ኦብነግ ‘የተጠለፉ’ ያላቸው መሪዎቹ ሆስፒታል እንደሚገኙ ገለፀ

የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጭ ግንባር – ኦብነግ በቅርቡ ኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ውስጥ “ተጠልፈውብኛል” ባላቸው ሁለት ከፍተኛ የአመራር አባላቱ ላይ ድብደባና የሥቃይ አያያዝ መድረሱን ግንባሩ አስታውቋል፡፡