$11.7 ቢልዮን ዶላር የሚሆን ገንዘብ በሀገ-ወጥ መንገድ ከሀገሪቱ እንደወጣ ተገለጸ
«ኢትዮጵያ በጋዜጦች» የተሰኘው ሳምንታዊ ቅንብራችን ያካተታቸው ርዕሶች
-$11.7 ቢልዮን ዶላር የሚሆን ገንዘብ በሀገ-ወጥ መንገድ ከሀገሪቱ እንደወጣ ተገለጸ
-በኢትዮጵያ የሴቶች እኩልነት እንዲጠበቅ የአለም ባንክ ጥሪ አቀረበ
-አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጆርጅ ቡሽ እንዲታሰሩ መጠየቁ ኢትዮጵያውንን አሳቀ የሚሉት ናቸው።
ያዳምጡ
[podcast]http://www.voanews.com/amharic/news/Ethiopi_Press_Review-135331248.html[/podcast]