለሁ ዘፋኞችህ እዚህ ግባ የሚባሉ ፍጥረቶች አይደሉም !! ለማንም አርእያ አይሆኑም ! አንዲት አገር ሰበአዊ ሃብቷ ከዳሸቀ መንገድና ህንፃ የሚቀይራት እንዳይመስልህ …..ዘፋኞችህ ግን ውብ ቪላ ቀለበት መንገድ የሻማ ራት ሳዩሃል እስቲ ድህነትህን ውድቀትህን ያሳየ ዘፋኝ ማነው ….ስራ አጥነትህን ማነው ልሳን ሁኖ የተናገረልህ….. ፍትህ ማጣትህን ማን ዘፈነው …. በሙስና አገርህ ተቦጥቡጣ እርቃኗን መቅረቷን በድፍረት የዘፈነልህ ማነው አየህ ዘፋኝህ ሳንቲም ሰብሳቢ ለማኝ እንጅ የጥበብ ሰው አይደለም ! ቴሌቪዥንህ በዜና ያሳየህን ቀለበት መንገድ ከተሜው ዘፋኝ በክሊፑ ያሳያሃል …..ቴሌቪዥንህ በዜና ያሳየህን የሚዘናፈል አዝመራ የባህል ዘፋኝህ ቁምጣውን ለብሶ እየተወላገደ በክሊፕ ያሳየሃል የተቀናጀ ድንዛዜ ይረጭብሃል ! ዘፋኝህ በዝሙት የሰከረ ሴሰኛ እንጅ የፍቅር ሃዋሪያ አይደለም በየቀኑ ኑሮህን አሰልች ያደረገው ዘፋኝህ ነው ዘፋኝ ከሃኪም ከኢንጅነርና ከጋዜጠኛና ከሌላውም ባለሙያ በላይ ብሶትህን አቤት ሊልልህ ይገባ ነበር ግን ያንተ ዘፋኝ አስመሳይ ሆዳምና ጥገኛ ስለሆነ ሳንቲሙን እንጅ አንተ አራት እግርህን ብትበላ ግድ አይሰጠውም ! እና እልሃለሁ ዘፈን አታዳምጥ !! ካላመንክ ሞክረው አንድ ወር ዘፈን የደረሰበት ባትደርስ ውስጥህ የሚገርም ሰላም ይፈሳል ! ዘመኑ ደርሷል ፌስ ቡክ ላይ እንዳፈጠጣችሁ ምፅኣት ድንገት ከተፍ ብትል ‹‹ሎል›› ብላችሁ የምትተርፉ እንዳይመስላችሁ ወገኖቸ ! አንገት የተሰራው አዙሮ ለማየት ነው ነብሳችሁን ስሙ አለበለዚያ አለም የነፍሳችሁን አንገት በሜንጫ እያበረረች አገር ምድሩን ጭንቅላት አልባ ሰው ይሞላዋል ! ልብ ያለው ልብ ይበል !! ጆሮ ያለው ይስማ
ኢትዮጵያዊኑ ከሳውዲ ፖሊስ ተጋጩ፡፡ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ይዘጋ ብለዋል
ለ3 ሠአታት በኢትዮጵያ ቆንስላ ላይ ተቃውሞአቸውን አሠምተዋል
ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ከተለያዩ የሣውዲ አካባቢዎች በመሠባሠብ መጠለያ ጣቢያ የገቡ ስደተኞች፤ የኢትዮጵያ ቆንስላ ከፍተኛ እንግልት እንዳደረሰባቸው በመግለጽ ባሰሙት ተቃውሞ ከሳውዲ ፖሊስ ጋር ተጋጩ፡፡ እጃቸውን ለፖሊስ እንደሰጡና በ10 አውቶቡሶች ተጭነው ሹማሲ ወደተሠኘው የመጠለያ ጣቢያ እንደገቡ የገለፁት ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ከገቡበት ቀን ጀምሮ ለአምስት ቀናት በኢትዮጵያ ቆንፅላ ዳተኝነት የጉዞ ሰነድ በጊዜ ሣይዘጋጅልን ለእንግልት ተዳርገናል ብለዋል፡፡ ያለ ጉዞ ሰነድ መንገላታታቸውን በመወቃም እሁድ እለት በመጠለያ ጣቢያው ውስጥ ለ3 ሰዓታት ያህል ብሶታቸውን እንዳሰሙ ስደተኞቹ ተናግረዋል፡፡ የሃገሪቱ ፖሊስ አመፅ አስነስተዋል ያላቸውን ስደተኞች ለመደብደብ ሌሊት ወደ ጣቢያው እንደገባ ስደተኞቹ ጠቅሰው፤ በርካታ ኢትዮጵያውያን ላይ የአካል ጉዳት እንደደረሠባቸውና በፖሊስ ጥይት የተመቱ እንዳሉም ገልፀዋል፡፡ ኤምባሲው ወደ ሃገር ቤት ትመለሣላችሁ ብሎ ባቀረበው ጥሪ ወደ መጠለያ ጣቢያው እንደገቡ የተናገረች አንዲት ስደተኛ ለኤምባሲው ሰራተኞች ብንደውልም ድብደደባው ካለቀ በኋላ ነው የደረሱት ብላለች፡፡
በድብደባው እንደተጎዳ የተናገረ ሌላው ስደተኛ በበኩሉ፤ የኤምባሲው ሰራተኞች ዘግይተው ከመድረሳቸውም በተጨማሪ እንደቆሠልን እያዩ፣ ወደ ህክምና ቦታ ለመውሠድም ሆነ እርዳታ ለማድረግ አልሞከሩም ሲል አማሯል፡፡ ከተቃውሞና ከግጭቱ በኋላ፤ ለሴቶችና ለህፃናት ቅድሚያ በመስጠት የመመለሻ ሰነድ ተዘጋጅቶ እየተሰጣቸው መሆኑን የተናገሩት ስደተኞች፤ በድብደባ የተጐዱትን ጨምሮ በርካታ ወንዶች አሁንም በመጠለያ ጣቢያው እየተንገላቱ መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሣደር ዲና ሙፍቲን አነጋግረን በጉዳዩ ላይ በሠጡን ምላሽ፤ በወቅቱ በሚዲያዎች የተነገረውን ያህል ባይሆንም፣ “ወደ አውቶቢስ ግቡ አንገባም” የሚል ችግር ተፈጥሮ እንደነበር ጠቅሰው፤ አንዲት ሴት ከመጐዳቷ ውጪ በሌሎች ላይ የደረሠ ጉዳት እንደሌለ ሣውዲ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ቆንፅላ ፅ/ቤት ጠይቀው መረዳታቸውን ገልፀዋል፡፡ ከ145ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሃገር ቤት መመለሳቸውን ያስታወሱት አምባሣደር ዲና፤ አሁንም በመደበኛ በረራዎች በአማካይ እስከ 300 ሠው እየተመለሠ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በሌላ በኩል በደቡብ ሱዳን ያለውን ውዝግብ ተከትሎ በሃገሪቱ በሚገኙ ኢትዮጵያውያን ላይ ጉዳት እንዳይደርስ መንግስት ከሌሎች የኢጋድ አባል አገራት ጋር በመሆን የ24 ሠአት ክትትል እያደረገ መሆኑን ቃል አቀባዩ ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡
source አዲስ አድማስ
የኢህአዴግ ሽሽት
ኢህአዴግ እስካሁን ብዙ ነገር ሸሸ። ቃል ሸሸ። የሰው ስም ሸሸ። የጣት ምልክት ሸሸ። ሸሽቶ ሸሽቶ ከራሱ መሸሽ ግን አልቻለም። የዛሬን አያድርገውና 97 ላይ ኢህአዴግ ቅንጅት የምትለውን ቃል አጥብቆ ፈራት። ጠላት። ሸሻት። እናም በየትኛውም ቃላት ውስጥ ቅንጅት የምትባል አማርኛ ላለመጠቀም ማለ። ጥምረት በሚል ቃል ለወጣት። በቀደሙት ‘ቀዳሚ እመቤታችን’ የበላይነት የሚንቀሳቀሰው የሴቶች ጥምረት ሥራውን የምታስተዋውቅለት “ቅንጅት’ የሚል ርዕስ ያላት መጽሔት አሳተመ። የዋሆቹ አዘጋጆች ‘ቃሉ ሌላ ፓርቲው ሌላ’ አሉና መጽሔቱን በየዋህነት በተኑት። የመንግሥት ተሞዳሟጆች ያቺ አደገኛ ቃል በመጽሔት ስም ላይ ሊያውም በራሱ በፓርቲው አባላት መጽሔት ላይ ተንጠላጥላ ስትመጣ ጊዜ ደንብረው ኡኡ… አሉ። ከዚያም ያቺ በስያሜዋ ካልታሰበችበት ቦታ የዋለች መጽሔት ከያለችበት ተለቃቅማ ታጎረች። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ‘ቅንጅት’ የምትል መጽሔት ድራሿ ጠፋ። ስያሜዋን ለውጣ ሸሸች።
በዚሁ ጊዜ ደግሞ የአሸናፊነት (ቪክትሪ) ምልክት ሆኖ የዘለቀው የሌባና የመሃል ጣት ቪ ቅርጽ ድራሹ እንዲጠፋ ተደረገ። ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ በምርጫ ምልክትነት ይጠቀምበት ስለነበር ‘ጣቱን የሚቀስር ጣቱን ይቆረጣል’ በሚል ማስፈራሪያ የአሸናፊነት ምልክቱ ከሁለቱ ጣቶች ወደአንዱ ወደአውራ ጣት እንዲዘዋወር ተደረገ። የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች በዚያን ዘመን የሚገቡበት ጠፍቷቸው የሚኮሩበትን የክለባቸውን አርማ የሸሹበት ጊዜ ነበር። ኢህአዴግ ጣት ሸሸ።
ይህ ፓርቲ ሌላም ሌላም ነገር ይሸሻል። የቴዲ አፍሮ ዘፈንንም ሸሽቶታል። ዶክተር ብርሃኑ ‘ጃ ያስተሰርያል’ የሚለውን ዘፈን እወደዋለሁ ስላሉ ይህ ዘፈን በራዲዮ እንዳይዘፈን ተከለከለ። ቴዲ አፍሮም በፖለቲከኛ ዓይን ታየ። ፓርቲው የእኔ በሆነው ነገር የእሱ ድምጽ እንዳይሰማ አለ። ኮንሰርቱ ጭምር የሚዲያ ሽፋን ተነፈገ።
ይህ ፓርቲ ማንዴላ በኢትዮጵያ ወስጥ የነበራቸው ቆይታ ያለፉትን መንግሥታት በጎ ምግባር የሚያጎላ መስሎ ስለታየው ታሪክ ሸሽቷል። ደቡብ አፍሪካ ሄደው ማንዴላ ቀብር ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንኳን የኢትዮጵያንና የማንዴላን ጥምረት በተመለከተ አንዲት መስመር እንኳን አልተናገሩም። ምክንያቱም ፓርቲያቸው ሲወቅሳቸው ለኖሩት ላለፉት መንግሥታት ስም እንደመስጠትና እውቅናቸውን እንደመጨመር አድርጎ አስቦታልና ታሪክን በተዘዋዋሪ መንገድ ሸሽቶታል። ኢህአዴግ በተለይ ታሪክ ሽሽት ላይ አንደኛ ነው። ‘ኢግኖር’ ሲያደርግ የሚችለው የለም።
ኢህአዴግ እንደፓርቲ የሚቃወሙትን ያገልላል ይባላል እንጂ የሚሸሸው ራሱ ነው። ሌሎች አጠገቡ እንዳይደርሱ ሲያደርግ፣ በሚዲያው ስማቸው እንዳይነሳ ሲያዝዝ ራሱም እየሸሻቸው መሆኑን ያሳብቅበታል።
ብሎ ብሎ የሁሉም ሰው ሥጋት ኢህአዴግ ሕገ-መንግሥቱን እንዳይሸሸው ብቻ ነው። ሕገ-መንግሥቱን ያወጣውም ያጸደቀውም ያንቆለጳጳሰውም ራሱ ነው። አሁን ግን ተቃዋሚውም ዜጎችም ሕገ-መንግሥቱ የሰጠን መብት ተጣሰ እያሉት ነው። ሕገ-መንግሥቱን ትሸራርፋለህ ብለው እየወቀሱት ነው። ሕገ-መንግሥቱን ራስህ አውጥተህ ራስህ ነፍገሃል ብለው እያሙት ነው። ቢወቀስ ቢከሰስ ሁሌም በሕገ-መንግሥቱ አፈጻጸም ጉዳይ ላይ ሆኗልና ቃሉን የፈራው መስሏል። ቀስ በቀስ ሕገ-መንግሥት የሚለው ቃል በሚዲያ እንዳይነገር፣ በኢህአዴግ ስብሰባ እንዳይጠራ፣ ስሙ እንዳይነሳ ሊያደርግ ይችላል። ይህን ሁሉ ነገር ሸሽቶ አሁን በሕገ-መንግሥቱ ጉዳይ ላይ ሲመጡበት ምን እንደሚያደርግ አልለየለትም። ብቻ ሕገ-መንግሥቱንም እንዳይሸሸው ሰጋን።
የሕወሓት ስውር እጆች የግል ባንኮችን እያዳከማቸው ነው::
የውጭ ምንዛሬ ማለት ለአንድ ታዳጊ ሃገር እጅግ እንቁ የሆነ እና ሊንከባከቡት ሊያሳድጉት የሚገባ ብቸኛ የኢኮኖሚ ዋልታ ሲሆን ይህንንም በቁጠባ እና ብልሃት በተሞላበት የኢኮኖሚ አስተዳደር ከያዙት ትልቅ የኢኮኖሚ ግብ ላይ የሚያደርስ ነው:: የሃገሪቱ የውጭ ምንዛሬ ግኝት ምርኩዞች በላኪዎች እና በውጪ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ከሚልኩት መሆኑ እሙን ነው::በላኪነት ስራ ላይ በብዛት ተሰማርተው የሚገኙት የገዢው መደብ አባላት እና ዘመድ አዝማዶቻቸው እንዲሁም በጥቅም ትሥሥር ላይ የተለጠፉ አቆርቋዥ ነጋዴዎች ንግድን ሽፋን ሃገሪቷን በማራቆት ስራ ላይ ተሰማርተው ይገኛሉ::የወያኔ ባለስልጣናት ደሞ ከውጪ አገር ዜጎች ጋር የውስጥ ሽርክና በመፍጠር በጥቅም ትሥሥር ከመሬት ጀምሮ እስከ ማንኛውም ማተሪያሎች ከቀረጥ ነጻ ወደ ሃገር ውስጥ ሲገቡ በኢንቨስትመንት ስም ከሚመሰረተው ድርጅት ጋር የማይገናኙ ውድ እቃዎች ሳይቀሩ ገብተው ሃገሪቷ ማግኘት የሚገባትን እንዳተገኝ ባለስልጣናት ጋሬጣ ሆነዋል::
የወያኔ ባለስልጣናት ቤተሰቦች እና ዘመድ አዝማዶች በላኪነት ስራ ላይ ተሰማርተው እንደሚገኙ በግልጽ የሚታወቅ…ገንዘብን ምንም አይነት ዋስትና ሳያሲዙ በአነስተኛ ወለድ እየወሰዱ የማይከፍሉ እና ሰነድ የሚያስጠፉ ሲሆን ያለምንም ቀረጥ እና ታክስ ወደ ውጭ ሃገር ምርቶችን በመላክ የሚገኘውን የውጭ ምንዛሬ ወደ ሃገር ቤት ከማምጣት ይልቅ በተለያዩ የአውሮፓ እና የኢሲያ ሃገራት ባንኮች ይዶሉታል::
ብሄራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሬን ለመሸጥ እና ለመግዛት ዋጋ ቢወስንም የወያኔ ቴሌቭዥን ይህንን ቢናገርም በተግባር ግን እየተምታታ ያለው የውጭ ምንዛሬ ሂደት የግል ባንኮች ግን የውጭ ምንዛሬ መግዣ ዋጋን ወደጎን በመተው ከወያኔ የላኪ ድርጅቶች የውጭ ምንዛሬ በመሸጫ ዋጋ ሲሸምቱ እየተገኙ በዝምታ ታልፈዋል:: ይህም በሃገሪቷ የኢኮኖሚ ሂደት ላይ እንቅፋት የሆነ ሲሆን አንዳንድ ላኪዎች ከመንግስት ባንኮች የሚያገኙትን የውጭ ምንዛሬ በተዘዋዋሪ ለግል ባንኮች ሲቸበችቡ እየታየ በዝምታ እየታለፈ ነው::የሕወሓት ስውር እጆች የግል ባንኮችን እያዳከማቸው ነው::በመተማ በሞያሌ በመልካ ጀብዱ በኩምሩክ በሁመራ በሃርትሼክ ወዘተ በኢትዮጵያ ዙሪያ ገባ የድንበር ከተሞች ላይ በከፍተኛ የኮንትሮባንድ ንግድ ላይ የተሰማሩት በአብዛኛው የወያኔ አባላት እና የአከባቢ ባለስልጣናት ካድረዎች ከሚወጡ የሃገር ውስጥ ምርቶች የሚገኘውን የውጭ ምንዛሬ ለግል ጥቅማቸው እንደሚያውሉት ታውቋል::ይህም ጉዳይ በከፍተኛ ደረጃ ከብሄራዊ ባንክ ጀምሮ እስከ ድንበር ከተሞች የባንክ ቅርንጫፎች ድረስ በሙስና መረብ የተያያዘ የባለስልጣናት ስውር እጆች የተደባለቁበት ነው::
መሰረታዊ ለሆኑ የገቢ እቃዎች የጠፋው የውጭ ምንዛሬ ለሃገሪቱ የፖለቲካ ፍጆታ የመከላከያ እና የደህንነት መዋቅሮች ሲመደብ ማየት በህዝብ ጉሮሮ ላይ ቆሞ ስልጣንን በማስረዘም ሃገርን እየገደሉ መሆኑ በአደባባይ እያየነው ያለነው ሃቅ ነው:; የብሄራዊ ባንክ ከጊዜው የገዢ መደቦች ጋር በማበር የሃገርን ሀለቄታዊ የኢኮኖሚ ጥቅሞች አሳልፎ እየሰጠ ከባንክ አሰራር ውጭ ከፖለቲካው ጋር ግንኘነት ያሌላቸው አስመጪ ነጋዴዎች ማግኘት ያለባቸውን የውጭ ምንዛሬ ባለማግኘታቸው በ20 እና 30 % ጭማሪ ምንዛሬዎችን በመግዛት ጋሬጣ የተፈጠረባቸው ሲሆን ይህ ሁሉ የገዢው መደብ አባላት የፈጠሩት የውጭ ምንዛሬ ዘረፋ በሃገሪቷ ላይ የኑሮ ውድነት እንዲሰራፋ አድርጎታል::(ምንሊክ ሳልሳዊ)
ግርማ ካሳ
በሕዝብና በሀገር ላይ ጥቃት ሲሰነዘር የሀገሪቷ መሪ ህዝቡን የመምራትና የማረጋጋት ኃላፊነት አለባቸው። ሳዑዲዎች በኢትዮጵያውያን ላይ አሰቃቂ ግፍ በፈጸሙ ጊዜ፣ አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ፣ ከመምራት ይልቅ ዝምታን መርጠው፣ አንዴ በካታር፣ ሌላ ጊዜ በፖላንድ ሲሽከረከሩ እንደነበረ ሁላችንም የምናውቀው ነው። “ጠ/ሚኒስትሩ የት ነው ያሉት?” የሚል ጥያቄና ትችት እየጠነከረ በመጣ ጊዜ፣ ከሣምንታት በኋላ ብቅ አሉ። በኢቲቪ ቃለ መጠይቅም አደረጉ።
ESAT Radio Daily Broadcast to Ethiopia. Frequency Details: 7 days a week Short Wave (SW) from 8:00 pm to 9:00 pm (Local Ethiopian Time) 19 Meter Band 15355 kHz, 15360 kHz, 15365 kHz, 15370 kHz, 15380 kHz, 15385 kHz and 15390 kHz Download/Listen
South Sudan today, situation of Ethiopians and Eritreans.
ታህሳስ ፲፰ አስራ ስምንት )ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ዩኒቲ በሚባለው ግዛት ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያን በጦርነት አጣብቂኝ ውስጥ መገኘታቸውንና ህይወታቸው አደጋ ውስጥ መውደቁን ተናግረዋል። በግዛቱ ውስጥ በአንድ የመንገድ ስራ ድርጅት ውስጥ ተቀጥረው የሚሰሩ 6 ኢትዮጵያውያን እንደተናገሩት በሁለቱ ተፋላሚ ሀይሎች መካከል የሚደረገውን የተኩስ ልውውጥ ለማምለጥ ያለፉትን ሁለት ቀናት በከባድ ማሽነሪዎች ውስጥ በመደበቅ ለማሳለፍ ተገደዋል። በአካባቢያቸው 2 …
ታህሳስ ፲፰( አስራ ስምንት )ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ኢሳት ከቆንስላው ባገኘው የውስጥ መረጃ በሃላፊነት ላይ የተመደቡት አምስቱ ዲፕሎማቶች በዘረኝነትና በሙስና ከመዘፈቃቸው ም በተጨማሪ ሊሴ ፓሴ ለማውጣት ወደ ቆንስላው የሚደውሉትን ስደተኞች በስብሰባ ሰበብ የሉም በማስባል ጉዳያቸውን እያስፈጸሙ እንደልሆነ ተመልክቷል። ከአንድ ወር በፊት ከ160 ሺ በላይ ህዝብ የተፈናቀለበትን ችግር ለማወቅ በቆንስላው የተገኙትና ከዲፕሎማቶች ውጭ ያሉ ሰራተኞችን …
ታህሳስ ፲፰( አስራ ስምንት )ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የፌደራሉ ከፍተኛው ፍርድ ቤት 4ኛው ምድብ ችሎት ካሰናበታቸው ሙስሊም ኢትዮጵያዊያን መካከል በስድስቱ ላይ አቃቤ ህግ ይግባኝ መጠየቁ ታውቋል። አቃቢ ህግ ውሳኔው እንደተላለፈ ይግባኝ እንደሚል ባስታወቀው መሰረት ይግባኝ ማለቱ ታውቋል። አቃቢ ህግ ይግባኝ የጠየቀባቸው ሰዎች ስም ዝርዝር አልታወቀም። አንዳንድ አስተያያት ሰጪዎች አቃቢ ህግ ይግባኝ መጠየቁ ፍርድ ቤቱ …
ታህሳስ ፲፰ ( አስራ ስምንት )ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-አልሸባብ እንዳጠመደው በሚገመተው ፈንጅ ከሞቱት መካከል 6ቱ ወታደሮች ናቸው ተብሎአል። አንድ የሞቃዲሹ ፖሊስ ባለስልጣን ግን የሞቱት ወታደሮች ቁጥር 3 ናቸው ይላሉ። ወታደሮች ወርሀዊ ደሞዛቸውን ተቀብለው በምግብ ቤቱ ውስጥ እንደተገኙ ፍንዳታው መድረሱን ቢቢሲ ዘግቧል። የምግብ ቤቱን ባለቤት ጨምሮ 5 ሲቪሎች የተገደሉ ሲሆን፣ እስካሁን ድረስ ፍንዳታውን አደረስኩ …
* በሪያድ የኢትዮጵያ ኢንባሲ የተጀመረውን ፍተሻ በማረጋገጥ ህጋዊ ሰነድ የሌላቸው ዜጎች በሰላማዊ መንገድ በአስቸኳይ ለጸጥታ አስከባሪዎች እጅ በመስጠት ወደ መጠለያ በመግባት ወደ ሃገር እንዲገቡ ማምሻውን ባወጣው ማስታወቂያ አሳስቧል ። ካለፉት ሳምንታት ወዲህ በሪያድ መንፉሃ በኢንባሲውና በሃገር ሽማግሌዎች የተቋቋሙ የመረጋጋት ኮሚቴ አባላት ወደ መንፉሃና ኢትዮጵያውያን በሚበዙባቸው ምንደሮች በመንቀሳቀስ ዜጎች ያለ ምንም ጉዳት እጃቸውን ሰጥተው ወደ ሃገር […]