(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 26/2010፤ ጥቅምት 16/2003 ዓ.ም):- ቅዱስ ሲኖዶሱ በዛሬው ውሎው ከቅዱስ ፓትርያርኩ “ሐውልተ ስምዕ” መፍረስና ሌሎች ተጨማሪ ወሳኝ እርማጃዎች በተጨማሪም ከጥቅምት አንድ 2003 ዓ.ም ጀምሮ በጠቅላይ ቤተ ክህነቱ የአስተዳደር ጉዳዮች ዘርፍ ምክትል ሥራ አስኪያጅ አቶ ልዑል ሰገድ ግርማ፣ የአስተዳደር …

የቅ/ሲኖዶስ የዛሬ ውሎ ዝርዝር ሪፖርታዥ Read more »

ዝርዝር ዜናው እንደደረሰልን እናቀርባለን፤ ተከታተሉን!!!!!  በየአጥቢያ አብያተ ክርስቲያኑ የተሰቀለው የአቡነ ጳውሎስ ፖስተርም እንዲነሣ ተወስኗል፤ በቅርቡ በጠቅላይ ቤተ ክህነቱ መዋቅሮች የተሾሙት ሐላፊዎች የቅጥር ሁኔታ  ተመርምሮ በሚቀጥልበት እና በሚቋረጥበት ሁኔታ ላይ ውሳኔ የሚሰጥበትን አግባብ አስቀምጧል፤ ወ/ሮ እጅጋየሁ በየነ ወደ ቅጽረ መንበረ ፓትርያርኩ …

ሰበር ዜና፦ ቅዱስ ሲኖዶስ የአቡነ ጳውሎስ ‹‹ሐውልተ ስምዕ›› እንዲፈርስ ወሰነ Read more »

የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት በአንድ ሊቀ ጳጳስ እና በአንድ ሥራ አስኪያጅ ብቻ እንዲመራ ተወሰነ ፓትርያርኩ ለሀ/ስብከቱ የመረጡትን ጳጳስ ለመሾም ያቀረቡት ጥያቄ ውድቅ ተደርጎባቸዋል ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል ሲኖዶሱ ወደ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት እንዲመልሳቸው ጠይቀዋል ሊቀ ማእምራን ፋንታሁን ሙጬ የፈጸሟቸውን በደሎች በዝርዝር …

የቅ/ሲኖዶስ የዛሬ ከሰዓት ውሎ፦ ቅዱስ ሲኖዶስ በሐውልቱ፣ በፖስተሩ እና በጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ሹም ሽር ጉዳዮች ፓትርያርኩ ማብራሪያ እንዲሰጡ ብርቱ ተቃውሞ እና ጥያቄ አቀረበ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 25/2010፤ ጥቅምት 15/2003 ዓ.ም):- የሐዋሳ ምእመናን የደረሰውን  በደልና ጥፋት የሚያሳይ ባለ 73 ገጽ የጽሑፍ ማስረጃ እና 6 የድምጽ እና የምስል (Audio and Video) ችግሩን ለማጣራት ወደ ቦታው ላቀናው ልዑክ አቀረቡ። አቤቱታ አቅራቢዎቹ ያቀረቡት ማስረጃ በደምሳሳው ሲታይ በሀ/ስብከቱ …

የሐዋሳ ምእመናን የደረሰውን በደል በማስረጃ አቀረቡ፤ አጣሪው ተልዕኮውን ፈጽሞ ተመልሷል Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 24/2010፤ ጥቅምት 14/2003 ዓ.ም):- “በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5 ቁጥር 164 ድንጋጌ መሠረት ከጥቅምት 12 ቀን 2003 ዓ.ም ጀምሮ” በመካሔድ ላይ የሚገኘው የቅ/ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በብፁዕ አቡነ ናትናኤል ሊቀ መንበርነትና በብፁዕ አቡነ ሉቃስ ፀሐፊነት የተወከለው 9 አባላት ያሉት …

የቅ/ሲኖዶስ አጀንዳዎች Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 24/2010፤ ጥቅምት 14/2003 ዓ.ም):- የሰንበት ት/ቤቶች ማ/መምሪያ ዋና ኃላፊ ቆሞስ አባ ሠረቀ ብርሃን ወልደ ሳሙኤል “ደጀ ሰላም የተሰኘው ‘ድህረ ገጽ’ (ድረ ገጽ ለማለት መሆኑ ነው) … በማንነቴና በሃይማኖቴ ላይ ከባድ የግድያ ወንጀል” ስለፈፀመ “የሀገሪቱን ሕገ መንግሥት በመጠቀም …

ሰበር ዜና፦ አባ ሰረቀ ብርሃን ደጀ ሰላምን እና ማ/ቅዱሳንን ሊከሱ ነው Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 24/2010፤ ጥቅምት 14/2003 ዓ.ም):- የሐዋሳውን ችግር ለመፍታት ቃል በተገባው መሠረት አጣሪ ኮሚቴው ሐዋሳ ከተማ ከገባ በኋላ ምእመናኑን ማነጋገሩን ትናንት ቅዳሜ ጀምሯል። የሊቀ ጳጳሱ ደጋፊዎች እና አቤቱታ አቅራቢዎች የየበኩላቸውን አቤቱታ ለአጣሪው ለማሰማት ሲሞክሩ መጯጯሆች ይሰሙ ነበር። ሁለቱም ቡድን በቅርብ …

አጣሪ ኮሚቴው በሐዋሳ Read more »

አቡነ ሳሙኤልን ከአ.አበባ ለማስነሣት የአ.አ አድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎችና ፀሐፊዎች ፈረሙት ተብሎ ለአጀንዳነት የቀረበው ደብዳቤ ውድቅ ተደርጓል፤ (ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 24/2010፤ ጥቅምት 14/2003 ዓ.ም):- ቅ/ሲኖዶስ ትናንት ቅዳሜ ሁለተኛ ቀን ጉባዔውን ቀጥሎ ዘጠኝ አባላት ባሉት አጀንዳ አርቃቂ ኮሚቴ ተዘጋጅቶ የቀረበለት የአጀንዳ ዝርዝር …

የቅ/ሲኖዶስ ሁለተኛ ቀን ውሎ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 22/2010፤ ጥቅምት 12/2003 ዓ.ም):- የሐዋሳውን ችግር ለመፍታት ቃል በተገባው መሠረት አጣሪ ኮሚቴው ዛሬ ሐዋሳ ከተማ ገብቷል። በ12 የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች እንዲሁም በሚኒ ባሶች እና የቤት መኪናዎች ተጭኖ የመጣው ቁጥሩ ከ700 በላይ የሚሆን የሐዋሳ እና አካባቢው ሕዝበ ክርስቲያን …

አጣሪ ኮሚቴው ወደ ሐዋሳ ተጉዟል Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 22/2010፤ ጥቅምት 12/2003 ዓ.ም):- የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ በዛሬ ውሎው አጀንዳዎችን በመቅረጽ እና ዋና ዋና መነጋገሪያ ነጥቦች ሲያወጣ ውሏል። በቅዱስ ፓትርያርኩ በጽሑፍ በተዘጋጀ ንግግር የተጀመረው ይህ ጉባኤ ቅዱስነታቸው በሥራ አስፈጻሚ ጉባኤው እና በብፁዕ አቡነ ሳሙኤል ላይ ያላቸውን ቅሬታ …

የቅዱስ ሲኖዶስ የዛሬ ውሎ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 22/2010፤ ጥቅምት 12/2003 ዓ.ም):- ዛሬ የሚጀመረው የቅ/ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባዔ በብዙ ወሳኝ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ መልካም ውሳኔዎች ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል። ስለጉዳዩ የሚያጠኑ ደጀ ሰላማውያን እንደሚናገሩት ከሆነ፦ በአምናው ጉባዔ ላይ ወሳኝ መነጋገሪያ የነበረው የ“ሕገ ቤተ ክርስቲያን” ጉዳይ፤ ስለ “ቀኖና …

ቅዱስ ሲኖዶስ ስለምን ጉዳይ ይነጋገራል? Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 22/2010፤ ጥቅምት 12/2003 ዓ.ም):- የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባዔ ዛሬ ሲጀመር አበው በፍቅር እና በሰላም ተወያይተው መልካም ውሳኔ ለመወሰን እንዲችሉ የሚያግባባ የሀገር ሽማግሌዎች ቡድን ጥረት ሲያካሂድ መቆየቱ ታውቋል። በአባቶች መካከል ያለው ልዩነት እንዲቀረፍ፣ ሰላምና እርቅ እንዲወርድ ሲሞክር የቆዩት ሽማግሌዎች …

የሀገር ሽማግሌዎች አባቶችን ለማስማማት ሲሞክሩ ቆይተዋል Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 22/2010፤ ጥቅምት 12/2003 ዓ.ም):- የቅ/ሲኖዶስ ጉባዔ ትናንት በጸሎተ ምሕላ ተጀምሯል። ቁጥራቸው ከ38 የማያንስ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት በዚሁ የመክፈቻ የጸሎት ሥነ ሥርዓት ላይ ትምህርት የሰጡት ብፁዕ አቡነ ቀውስጦስ ስለ ቅ/ሲኖዶስ የማይገሰስ መንፈሳዊ ሥልጣን በሰፊው አስተምረዋል። “ቅዱስ ሲኖዶስ …

የቅ/ሲኖዶስ መክፈቻ ጸሎተ ምሕላ እና የብፁዕ አቡነ ቀውስጦስ ትምህርት Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 22/2010፤ ጥቅምት 12/2003 ዓ.ም):- የቅ/ሲኖዶስ ጉባዔ ትናንት ሐሙስ በጸሎተ ምሕላ ከመጀመሩ አስቀድሞ ከአዋሳ የመጡ ከ700 ያላነሱ ሰዎች ቅ/ማርያም ቤተ ክርስቲያን አካባቢ ከትሞ ውሏል። በ12 የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች እንዲሁም በሚኒ ባሶች እና የቤት መኪናዎች ተጭኖ የመጣው የሐዋሳው ሕዝበ …

የሐዋሳ ምእመናን ለ4ኛ ጊዜ ለአቤቱታ ወደ አዲስ አበባ መጡ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 18/2010፤ ጥቅምት 8/2003 ዓ.ም):- ከጥቅምት 6-11/2003 ዓ.ም ድረስ የሚዘልቀው ዓመታዊው የጠቅላይ ቤተ ክህነት አጠቃላይ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባዔ ዓመታዊ ስብሰባ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ስለዚሁ ዓመታዊ ጉባዔ ሪፖርተሮቻችን ያጠናቀሩትን ዘገባ እና ሒሳዊ ሪፖርታዥ እንደሚከተለው እናቀርባለን።  የዋና ዋና …

29ኛው የመንበረ ፓትርያርክ አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ እየተካሄደ ነው Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 14/2010፤ ጥቅምት 4/2003 ዓ.ም):- በ‹‹የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች›› ጽሑፍ በወ/ሮ እጅጋየሁ በየነ፣ ሊቀ ማእምራን ፋንታሁን ሙጬ እና በጋሻው ደሳለኝ የስም ማጥፋት ወንጀል ክስ የቀረበበት ሊቀ ትጉሃን ዘሪሁን ሙላቱ በአንድ ዓመት ከስምንት ወር እስራት እና በ2000 ብር እንዲቀጣ የፌዴራሉ …

ዘሪሁን ሙላቱ በእስራት እና በገንዘብ ተቀጣ Read more »

 አጣሪ ኮሚቴው የዲላውንም ችግር አጥንቶ የመፍትሔ ሐሳብ እንዲያቀርብ ታዟል ‹‹ችግሩ ከጥቅምቱ ሲኖዶስ በፊት ካልተፈታ አስከፊ ሁኔታ ሊከተል ይችላል››   (አቤቱታ አቅራቢ ምእመናን)   አቡነ ፋኑኤል በ‹‹ሥነ ሥርዓት አስከባሪ›› ስም ባደራጇቸው 400 ቴኳንዶዎች ይጠበቃሉ ‹‹ለሰው ይቅርና የምትችሉ ከሆነ ለመድኃኔዓለም እንኳ ብታመለክቱ እኔ …

አቡነ ፋኑኤል እና ሥራ አስኪያጁ ከሐላፊነታቸው እንዲነሡ የተቀጣጠለው ተቃውሞ በዲላም ተጠናክሮ ቀጥሏል Read more »

ደጀ ሰላም እየሰጠች ካለችው አገልግሎት አንጻር አሁን በመጠቀም ላይ ያለነው “ጉግል በነጻ የሚሰጠው ይህ የጡመራ ቴምፕሌት” (templates) ማሻሻያ እንደሚያስፈልገው ተረድተናል። ይህንን ለማድረግ ደጀ ሰላም ለአይ.ቲ ባለሙያዎች ጥሪ ታቀርባለች። አገልግሎታችን የበለጠ ይስፋፋ ዘንድ ያሉትን “ቴምፕሌቶች” በማሻሻል ትረዱን ዘንድ በትህትና እንጠይቃለን። ለዝርዝሩ …

ለአይ.ቲ ባለሙያዎች የአገልግሎት ጥሪ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 12/2010፤ ጥቅምት 2/2003 ዓ.ም):- በዋነኝነት በመንግሥት ሐሳብ አመንጪነት እና አስተግባሪነት ተካሂዷል በተባለ የቤተ ክህነት አዲስ ሹመት እና ማስተካከያ በቤተ ክህነቱ ውስጥ ያለው ሕገወጥነት እና ብልሹነት ሊስተካል የሚችልበት አግባብ እንዲፈለግ አዳዲስ ሰዎች ወደ አስተዳደሩ ብቅብቅ ብለዋል። በሪፖርታዣችን እንደጠቀስነውም …

መንግሥትን “አበጀህ፣ ጎበዝ” እንበለው ወይስ ገና ነው? Read more »

 ለውጡ ‹‹የጨለማው ሲኖዶስ›› ቡድን አባላትን ከዋና ዋና የሐላፊነት ቦታዎች እንዲገለሉ አድርጓል  ከቤተ ክርስቲያን እና መንግሥት ግንኙነት እንዲሁም ለጥቅምቱ  ሲኖዶስ ከሚደረገው ዝግጅት አኳያ ጥያቄዎችን አስነሥቷል   ሹም ሽሩ በሌሎች 12 መምሪያዎችም እንደሚቀጥል ይጠበቃል (ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 12/2010፤ ጥቅምት 2/2003 ዓ.ም):- በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የመንበረ …

በጠቅላይ ቤተ ክህነቱ የአስተዳደር እና ፋይናንስ መዋቅሮች የሐላፊዎች ሹም ሽር ተደረገ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 11/2010፤ ጥቅምት 1/2003 ዓ.ም):- ይህንን ጽሑፍ ለመጻፍ ያነሳሳን አንድ ዐቢይ ምክንያት አለ። ነገሩ ከዚህቹ የጡመራ መድረካችን ጋር የተገናኘ ነው። የተለያዩ ዜናዎችን፣ አስተያየቶችንና ሐተታዎችን “በጠነከረ መልኩ” (ሐርድ ቶክ እንዲሉ ፈረንጆቹ) ማቅረብ ከጀመርንበት ጊዜ ጀምሮ የአንባብያንና የተመልካቾቻችን/ ደጀ ሰላማውያን …

ክርስትናን በኦርቶዶክስ ዐውደ ምሕረት ስንማረው ነገር ግን በፕሮቴስታንት መንገድ ስንረዳው Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 8/2010፤ መስከረም 28/2003 ዓ.ም):- ጠቅላይ ቤተ ክህነት አስተዳደራዊና መዋቅራዊ ማሻሻያ ሊደረግበት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የደጀ ሰላም ምንጮች አስታወቁ።  ከትናንት በስቲያ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ የነበሩት ንቡረ ዕድ ኤልያስ አብርሃ ከመስከረም 28/2003 ዓ.ም ጀምሮ ከሥልጣናቸው እንደሚነሡ …

ጠቅላይ ቤተ ክህነት በአስተዳደራዊና መዋቅራዊ ማሻሻያ ዋዜማ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 10/2010፤ መስከረም 30/2003 ዓ.ም):- መስከረም 25 ቀን 2003 ዓ.ም ማለዳ፤ የቤተ ክርስቲያናቸው መደፈር ያቃጠላቸውን፣ የመብታቸው መረገጥ የሚገዳቸውን የሐዋሳ ከተማ ምእመናን እንዲሁም የፍትሕ እና ልማት ኮሚቴ አባላት የያዙት አምስት የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች ማልደው ወደ አዲስ አበባ የጀመሩትን ግስጋሴ …

አቡነ ፋኑኤል እና ሥራ አስኪያጁ ከሐላፊነታቸው እንዲነሡ የሚጠይቀው የሐዋሳ ምእመናን አቤቱታ ለፓትርያርኩ ቀረበ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 10/2010፤ መስከረም 30/2003 ዓ.ም):- በ‹‹የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች›› ጽሑፍ በእነ ወ/ሮ እጅጋየሁ በየነ የስም ማጥፋት ወንጀል ክስ የቀረበበትን የሊቀ ትጉሃን ዘሪሁን ሙላቱን የመከላከያ ምስክር ቃል፣ የሰነድ እና የድምፅ ማስረጃዎች የመረመረው የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ ችሎት በተከሳሹ …

በዘሪሁን ሙላቱ ላይ የቅጣት ውሳኔ ለመስጠት ለሐሙስ ተቀጠረ፤ የቅጣት ማቅለያ እና የቅጣት ማክበጃ ሐሳቦች ለፍርድ ቤቱ ቀርበዋል Read more »

የሰበካ ጉባዔ መምሪያ ኃላፊም ተነሥተዋል (ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 8/2010፤ መስከረም 28/2003 ዓ.ም):- የጠቅላይ ቤተ ክህነት ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ የነበሩት ንቡረ ዕድ ኤልያስ አብርሃ ከዛሬ አርብ መስከረም 28/2003 ዓ.ም ጀምሮ ከሥልጣናቸው መነሣታቸው ታወቀ። በቤተ ክህነቱ ውስጥ ባላቸው ተሰሚነት እና የሥልጣን ቅደም …

ቅ/ፓትርያርኩ የጠ/ቤተ ክህነት ም/ዋና ሥራ አስኪያጅን አነሡ Read more »

(ማ/ቅዱሳን ድረ ገጽ):- በኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ከመስከረም 26 ቀን እስከ ኅዳር 6 ቀን ያለው ጊዜ ወርኀ ጽጌ ይባላል፡፡ ይህ ወቅት ምድር በአበቦች ቀለምና መዓዛ የምታጌጥበት በመሆኑ «የአበባ ወር» ወርኀ ጽጌ ተብሏል፡፡ አበባ የፍሬ እናት ነው፡፡ አበባን ያየ ሰው ሕይወቱ በተስፋ ትሞላለች፡፡ …

«የአበባ ወር» ወርኀ ጽጌ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 5/2010፤ መስከረም 25/2003 ዓ.ም):-‹‹የሐውልቱ ሥር ቁማርተኞች›› በሚለው ጽሑፍ በእነ ወ/ሮ እጅጋየሁ በየነ፣ ሊቀ ማእምራን ፋንታሁን ሙጩ እና በጋሻው ደሳለኝ የስም ማጥፋት ወንጀል ክስ ቀርቦበት በቃሊቲ ወኅኒ ቤት የሚገኘው ሊቀ ትጉሃን ዘሪሁን ሙላቱ ክሱን የሚከላከልለትን የሰው፣ የሰነድ እና …

ዘሪሁን ሙላቱ የመከላከያ ማስረጃዎቹን አቀረበ፤ ብይኑ ለፊታችን ዓርብ ተቀጠረ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 5/2010፤ መስከረም 25/2003 ዓ.ም):- የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት አስተዳደር ጉባኤ ሥራቸውን በአግባቡ አልተወጡም ባለባቸው ሃይማኖታዊ ችግር የተነሣ ከሀገረ ስብከቱ ልዩ ልዩ መምሪያዎች፣ ከማኅበረ ካህናት እና ከማኅበረ ምእመናን ጋራ ተስማምተው መሥራት አልቻሉም፤ በሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን መካከል መስማማት እንዳይኖር ይጥራሉ፤ …

በሙስናና ኑፋቄ የሚከሰሱት የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ ከሐላፊነታቸው ተነሡ Read more »

አድማውን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት እያስተባበረ ነው፤ (ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 4/2010፤ መስከረም 24/2003 ዓ.ም):-  የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት እና የፓትርያርኩ ረዳት ሊቀ ጳጳስ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል በመጪው ጥቅምት ወር በወሳኝ መልኩ እንደሚካሄድ በሚጠበቀው የቅዱስ ቅዱስ ሲኖዶስ  ምልዓተ ጉባኤ …

ሰበር ዜና፦ ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል ወደ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት እንዳይመለሱ የሚጠይቅ የአድማ ፊርማ እየተሰበሰበ ነው Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 4/2010፤ መስከረም 24/2003 ዓ.ም):-  ከርትዕ መንፈሳዊ እና ማኅበራዊ አገልግሎት በማፈግፈግ በአቋራጭ ጥቅም የማግኘት፣ ጉዳይን የመፈጸም እና የመክበር አመለካከት እና ተግባር እየበዛ በሚገኝበት በአሁኑ ወቅት የቤተ ክርስቲያኒቱ ልማታዊ አገልግሎት እየተዳከመ፣ በዚህም ላይ የተመሠረተው ሀገራዊ ተደማጭነቷ የመቀነስ አዝማሚያ እየታየበት …

ቤተ ክርስቲያኒቱ አገራዊ ተደማጭነቷ አደጋ ተጋርጦበታል Read more »

ከዚህ በታች ያለውን ማስታወቂያ በኢ-ሜይል ያደረሱን አንድ ደጀ ሰላማዊ ናቸው። ጉዳዩ ለሁላችንም ጠቃሚ መሆኑን ስለምናምን እንደሚከተለው አቅርበነዋል። ++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++ ማንኛውም ሰው በነጻ ሊጠቀምበት ይችላል  (http://www.meliyu.com):- በዓለማችን ላይ በጣም ተነባቢ ከሆኑት መጻሕፍት ውስጥ አንዱ መጽሐፍ ቅዱስ መሆኑ ይታወቃል:: ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስ …

ማስታወቂያ፦ ንስረ ቃል የተሰኘ በአማርኛ ቋንቋ የመጽሐፍ ቅዱስን ጥቅስ መፊለጊያ ሶፍትዌር Read more »

 (ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 2/2010፤ መስከረም 22/2003 ዓ.ም):-  “ለምንድን ነው ስለ ቤተ ክርስቲያን ገመና የምታወጡት? ለምን የሚያንጽ ሌላ ነገር አትጽፉም? ከባቴ አበሳ ለምን አትሆኑም? የሰውን ኃጢአት ብቻ ለምን ታወጣላችሁ?” ወዘተ ወዘተ የሚለው የአንዳንድ ደጀ ሰላማውያን አስተያየት እና ጥያቄ ነው። መልሳችን እና …

በቤተ ክርስቲያን ውስጥ እየተፈጸመ ስላለው ጥፋት የምንጽፍበት ምክንያት Read more »

ምእመናን ‹‹ሽልማቱ ለሀገረ ስብከቱ ስድብ ነው›› ይላሉ (ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 2/2010፤ መስከረም 22/2003 ዓ.ም):-  ከ1981 ዓ.ም ጀምሮ የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በመሆን እያገለገሉ ለሚገኙት ብፁዕ አቡነ ኤፍሬም የ1.8 ሚልዮን ብር ላንድክሩዘር መኪና ሽልማት ተበረከተላቸው፡፡ ከመኪናው ጠቅላላ ወጪ ገሚሱ …

ብፁዕ አቡነ ኤፍሬም የ1.8 ሚልዮን ብር መኪና ተሸለሙ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 2/2010፤ መስከረም 22/2003 ዓ.ም):-  በሃይማኖት ተቋማት እና በልዩ ልዩ እምነቶች ውስጥ እየተበራከተ እና እየተባባሰ የመጣው የ‹ኪራይ ሰብሳቢነት› አመለካከት እና ተግባር የሀገርን እና የሕዝቡን ሀብት በማባከን፣ ፍትሐዊ ክፍፍል እንዳይኖር መንሥኤ በመሆን እና ግጭቶችን በማነሣሣት ለልማት ዕንቅፋት መፍጠሩን የፌዴራል …

መንግሥት የብዙኀን መገናኛዎች በእምነት ተቋማት ውስጥ የተበራከተውን ‹ኪራይ ሰብሳቢነት› እንዲዋጉ ጠየቀ Read more »

ከዚህ በታች ያለውን ጽሑፍ ያደረሱን አንድ ደጀ ሰላማዊ ናቸው። ዘወትር በደ ሰላም ከምንዘግበው እና ቤተ ክርስቲያናችን ውስጥ በስብከተ ወንጌል አካባቢ እየተካሄደ ካለው ኢ-ኦርቶዶክሳዊ እንቅስቃሴ አንጻር ለእናንተ ለደጀ ሰላማውያን የሚያበረክተው አንድ ቁም ነገር አለው ብለን ስላመንን እንድትመለከቱት አቅርበነዋል። ቸር ወሬ ያሰማን፤ …

የመስቀለኛው ተራራ መስቀላዊ ተልእኮ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ መስከረም 20/20003 ዓ.ም፤ ሰፕቴምበር 30/20010)፦ ዓመታዊው የእመቤታችን የቅ/ድንግል ማርያም በዓለ ንግሥ በግሸን ደብረ ከርቤ በደመቀ ሁኔታ በመከበር ላይ እንደሆነ ተባባሪ ደጀ ሰላማውያን ከሥፍራው ዘግበዋል። ከ1000 በላይ ቁጥር ባላቸው መኪናዎች፣ በእግር እና በከብት ጀርባ ተጭኖ የመጣው ቁጥሩ በብዙ ሺዎች …

በግሸን ደብረ ከርቤ ማርያም በዓሉ በደመቀ ሁኔታ እየተከበረ ነው Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ሰፕቴምበር 28/2010፤ መስከረም 18/2003 ዓ.ም):-  ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዓለምን ለማዳን ሥጋውን የቆረሰበት፣ ደሙን ያፈሰሰበት እና ነፍሱን የካሰበት ቅዱስ መስቀል የፍቅር ፍጻሜ፣ የሰላም ማረጋገጫ እና የአንድነት ዙፋን ነው፡፡ ክርስቶስ በደሙ ለዋጀው ሕዝብ ቀዋሚ ዓርማ በሆነው ቅዱስ መስቀል ሰማያውያን …

የመስቀል ደመራ በዓል መርሐ ግብር ሪፖርታዥ Read more »

በዚህች የጡመራ መድረካችን የምናቀርባቸው ዜናዎች፣ ሐተታዎችም ሆኑ ሪፖርታዦች ከአንባብያኑ ከእናንተ ከደጀ ሰላማውያን መድረሳቸውን ማረጋገጥ እንፈልጋለን። ሰው መቸም “ያዘጋጀውን ሲበሉለት፣ የወለደውን ሲስሙለት” ነውና ደስታው ይህንን ለማድረግ ዘወትርም እንሞክራለን። እነሆ አሁንም የደጀ ሰላም ዝግጅቶች በወጡ ቁጥር ያለምንም ችግር እንዲደርሷችሁ እና ለወደፊቱም ለማስቀመጥ …

ማስታወቂያ፦ ደጀ ሰላምን በኢሜይል Read more »

(ደጀ ሰላማዊው) በኢሉ-አባ-ቦራ (ገቺ) አካባቢ የቀረበው ዘገባ ብዙ ነገሮች ከውስጣችን እንዲያቃጭሉብን ከማድረጉም በላይ ብዙ ነገሮችን ዞር ብለን እንዳስታውስ አስገድዶናል :: የሆነው ሆኖ ግን ችግሩን ከውስጥም ብንመለከተው መልካም እይታ ስለመሰለን የራሳችንን እይታ እንደሚከተለው አናቅርባለን፡፡ ጣታችንን ወደ ጠላታችን ስንጠቁም ሦስቱ ወደኛ ስለሚያመለክት …

የኢሉ-አባ-ቦራው የአክራሪዎች ችግር እና ሃይማኖታዊ ምልከታዎቹ Read more »

ከምእመናን ተሰብስቦ ለባለቤቱ ሳይደርስ የቀረ የዘማሪ ልዑል ሰገድ ዐሥር ሺሕ ብር ተመለሰ (ደጀ ሰላም፤ ሰፕቴምበር 26/2010፤ መስከረም 16/2003 ዓ.ም):- በአገልግሎት ላለ ለማንኛውም ሰው በቀዳሚነት የሚነገር መጽሐፋዊ ቃል “በጥቂቱ መታመን እና በብዙው መሾም” ነው ቢባል ማጋነን አይሆንም። በዘመናችን እንደአሸን ከፈሉት ሰባኪዎቻችን …

ራሳቸው ሳይታመኑ ስለመታመን ለሚያስተምሩ በሙሉ!! Read more »

 የስብከተ ወንጌል እና ሐዋርያዊ ተልእኮ መምሪያ የሰባክያንን እና ዘማርያንን ስምሪት ለመቆጣጠር ተስኖታል፤  የሰባክያን ድልድል፣ የደመወዛቸው አለመሻሻል እና ስብከተ ወንጌልን እንደ ዋነኛ አገልግሎት አለመቁጠር ጉልሕ ችግሮች ሆነዋል፤ ‹‹ለቤተ ክርስቲያን የሚያስፈልጋት ታዋቂ ሳይሆን ዐዋቂ ሰባኪ ነው፤ በታዋቂ ሰባክያን ምእመኑ አድናቂ እንጂ ተነሳሒ …

ስለ ሕገ ወጥ ሰባክያን እና ዘማርያን የወጣው መመሪያ ግልጽነት እንደሚጎድለው እና በእኩልነት እንደማይተገበር ተመለከተ Read more »

 ሁከቱ ክርስቲያኖችን በኢኮኖሚ ለማዳከም እና ለማሸማቀቅ ያለመ ነው፤ (ደጀ ሰላም፤ ሰፕቴምበር 23/2010፤ መስከረም 13/2003 ዓ.ም):-  በኢሉአባቦራ ሀገረ ስብከት በገቺ ወረዳ አራት ቀበሌዎች እና ዘጠኝ አጥቢያ አብያተ ክርስቲያን ከአንድ ወር በላይ በአክራሪ ሙስሊሞች ሲፈጸም የቆየው ክርስቲያኖችን አግቶ የመውሰድ፣ መኖሪያቸውን ከብቦ የማስጨነቅ …

በገቺው የአክራሪ ሙስሊሞች ሁከት 13 ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ዋሉ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ሰፕቴምበር 22/2010፤ መስከረም 12/2003 ዓ.ም):-  በኢሉ አባቦራ ሀገረ ስብከት የገቺ ጻድቁ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ምእመናን ከጳጉሜ አምስት ቀን 2002 ዓ.ም ጀምሮ በአካባቢው በሚገኙ አክራሪ ሙስሊሞች ተከበው ለጥቃት ተጋልጠው እንደሚገኙ መዘገባችን ይታወሳል። ነገር ግን እማኞች እንደሚናገሩት ከሆነ የኢሉአባቦራው …

የኢሉአባቦራው የአክራሪዎች ችግር ከአንድ ቀበሌ በላይ ችግር መሆኑ ተጠቆመ Read more »

ዐውደ ምሕረቱ በቡድንተኛ፣ ጥቅመኛ እና ፌዘኛ ሰባክያን ተሞልቷል (ደጀ ሰላም፤ ሰፕቴምበር 21/2010፤ መስከረም 11/2003 ዓ.ም):-  በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በሚደረገው ስብከተ ወንጌልን የማስፋፋት እና የማጠናከር ጥረት ዐውደ ምሕረቱ ቀላል ግምት በማይሰጣቸው ቡድንተኛ፣ ለቁሳቁስ እና ለገንዘብ ፍቅር ተላልፈው …

በስብከተ ወንጌል መስፋፋት እና መጠናከር ላይ ያተኮረ ዐውደ ትምህርት ተጀመረ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ሰፕቴምበር 21/2010፤ መስከረም 11/2003 ዓ.ም):-  በኢሉ አባቦራ ሀገረ ስብከት የገቺ ጻድቁ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ምእመናን ከጳጉሜ አምስት ቀን 2002 ዓ.ም ጀምሮ በአካባቢው በሚገኙ አክራሪ ሙስሊሞች ተከበው ለጥቃት ተጋልጠው እንደሚገኙ በስፍራው የሚገኙ የዐይን ምስክሮች ለደጀ ሰላም ገለጹ፡፡ የረመዳን …

የገቺ ጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ምእመናን በአክራሪ ሙስሊሞች ተከበዋል Read more »

(ደጀ ሰላም): — ለካህናት እና ምእመናን ያላቸውን ንቀት እና አነስተኛ አባታዊ ክብር በተደጋጋሚ በማሳየት የሚታወቁት የሲዳማ፣ ጌዲኦ፣ አማሮ እና ቡርጂ ዞኖች እና ልዩ ወረዳዎች ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ አቡነ ፋኑኤል ሀገረ ስብከቱን ለመምራት ባለባቸው ከፍተኛ የብቃት ማነስ እና ከቅርብ ጊዜ …

አቡነ ፋኑኤል ከሐላፊነታቸው እንዲነሡ ተጠየቀ Read more »

  . የገዳሙ አጥቢያ ምእመናን ሕገ ወጡን ምርጫ ተቃውመዋል፣ 
  . ሊቀ ጳጳሱ የአጣሪ ኮሚቴውን ተግባር ለማሰናከል እየጣሩ ነው፣
(ደጀ ሰላም፤ ሰፕቴም

የጥቅምቱ ሲኖዶስ የመንግሥት እና ቤተ ክርስቲያን ቀጣይ ግንኙነ ከመወሰን እና የቤተ ክርስቲያኒቱን ችግር ከመፍታት አኳያ ወሳኝ ጉባኤ መሆን እንደሚገባው ተገለጸ ‹‹እኛ ይህን መንበር ከያዝን በኋላ ቤተ ክርስቲያኒቱ ሰላም አጣች፤ ተደፈረች›› (ብፁዕ አቡነ ጢሞቴዎስ)  ‹‹የብፁዓን አባቶችን መኖሪያ ቤት የሰበሩ እና ብፁዓን …

መንግሥት ከጳጳሳቱ ጋራ የሚያደርገው ውይይት እንደቀጠለ ነው Read more »

(በዶክተር ጌታቸው አሰፋ):- ዳንኤል ክብረት ለበርካታ ዓመታት በሐመርና ስምዐጽድቅ ጋዜጣ፤ በአዲስ ነገር ጋዜጣ፤ በሸገር ራዲዮ፤ በሮዝ መጽሔትና፤ በጻፋቸው መጻሕፍትና በቅርቡ ደግሞ የራሱ በሆነው መጦመሪያ (ብሎግ) www.danielkibret.com የሚያውቀው ሰው ብዙ ነው።  ይህ ሁሉ ጽሑፎቹን እየተቀባበሉ የሚያወጡትን የሀገር ውስጥና ውጪ ጋዜጦች መጽሔቶችና …

የማይናደፈውን መንደፍና ጦሱ፦ በእንተ ዓይናማው ኃያሲ ዳንኤል ክብረት Read more »