በወግዲ ወረዳ በብልፅግና መከላከያ ሰራዊት አባላት የተፈጸሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችና ዝርፊያ ተባብሶ ቀጥሏል!
በወግዲ ወረዳ በብልፅግና መከላከያ ሰራዊት አባላት የተፈጸሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችና ዝርፊያ ተባብሶ ቀጥሏል! በደቡብ ወሎ ዞን ወግዲ ወረዳ ውስጥ የሚገኘው የመንግስት መከላከያ ሰራዊት በንጹሃን ዜጎች ላይ እያደረሰ ያለው ግፍና በደል ተጠናክሮ መቀጠሉን የሚጠቁሙ መረጃዎች ወጥተዋል። ሰሞኑን በተለያዩ ቀጠናዎች በተፈጸሙ ጥቃቶች …
በወግዲ ወረዳ በብልፅግና መከላከያ ሰራዊት አባላት የተፈጸሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችና ዝርፊያ ተባብሶ ቀጥሏል! Read more »
የአየር መቃዎሚያ ጭምር ታጥቆ ሲንቀሳቀስ በነበረ የአገዛዙ ኃይል ላይ በተፈፀመ ሽምቅ ጥቃት በርካቶች ሙትና ቁስለኛ ተደረጉ!
የአየር መቃዎሚያ ጭምር ታጥቆ ሲንቀሳቀስ በነበረ የአገዛዙ ኃይል ላይ በተፈፀመ ሽምቅ ጥቃት በርካቶች ሙትና ቁስለኛ ተደረጉ! በምዕራብ አማራ ቀጠና ሁለት እጁነሴ ወረዳ ልዩ ስሙ አጋም ውሀ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ዛሬ የካቲት 10/2018 ዓ/ም ማለዳ በተፈፀመ የሽምቅ ጥቃት በርካታ የአገዛዙ ወታደሮች …
የአየር መቃዎሚያ ጭምር ታጥቆ ሲንቀሳቀስ በነበረ የአገዛዙ ኃይል ላይ በተፈፀመ ሽምቅ ጥቃት በርካቶች ሙትና ቁስለኛ ተደረጉ! Read more »
የአፋብን ምኒልክ ዕዝ እና አሳምነው ዕዝ አሃዶች በጥምረት ወረኢሉ ከተማና በዙሪያው ድል አስመዘገቡ
የአፋብን ምኒልክ ዕዝ እና አሳምነው ዕዝ አሃዶች በጥምረት ወረኢሉ ከተማና በዙሪያው ድል አስመዘገቡ:: አፋብን ምኒልክ ዕዝ እና አፋብን አሳምነው ዕዝ በጋራ በመሆን የአረመኔው አብይ አህመድን ጡት ቁራጭ ኃይል በወረኢሉ እና በሰኞ ገብያ ሁለቱ ዕዞች ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ እስከ ሌሊት 7:00 …
የአፋብን ምኒልክ ዕዝ እና አሳምነው ዕዝ አሃዶች በጥምረት ወረኢሉ ከተማና በዙሪያው ድል አስመዘገቡ Read more »
በአማራ ሳይንት ግንባር ድል ተመዘገበ
በአማራ ሳይንት ግንባር ድል ተመዘገበ። የኮሎኔል ደሳለኝ አጃቢም አንድ ጥርጥር ክላሽ እና ማካሮቭ ሽጉጥ ይዞ ወደ ፋኖ ተቀላቅሏል። የአፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር አማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለ ጦር ታቦር ሻለቃ ፋኖዎች ወደ ጓሜዳ ቀጠና ለመግባት …
ዐብይ አህመድ ዛሬም በንፁኋኖች ላይ የሚፈፅነው የድሮን ጥቃት ተባብሶ ቀጥሏል።
ዐብይ አህመድ ዛሬም በንፁኋኖች ላይ የሚፈፅነው የድሮን ጥቃት ተባብሶ ቀጥሏል። የካቲት 10/2018 ዓ/ም በሸዋ የተለያዩ ቦታዎች ላይ የድሮን ቅኝት ሲደረግ ያረፈደ ሲሆን፡ ይፋትና ጥሙጋ አውራጃ በቀወት ወረዳ አያበር ቀበሌ ጤና ጣቢያ ላይ ጥቃት ተፈፅሟል። በጥቃቱ ሶስት ንፁኃን ሲገደሉ ቀጥራቸው አምስት …
ዐብይ አህመድ ዛሬም በንፁኋኖች ላይ የሚፈፅነው የድሮን ጥቃት ተባብሶ ቀጥሏል። Read more »
ተጠባባቂ ኃይል ማስመረቁን በመካነሰላም ግንባር የሚንቀሳቀሰው ኢንጅነር ደሳለኝ አሰፋ ክፍለ ጦር ገለፀ!!
ተጠባባቂ ኃይል ማስመረቁን በመካነሰላም ግንባር የሚንቀሳቀሰው ኢንጅነር ደሳለኝ አሰፋ ክፍለ ጦር ገለፀ!! የአፋብን ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር ኢንጅነር ደሳለኝ አሰፋ ክፍለ ጦር በተለያዩ ቀበሌዎች ውስጥ ከሚኖሩ የግል ታጣቂዎች መካከል ፍቃደኛ የሆኑትን በመመልመል ወታደራዊ እና የፓለቲካ …
ተጠባባቂ ኃይል ማስመረቁን በመካነሰላም ግንባር የሚንቀሳቀሰው ኢንጅነር ደሳለኝ አሰፋ ክፍለ ጦር ገለፀ!! Read more »
” ሰላም ፈላጊ ነን ማለት ግን ራሳችንን የመከላከል ፍላጎት የለንም ማለት አይደለም ” – የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት
” ሰላም ፈላጊ ነን ማለት ግን ራሳችንን የመከላከል ፍላጎት የለንም ማለት አይደለም ” – የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት በምርጫ ቦርድ የተሰረዘው ህወሓት የተመሠረተበትን 51ኛ ዓመት (የካቲት 11) በዓል ምክንያት በማድረግ ዛሬ የካቲት 10 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት በመቐለ ከተማ …
” ሰላም ፈላጊ ነን ማለት ግን ራሳችንን የመከላከል ፍላጎት የለንም ማለት አይደለም ” – የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት Read more »
ኦነግ፣ ‘በአገሪቱ ከመቼውም ጊዜ በላይ የጦርነት ደመና አንዣቧል’ ሲል ስጋቱን ገለጠ
ኦነግ፣ ‘በአገሪቱ ከመቼውም ጊዜ በላይ የጦርነት ደመና አንዣቧል’ ሲል በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ትናንት ባወጣው መግለጫ ስጋቱን ገለጠ። ኦነግ፣ ከፊት ለፊት እየመጣ ነው ላለው “ጥፋት” መንግሥት አጽንዖት ሠጥቶ በመመልከትና ችግሮችን ከኃይል ይልቅ እውነተኛ የሆነ ፖለቲካዊ ውይይት ከባለድርሻ አካላት ጋር በማድረግ …
ኦነግ፣ ‘በአገሪቱ ከመቼውም ጊዜ በላይ የጦርነት ደመና አንዣቧል’ ሲል ስጋቱን ገለጠ Read more »
ዓለማቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች (ሲፒጄ)፣ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ያገዱትን የሮይተርስ ዜና ወኪል ሦስት ጋዜጠኞች የሥራ ፍቃድ እንዲመልሱ ጠየቀ።
ዓለማቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች (ሲፒጄ)፣ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ያገዱትን የሮይተርስ ዜና ወኪል ሦስት ጋዜጠኞች የሥራ ፍቃድ እንዲመልሱ ጠየቀ። ሲፒጄ፣ መንግሥት ሮይተርስ ላይ የወሠደው ርምጃ፣ በዓለማቀፍ እና ነጻ መገናኛ ብዙኀን ላይ ሲወስድ የቆየው “አፋኝ ርምጃ” ቀጣይ ነው በማለት ተችቷል። የሮይተርስ ጋዜጠኞች ፍቃድ …
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር፣ የትግራይ ሕዝብ ከእንግዲህ “ጭቆና” እና “ግፍ” ፈጽሞ እንደማይቀበል ማረጋገጥ እንፈልጋለን አለ።
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር፣ የትግራይ ሕዝብ ከእንግዲህ “ጭቆና” እና “ግፍ” ፈጽሞ እንደማይቀበል ማረጋገጥ እንፈልጋለን አለ። ጊዜያዊ አስተዳደሩ ይህን ያለው፣ “ብሄራዊ አንድነት የራስን እድል በራስ የመወሠን መብትን ለማረጋገጥ” በሚል መሪ ቃል የሚከበረውን ሕወሃት የትጥቅ ትግል የጀመረበትን 51ኛ ዓመት በዓል አስመልክቶ ዛሬ ባወጣው …
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር፣ የትግራይ ሕዝብ ከእንግዲህ “ጭቆና” እና “ግፍ” ፈጽሞ እንደማይቀበል ማረጋገጥ እንፈልጋለን አለ። Read more »
ከመገናኛ አንስቶ እስከ ደብረብርሃን ነባር የአማራ ይዞታዎችን የማፍረስና አማራዎች እየተለዩ ልዩ የማቆያ ስፍራ ተወስደው የሚመረመሩበት እቅድ ተነድፎ ወደ ስራ ሊገባ መሆኑ ታወቀ።
ከመገናኛ አንስቶ እስከ ደብረብርሃን ነባር የአማራ ይዞታዎችን የማፍረስና አማራዎች እየተለዩ ልዩ የማቆያ ስፍራ ተወስደው የሚመረመሩበት እቅድ ተነድፎ ወደ ስራ ሊገባ መሆኑ ታወቀ። ከመገናኛ አንስቶ፣ ኮተቤ፣ ካራ፣ ለገጣፎ፣ ሰንዳፋ፣ አሌልቱ፣ ሸኖ ፣ ጫጫ አድርጎ ደብረብርሃን ድረስ የሚዘልቀው ይህ አማራውን ነባር ይዞታ …
“ልፋፈ ጽድቅ” በቀሲስ አስተርአየ ጽጌ
“ልፋፈ ጽድቅ” በቀሲስ አስተርአየ ጽጌ ባለፈው ሳምንት “ኢትዮጵያን ትፏት” ላሉት ለአባ ሠረቀ ወ/ሳሙኤል ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ የጻፏትን ጦማር አቅርበንላችሁ ነበር፡፡ ቀሲስ አስተርአየ ተዝቆ ከማያልቀው ዕውቀታቸውና ክህሎታቸው ቆንጠር አድርገው በተለያዩ ርዕሶች ካዘጋጇቸውና ከሰበሰብናቸው ጦማሮች መካከል ለፓትርያርኩ የጻፏትን አገኘን፡፡ በጦማሯ የተላለፈው መልእክት …
እኚህ ጳጳስ ከኢትዮጵያ አልፈው አሜሪካ አካውንት ከፍተው ይህንን ያህል ቤተክርስቲያን ሲመዘብሩ ማየት ፣ ዝም ብሎ መመልከት ነውርም ፣ አድር ባይነትም ነው
Money Loundery ከጳጳሱ ጀርባ ያሉት በአሜሪካ እነማን ናቸው ? ጳጳሱ በሀገር ቤት ያካበቱት ገንዘብ በአሜሪካ በከፈቱት ባንክ ከፍተኛ ገንዘብ ያስገባሉ? በአዲሱ ትራንፕ በወጣው ሕግ (Green Card Holder) ስለሆኑ በየሦስት ወሩ አልያም በየወሩ አሜሪካ ይመላለሳሉ ፣ ጆቢራዎቻቸው በከፊል ጥቀመኛ ናቸው ፣ …
ተስፋ የቆረጠው አገዛዙ በወረታ ከተማ ተከታታይ የሆነ የሰው አልባ አውሮፕላን ድብደባ እየፈፀመ መሆኑ ተሰምቷል!
በእግረኛ ሰራዊቱ ተስፋ የቆረጠው አገዛዙ በአሁን ሰዓት በወረታ ከተማ ተከታታይ የሆነ የሰው አልባ አውሮፕላን ድብደባ እየፈፀመ መሆኑ ተሰምቷል! በከተማዋ ከረፋድ ጀምሮ የድሮን ቅኝት እየተደረገ መሆኑን ጣቢያችን መረብ ሚዲያ ከሰዓታት በፊት ባወጣው ዘገባ መግለፁ አይዘነጋም። አገዛዙ በከተማዋ እየፈፀመ የሚገኘው የድሮን ጥቃት …
ተስፋ የቆረጠው አገዛዙ በወረታ ከተማ ተከታታይ የሆነ የሰው አልባ አውሮፕላን ድብደባ እየፈፀመ መሆኑ ተሰምቷል! Read more »
የጎንደሩ ድል የብልፅግናን አቅል አስቶታል: ሙሉ ወታደራዊ ስምሪቱ ተዛብቷል።
የጎንደሩ ድል የብልፅግናን አቅል አስቶታል። ሙሉ ወታደራዊ ስምሪቱ ተዛብቷል። በበርካታ ወረዳወች ላይ የሰፈረ የጠላት ሰራዊት ሙሉ በሙሉ ተደምስሷል። ተደምስሷል ማለት ተማርኮ፣ ተመቶ፣ ተበትኖ ከስምሪት ውጭ ሆኗል ማለት ነው። ድምሰሳው ሰራዊቱን ብቻ ሳይሆን ካድሬውንም ይጨምራል። ከተበተነው የጠላት ኃይል መካከል 300 ሚሊሻ፤ …
የጎንደሩ ድል የብልፅግናን አቅል አስቶታል: ሙሉ ወታደራዊ ስምሪቱ ተዛብቷል። Read more »
ሶስት የአሜሪካ ህግ አውጪዎች ኤምሬትስ ላይ የጦር መሳርያ ማእቀብ እንዲጣል እንቅስቃሴ ጀመሩ
ኤምሬትስ ኢትዮጵያ ውስጥ ወታደራዊ ካምፕ መገንባቷ ይፋ መሆኑን ተከትሎ ሶስት የአሜሪካ ህግ አውጪዎች ኤምሬትስ ላይ የጦር መሳርያ ማእቀብ እንዲጣል እንቅስቃሴ ጀመሩ “RSF ኤል ፋሸር ውስጥ በሶስት ቀን ውስጥ ብቻ ስድስት ሺህ ንፁሀንን ገድሏል። የትራምፕ አስተዳደር ታድያ ምን እየጠበቀ ነው?”- ሴናተር …
ሶስት የአሜሪካ ህግ አውጪዎች ኤምሬትስ ላይ የጦር መሳርያ ማእቀብ እንዲጣል እንቅስቃሴ ጀመሩ Read more »
ቁስለኛ የሀምዳን ዳጋሎ ወታደሮች በድሬዳዋ ሕክምና እየተደረገላቸው መሆኑ ተሰምቷል
ቁስለኛ የሀምዳን ዳጋሎ ወታደሮች በድሬዳዋ ሕክምና እየተደረገላቸው መሆኑ ተሰምቷል! ወታደሮቹ ከሳምንታት በፊት የሱዳን መንግስት በኢትዮጵያ ድንበር አቅራቢያ ላይ የአየር ጥቃት በመፈፀም ጉዳት ያደረሰባቸው መሆናቸውን ወታደራዊ ምንጮች ገልፀዋል። https://miniliksalsawi.substack.com/p/wounded-sudan-rsf-hamdan-dagalo-soldiers
ከአፋብን ምኒልክ ዕዝ የጤና መምሪያ የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ
ከአፋብን ምኒልክ ዕዝ የጤና መምሪያ የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ ፍፁም ሰብአዊ በሆነው የጤና ሙያ ውስጥ የምትገኙ ወንድሞቻችን/እህቶቻችን ኑ ተጋግዘን ኢ-ሰብአዊ የሆነውን ሥርአት እንቀይር! አማራ ተኮር የሆነው የዘር ማጥፋት ጦርነት በተለየ መልኩ በይፋ ከታወጀበት ጊዜ ጀምሮ የጤና ተቋማት፣ የጤና ሙያተኞች እና የጤና …
መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ … ወልበሱ ወልታ እግዚአብሔር በዘትክሉ ተቃውሞቶ ለመናግንተ ሰይጣን
“መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ” =================== በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!! በሀገር ውስጥና በልዩ ልዩ ክፍለ ዓለማት የምትገኙ ሕዝበ ክርስቲያን በሙሉ፡- በመዋዕለ ጾሙ ሰይጣንንና መስሓቲ ተግባሩን ድል በማድረግ ድል እንድንነሣ ያደረገን ጌታችን ኣምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንኳን ለሁለት ሺሕ …
መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ … ወልበሱ ወልታ እግዚአብሔር በዘትክሉ ተቃውሞቶ ለመናግንተ ሰይጣን Read more »