Amharic News 1800 UTC – ፌብሩወሪ 22, 2014
News, Call-in show or special interviews and Ye Musica Qana
News, Call-in show or special interviews and Ye Musica Qana
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ቁጥር ኢቲ 702 ቦይንግ 767 አይሮፕላንን የጠለፈው ኃይለመድኅን አበራ ታላቅ ወንድም ታናሽ ወንድማቸው በአዕምሮ ጤና ችግር ላይ እንደሚገኝ ገለፁ፡፡
Hailemedhin, Geneva, Taffesse
News, Community Heroes or Call-in, Crossfire and African Topics
የኢትዮጵያ መንግሥት የተራቀቁ የስለላ ሶፍትዌሮችን እየለቀቀባቸው የኮምፕዩተሮቻቸውን ይዘት እንደሚሠርቅ እና የግል ግንኙነቶቻቸውንም እንደሚከታተል በውጭ የሚኖሩ በርካታ ኢትዮጵያዊያን ስሞታዎችን እያሰሙ መሆናቸው እየተነገረ ነው፡፡
አንድ የዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ ነዋሪ በዩናይትድ ስቴትስ ፌደራል ፍርድ ቤት በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ክሥ መመሥረታቸው፤ ሌላ አንድ ሰው ደግሞ ለእንግሊዝ ፖሊስ አቤቱታ ማስገባታቸው ታውቋል፡፡
ከትናንት በስተያ ማክሰኞ ዋሽንግተን ዲ.ሲ. ውስጥ በሚገኝ አንድ ፌደራል ችሎት የተከፈተ ዶሴ ከዚህ የስለላ አድራጎት ጀርባ ያለችው ኢትዮጵያ እንደሆነች ጠቁሞ ከሣሹ የአሥር ሺህ ዶላር የጉዳት ካሣ እንዲከፈለው ጠይቋል፡፡
እንግሊዝ ዋና ከተማ ለንደን ላይ በቀረበ ሌላ ክሥ እዚያ በስደት የሚኖሩትና የግንቦት ሰባት ሥራ…
News, Cultural Mosaic, Kebele Lives and Environment or Tech
Sochi Day 13
Yekatit 12 Ethiopia’s Martyrs’ Day
Ethiopian, hijacked by co-pilot
የከትናንት በስተያው ሰኞ ከአዲስ አበባ ተነስቶ ወደ ሮም ያመራ የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አይሮፕላን በረዳት አብራሪው ተጠልፎ ጄኔቭ-ስዊትዘርላንድ ማረፉ ተዘግቧል፡፡
ኢትዮጵያዊያን በፋሽስት ግራዚያኒ የተጨፈጨፉበት ሰባ ሰባተኛ ዓመት ዕለት የካቲት 12 ዛሬ ታስቦ የዋለው እጅግ ቀዝቃዛ በሆነና ጭር ባለ ሁኔታ እንደነበረ ተገለፀ፡፡
የ22ኛው የክረምት ኦሊምፒክ ችቦ ሩሲያይቱ ሶቺ ላይ ሲምቦገቦግ ዛሬ 22ኛ ቀኑን ደፍኗል፡፡
News, Ethiopians in America, Americana, Democracy and Women and Family
News, Ask the Doctor, Agriculture and Business
በበረራ ቁጥር ET 702 የተመዘገበው የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ አውሮፕላን በረዳት አብራሪው እንደተጠለፈ ታወቀ። ጠላፊው አሮፕላኑን ጄኔቫ ከተማ ሲያሳርፍ የስዊስ መንግሥትን የፖለቲካ ጥገኝነት መጠየቁም ተገልጧል።
የኢትዮጵያ መንግሥት ኰሚዩኒኬሽን ጽ/ቤት በበኩሉ ጠላፊው ሊያመልጥም ነበር ብሏል። ጠላፊው በስዊስ ፖሊሶች በቁጥጥር ስር ውሏል። ለዝርዝሩ ዘገባዎቹን ከዚህ ያድምጡ።
Sochi olympic, sports, genzebie
አትሌት ገንዘቤ ዲባባ በርሚንግሃም ላይ ከትናንት በስተያ በተካሄደው የቤት ውስጥ 2 ማይልስ ወይም ሦስት ሺ 200 ሜትር ሩጫ ውድድር 9 ደቂቃ ከ4.8 ሰከንድ በመግባት አዲስ የዓለም ክብረወሰን አስመዘገበች፡፡
News, Sports, African Topics and Health
News, Radio Magazine or Mestawot
News, Call-in show or special interviews and Ye Musica Qana
News, Community Heroes or Call-in, Crossfire and African Topics
በምሥራቅ አፍሪካ ሃገሮቹ የጋራ ልማት ባለሥልጣን – ኢጋድ አማካኝነት በሚካሄደው ድርድር ለመሳተፍ አዲስ አበባ የገቡት ሰባት ከእሥር የተፈቱ የቀድሞ የደቡብ ሱዳን ከፍተኛ ባለሥልጣናት የተቀሩት አራት እሥረኞችም እንዲፈቱ ጥሪ አቀረቡ።
South Sudan former officials press briefing in Addis
News, Cultural Mosaic, Kebele Lives and Environment or Tech
South Sudan, second round negotiations in Addis.
የደቡብ ሱዳን መንግሥት እና የተቃዋሚዎቹ ልዑካን ቡድኖች የድርድራቸውን ሁለተኛ ዙር ትናንት አዲስ አበባ ላይ በይፋ ጀምረዋል፡፡
News, Ethiopians in America, Americana, Democracy and Women and Family
ONLF – Ethiopia – Hassan Abdulagi, Dina Mufti
News, Ask the Doctor, Agriculture and Business
የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጭ ግንባር – ኦብነግ በቅርቡ ኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ውስጥ “ተጠልፈውብኛል” ባላቸው ሁለት ከፍተኛ የአመራር አባላቱ ላይ ድብደባና የሥቃይ አያያዝ መድረሱን ግንባሩ አስታውቋል፡፡
Interview with Alemayehu Tegenu, Minister of Water, Ethiopia
Ethiopia – Egypt water Ministers meeting in Addis
የኢትዮጵያና የግብፅ የውኃ ሚኒስትሮች ዛሬ አዲስ አበባ ላይ ያደረጉት ስብሰባ ያለስምምነት መጠናቀቁን የኢትዮጵያ የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ለቪኦኤ ዛሬ ማምሻውን ገልፀዋል፡፡
News, Sports, African Topics and Health
News, Radio Magazine or Mestawot
News, Call-in show or special interviews and Ye Musica Qana
News, Community Heroes or Call-in, Crossfire and African Topics
ONLF leaders abducted in Nirobi
የኦጋዴን ነፃ አውጭ ግንባር አባላት ናቸው የተባሉ ሰዎችን ናይሮቢ ላይ ጠልፈዋል በሚል ተይዘው የነበሩ ሁለት የኬንያ ፖሊስ አባላት በዋስትና መለቀቃቸው ተዘግቧል፡፡
News, Cultural Mosaic, Kebele Lives and Environment or Tech
Egypt-nbi-ethiopia-feqahmed
ናይል ቤዚን ኢኒሽየቲቭ እየባለ የሚጠራው የናይል ተፋሰስ ጅማሮ ባለፈው ሣምንት አዲስ አበባ ላይ ባካሄደው የምሥራቅ ናይል ሃገሮች ስብሰባ ላይ ግብፅ እንደማትሣተፍ በፅሁፍ አሣውቃ መቅረቷ ተገልጿል፡፡
የምሥራቅ ናይል ንዑስ ተፋሰስ መርኃግብር ሚኒስትሮች ምክር ቤት ደቡብ ሱዳንን አባል አድርጎ ተቀብሏታል፡፡
የግብፅ የመስኖ ሚኒስቴር ሰሞኑን ባወጣው መግለጫ መሠረት ግብፅ ባለፈው ሣምንት ከጥር 21 እስከ ጥር 23 / 2006 ዓ.ም ቢሾፍቱ ላይ በተካሄደው የምሥራቅ ናይል ንዑስ ተፋሰስ የድርጊት መርኃግብር አባል ሃገሮች ስብሰባ ላይ እንደማትገፀ አስታውቃ ቀርታለች፡፡
የግብፅ የመስኖ ሚኒስትር ሞሐመድ አብዱል ሙታሊብ ዩም-7 ለሚባል የሃገራቸው ጋዜጣ በሰጡት ቃል ግብፅ የናይል ተፋሰስ የትብብር ጅማሮ ወይም የናይል ቤዚን ኢኒሽየቲቭን የስብሰባ ጥሪ…
News, Ethiopians in America, Americana, Democracy and Women and Family
News, Ask the Doctor, Agriculture and Business