መለስና የፖሊሲ ውርሶቻቸው
የመለስ ዜናዊ ውርሶች የተለያዩ ገፅታዎች ከተለያዩ ማዕዘናት ይቃኛሉ፡፡
የመለስ ዜናዊ ውርሶች የተለያዩ ገፅታዎች ከተለያዩ ማዕዘናት ይቃኛሉ፡፡
ስየ አብርሃ በቀድሞ ጓዳቸው፣ በኋላ በተቃውሞ በቆሙባቸው መለስ ዜናዊ ዕረፍት ላይ የሰጡት አስተያየት
ኢትዮጵያን ላለፉት 21 ዓመታት የመሩት ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ትላንት እኩለ ለሊት ላይ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን የአገሪቱ መንግስት አስታወቀ።…
ስየ አብርሃ በቀድሞ ጓዳቸው፣ በኋላ በተቃውሞ በቆሙባቸው መለስ ዜናዊ ዕረፍት ላይ የሰጡት አስተያየት
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በተወለዱ በ57 ዓመታቸው …
የዘንድሮ ኢድ አል ፊጥር በዓለም ዙሪያ ባሉ የእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በደማቅ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓት ትናንት ተከብሮ ውሏል።
የገጠማቸውን የጤና እክል ተከትሎ፥ ሁለት ወራት ለተቃረበ ጊዜ አደባባይ ያልታዩት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ያሉበት ቦታና የጤናቸው አያያዝ በውልና በ
ያኔት ስዩም በኦለምፒክ ባታሸንፍም ሻምፕዮን መሆንዋ አልቀረም ተባለ
የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን የጤና እክል ተከትሎ፥ ከ45 ቀናት በላይ ያሉበት ቦታና የጤና ሁኔታ በውልና በይፋ ያለመረጋገጥ ዛሬም የተለያዩ
የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ መታመም ውስጥ-ውስጡን የስልጣን ትግል ጭሯል ተባለ
የለንደኑን ኦሎምፒክ መዳረሻ አስታኮ ወደ ተሰናዳ አንድ ዓለም አቀፍ የሥነ ጽሁፍ መድረክ ከተጋበዘው ገጣሚና ደራሲ በእውቀቱ ሥዩም ጋር በቆይታው፥ ኦሎምፒ
(ይህ ገፅ ሲከፈት የተደራረቡ ወይም የተረበሹ ድምፆችን የሚሰሙ ከሆነ ኮምፕዩተርዎ ከአንድ በላይ ድምፅ ማጫወቻ አለው ማለት ነው፡፡ ስለዚህ ከዚህ ፅሁፍ ሥር…
ክዩሪዮሲቲ በማርስ ላይ የሙሉ ጊዜና የሙሉ አቅም ሥራዋን ሰሞኑን ትጀምራለች፡፡
(ይህ ገፅ ሲከፈት የተደራረቡ ወይም የተረበሹ ድምፆችን የሚሰሙ ከሆነ ኮምፕዩተርዎ ከአንድ በላይ ድምፅ ማጫወቻ አለው ማለት ነው፡፡ ስለዚህ ከዚህ ፅሁፍ ሥር…
የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን የጤና እክል ተከትሎ፥ ከ45 ቀናት በላይ ያሉበት ቦታና የጤና ሁኔታ በይፋና በውል ያለመረጋገጥ ዛሬም የተለያዩ
የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ የኢትዮጵያ መንግስት የመናገር ነጻነትን እያፈነ ነው ብሏል
የሦሪያው ባሻር አል አሣድ በቅርቡ እንደሚወድቁ የዩናይትድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተንብየው የሽግግር ዕቅድ እንዲወጣ አሳስበዋል፡፡
ሽግግር ምክርቤቱ ተመስርቶ ኣፈጉዔና ዋና ጸሓፊ መምረጡንም ኣስታወቀ
የጤና ጥበቃ መሰረት ለመጣል ባለመው መርሃ ግብር ኢትዮጵያ ተካታለች
የፓርቲው መሪዎች የፍርድ ቤቱ አድራጎት ድራማ ነው፤ አግባብነት የለውም ይላሉ።
ጥሩነሽ ዲባባ በ10ሺህ ሜትር ጢቂ ገላና ደግሞ በማራቶን ወርቅ አጠለቁ፡፡
በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ጤንነት ላይ አሉባልታ ሲሉ ለገለፁት ለያንዳንዱ ዘገባ መልስ አልሰጥም ሲሉ የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ በረከት ስምዖን ተናገሩ፡፡
በ1997 የፀደቀው ያሁኑ የኢትዮጵያ ሕገ-መንግሥት በገዢው ፓርቲ ኢሕአዴግና በተቃዋሚዎች መካከል አንዱ የልዩነት ምክንያት ሆኖ ዘልቋል።
የሕዝበ ሙስሊም ጥያቄዎች መፍትሔ እንዲሠጣቸው ጠይቀዋል፡፡
በኦሮሚያ ክልል ሞያሌ ወረዳ ባለፈው ሳምንት በሶስት ቀበሌዎች የተቀሰቀሰው የጎሳ ግጭት ከ33ሽህ በላይ ሰዎች ወደ ኬንያ ማፈናቀሉን የኬንያ ቀይ-መስቀል አስታወቀ።
ለጁመዓ ጸሎት በአዲስ አበባዉ የአንዋር መስጊድና በአካባቢው የተሰባሰቡ በብዙ ሽህዎች የሚገመቱ የእስልምና እምነት ተከታዮች ዛሬም ተቃዉሞአቸዉን አካሄደዋል
የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ በአደባባይ ከታዩ ዛሬ 35 ቀናት ተቆጠሩ
የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ በአደባባይ ከታዩ ዛሬ 35 ቀናት ተቆጠሩ
መድረክ የተባለው የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፓርቲ ወደ ግንባር መለወጡን ባለፈው ሰኞ ዘግበናል
በጠቅላይ ሚኒስትሩ ህመም ዙሪያ የህገ መንግሥቱ ሙሉነት ጥያቄ ዉስጥ ገብቷል ይላል መኢአድ
የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን የጤና እክል ተከትሎ፥ እንዲህ ባለው ሁኔታ ወቅት ሕገ መንግሥቱ ያገር ማስተዳሩን ሥልጣን በሚሰጠው አካል ማንነትና በአገ
“ሙስሊሙ ማኅበረሰብ ሮመዳንን የተቀበለው እያዘነ ነው”
አቶ ግደይ ዘርዓፅዮን አሁን የሚገኙት ኦስሎ – ኖርዌይ ውስጥ ነው፡፡
የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት ዛሬ የሰጡት መግለጫ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ህመም ከባድ መሆኑን ይጠቁማል ሲሉ ቀደሞ በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ዴቪድ ሺን አስታወቁ፡፡
የታሠሩ የኮሚቴው አባላት እንዳሉም ተሰምቷል፡፡
ምሥራቅ ሱዳን ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዊያን ስደተኞች ብዙ ጥቃቶች እንደሚፈፀሙባቸውና ችግሮች እንደሚደርሱባቸው እየተናገሩ ነው፡፡
እያነጋገረ ያለውን የጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን የጤና ጉዳይ ተንተርሶ የአገር መሪው በሌሉበት በምትካቸው አገር የማስተዳደሩን ኅገ መንግስታዊ ኃላፊ
የህዝበ ሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ ታሳሪዎቹ ወደ 500 እንደሚጠጉ ይገልጻል
የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የጤንነት ሁኔታ አስጊ እንዳልሆነና በሚቆጠሩ ቀናት ውስጥም ወደሥራቸው እንደሚመለሱ ከሕወሓት መሥራቶችና አንጋፋ መሪዎች አንዱ የሆኑት አቶ ስብሃት ነጋ ለቪኦኤ አስታወቁ፡፡
አርብ ለቅዳሜ አዳር በፖሊስና በአወሊያ መስጊድ ዙሪያ በተሰባሰቡ የሙስሊም ማህበረስብ አባላት መካከል ግጭት ተቀስቅሶ ከመቶ በላይ ታሰሩ 16ሰዎች መቁሰላቸውን የኢትዮጵያ መንግስት ይፋ አድርጓል።
እስከ ዕድሜ ልክ እሥራት የተበየነባቸው የተቃዋሚ ፖለቲካ መሪዎች ናቸው፡፡
ሰደቃው ሰላማዊና ኃይማኖታዊ ነው በመሆኑ የሚቋረጥበት ምክንያት የለም ሲሉ አንድ የሕዝበ ሙስሊሙ ጥያቄዎች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባል አስታወቁ፡፡
ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ እና የዋናውና የሕዝብ ግንኙት ኮሚቴውም አባል ኢስታዝ አሕመዲን ጀበል ዛሬ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ከዋሉ በኋላ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸው መ
የዓለምአቀፉ የግብርና ልማት ድርጅቱ ካናዮ ንዋንዜ ይህንን አስተያየታቸውን የሰጡት ዋሽንግተን ዲሲ ላይ በተካሄደው የጂ ስምንት ስብሰባና በውጤቱ ላይ አተኩረው በቅርቡ በኢንተርኔት ባሄዱት ጋዜጣዊ መግለጫ ነው፡፡
«ለማስተዋወቂያ ያወጣነው የገንዘብ ወጪ አነስተኛ ነው። ሂሳቡ ገና ባለመሰላቱ ይሄ ነው የሚባል ቁጥር መናገር ግን አልችልም። ከወገኖቻችን ጋር አብረው የሚኖሩ አፍሪካውያን-አሜሪካውያንና ሌሎች ዜጎችም አንድ ላይ የሚያያዝ ዝግጅት ነው። በሥራችን በጣም ረክተናል።» ESAONE «ገንዘብ በገፍ በማፍሰስ በውጭ የሚኖረውን ኢትዮጵያዊ ለመከፋፈል የተደረገ ያልተሳካ አሳዛኝ ጥረት ነበር። መና ቀርቷል።» የቡድኑ ተቃዋሚዎች።
የመገናኛ ብዙኃን ተቋሙ ራሱ የጋዜጠኛውን የሞያ ብቃት አረጋግጦ ከሚፈጽመው በስተቀር በዩናይትድ ስቴትስ ጋዜጠኛውን ለሥራው ፍቃድ የሚሰጥና የሚጠይቅ ወገን የለም
በአፋር ክልል ማክሰኞና ረቡዕለት በፖሊስ ቁጥጥር ስር የነበሩ ተጠርጣሪዎች፤ በፌዴራል የፖሊስ ሃይል ተገድለዋል በሚል የአካባቢው ማህበረሰብ ቁጣውን ገልጿል።
የአዲስ አበባ ከተማ የድህነቷ መገለጫ ከሆኑት አንዱ በሆነ የመኖሪያና የንግድ ሠፈር የሚተኙበትን አልጋ የሚያከራዩ ሰዎች አሉ፡፡
ወጣቶች በነፃነት ለመደራጀት ጥሪ እያቀረቡ ነው።