እስከ መቼ ነው ዝምታ? እስከ መቼ ነው አርምሞ ? የልብን ሐቅ አስታሞ፣ የብእር አንደበት ለጉሞ፣ እስከመቼ ነው ዝሙ ? እስከ መቼ ነው አርምሞ?? “መቼን” የማታውቅ ልቤ ፣ አርምሞህን እነቀው፣ በል እባክህ እንዳቅምህ ፣ ባለችህ መንገድ አፍስሰው፣ እስከመቼ ነው አርምሞህ? ዝሙስ እስከመቼ ነው ?? ነሐሴ 1970 ፍቃደ አዘዘ ሱዛን ራይስ በተባበሩት መንግሥታት የአሜሪካ ተወካይ ለጠቅላዩ ቀብር […]

የሕወሐት ማ/ኰሚቴ አምባሳደር ተወልደ ገብሩ (በቅጽል ስማቸው ተወልደ አጋሜ) በገዛ ፈቃዳቸው ከፓርቲው እንደለቀቁ ምንጮች አረጋገጡ። ባለፈው በተካሔደው የፓርቲው ጉባኤ ላይ የመልቀቂያ ጥያቄ አቅርበው ከማ/ኰሚቴ አባልነት እራሳቸውን እንዳገለሉ አስታውቀዋል። በአምባሳደርነት ሲያገለግሉ የቆዩት ተወልደ «አጋሜ» ከ 1993ዓ.ም በሑዋላ ተዛውረው በአትሌቲክስ ፌዴረሽን ያለሙያቸው ተመድበው ቆይተዋል። በተጨማሪ ባለቤታቸው ሮማን ገ/ስላሴ በፓርቲው ሊ/መንበር ÂŤ አይኖዋን ማየት አልፈልግም» ተብለው ከፓርቲው ርቀው […]

የፓርቲያችን መስራች አባል የሆኑት የወ/ሎ ላቀች ደገፉን ህልፈተ ህይወት አስመልክቶ በአንድነት ፓርቲ የተዘጋጀ አጭር የህይወት ታሪክ ከቄሱም ከሼሁም የተጣላው ኢህአዴግ የእምዬን ወደ አብዬ ይብቃ ለዴሞክራሲ ያልበቃው ኢህአዴግ ነው! ምርጫ ለለውጥ ወይስ ከአምባገነኖች ጋር ለመደነስ? የኢትዮጵያ ፖለቲካ በሂሳባዊ ቀመር ሲገለፅ ኢህአዴግን በቃ ለማለት ከበቂ በላይ ምክንያት አለን የለገጣፎ ለገዳዲ ነዋሪዎች የዘመናችን “ናቡቴዎች” ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የአቃቤህግን […]

ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጽ/ቤት አዲስ አበባ ጉዳዩ፡- ጥቅምት 15 ቀን 2ዐዐ5 ዓም በአዳማ ከተማ ቦርዱ ‹‹በ2ዐዐ5 ዓም በሚካሄደው የአካባቢ ምርጫ አፈፃፀም የጊዜ ሰሌዳ ረቂቅ›› ላይ ከፖለቲካ ድርጅቶች ከፍተኛ አመራሮች ጋር ባአደረገው ምክክር ፕሮግራም ተገኝተው ፔቲሽን ከፈረሙ የፖለቲካ ፓርቲዎች የቀረበ ጥያቄ ስለማቅረብ፣ 1. አጠቃላይ፡- ከላይ በተጠቀሰው ቀን፣ ቦታና ርዕሰ ጉዳይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አመራር […]

እነደዛሬው ለሙ መሬታችን በወያኔ ለባዕዳን ከመሸጡ በፊት ግንቦት የበሽበሽ ወር ነበር ። ሣር እንደልብ ስለሚበቅል ላሞች በገፍ ወተት ይሰጣሉ፣ሕፃናት ይጠግባሉ፣ ዕቦሳ ጥጆች ወተት የጠገቡ ያለገደብ ይቧርቃሉ፤ጨሌ የጠገቡ ወደል አህዮች ያናፋሉ፣ኮርማ በሬዎች ያገሣሉ፤ ሁሉም የጠገቡ ናቸውና ሃይ የሚላቸው የለም። ቦረትቻው፣ ቡና ቀላው፣ ዛፉን ሙዳው፣ አድባሩን አውጋሩን ልመናው፣በዚሁ በግንቦት ወር ነው። እንደነጮቹ (Thanksgiving day) የምስጋና ቀን ልለው […]

መግቢያ አንባቢያን ሰፊ ግንዛቤ ይኖራቸው ዘንድ፣ የሙስሊም አክራሪነት እንዴትና ከየት እንደተጀመረ፣ በአሁኑ ወቅትም በአለማችን ምን አይነት ችግር እያስከተለ እንዳለ ለማሳየት ሞክሪያለሁ። በተለይም ሳዉዲ አረቢያ ፣ ካላት የነዳጅ ክምችት የተነሳ በምታገኘዉ ፔትሮ ዶላር፣ ምን ያህል፣ ለሰብዓዊነት ክብር የሌለዉን አክራሪነት ለማስፋፋት የምትጫወተዉ አሉታዊና ሰይጣናዊ ሚና ፣ የማያሻሙ መረጃዎች በማስቀመጥ ግንዛቤ እንዲኖር ለማድረግ ሞክሪያለሁ። በክፍል ሁለት ትኩረቴን በዉጭ […]

በአመት ከሁለት ሺ በላይ ኢትዮጵያዊያን እንደሚሞቱ IOM የገለፀበት ገልፍ ኦፍ አደን ባህረ ሰላጤ ላይ ከሶስት ቀን በፊት 72 ኢትዮጵያዊያን እንደሞቱ ተረጋገጠ፡፡ ከሶማሊያዋ ቦሳሶ ወደብ የተነሱ ሁለት ስደተኞችን የጫኑ ጀልባዎች ከነጫኑት ሰው ሰመጡ፡፡ በዚህ የመስመጥ አደጋ የሞተው ሰው ቁጥር በትክክል የማይታውቅ ሲሆን ለጊዜው ባህሩ ላይ ሬሳቸው የተለቀመ እና ባህሩ ዳር ተፍቶት የተገኘ ሲሆን ከዛ ውስጥ 72 […]

በመከላከያ ያለው ሽኩቻ እየበረታ ሄዶዋል። በጄ/ል ሳሞራ ትዕዛዝ የአየር ሓይል አዛዥ የነበሩት ጄ/ል ሞላ ሃ/ማሪያም ከሃላፊነት እንዲነሱ ተደርጎዋል። በምትካቸው ደግሞ ጄ/ል መሃሪ ዘውዴ እንደሚቀመጡ ታውቓል። በቅርቡ የሜ/ጄኔራልነት ሹመት ያገኙት እና ወዲ ዘውዴ በሚል የሚጠሩት ጄ/ል መሃሪ ዘውዴ ከበረሃ አንስቶ ከሳሞራ ጋር የጠበቀ ወዳጅነት እንዳላቸው ከዚህ ቀደም ጠቁሜ ነበር። የሹመታቸው ምስጢሩ ሳሞራ ናቸው። ካኤርትራ የሚወለዱት ወዲ […]

የአሜሪካን በተለያዩ ጊዜያት የመቱ አውሎ ንፋሳትና ወጀቦች መነሻቸው ከኢትዮጵያ ከፍተኛ ተራራማ ቦታዎች መሆናቸውን የናሳ ሳይንቲስቶች ጥናቶች በተለያዩ ጊዜያት ሲያመለክቱ ነበር፡፡ ኦውን ኬሊ የተባሉ የናሳ ተመራማሪ በ2006 ዓ.ም ጥናታቸው፡- A lot of hurricanes start out over the Ethiopian Mountains. Air steadily flowing over those mountains and they cause waves in the air. በማለት የሄሪኬን አውሎዎችና ወጀቦች […]

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

ፍኖተ ነፃነት የየአንድነት ፓርቲ ልሳን በቀድሞው ጠ/ሚ/ር አቶ መለሾ ዜናዊ የሞቱ ዕለት ባወጣው ልዩ እትም የተነሳ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት አላትምም ብሎ ያገገደው ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ ዛሬ በአዲስ አበባ እና በመላው ኢትዮጵያ ታትሞ መበተኑን የ የአንድነት ፓርቲ ኤዲቶሪያል ቦርድ አስታወቁ። በኢትዮጵያ የሚገኙ ማንኛውም የግል እና የመንግስት ማተሚያ ቤቶች በመንግስት በተዘዋዋሪ በሚደረግባቸው ፖለቲካዊ ጫና ምክንያት የሚያትመው […]

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

የሰሞኑ የዲያስፓራ ፓለቲካዊ ወግ ትኩሳት ወደ ግንቦት-7 አዙሮዋል። ጉዳዩ እንዲህ ነው፦ ግንቦት-7 አባል ነበርን የሚሉ ነገር ግን አሁን ‘ግንቦት-7ዲ’ ሚባል ድርጅት አቋቋምን የሚሉ ሁለት ሰዎች በፓልቷክ የቃሌ ክፍል ዛሬ ቅዳሜ ቃለምልልስ ተደረገላቸው። አስተናጋጁ ኮሮጆ-ኢትዮጵያ ምራቁን የዋጠ መስተንግዶ አድርጓል – ምስጋና ለኮሮጆ-ኢትዮጵያ ይድረሰው። ወደ ጉዳዩ ልመለስ። እናም የ’ግንቦት-7ዲ’ መሪዎች ነን የሚሉት እነዚህ ሁለት ወገኖቻችን ግንቦት-7 ‘ዴሞክራሲያዊ’ […]

ልማት ለአንድ አገር በጣም አስፈላጊ ነዉ። አገራችን ኢትዮጵያ ሰለጠኑ ከሚባሉ አገራት ጋር ስትነጻጸር ብዙ የሚቀራት ናት:: አገራችንን ከድህነት ነጻ ለማዉጣት፣ በአጭር ጊዜ ዉስጥም ወደ መካከለኛ አገራ ዉስጥ እንድትመደብ ለማድረግ፣ ኢሕአዴግ የእድገትና የትራንስፎርሜሽን እቅድ አውጥቶ እየተንቀሳቀሰ ነዉ:: ይህ ኢሕአዴግ የጀመረዉን የልማት እንቅስቃሴ ከመደገፍ ባሻገር፣ ኢትዮጵያዉያን በሙሉ ባላቸው አቅምና ጉልበት የድርሻቸዉን ሊያበረክቱበት የሚገባ እንቅስቃሴ ነዉ:: አዲሱ ጠቅላይ […]

የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ የሆኑት ባንኪሙን በስዊዝርላንድ ጄኔቫ እ.ኤ.አ ግንቦት 11/2011 ዓ.ም ስፖርት ለሰላምና ለልማት ያለው አስተዋእፆ በሚል ባደረጉት ንግግራቸው ስፖርት በዓለም አቀፍ ደረጃ የሀገራትን ድንበር ተሻግሮ፣ የዘር የጎሳና ሃይማኖት ልዩነቶች ሳይገድበው፣ የዓለም አቀፍ መግባቢያ ቋንቋ መሆን እንደቻለና ስፖርት ለሰው ልጆች ሰላም፣ አንድነትና እድገት ቁልፍ እየተጫወተ ያለውን ትልቅ ሚና እንዲህ በማለት ነበር የገለጹት፡- “Sport has […]

የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) በመተዳደሪያ አንቀጹ ቁጥር IV ሼር ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር የሚያድርገውን ውይይት ሲያጠናቅቅ ባወጣው ሪፖርት ላይ ተመሥርቼ Ethiopia & IMF: Drawing lances or lines? በሚል ርዕስ ጥቅምት 2፤ 2012 አቡጊዳ ላይ ላቀረብኩት ጽሑፍ አቶ በፈቃዱ በቀለ የሰጡትን አስተያትት ዛሬ ጥዋት ለመመልክት ዕድል አግኝቼአለሁ። አስተያቶችንና ግንዛቤዎችን መለዋወጥ የሚኖራቸውን ጠቃሚነት አበክሬ ስምገነዘብ፡ ከዚያ አንጻር […]

“Hailemariam Desalegn a perfect mimic of Meles” በሚል ርእስ ሼር በኢትዮሜዲያ የቀረበች አጭር ትንተና አነበብኩ። የአቶ ኃይለማርያም ባለቤት ወ/ሎ ሮማን ተስፋዬን እንዲሁም ልጃቸው ዮሃናን በተመለከተ በተጻፈው ላይ ትንሽ የግሌን አስተያየት እንዳቀርብ ይፈቀድልኝ። የአቶ ኃይለማርያም ባለቤት ወ/ሎ ሮማን ተስፋዬ ኤርትራዊት እንደሆኑ ተገልጿል። አቶ መለሾ እናታቸዉ አዲ ቋላ የተወለዱ ኤርትራዊት በመሆናቸዉ «ለኤርትራ ያደላሉ» ይባሉ እንደነበረዉ፣ አቶ ኃይለማርያምም […]

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

በኣረብ ኣገራት ለግርድና የሚሄዱትን እህቶቻችንን የሚደርስባቸውን ስቃይ መናገር መነሻዬ ኣይደለም። ያልፍልኛል፣ እናት ኣባቴን እጦራለሁ እያሉ ወደ ሊባኖስና ሌሎች የኣረብ ገልፍ ኣገራት የሚጎርፉት እህቶቻችን ከሰባዊነት ደረጃ ዝቅ ብለው ሲሰቃዩ ሌላው በተለያየ የኣለም ክፍል ያለው ኢትዮጵያዊ ከንፈሩን ከመምጠጥ ያለፈ ብዙ ነገር ሲያደርግ ኣይታይም። እግዚኣብሄር ይባርካቸውና የተለያዩ ሰባዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች የቻሉትን ሁሉ እየታገሉ ነው። ግን ኢትዮጵያዊው የበኩሉን […]

በምርጫ ዘጠና «ይህ ሕዝብ የሚፈልገዉ የመጣህበትን መሰረት አይደለም። የመጣህበትን ብሄር አይደለም። የምትሰራለትን ሾል ነዉ» የሚለዉ፣ አቶ በረከት ስምኦን ከሰንደቅ ጋዜጣ ጋር ካደረጉት ቃለ ምልልስ የተቀነጨበ ግሩም አባባል ነዉ። ከአንድ ከኢሕአዴግ አመራር አባል ብዙ ጊዜ የማንሰማው አባባል !!! ከአንድ አመት በፊት ለሶስት ሳምንታት አሜሪካን ለመጎብኘት የመጣ፣ አንድ ሰዉ በወቅቱ ያስደሰተኝ፣ አንድ ወሬ አወጋኝ። አቶ መለሾ የሚመሩት […]

የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስትሩ አቶ ጁነዲን ሳዶና አራት ባለስልጣናት፤ ከኦሮሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ) ሼል አስፈጻሚነት ሰሞኑን ተነስተዋል። ሚኒስትር ጁነዲንና አራቱ አመራሮች ከሥራ አስፈፃሚነታቸው እንዲነሱ የተወሰነው፤ የኦሕዴድ ሼል አስፈጻሚ ካለፈው መስከረም 21 ቀን እስከ መስከረም 24 ቀን ባካሄደው ዓመታዊ ጉባዔ ላይ ነው። ከወራት በፊት አቶ ጁነዲን ወደ አውስትራሊያ በመምጣት ከኢህአዴግ ደጋፊዎች ጋር ለማድረግ ያሰቡት ስብሰባ ኢትዮጵያውያን […]

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

አንድ የሜዲያ ተቋም ስኬታማ ስለመሆኑ የሚመሰክረው የስራው ውጤት ብቻ ነው። በመገናኛ ብዙሃን ሾል ላይ የተሰማሩ ጋዜጠኞች ስራቸውን የሚገመግሙት ከሚደርሳቸው በጎም ይሁን መጥፎ ምላሽ አንጻር ይሆናል። ሾለ ዋሽንግተን ዲሲው አዲስ ድምጽ ራዲዮና ሾለ ዋና አዘጋጁ አበበ በለው ተግባራት እንዲሁም እንቅፋቶች በአንዲት ገጽ ለመመስከር ያስቸግራል። የስራው ውጤትም የሚገመገመው እኛ የሚድያው ደጋፊዎች በምንሰነዝረው ሙገሳ ሳይሆን – ከተቃራኒው ጎራ […]

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

የአቦይ ስብሃትን አማራና ኦርቶዶክስ የሚል ያልተሞረደ አነጋገር በገዛ ተጋሩ ላይ ሳደምጥ ፣እንደ ወራጅ ዉሃ አሳዳሪ ማጣት እያለች የምትዘፍን አቀንቃኝ ዜማ ትዝ አለኝ ፡፡ ሽበታቸው ዉብታቸው ሳይሆን ፣ ሽበታቸው ነውራቸው የሆነባቸውን የንጨት ሽበቶችን በማምሻ እድሜያቸው ላይ ስትመለከቱ ምን ይሰማችኋል ? ባህላዊ እሴቶቻችንና – ሃይማኖታችን በጸያፍ እንዳንናገር የሚያግዱንን ያልተሞረዱ አነጋገሮች እንዳመጣላቸው የሚናገሩ፣ ቂመኛ እና የድፍ ማስወገጃ ቦይ […]

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

የአንድት ፓርቲ ከፍተኛ አመራር አንዱዓለም አራጌን ጠየቀ ‹‹ተቃዋሚ ፓርቲዎች በመሰባሰብ ትልቅ ጉልበት መፍጠር አለባቸው›› አንዱዓለም አራጌ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) ከፍተኛ አመራሮች መስከረም 17 ቀን 2ዐዐ5 ዓ.ም በሽብርተኝነት ስም ታስሮ የሚገኘውንና እና የፓርቲው ከፍተኛ አመራር የሆነውን አቶ አንዱዓለም አራጌን ቃሊቲ በመገኘት ከብዙ ጭቅጭቅ በኋላ በአካል በመገኘትና ለመጠየት በቅቷል፡፡ አመራሩ በተጨማሪም የአንድነት ፓርቲ የብሔራዊ ም/ቤት […]

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

የአቶ መለስን ሞት ተከትሎ በኢህአዴግ ውስጥ የሥልጣን ሽኩቻ እና ሊፈነዳ የደረሰ ቂም እንዳለ በስፋት ይወራል። እርግጥ ነው፤ ባለፉት ዓመታት በኢህአዴግ አባል ድርጅቶች በተለይም በህወሀት እና በብአዴን መካከል ተዳፍነው የቆዩት የቂም እሳቶች በገሀድ የሚነድዱበት ጊዜ ላይ የደረስን ይመስላል።ስፍር ቁጥር ከሌላቸው የነ አቶ በረከት እና የህወሀቶች ቁርሾዎች መካከል ለዛሬ አንዱን እንመልከት። በህወሀት ውስጥ በነ ስዬ እና በነ […]

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

ጉልህ የ2ሺህ4 ትዝታዎች ‹‹ስልጣን ከታጋይ እጅ መውጣቱ ጥሩ ነው›› ሰላማዊ ትግል ከባድ ቢመስልም ቀላል ነው ቤተመንግስቱ ኃይለማርያምን ያሰራ ይሆን? አምባገነኖች ጫንቃችን ላይ ፊጥ ብለው መሰረታዊ መብቶቻችንን እየነጠቁ እንዲኖሩ አንፈቅድም!!! ዳኛቸው መዳኘቱን ቀጥሏል የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴዎች ቀነ ቀጠሮ ተጠየቀባቸው ቤተመንግስቱ ኃይለማርያምን ያሰራ ይሆን? ኢህአዴግ ምንተዳው “አባይን የደፈረ መሪ” ቤተመንግሥቱን የደፈረ ህዝብ ለዘመቻ ነፃነት የሚረዱ የሰላማዊ […]

2004 ዓ.ም ሃገራችን ብርቅዬና በሞያቸው አንቱ የተባሉ እንዲሁም ለሃገራቸው ከፍተኛ አስተዋፆ ያደረጉ እጅግ ውድ ልጆችዋን እንዳጣች ሁሉ በስተመጨረሻው አዲሱ አመት ከመጥባቱ በፊት እንደ መጅገር ተጣብቀው የህዝብና የአገር ደም ሲመጡ፣ ሃብት ንብረትዋን ሲመዘብሩ የነበሩት እስከ እኩይ ምግባራቸው ላይነቁ እስከ ወዲያኛው ማሸለባቸው የታወሳል፡፡ በማለቂያው እነዚህን እኩይዎች ነቀለልን እንጂ በመለስና በሰርዓቱ ሃገርና ህዝብ ሲታመሱ ነው አሮጌው ዘመን ያለቀው፡፡ […]

ከ2ዐዐ2 ምርጫ ዋዜማ ጀምሮ አሁንም ድረስ ያልበረደ የምርጫ ሥነ-ምግባር ደንበ (ለነገሩ ህግ ነው) ለምን አትፈርሙም ከኢህአዴግ የሚቀርብ ያልተቋረጠ ጥያቄ ነው፡፡ ይህንን እንከን የለሽ የምርጫ ሥነ- ምግባር ደንብ ካልፈረማችሁ ንግግር ብሎ ነገር የለም በማለት በፓርላማ ቀርበው ጠቅላየ ሚኒስትር መለሾ ዜናዊም ተናግረዋል፡፡ አሁንም ሌሎች እየነገሩን ያሉት ቃል በቃል ይህንኑ ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትራችን ከመድረክ ጋር ላለመደራደር፣ ላለመወያየት ይህ […]

ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ከአቶ መለሾ የተረከቧት ኢትዮጵያ፤ እርሳቸው ቃለ-ምሕላ ከፈጸሙ በሁዋላ እንዳሉት ወደ ተስፋ ምድርነት ለመቀየር ሩብ ጉዳይ የቀራት ኢትዮጵያ ሳትሆን፤ በውድቀት አፋፍ እያጣጣረች የምትገኝ ኢትዮጵያ ናት። በፖለቲካው መስክ በወንድማማቾቹ ኢትዮጵያውያን መካከል የቆመው የልዩነት አጥር እንደ ሰናዖር ግንብ ቋንቋችንን ደበላልቆት መደማመጥ ባልቻልንበት ሁኔታ ነው አቶ መለሾ ያለፉት። በኢኮኖሚው መስክ ጥቂት ሰማይ የነኩ ከበርቴዎች በተፈጠሩበትና ብዙ […]