“ኃይማኖታችን የደም ስራችን ናት” በቀሲስ አስተርአየ ጽጌ
“ኃይማኖታችን የደም ስራችን ናት” በቀሲስ አስተርአየ ጽጌ አቡነ ማቲያስ ከጥቂት አመታት በፊት “ኃይማኖታችን የደም ስራችን ናት” የምትለው ሀረግ በድንገት ካፋቸው ወጣች፡፡ ከፓትርያርኩ ይህን ነገር ሲነገር የሰሙት ኢትዮጵያውያን ምን ማለታቸው ነው በማለት ተነጋገሩበት፡፡ ቀሲስ አስተርአየ ተጠይቀው ከአብነቱ መምህሮቻቸው የሰሙትንና የቀሰሙትን “የአብነቱ …