እናት ፓርቲ፣ ምርጫ ቦርድ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ወደመሠረቱት “ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት” የተባለውን ቅንጅት እንዲቀላቀል እንደፈቀደለት አስታወቀ።
እናት ፓርቲ፣ ምርጫ ቦርድ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ወደመሠረቱት “ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት” የተባለውን ቅንጅት እንዲቀላቀል እንደፈቀደለት አስታወቀ። ፓርቲው፣ እናት ፓርቲ መስራች የሆነበት ቅንጅት ሕጋዊ አባል እንዲሆን ቦርዱ ከወራት ውዝግብ በኋላ በመፍቀዱ ምስጋናውን ገልጧል። እናት ፓርቲ፣ ኢሕአፓ፣ መኢአድ፣ የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ እና የአማራ …