በፎቶሾፕ የተሠራው ከቨር
ባለፈው ሰሞን  tigraionline.com የባሕር ማዶ ዜጎቻችን የሳዑዲ አረቢያውን መጥፎ አጋጣሚ ተቃውመው በኢትዮጵያ ኤምባሲ ፊት ለፊት የወጡትን ሠላማዊ ሰልፍ ፎቶ ለፖለቲካ ግብዓቱ በማሰብ ለኢሳያስ አፈወርቂ ቱፈዛ የተወጣ ሰልፍ አስመስሎ በፎቶሾፕ በመቀየር ዜና ሠራበት፡፡ አሁን ደግሞ ትላንት ያየሁት በፌስቡክና በትዊተር ላይ የተለቀቀ ‹‹የዕንቁ›› መጽሔትን ከቨር የቀየረ ፎቶ ተመሳሳይ ማጭበርበር ሞክሯል፤ ይህንን ማን እንደሠራው ባይታወቅም ችግሩ ስር እየሰደደ መሆኑን ማሳበቁ ነው እንግዲህ፡፡

በፌስቡክና ትዊተር ላይ የታየው ፎቶ ላይ ቴዲ አፍሮ ‹‹ምኒልክ ኢትዮጵያን አንድ ለማድረግ ያደረጉት ጦርነት ለእኔ ቅዱስ ጦርነት ነው›› ብሎ እንደተናገረ ተደርጎ ቀርቧል፡፡ እውነተኛው ላይ ደግሞ ‹‹አመጣጡን ያየ አካሔዱን ያውቃል›› ይላል፡፡ ገርሞኝ የውስጠኛውን ቃለምልልሱን አገላበጥኩ፡፡ ከውስጥ ያለው ስለጦርነቱ የቀረበለት ጥያቄ ላይም ‹‹ቅዱስ ጦርነት›› የሚል ፈልጌ አጣሁ፡፡

እውነተኛው የመጽሔቱ ከቨር

 

የቃለ ምልልሱ ቅንጫቢ

መንግሥት ድህነትን ለመቅረፍ የሚያስችል መንገድ ካልዘረጋ ሰብኣዊ መብት እንደጣሰ መቆጠር አለበት፡፡

ዓለምአቀፉ የሰብኣዊ መብቶች ድንጋጌ(Universal Declaration of Human Rights) የመጀመሪያው አንቀጽ የመጀመሪያው ዓረፍተነገር‹‹All human beings are born free and equal in dignity and rights (ሁሉም ሰዎች ነጻ እና በክብርና መብት ዕኩል ሆነው ይወለዳሉ)›› ይላል፡፡ በግል ሕይወቴ የድህነትን ያህል የሰውን ልጅ ብር የሚያዋርድ ነገር አይቼ አላውቅም፡፡ አሁንም ድረስ፣ በዚህ 21 በምንለው ክፍለዘመን ሰዎች በዘራቸው፣ በጾታቸው፣ በሃይማኖታዊ አመለካከታቸው እና ሌሎችም ክብራቸው ይዋረዳሉ፡፡ ነገር ግን የትኛውም ጉዳይ ሰዎች በድህነታቸው የሚዋረዱትን ያክል በግልጽ እየታየ አይደለም፡፡ በዛሬ ጊዜ ሆቴል በር ላይ በዘሩ፣ ሃይማኖቱ ወይም ጾታውአትገባምየሚባል ሰው የለም፤ በድህነቱ ግን ከበር የሚመለስ አለ፡፡ ሰዎች ምንም ይሁኑ ምን፣ ምንም ይመኑ ምን ድሃ ከሆኑ የሰው ንዑስ ተደርገው የመቆጠር ዕድላቸው ሰፊ ነው፡፡

ብዙ ምሁራንድህነት የሰብኣዊ መብት ጉዳይ አይደለም፤ ድህነትን መቅረፍም እንደየመንግሥታቱ አቅም የሚወሰን እንጂ ሊጠየቁበት የሚገባ ግዴታቸው አይደለምይላሉ፡፡ ምናልባትም ከዓለምአቀፍ ተቋማት መካከል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ብቻ ነውድህነት የሰብኣዊ መብት ጉዳይ ነውእያለ በመከራከር ላይ ያለው፡፡ በሁለትዮሽ ክርክሮቹ መሐል ጥቂት ለመዋኘት ብሞክርም ድህነትን ከሰብኣዊ መብት ጉዳይ አሳንሼ እንዳየው ያሳመነኝ የለም፡፡

አዎ፣ ድህነት የማኅበራዊ ፍትሕ ጉዳይ ነው፤ የኢኮኖሚያዊ መብት ጉዳይ ነው፡፡ ግን የማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ መብቶች ጉዳይ ብቻ ሳይሆን የሰብኣዊ መብቶችም ጉዳይ ነው፡፡ አንዳንዶች የድህነት መቀረፍ ለሰብኣዊ መብት መከበር መንገድ ይጠርጋል ብለው ያስባሉ፤ እኔ ግን ድህነትን መቅረፍ በራሱ አንድ ሰብኣዊ መብት ማክበር ነው ባይ ነኝ፡፡

ተፈጥሮ ለሰው ልጅ የሚበቃ ሀብት አላት፤ ይህንን ማብቃቃት የሚሳናቸውና ሰዎች በድህነት አረንቋ ውስጥ እንዲማቅቁ የሚያደርጉት ስርዓት አልበኞቹ ‹‹ስርዓት ለማስያዝ›› የሚሾሙ መንግሥታት ናቸው፡፡ ሕዝብን ከድህነት አረንቋ ውስጥ ማውጣት ግዴታቸው እንጂ ውለታቸው አይደለም፤ ምክንያቱም ከድህነት መውጣት (በፀጋ መኖር) የዜጎች ሰብኣዊ መብት ነው፡


ሰዎችን ለማድነቅ የምንጠቀምበት ቃል ‹ወንድ› ወይም ‹ወንዳታ› በሆነበት ማኅበረሰባዊ አስተሳሰብ የምትደነቅ ሴት ማብቀል ይከብዳል፡፡ የምትደነቅ ሴት ብትበቅል እንኳ የማኅበረሰቡ ውጤት ነው ማለት አይቻልም ባይ ነኝ፤ የግል ጥረቷ ውጤት ነው የምትሆነው!
ቋንቋ፣ አባባሎች እንዲሁም ተረትና ምሳሌዎች ማኅበረሰቡ አባላቱን የሚያሳድግበትን (nurture የሚያደርግበትን) መንገድ ያሳብቃሉ፡፡ ያልዘራነውን አናጭድም፤ ስለዚህ አጋጣሚውን ተጠቅመን ከቃላት አጠቃቀማችን ጀምሮ ራሳችንን መገምገም መጀመር ሊኖርብን ነው፡፡

ለመሆኑ የአማርኛ ተረትና ምሳሌዎቻችን ስለሴት ምን ይላሉ?
  1. ሴት ሲበዛ ጎመን ጠነዛ
  2. ሴትና ዶሮ ዱር ከሄዱ ቤታቸውን ይክዳሉ
  3. ሴት ከወንድ፣ እህል ከሆድ
  4. ሴት ለቤት፣ ወፍጮ ለዱቄት
  5. ሴትና መሬት የማይችሉት የለም
  6. ሴት ማገዶ ሲቸግራት ምሰሶ ትነቅላለች
  7. ሴት በማጀት፣ ወንድ በችሎት
  8. ሴት በጳጳስ፣ ኳደሬ በንጉስ
  9. ሴት ብታውቅ፣ በወንድ ያልቅ
  10. ሴት ሲያፏጩላት፣ ያረሱላት ይመስላታል
  11. ሴት አማት የመረዘው፣ ኮሶ ያነዘዘው
  12. ሴት አግብተው ሴት ቢወልዱ፣ የት አለ ንግዱ
  13. ሴት ከጠላች፣ በቅሎ ከበላች አመል አወጣች
  14. ሴት ካልወለደች ቋንጣ አትጠብስም
  15. ሴት ያመነ ጉም የዘገነ
  16. ሴት ያመጣው ጠብ አይበርድም
  17. ሴት ይወዷል ማጀት ያንጎዳጉዷል
  18. ሴትና ቄስ ቀስ
  19. ሴትና በቅሎ እንደገሪዋ ነው
  20. ሴትና አህያ ዱላ ይወዳል
  21. ሴትና ድመት ወደ ሞቀበት
  22. ሴትና ድስት ወደ ማጀት
  23. ሴትና ዶሮ ሳያብድ አይውልም
  24. ሴትና ፈረስ እንደኩሬ ውሀ እያደር ማነስ
  25. ሴትና ፈረስ የሰጡትን ይቀምስ
  26. ነፍስ በፈጣሪዋ፣ ሴት ባሳዳሪዋ
  27. ወጭትና ሴት ሲከናነቡ ይሻላል
  28. ወንድ ልጅ ለፈረስ ሴት ልጅ ለበርኖስ
  29. የመንገድ ዳር እሸት ባል የሌላት ሴት
  30. ዝናብ ካልጣለ ሁሉ ቤት፣ እንግዳ ካልመጣ ሁሉ ሴት

ተረትና ምሳሌ፤ የእምነት-እውነት
ተረትና ምሳሌዎች እንደባሕላዊ እሴት ወይም ብልሐት (wisdom) የተለመደ ነው፡፡ በሙግት ለመርታት ብዙ ተረት መቻል በቂ ሊሆን ይችላል፡፡ እነዚህ ተረትና ምሳሌዎች፣ ልክ እንደሌሎቹ ሁሉ የተገነቡት በተጠራቀመ የማኅበረሰብ የእምነት-እውነታላይ ነው፡፡ አሁን፣ አሁን ከከተማ እየተመናመኑ ቢሆንም በብዙኃኑ ገጠሬ እና ጥቂት በማይባሉ ከተሜዎችም ውስጥ ስር የሰደደ እምነት የተጣለባቸው አፍራሽ ተረቶች ናቸው፡፡ ደግነቱ፣ ተረት በተጠራቀመ ዕውቀት ተረትም፣ በተረት ይተካል፡፡
ለተረትና ምሳሌዎቻችን ትንሽ ጥብቅና ለመቆም ያክል፣ እጅግ በጣም ጥቂት ቢሆኑም በሴቶች ዙሪያ ገንቢ የሆኑ ተረትና ምሳሌዎችም አሉን፡፡ እንደምሳሌ ‹‹ሴትና ጭስ መውጫ አያጣም›› የሚለውን መጥቀስ ይቻላል፡፡ ይህንኑ ይዘው ይመስለኛል ብዙዎች ‹‹ሴት አይደለሽ እንዴ መላ አምጪ እንጂ!›› የሚሉት፡፡ ተረትና ምሳሌዎች በጊዜ ብዛት በሰዎች ልቦና ውስጥ የእምነት-እውነትየመፍጠር አቅም አላቸው፡፡

ማርክ ትዌይን ‹The Awful German Language› ባሰኘው ጽሑፉ ‹‹በስርዓተ ጾታ ጉዳይ እንደጀርመኖች አዳላጭ ቃል የለም›› ይልና እንደምሳሌ በጀርመን ቋንቋ ዛፍ ወንድ ይሆንና ቅርንጫፎቹ ግን በሴት ይጠራሉ ይላል (ገጽ 16)፡፡ ማርክ ትዌይን ይህንን ያለው እኛን ስለማያውቀን ነው እንጂ አማርኛን ቢያውቅ ኖሮ ቢያንስ ለጀርመኖች ተፎካካሪ ያደርገን ነበር፡፡ በአማርኛችን ግዙፍ፣ ጠንካራ ነገሮች ጾታቸው ‹ወንድ› ነው፤ ትንናሽና እና ደካማ ግዑዝ ነገሮች ግን ‹አንቺ› እያልን ነው የምንጠራቸው፤ ምናልባት ከጀርመኖቹ የምንለየው ጾታ-አልባ ስያሜ ስለሌለን ብቻ ነው፡፡ ‹‹የአበበ ቤት ትልቅ ነው፣›› ወይም ‹‹የአበበ ቤት ትንሽ ነች፣›› እንላለን እንጂ አናገላብጠውም፡፡ እዚህጋ በተገላቢጦሽ ይባል፣ አይባል የሚል መውጫ የሌለው ሙግት ውስጥ መግባት አልፈልግም፡፡ ነገር ግን አባባሉ የተፈጠረው ከምን ዓይነት ማኅበራዊ እሳቤ ነው የሚለውን አውቀን እንግባበት ነው የምለው፡፡

Written By: Kassahun Addis


The regime in Addis Ababa and its diplomatic missions around the globe spend more time bedeviling members of the Diaspora opposed to the lack of democracy in Ethiopia. While they should be working to promote the interest and safety of citizens abroad, they spend resources spying on individuals, dividing communities and fundraising. This is on top of unofficial import export business most embassy officials are engaged in.

The original picture

The photoshopped picture in the tigraionline.com article
This short piece is to put further light on how low these embassies go to achieve their goals. A picture caption of a story published on Tigraionline.com by the Public Relation head, Tsehaye Debalkew, of the embassy ask “What evidence do you want more than a picture?” (See the article written by Ato Tsehaye, an official working for Ethiopian embassy in DC, USA )

How far will the Ethiopian Embassy in Washington DC go to taint everyone opposed to the systemic and gross violation of basic human rights in the country as hate mongers, Eritrea loving, power mongers? Well, the answer is they will use basic paint program from their desktop and do amateurish Photoshop of pictures showing Ethiopians rallying against the Saudi abuse of their fellow country men and women.

Ato Tsehaye Debalkew accuses what he calls the “few Diaspora” of “character assassination.” The irony is that he, and the office he represents, manipulated a picture, or used manipulated picture, to assassinate the characters of the “few Diaspora” Then to add insult to our intelligence, he captioned it “What evidence do you want more than a picture?”

I wouldn’t have been surprised if sharing of this fake picture was only circulated in social media. Apparently there were already 50+ shares of this picture. Well, that is unregulated sphere and anyone can do anything. But coming from an official, spokesperson, of the embassy and carried by tigraionline, a semi official website, I felt obliged to put this together.

For me, the people of Kingdom of Saudi Arabia and #Ethiopia are two people with the same behavior. Especially, until the former have gotten the oil to become rich. Both are religious people who lived under series of regimes that used religion as a t…

በቅርቡ ከሰማናቸው ዜናዎች ውስጥ አንዱ‹‹በጋምቤላ በሕንዳዊው ኩባንያ ቨርዳንታ ሐርቨስት የተያዘው እርሻ በአካባቢው ሰዎች እሳት ተለቀቀበት›› የሚል ይገኝበታል፡፡ የአካባቢው ነዋሪዎች እርሻውን ማቃጠላቸው ስህተት እንደሆነ አምናለሁ፤ ነገር ግን በዚህ ጽሑፍ በነርሱ ቦታ ሳልሆን ልፈርድባቸው አልደፍርም፡፡ ይልቁንም በዚህ መረጃ ላይ ተመስርቼ ‹‹ለምን›› የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ እሞክራለሁ፡፡
ፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም የዛሬ ሁለት ዓመት (ኦክቶበር 16፣ 2011) ‹‹ቀጣዩ እሳት በምን ይመጣ ይሆን?›› በሚል ስጋታቸውን የጻፉት በዚያው ክልል ትልቅ የእርሻ ቦታ የገዛውን የካሩቱሪስታን ኩባንያ የመጀመሪያ ምርቱን የሰደድ እሳት ከበላበት በኋላ ነበር፡፡ ይህ በሆነ ልክ በሁለት ዓመቱ ነው ዘንድሮ ሌላኛው የሕንድ ኩባንያ እርሻ ላይ ነዋሪዎቹ እሳት የለቀቁበት፡፡
ብዙ የሚታወቀውና 300ሺሕ ሔክታር የእርሻ መሬት በየዓመቱ ተከፋፍሎ የሚከፈል 50 ሚሊዮን ብር ሊዝ የተከራየው ካሩቱሪስታን (ካራቱሪ) ነው፡፡ የግብርና ድርጅቶቹ የሥራ ማስኬጂያ ገንዘባቸውን የሚያገኙት ከዚሁ አገር በመሆኑ ኢንቨስትመንቱ በዚህ ረገድ የሚያስገኘው ጥቅም የለም፤ እንዲያውም ‹ካራቱሪ 62 ሚሊዮንብር የባንክ ዕዳውን መክፈል አልቻለም፡፡ ይባስ ብሎ የሠራተኞች ጡረታ ተቆራጭ እና የገቢ ግብር ለመንግሥት አላስገባም› ብሎ ሰንደቅ ጋዜጣ የዘገበው በቅርቡ ነበር፡፡ ከመሬት ሊዙ ይገኛል የሚባለው ጥቅም ‹‹የቴክኖሎጂ ሽግግር›› ነው፡፡ ነገር ግን የአካባቢዎቹን ነዋሪዎች እያበሳጨና በሌላም፣ በሌላም ከወዲሁ በተለይ ለነዋሪዎቹ አለመመቸቱን ምልክቶች ያሳያሉ፡፡
ይህን የእርሻ መቃጠል ስናነሳ በታሪክ ወደኋላ ተጉዘን ዘመነ መሳፍንት ላይ እንደርሳለን፡፡ በዘመኑ አቅም ያለው ሁሉ ባላባት የነበረበት እና ምስኪኑን ገበሬ በተደጋጋሚ እያስገበረ ያስመርር ነበርና የወቅቱ ገበሬ ገና ወታደሮች መምጣታቸውን ሲሰማ የገዛ መኸሩ ላይ እሳት ይለቅ ነበር ይሉናል የታሪክ ባለሙያዎች፡፡
ታሪክ ራሱን ደገመ!
ሰሞኑን አንድ ወዳጄ ያዋሰኝ በ2011 በFSS የታተመ የደሳለኝ ራሕመቶ ጥናት (LAND TO INVESTORS: Large-Scale Land Transfers in Ethiopia) መንግሥት የመሬት ልማት የሚለውን መቀራመት ችግሮች በአምስት አንኳር ነጥቦች ያስቀምጧቸዋል፡፡ እኔ በራሴ አገላለጽ እንደሚከተለው እዘረዝራቸዋለሁ፡-

1. የገጠር ኢኮኖሚ መዛባት
ለውጭ ባለሀብቶች የሚያደላው ይህ ስርዓት ግዙፍ የግብርና ፕሮጀክቶቹ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ተጠቃሚዎች ከመሆናቸውም ባሻገር የትናንሽ ገበሬዎቹን ኢኮኖሚ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ በማቃወስ የሀብት ልዩነቱን ይበልጥ ያሰፋዋል፡፡ ፉክክሩም ‹‹ባላቸውና በሌላቸው›› መካከል ይሆናል፡፡ በረዥም ጊዜ ሀብታሞቹ በኬሚካሎች ይዘቱን አራቁተው ሲሄዱ ድሀዎቹ ደረቅ መሬታቸውን ታቅፈው ይቀራሉ፡፡

2. የተጠቂነት ስሜት
የመሬት ነጠቃው /ኢንቨስትመንት የሚሰጥበት መንገድ/ ግልጽነት የጎደለው እና ያለነዋሪዎቹ ሙሉ ፈቃደኝነት የሚከናወን በመሆኑ፣ ከማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውሱ በተጨማሪ ሰሚ እና ዋስትና የማጣት ስሜት /voiceless-ness and insecurity/ በነባሮቹ ማኅበረሰቦች ላይ ይፈጥራል፤ ስለሆነም ነዋሪዎቹ ‹‹ኢንቨስትመንቱን›› በቀና አይቀበሉትም ወይም ሊቀበሉት የሚያስችል ምክንያት የላቸውም፡፡
3. ‹‹የማያልፍለት ድኻ ሀብታም የመጋበዙ›› ጉዳይ
የውጭ ባለሀብቶች ምርታቸውን ስለሚያቀርቡለት አካል መደበኛም ሆነ ኢ-መደበኛ ስምምነት የለም፡፡ እንደምሳሌ የሕንድ ኩባንያዎች እዚህ ያመረቱትን ከፊሉ የአገራቸውን ‹‹የምግብ ክፍተት›› ለመሙላት፣ ከፊሉን ደግሞ ለሌሎች አገራት በጥሩ ትርፍ ለመሸጥ ነው መሬት ከኢትዮጵያ የገዙት፡፡ ኢትዮጵያ ግን በየዓመቱ የምግብ እጥረት የሚያጋጥማት እና ከውጭ እጆቿን ዘርግታ የምትለምን አገር ናት፤ (እጅ መዘርጋት መፍትሔ ይመስል!)
4. የቴክኖሎጂ ሽግግር ብሎ ነገር አለመኖር
የግዙፍ ግብርና ፕሮጀክቶች በባሕሪያቸው ትላልቅ ማሽነሪዎችን የሚጠቀሙ በመሆናቸው እና በበሬና ገበሬ ትከሻ አራሽ የገበሬ ቤተሰቦች ቴክኖሎጂ ሽግግር ያድርጉ ቢባል እንኳን ከነዚህ ግዙፍ ማሽነሪዎች ምንም ማግኘት አይችሉም፡፡ ስለዚህ አንዱ የመንግሥት መሬት በርካሽ የመቸብቸብ ግብ መቼም የተባለለትን አያመጣም፡፡
5. ሌሎች አማራጮች አልተቀመጡም
መንግሥት መሬት ለግዙፍ የግብርና ፕሮጀክቶች ማከራይትን እንደብቸኛ አማራጭ በመያዙ በሌሎች የአፍሪካ አገሮች እንደተሞከረው መሬቱን፣ የደን እና የእንስሳት ይዘቱን እንደጠበቀ የገቢ ምንጭ ማግኛ አማራጭ መፈለግ ይቻል ነበር፡፡ በተለይም የጋምቤላ ደን እና የእንስሳት ይዘት /ecosystem/ በግዙፍ ግብርና ስም አደጋ ላይ ወድቋል፡፡ በረዥም የጊዜ ሒደት ወደማይመለስበት የደን ሀብት መራቆት ደረጃ ይደርሳል፡፡
እንግዲህ ገበሬዎቹን የሕንዶቹን እርሻ ለማቃጠል ያበቃቸው ከነዚህ ችግሮች አንድ ሁለቱ ብቻ ይሆናሉ፡፡ ነገር ግን ችግሮቹ ከዚያም የባሱ ናቸው፡፡

መንግሥት አያውቅም እንዳይባል ብዙ ምሁራን ብለውት፣ ብለውት ደክሟቸው ነው የተዉት፡፡ ስለዚህ አጥኚው (ደሳለኝ ራሕመቶ) እንደሚሉት ‹‹ill-conceived›› (በክፋት የተፀነሰ) ሐሳብ ስለሆነ፣ በእኔ እምነት መፍትሔው የስርዓቱን ክፋት በሠላማዊ ሁኔታ እስከገጥግ መታገል ነው፡፡


Ethiopia’s constitution is one of the world’s generous constitutions in giving rights. It gives ‘the nations, nationalities and peoples the right to self determination to secession.’ So, it is no wonder that it gives the ultimate right for freedom of expression and the right to privacy. However, the question is that ‘are the rights granted on the constitution applicable in reality?’
It is universally true that rights are always granted with restrictions. These restrictions are applied usually for ‘national security issues’ or even to protect the well being of certain society members and also in cases where the right conflicts with other rights. For example, the right for freedom of expression should not exceed the right to privacy and leave individuals in physical and psychological insecurity. In consideration of this, I have been challenging myself to answer the question ‘is Ethiopia over writing constitutional rights for one of these reasons or just to protect the power of its rulers?’
Article 29 of the constitution in its sub article 2, gives the right to ‘everyone’ to express him/herself without interference. “This right shall include freedom to seek, receive and impart information and ideas of all kinds, regardless of frontiers, either orally, in writing or in print, in the form of art, or through any media of his choice.” On sub article 3/a, it approves the prohibition of any form of censorship; on sub article 3/b, that citizens have the freedom to access information of public interest.
There is also article 26 of the constitution which gives the people the right to privacy. Section 2 of this article reads:
“Everyone has the right to the inviolability of his notes and correspondence including postal letters, and communications made by means of telephone, telecommunications and electronic devices.”
I will forward three major problems to make my point. 

Problem #1:

All Proclamations are NOT constituted in the Constitution
In Ethiopia, the government bothers little to listen to alternative voices of the people before passing bills. Among these bills are there the infamous Anti-Terrorism Proclamation No. 652/2009 and others were passed in the same way without giving the people a chance to reflect on the draft to recommend improvements on how it can protect the country from danger of any kind without violating rights of the people.  
Article 14/1/a of the Anti-Terrorism proclamation reads as:
“[upon getting court warrant, National Intelligence and Security Office may] intercept or conduct surveillance on the telephone, fax, radio, Internet, electronic, postal and similar communications of a person suspected of terrorism”. This grants National Intelligence and Security officials, who are more concerned about protecting power than the people, the ultimate right to violate the right to privacy of citizens especially the dissidents.
Similarly, the Telecom Fraud Offence No. 761/2012 in its article 14 gives Police the right “for covert search” upon court warrant where among others the Police “has reasonable ground that a telecom fraud is likely to be committed.”
We may think this contradiction between the proclamations and the constitution is OK for the sake of the big picture – which is ‘National Security’. But, we know it is not OK when we learn about who the victims are. According to Article 19, Ethiopia’s submission to the Universal Periodic Review, 12 journalists are prosecuted in relation to “terrorism act” since the proclamation was passed in 2009. To mention a few among these convicted journalists:
  1. Eskinder Nega – is blogger who is convicted and is serving 18 years of imprisonment in Kality;
  2. Abiy Tekelemariam and Mesfin Negash – are editors of  addisnegeronline.com and are sentenced 8 years of imprisonment in absentia;
  3. Abebe Belew – is a journalist on an internet based radio called Addis Dimts. He is convicted of “terrorism” and sentenced in absentia;
These are not the only ones who were convicted on their activities on the cyber; there are also other journalists on whom digital information were presented as “evidences of crime” against them. Reeyot Alemu, a young woman journalist and a university lecturer who is convicted of “supporting terrorism” is now serving her imprisonment in Kality. She was accused for reporting to ethiopianreview.com, US based website whose owner is also convicted in “terrorism.” Among the “evidences” presented against Reeyot Alemu, there was a picture that she was tagged in a facebook status by a facebook friend she doesn’t recognize in person.
In the same way, Wubshet Taye, editor-in-chief of Awramba Times – currently defunct newspaper, is serving 14 years of imprisonment in Zeway, is also convicted of “terrorism” acts. Among witnesses presented against him included a phone conversation he had. The conversation was about the suit color choices on which he was supposed to wear as a best man for a wedding of his best friend but it was interpreted as “code” by police.
PROBLEM #2:
Why Filter the ‘Worst Penetration’?
In 2012, Open Net Initiative, called the Ethiopian internet penetration as the 2nd lowest penetration in Sub-Saharan Africa; however, having this lowest penetration, Ethiopia, instead of encouraging the connectivity, it is discouraging it. Ethiopia is listed as “Not Free” in both 2012 and 2013 reports of Freedom on the net 2013 that Freedom House is sponsoring.
Since 2006, following the controversial Ethiopian election of 2005, Ethiopia blocked news websites – some of these are operating locally (e.g. website the former ‘Fitih’ newspaper), opposition parties’ and affiliated entities’ websites, individual blogs, audio-video tubes and many others from being accessed in the country. Websites of Aljeezira, CNN, Economist and and IMF are among internationally recognized websites that were blocked and again unblocked in Ethiopia when the sensation of the news or story they published dies. My comment is that, if Aljazeera, CNN and Economist were Ethiopian media houses, their journalists would either exile or get imprisoned and the media houses would eventually shut down.
PROBLEM #3:
The Surveillance is More Sophisticated than What the Internet can Offer
Security researchers of Rapid7, an international security firm, scanned the Internet in 2012 for finFisher – internet surveillance software and discovered IP addresses of only 11 countries among which Ethiopia is one.
In February 2013, Citizen Lab – a research organization on the area, found that ‘a finSpy campaign in Ethiopia uses Ginbot 7 as bait to infect users.’ Ginbot 7 is a “terrorist group” according to Ethiopia and infected pictures with spyware of its leader, Dr. Birhanu Nega, were released on social networks to spy cyber activities of citizens who might download those pictures.
Ethiopia accepts universal conventions of Human Rights; its constitution provides the right for freedom of expression and the right to privacy. The problem is that the law provisions contradict the constitution and even if they don’t, they will be interpreted in a way they are used against journalists and innocent dissent citizens and on behalf of power.

In conclusion: Ethiopia MAYBE doing well in economic progresses; but it is NOT doing ANYTHING at all in human and democratic rights.


‹‹በእግዚአብሔር ስም እምልላችኋለሁ የማውቀው ነገር የለም…›› አለ እየጮኸ፡፡
‹‹ገልብጡት›› አለ ኮማንደሩ፤ አላመነውም ነበር፡፡
ከግራና ቀኙ ቆመው የነበሩት ሁለቱ ፖሊሶች ገፍትረው በአፍጢሙ ደፉት፡፡ ወለሉ የአፈር ስለነበር ብዙም አልተጎዳም፡፡ እግሮቹ ቋንጃ ላይ ወፈር ያለ ቧንቧ ብረት አስገብተው እግሮቹን የኋልዮሽ በመጎተት በጠፍር መሳይ ገመድ ከወገቡጋ አሰሯቸው፡፡ የቧንቧ ብረቱን ዳርና ዳር ይዘው ሲያነሱት ቁልቁል ተዘቀዘቀ፡፡ አንጠልጥለው ግድግዳው ላይ የተሰኩ ሁለት አግድም ምሰሶዎች ላይ ሰቀሉት፡፡
‹‹አሁንስ አትናገርም?›› አለው ኮማንደሩ፡፡
‹‹ኧረ እኔ ምንም የማውቀ…›› የጀመረውን ሳይጨርስ በፊት አንደኛው ፖሊስ በያዘው ደረቅ ጎማ ጀርባውን አደረቀው፡፡
‹‹እውነቱን ትናገራለህ ወይስ አትናገርም?›› አለው ኮማንደሩ በድጋሚ፤ ከመናገር ይልቅ ዝም ማለት ያዋጣል በማለት ዝም አለ፡፡
‹‹ትናገራለህ፣ አትናገርም›› አለው ኮማንደሩ፤ ዝም አለ!
ሁለቱም ፖሊሶች በደረቅ ጎማቸው ተፈራረቁበት፤ ‹‹እናገራለሁ፣ እናገራለሁ…›› አለ በጩኸት፡፡ ዱላውን አቆሙለት ነገር ግን የሚናገረው ስላልነበረው ዝም አለ፡፡
‹‹ተናገራ፣…›› አለ ኮማንደሩ በብስጭት ጩኸት እያምባረቀ ከጥቂት ደቂቃዎች ዝምታ በኋላ፡፡
‹‹እ…ግ…ዚ…አ…ብ…ሔ…ር…ን… ምንም የማውቀው ነገር የለም፡፡›› አለ የመሐላውን እያንዳንዷን ድምፅ አጥብቆ እየጠራ፡፡ ቁጥሩን ለማያስታውሰው ጊዜ ሁለቱ ፖሊሶች በደረቅ ጎማቸው ጀርባው ላይ ተረባረቡበት፡፡
‹‹አትናገርም፣… ›› አለ ኮማንደሩ፡፡
‹‹ምን ልናገር…? በእግዚአብሔር አታምኑም… ኧረ እባካችሁ…››
‹‹እስከ ጥዋት ድረስ አስብበት… እስክትናገር ድረስ ከዚህ አትወርድም›› ብሎት ኮማንደሩ ክፍሉን ለቆ ወጣ፡፡ ሁለቱ ፖሊሶች እጆቹን በካቴና ጠርንፈው ሲያበቁ ኮማንደሩን ተከትለው ከወጡ በኋላ በሩ በላዩ ላይ ተጠረቀመ፡፡ ቤቱ ዓይን በሚያወጣ ጨለማ ተዋጠ፡፡ እንደዘቀዘቁት ይቆያሉ ብሎ አላመነም ነበር፡፡ ከአሁን አሁን አንዳቸው ተመልሰው ይመጣሉ ብሎ አሰበ፣ ተመኘ፣ ፀለየ – ምንም የተለወጠ ነገር የለም፡፡

ያጠፋው ጥፋት ምን እንደሆነ አልገባውም፡፡ ድምፁን አውጥቶ ጮኸ፣ ተለማመነ… ነገር ግን መጥቶ የሚረዳው ሰው ቀርቶ የሚሰማው ሰው መኖሩን እስኪጠራጠር ድረስ መልስ አጣ፡፡ በካቴና የታሰሩትን እጆቹን የሚያረግበት ቦታ አጣ፡፡ ወደላይ ሲያደርጋቸው በደቂቃ ውስጥ ክንዱ ይዝላል፡፡ ወደታች ሲለቃቸው ሰውነቱን ከመጎተትም በተጨማሪ ጣቱን የሚቆጠቁጥ ድንዛዜ ይሰማዋል፡፡ ከላይ እግሮቹ መሐል ያለው ብረት ጉልበቱን ለሁለት በጥሶ ሊወጣ የደረሰ ይመስል ወጥሮ ይዞታል፡፡
እያንዳንዷ ደቂቃ የሰዓት ያክል ረዘመችበት፡፡ እልፍ የስሜት መለዋወጦችን በደቂቃዎች ውስጥ ያስተናግዳል፡፡ ድንገት የማቅለሽለሽ ስሜት ተሰማው፡፡ እዚያው የተዘቀዘቀበት ሊያስመልሰው እንደሆነ ገባው፤ ነገር ግን ውጦ ሊመልሰው አይችልም – ተዘቅዝቋል፡፡ ሆዱ ውስጥ ያለው ምግብ ወጣ፡፡ በተዘቀዘቀው ፊቱ፣ በግንባሩ ላይ ቁልቁል ፈሰሰ፡፡
‹‹አምላኬ ካላዳንከኝ ቶሎ ግደለኝ…›› ብሎ ፀለየ፡፡ ያጠፋውን ጥፋት አያውቅም፡፡ ፖለቲካ አይወድም፤ ‹ፖለቲካና ኮረንቲን ከሩቁ› ባይ ነው፡፡ ፖሊሶቹ ተመልሰው ሲመጡ ምን እንደሚላቸው ግራ ገብቶታል፡፡ ካልሆነ መዋሸት እንደሚሻል እያሰበ ነው፡፡ ምን ብሎ ይዋሻል? ውሸቱንስ እንዴት እውነት ማስመሰል ይቻላል? ሕመሙ… በአግባቡ ማሰብ አላስቻለውም፡፡ በክፍሉ ውስጥ የሚሰማው ብቸኛ ድምፅ እምባው በግንባሩ ላይ ፈሶ መሬት ላይ ሲንጠባጠብ የሚወጣው ድምፅ ብቻ ነው፡፡ አፍንጫው እየተዝረከረከ የሚያወጣው ፈሳሽ ዓይኑ ውስጥ እየገባ ያሰቃየው ጀመር፡፡ ከእግር ጥፍሩ እስከራስ ፀጉሩ ድረስ ሕመም ይሰማዋል፡፡
ቀስ በቀስ ግን ሰውነቱ እየቀዘቀዘ መጣ፡፡ መጀመሪያ እግሮቹን አጣቸው እንደተዘቀዘቀ ነው፡፡ እግሮቹ ከላይ መታሰራቸው ይታወቀዋል፡፡ ግን ሕመሙ አይሰማውም፡፡ ደንዝዟል፡፡ ሊያንቀሳቀሳቸው ሲሞክር አይችልም፡፡ እግሮቹ ከላይ ይኑሩ አይኑሩ እርግጠኛ መሆን አቃተው፡፡ ጨለማ ነው፣ ምንም ዓይታየውም፡፡ አዕምሮውም እግሮቹን ማዘዝ አቅቶታል፡፡
ወደታች የተንጠለጠሉት እጆቹ ጣቶች ደም አርግዘው በማበጣቸው ሊፈነዱ የደረሱ ይመስላሉ፡፡ ጥዝጣዜያቸው እከኩኝ፣ እከኩኝ ቢያሰኝም የሚያክበት ትርፍ እጅ አልነበረውም፡፡ ከላይ እየቀዘቀዘ፣ ከታች እየተቃጠለ ነው፡፡ ሕይወቱ ቀስ በቀስ እየወጣች እንደሆነ ተሰማው፣ ፈራ፡፡ ቀድሞ ግደለኝ ብሎ የለመነውን አምላኩን ደግሞ ‹‹አትግደለኝ›› እያለ በሹክሹክታ ይለማመነው ጀመር፤ ከዚያ በኋላ የሚያስታውሰው ነገር የለም፡፡
—-
—-
ቅዝቃዜ ይሰማዋል፡፡ ሙሉ ሰውነቱ ይቀዘቅዛል፡፡ ጭው ባለ ሜዳ ላይ ብቻውን በጀርባው ተንጋሏል፡፡ ዝናብ እየዘነበ ነው፡፡ ዝናቡ ግን የሚንጠባጠብ ዝናብ አይደለም፡፡ ሰማዩ የተቀደደ ይመስል ጎርፍ ነው እላዩ ላይ የሚወርደው፡፡ ዝናቡ ይቋረጥና፣ ጥቂት ቆይቶ መልሶ ይደፋበታል፡፡ ሰውነቱ ዝሏል፡፡ በትግል ዓይኖቹን ገለጣቸው፡፡ አንዱ ፖሊስ የውኃ ባልዲ ይዞ ቁልቁል ይመለከተዋል፡፡ አዎ፣ ትዝ አለው፡፡ ታስሮ ነበር፡፡ ተዘቅዝቆ ሲገረፍ ነበር፡፡ ዘቅዝቀው ሰቅለውት ጥለውት ሄደው ነበር፡፡ አዎ፣ ትዝ አለው፡፡ ያ ሁሉ ስቃይ፡፡ አሁን ወርዷል፡፡ መሬት ላይ ተዘርሯል፡፡ ውኃ እየደፉበት ነበር፤ ዝናብ አይደለም ማለት ነው፡፡ ድጋሚ ሊጠይቁኝ ነው የመጡት ብሎ አሰበ፤ ምን ሊላቸው ነው?
‹‹ተነስ!›› አለው ፖሊሱ፡፡
መነሳት አልቻለም፡፡ እጁን ዘረጋለት፡፡ ‹‹እንኳን ደስ አለህ፤ ነጻ መሆንህ ተረጋግጧል፡፡ ስለዚህ ከሁለት ቀን በኋላ ትለቀቃለህ›› አለው፡፡ ‹‹እንደዚያ ካሰቃያችሁኝ በኋላ…?›› ብሎ መጠየቅ አልቻለም፡፡ ፈርቷቸዋል፡፡ ለሁለት ቀናት እንዲያገግም እዚያው ‹‹ማረሚያ›› ቤት ውስጥ አቆዩትና ነጻ ወጣ፡፡ ‹‹አገሪቷን ለቅቄ መጥፋት›› አለብኝ እያለ ነው በልቡ፤ ሁሉንም ነገር በጥርጣሬና በፍርሐት እየተመለከተ ነው፡፡ ነጻ መውጣቱን እንኳ ማመን አልቻለም፡፡ ምናልባት ቅዠት ቢሆንስ?!
ሁለት፣ ሦስት እያለ አንድ ሳምንት ሞላው፡፡ መረጋጋት ጀመረ፡፡ ገጠመኙን ለማንም መናገር አልፈለገም፡፡ የገዛ ጥላውን ሳይቀር እየተጠራጠረ ነው፡፡
ብዙ ነገር አሰኘው፡፡ እንደሰው መሳቅ፣ መጫወት፣ በቀን ክፉ ያቋረጠውን ኑሮ መቀጠል አማረው፡፡ ከቤቱ ወጥቶ መንገዱ ይዞ ዝም ብሎ ይጓዝ ጀመር፡፡ በጠንካራ ሐሳብ የታጀበ መንገድ፡፡ እመንገዱ ላይ ያገኘው አንድ ኢንተርኔት ካፌ ዘው ብሎ ገባ፡፡ ኢሜይሉን ከፈተው፡፡ ምንም ያላነበበው ኢሜይል የለም፡፡
‹‹እንዴ?…›› አለ ለራሱ፡፡
የመጨረሻው ኢሜይል ከቀድሞው የሥራ ባልደረባው እሱ የታሰረ ዕለት የተላከ ነበር፡፡ አላነበበውም፤ ግን የተነበቡ ኢሜይሎች ውስጥ ተቀምጧል፡፡ ትዝ ሲለው የኢሜይል አድራሻውን እና የይለፍ ቃሉን ለኮማንደሩ ተናግሮ ነበር፡፡ ‹አንብበውታል ማለት ነው› አለ፤ የሥራ ባልደረባው የፌስቡክ ፖለቲከኛ ስለነበር በዚያ ጉዳይ አይስማሙም ነበር – በእሱ ጉዳይ ይሆን ያሰሩኝ ብሎ ጠረጠረ፤ ነገር ግን ከሱጋ የነበራቸው ግንኙነት የሩቅ ነበር፡፡ አሁን ግን ወደውጭ አገር ሄዶ ነው እየተባለ ቢወራም በድንገት ከሥራ ቀርቶ መልቀቁን ብቻ ነው የሚያውቀው፡፡ እንዲያውም ወደውጭ አገር መሄዱን ሲሰማ ‹‹ለካስ ፌስቡክ ላይ ፖለቲካ የሚጽፈው ጥገኝነት ለመለመኛ ነው?›› ብሎ ነበር፡፡ ምን ብሎ ጽፎልኝ ይሆን ብሎ ቢያስብም መክፈት ግን አስፈራው፡፡ ፖሊሶቹን መልሶ እንደመጥራት አስፈራው፡፡
ብዙም አላስቻለውም፤ ብዙ ካመነታ በኋላ መልሶ ኢሜይሉን ከፈተው፡፡ እንዲህ ይነበባል፡-
‹‹አሁን ለምጽፍልህ ነገር ይቅርታ እንድታደርግልኝ እለምንሃለሁ፡፡ ሆኖም፣ ነፍሴን ለማትረፍ ከዚያ ውጪ አማራጭ አልነበረኝም፡፡ ፖሊስ በማላውቀው ነገር ይዞ ሲያሰቃየኝ ነበር የከረመው፡፡ አብረውህ የሚሠሩትን አጋልጥ እያሉ ሲቀጠቅጡኝ እና ምስጢር ካወጣሁ እንደሚለቁኝ ቃል ሲገቡልኝ፥ አንተንና ሌሎችም ስማቸው የመጡልኝን የሥራ ባልደረቦቼን እና ጓደኞቼን ስም ዘርዝሬ ነገርኳቸው፡፡… ከለቀቁኝ በኋላ በሌላ ስቃይ ድንበር አሳብሬ ጎረቤት አገር ገብቻለሁ፡፡ አሁን የምመክርህ ነገር፣ ማቄን ጨርቄን ሳትል አገር ለቀህ እንድትወጣ ነው፡፡ አለበለዚያ አንተንም ይይዙህና ምንም የማያቁ ሰዎችን ስትጠቁም… ተጠቋቁመን ማለቃችን ነው…››
ያነበበውን ማመን አቃተው!
—-
ይህ አጭር ልቦለድ የተጻፈው ዛሬ በተለቀቀው የሰብኣዊ መብቶች ታዛቢ የማዕከላዊ ፖሊስ ጣብያ የማሰቃየት ተግባር ማጋለጫ ሪፖርት ላይ በወጡ ሐሳቦች ላይ በመመርኮዝ ነው፡፡


ከቅርብ ግዜ ወዲህ ፌስቡክ የወቅቱን ጨቋኝ ሕወሓትን ጥሎ የቀድሞዎቹን ጨቋኞች እነ ምኒልክን አንስቷል፡፡ ነገርዬው ሲተቹት በመሣሪያ መልስ ከሚሰጥ አካል ጋር ከመታገል፣ በሕይወት ከሌሉት ወይም ቀጥተኛ ተወካይ የሌላቸው ላይ መዘባበት ይሻላል በሚል ይሁን ወይም የጥያቄው አሳሳቢነት ስር ሰዶ እርግጠኛ ሆኜ መናገር አልችልም፡፡ በታሪካዊ ጭቆናዎች ትርክቶች ውስጥ ‹አንዱ በማፍረስ፣ አንዱ በመካብ፣ ሌላው ደግሞ በመገላገል› ሁሉም የያቅሙን የሞት ሽረት እያደረገ ነው፡፡

እነ አብይ አቶምሳ ‹‹የታሪክ ኢ-ፍትሐዊነት ላይ መተማመኛ ላይ ሳንደርስ ወደፊት ንቅንቅ የለም› ሲሉ ሰንብተዋል፡፡ ትላንትና ዛሬ ደግሞ የኔም ወዳጆች በያዝ ለቀቅ የከረመውን ‹‹የይቅርታ ጉዳይ›› ቀለል አርገውም ቢሆን አንስተውታል፡፡ ናትናኤል ፈለቀ ‹‹የአባት ሀብት ወይም ዕዳ ለልጅ እንደሚተላለፍ ሁሉ የአባት ትውልድ በደል ለልጅ ትውልድ ይተላለፋልና፣ የበዳይ አባት ልጅ ትውልድ የተበዳይ አባት ልጅ ትውልድን ይቅር ቢል ምን አለበት?›› የሚመስል አማራጭ የመፍትሔ ጥያቄጠቁሟል፡፡ ማሕሌት ፋንታሁን ደግሞ ‹‹ነገሩን የተበዳይ ቦታ ሆኜ ብሆን ብዬ ሳስበው ከዚህ ትውልድም ቢሆን ይቅርታ መጠየቅ እንዳለብኝ›› የሚል ጭብጥ ያለው የራሷን የይቅርታ መልዕክትአስነብባናለች፡፡
በኔ አመለካከት የጓደኖቼ ሐሳብ ለውይይቱ ጥሩ መንገድ ቢጠርግም፣ ይቅርታ መጠየቅ እና ምሕረት ማግኘት በአገራችን የብሔር ጭቆና ጉዳይ እንዲህ በቀላሉ በጥቂት ግለሰቦች ‹‹ይቅር ለእግዜር›› የሚፈታ አይመስለኝም፡፡ በጭቆናው ጥልቀት እና አተረጓጎም ላይ እንኳን ገና መግባባት ላይ አልደረስንም፡፡ ስለሆነም እነዚህን መጠየቅ ይቀድማል ባይ ነኝ፤
  • ይቅርታ የሚጠያየቁት አካላት (የሚጠይቀው እና የሚጠየቀው) እነማን ናቸው?
  • ይቅርታ የሚጠየቅበት በደልስ የትኛው ነው?
  • ይቅርታ የሚጠየቀውስ እንዴት ነው?
  • ይቅርታው ያለካሣ ምሕረት ያገኛል ወይ?
  • ምሕረት የሚያስገኘው የካሣ ዓይነትስ ምንድን ነው?

‹አቢሲኒያውያን (በተለይ አማራ እንዲሁም ትግራይ) በተለይ ላለፉት 130 ዓመታት በተለይ በኦሮሞ ሕዝብ (እና እንዲሁም በደቡብ ሕዝቦች ላይ) ‹‹ኢትዮጵያውነትን የመጫን›› (ወይም በሌሎች አነጋገር በኢትዮጵያ ክልል አጥሮ በማስገባት እና በጉልበት በማስገበር) ቋንቋቸውን፣ ባሕላቸውን፣ እምነታቸውን እና ጠቅላላ ማንነታቸውን የሚያጠፋ (ወይም በአማራነት የሚተካ – amharanize የሚያደርግ) በደል /ጭቆና/ አድርሰውባቸዋል› የሚለው ከሞላ ጎደል ጉዳዩን የሚገልጸው ቢሆንም በተለያዩ አካላት ግን የተለያየ አተረጓጎምና የቃላት አጠቃቀምም ጭምር ይኖረዋል፡፡

ብዙ የአማራ ልሒቃን የነበረው የማስገበር ሒደት አገር የማስፋት ነው እንጂ የብሔር ብሔረሰቦችን ማንነት ለማጥፋት የተደረገ ነገር የለም፡፡ የአማራውም የኦሮሞውም ገበሬ በነገሥታቱ ዕኩል ሲገብር፣ ሲዘረፍ እና ሲበደል ነው የኖረው ይላሉ፡፡ የኦሮሞ ልሒቃንም በበኩላቸው በሕዝባችን ላይ የደረሰው ‹የቅኝ አገዛዝ እንጂ ተራ ጭቆና አይደለም› ከሚሉት (ሌንጮ ለታ) አንስቶ ‹የነዳግማዊ ምኒልክ የማስገበር እርምጃ ነበር፤ አገር በዚያ መንገድ ነው የሚገነባው ቢሆንም የኦሮሞን ማንነት ግን ማጥፋቱ ፍትሐዊ አልነበረም… አሁንም ሒደቱ አልቆመም፡፡› እስከሚሉት (አቶ ቡልቻ ደመቅሳ) እንዲሁም ‹በኦሮሚያ የማንነት ጭቆናዎች ቢኖሩም የመደብ ጭቆናውን ያክል የከፋ አልነበረም፤ የኦሮሞ ባላባቶችም የኦሮሞ ሕዝብን በድለዋል› እስከሚሉት (ዶ/ር መረራ ጉዲና) እና ሌሎችም በከፊል የሚገናኙ እና በተለይ በአማራጭ መፍትሔዎቻቸው የሚለያዩ ማለትም ‹መገንጠል ነው መፍትሔው› በሚሉና ‹የለም ከሌሎች ጋር አብሮ በዕኩልነት ራስን ማስተዳደር› ይሻላል የሚሉ የተለያዩ አተረጓጎሞች አሉበት፡፡
ይቅርታ የመጠያየቅ አጀንዳ ሲመጣ በላይኛው አንቀጽ መሠረት አማራ በዳይ፣ ኦሮሞ ተበዳይ ለማለት የሚያስችሉ በርካታ ጥያቄዎችን መመለስ ያስፈልገናል፡፡ የአማራ ባላባቶች (ወይም አማርኛ ተናጋሪዎች ማለትም ይቻላል – ምክንያቱም በተለይ የሸዋ ኦሮሞዎች የሚገባቸውን ያክል እንኳን ባይሆን በሥልጣኑ ውስጥ ቦታ ነበራቸው) በማስፋፋት፣ በነፍጠኝነት (ማለትም በኦሮሞ አካባቢዎች በነፍጥ ኃይል በመስፈር እና የአካባቢውን ነዋሪዎች ጭሰኛ በማድረግ) ለሠሩት በደል አማራ በጥቅሉ ተጠያቂ መሆን ይችላል ወይ? በወቅቱ ‹‹የጨዋው ልጅ አምስት መቶም አንሞላ›› የሚሉ ባላባቶች በነበሩበት ዘመን ብዙኃኑ የአማራ ተወላጅስ ቢሆን በጭሰኝነት እየገበረ የሚኖር ተጨቋኝ አልነበረም ወይ? ከዚህ ጋር በተያያዘ የኦሮሞ መብት አራማጆች የሚያነሱት ወሳኝ መሟገቻ ‹የአማራ ብዙኃን ቢያንስ ማንነቱ አደጋ ላይ አልወደቀም፣ ይልቁንም ተስፋፍቶለት አሁንም ድረስ ስር ለሰደደው ተጠቃሚነት አብቅቶታል› የሚለው ጉዳይ ነው፡፡ ይህም ቢሆን ብዙኃኑ ተበዳይ በነበረበት ስርዓት ውስጥ በቋንቋ የሚመስሉት ሰዎች በደል በማድረሳቸው የእነርሱን በደል ተንተርሶ ይቅርታ መጠየቅ አለበት የሚለው ውኃ የማያነሳ መከራከሪያ ሊሆን ይችላል – አንዳንዶች ግን ‹‹ስለወደፊቷ ኢትዮጵያ ሲባል ምን አለበት?›› ባዮች ናቸው፡፡
‹ይቅርታ ይጠየቅ – ጠያቂም አይጎዳም፣ ምሕረት አድራጊም አይከስርም› ቢባል ደግሞ ማነው የሚጠየቀው – በጥቅሉ የኦሮሞ ሕዝብ (እና ሌሎችም የደቡብ አካባቢዎች መኖራቸው እንዳይዘነጋ) ቢባል ማነው የሚጠይቅው – የአማራ ሕዝብ፣ የአማራ ሕዝብ ወካይ ፓርቲ (አለው?)፣ ክልላዊ መንግሥቱ (የያኔውን መንግሥት የመወከል ቅቡልነት አለው?) በርካታ ጥያቄዎች መነሳታቸው አይቀርም፡፡ ይቅርታ የሚጠየቅበት በደልስ የትኛው ነው፣ የመስፋፋቱ ነው? በጭሰኝነትና ማስገበሩ ነው? ‹‹በቅኝ አገዛዙ ነው››? ወይስ አገር በቀሉን ስርዓት (እንበል ‹‹ገዳ››ን) በመተካቱ ነው?
ይቅርታው ተሳክቶ ተጠያየቁ እንበልና ከዚያ በኋላ የሚመጣው ምንድን ነው? ሁሉም ባለበት ይረጋል ወይስ እንደአዲስ ዕቅድ ማውጣት እንጀምራለን፡፡ ለደረሰው በደልስ ካሣው ምንድን ነው?
ሕወሓት ሕገመንግሥቱ በራሱ በደሉን ሽሮ ወደአዲስ ምዕራፍ ተሸጋግረናል ባይ ነው፡፡ በሕገመንግሥቱ የተገኘው ነገር የብሔር ፌዴራሊዝሙ ነው፡፡ ፌዴራሊዝሙ ተበዳይ ብሔረሰቦች ያለፈው በደላቸው ባይካሥም እንደአዲስ ግን ራሳቸውን በራሳቸው መገንባት የሚችሉበትን ዕድል ይሰጣቸዋል ተብሎ ታምኗል፡፡ ሆኖም አሁንም የብሔር ጭቆናው ቀጥሏል ብለው የሚያምኑ ልሒቃን አሉ፡፡ በተለይ የኦሮምኛ ቋንቋ የፌዴራል መንግሥቱ የሥራ ቋንቋ መሆን አለበት፤ ራስን በራስ የማስተዳደሩ ሚናም በእውነተኛ የኦሮሚያ ወኪሎች እንጂ በእጅ አዙር በሚገዙ ወኪሎች መሆን የለበትም የሚሉ (ይህ እንደተመልካቹ የሚለያይ እውነት ይሆናል) እና ከዚያም ባለፈ ደግሞ የተቀማነው ‹‹ነጻነት›› (ወይም ራስን የቻለ አገርነት) ካልተመለሰ ጭቆናው ቀጥሏል የሚሉም አሉ፡፡ ካሣው እንደየልሒቁ ይለያያል ማለት ነው፡፡ ምሕረቱም ምሕረት ላይሆን ይችላል፡፡

Based on a facebook status update I wrote on October 1, 2013 on which I mentioned OLF (Oromo Liberation Front was dead) I had an interesting discussion on twitter. I thought, though boring, it would also be helpful in provoking discussion on the Oromo-Ethiopia politics and future, if you get a few lines of the discussion. Enjoy! Below is the status update I published:
They give a term their own meaning; then, they condemn it.

For me, Ethiopianism is one of these purposely made confusing terms. It is used by OLF’ites to refer to Abyssinianism (which is dominated by Amhara, Tigre and a few southerners esp. the Guraghe people culture). Ethiopia is a country that’s wider than that Abyssinia now. Yes, Abbyssinians have used force, abused rights, marginalized some cultures and languages but that don’t make wrong the fact that they created a bigger sovereign State. Bigger is better in either political power or economical strength. That State – Ethiopia – is home of all regardless of differences in language, cultural values and religious beliefs. The only thing that makes it look like a comfortable home for few is its political setting. Its political setting has always been different to its societal setting.

Political leaders of Ethiopia, unfortunately, couldn’t successfully create regimes that favor every member of the society equally and impartially.

Ethiopia is a sovereign State. Any Ethiopian has the right and the obligation to struggle to make Ethiopia an inclusive one for all because it is meant to be like that. Therefore, Ethiopianism can be defined and redefined as a State that accommodates all varieties of social values, language and cultural differences. Be it in Federalism or whatever you have, Ethiopiaism can be defined as an accommodating one to be in the future; but not as the discriminatory one as in the past.

I am not in delusion about the presence of politicians or activists who work to profit from defaming or faking common values. For me, they will eventually perish.

I have a good example how political entrepreneurship perishes the good cause. OLF, especially for introducing Oromummaa, was a great party. Oromumma is a movement to create pride in and promote the Oromo language, the Oromo Culture and the Oromo indigenous Religion. The Oromo people loved it and accepted OLF as redeemer of the people. But, OLF couldn’t be in the place when needed. Dirty political games and interests have washed their cause away from the OLFites mind. And, only if they think that will make them look like more Oromo than the other (there is no such thing though) they do anything. That’s how they created lines between societies who are living together to profit from the split. Now, the only benefit OLF do is used to TPLF as a means to jail Oromo youth dissidents.

By the way, it has been so long since OLF has died; but, its ghost – like Meles’ ghost – is leading many. I suggest it is time to wake up and listen to the pain of the people you are claiming struggling for. Stand by it and help solving its challenges. Don’t confuse it.

Here is part of the twitter discussion:

Bira’anuu Biyo (@BiraanuuBiyo): @befeqe, you can feed your followers and yourself momentarily happiness by declaring #OLF is dead. We know, you can’t fool the Quubee generation.


Me (@befeqe): You don’t know the people; not even its pain.

Oromo Network (@Oromo_NT): @befeqe, why do you think people believe in a party supposedly long dead? OLF may die, but what it stands or stood for will never die.


Me: People believe in OLF because it was the first genuine party for the people. Not anymore. Sooner or later people distinguish between the people and the party. Oromummaa was its only legacy.

@Oromo_NT: Even in a democratic Ethiopia, if she ever becomes one, there will be a political party that will advocate for Oromo Self Determination.


Me: In democratic Ethiopia oneness may not really means one being. It will be united-ness.

@Oromo_NT: I can assure you that I and my likes will form a political party that will seek independence from Ethiopia even if Ethiopia democratizes.


Me: You’ll have the right but I doubt your success.

@Oromo_NT: Fair enough! But you guys assume that Oromos love being Ethiopian without even doing a single empirical research on their attitude.


Me: don’t you guys me. Who am I? Anyway, I believe the self-determination narration is an insult or niqet to the Oromo people.

@Oromo_NT: You guys are those of you who think you can speak for Oromos without even studying what Oromos want.


Me: Emmm… I can’t argue with your take of who I am. Let’s proceed the important discussion.

@Oromo_NT: You cannot build oneness on the foundations of conquest and annexation. That legacy must be undone first through self determination.


Me: It is the definitions you have given to unity that forces you draw this conclusion. Unity isn’t oneness. It’s united-ness for the better.

@Ze_Alem: @Oromo_NT, It obvious that EPRDF fear every Oromo as OLF member not the people of Ethiopia. Why separation if we bring equality?


@Oromo_NT: @Ze_Alem, one may want Oromia as a country just for the sake of it alone.

Me: The Oromo people paid a lot to the present Ethiopia. They can’t just leave it all.


@Oromo_NT: When they leave they will take what is their own. There is really nothing to miss. Why would I want to be united with people I cannot trust with my liberty and freedom? What has my community gotten since Adowa? …. Oromos paid not for Ethiopia but because Italy also came to enslave them too.

Mesfin Meshesha (@kobele): @Oromo_NT, can you cite a book or any historical evidence on that?


@Oromo_NT: @kobele, western Oromos had wanted to establish an independent Oromo confederation when Italy came but when that failed they fought. If Britain hadn’t refused to act on their request, western Oromia would have parted ways with Ethiopia.

@kobele: Who do you mean by Oromo in this case? It needs an organization to make such a claim, right?


Me: You can’t just runaway though. Besides, if there is democracy majority rules. Why bother about trust? Others should.

@Oromo_NT: Why is it a niqet if Oromos do not want to run or be part of Ethiopia? It is true Oromos should not beg for their independence.


Me: No! The narrations undermine the people of Oromo.

@Oromo_NT: In that case change the name of the country to Oromia & ditch Ethiopia. That would be a good start.


Me: That’s a better narration but still there are lots of questions.

@Oromo_NT: What are those questions?


Me: For e.g. Oromo is major ethnic group not majority as in 50%+1 but Ethiopia isn’t an ethnic group.

@Oromo_NT: Why then should Oromos bear a name of country that subjugated them for a century when they can have their own country? Ethiopia is a Trojan horse hiding in her belly an ethnic group that defined what it means being an Ethiopian. A fatal blow to brand. The name Ethiopia does not resonate with me, I do not relate to it.


Me: Do the majority of the people worry about that? Should that be the question? It’s beyond my response but OLF too has no real answer for that.

@Oromo_NT: Since you are with Zone9, why don’t you conduct a survey in Oromia to find out the prevailing attitude?


Me: We would if we could. (Money?) We will think about it though. It would be nice but the survey may not get true attitudes. People may doubt our intention. They might think of us as cadres of TPLF.

@Oromo_NT: There are ways of conducting anonymous surveys or even use other means to ensure confidentiality. It is better than nothing if done correctly. Otherwise, how else would you know public attitude on issues like this?


Me: Sure. detailed studies should be done but until then investigating all ways & discussing them would help from making fatal mistakes

@Oromo_NT: haha, some farmers may not even know the name Ethiopia or who the prime minister is. But ask those who deal with Ethiopia.

ጉዳዩ ‘ሲሪዬስ’ ነው፤ በተለይ በአዲስ አበባ። ግን ማንም ደንታ የሰጠው አይመስልም። ዘርፈ ብዙ የትራንስፖርት አገልግሎት ችግሮች በምሬታችን ላይ ምሬት እየጨመሩ ነው። ኪሳራውን ግን እስካሁን አላሰላነውም። ለምን ይህን ጽሑፍ ከአንዲት ወዳጄጋ ሰሞኑን በሰራነው ግምታዊ (ወይም ግብታዊ) ስሌት አንጀምረውም።

አዲስ አበባ ውስጥ ቢያንስ አንድ ሚሊዮን ሠራተኞች አሉ። ከዚያ ውስጥ በቃ 50ሺሕዎቹ ብቻ በትራንስፖርት ችግር አንድ ሰዓት አረፈዱ እንበል፤ 50ሺሕ የሥራ ሰዓት ባከነ ማለት አይደለም? በቀኑ የሥራ ሰዓት 8 ስናካፍለው  በድምሩ በየቀኑ 6,250 ሰው ከሥራው እንደቀረ (ወይም 6,250 የሥራ ቀናት እንደባከኑ) መቁጠር ይቻላል። በዓመት አስሉትማ!

ዛሬን እየኖሩ ስለነገ ስርዓት መያዝ መጨነቅ ይቻላል?

እኛ ሰፈር ጠዋት፣ ጠዋት ከወትሮው የከፋ የታክሲ እጥረትና ትርምስ ካለ፥ ትራፊክ ፖሊስ በአካባቢው አለ ማለት ነው። ታክሲዎቹ ትርፍ ሰው የሚጭኑት ትራፊክ ፖሊስ ሳይኖር ብቻ በመሆኑ የሥራ ሰዓት እና ቀጠሮ የረፈደበት ሰው ትራፊክ  ፖሊሶቹን ሲያይ እንደስርዓት አስከባሪ ሳይሆን እንደ ችግር ፈጣሪ ባይመለከታቸው ይገርማል።

ጠዋትና ማታ (የሥራ መውጫና መግቢያ ሰዓቶች ላይ) የትራንስፖርት አማራጮቹ አቅም ከትራንስፖርት ፈላጊዎቹ ቁጥርጋ አይጣጣምም። ስለዚህ ምንም እንኳን ለትራንስፖርት ዘርፉ ስርዓት መያዝ ሲባል የትራፊክ ሕግጋቱን ማክበር አስፈላጊ ቢሆንም ዛሬን ለመኖር ሲባል አገልግሎት  ጪዎቹም ሆኑ ተገልጋዮቹ ተባብረው ስርዓቱን ይጥሳሉ። ስርዓቱን የመጣሱ ነገር ወደባሕልነት ሊያድግ የሚችል  መሆኑ አሁን የሚያስጨንቀው ሰው የለም።

“200 ሺሕ ብር ያለው ሰው የሚያሾረው ኢንደስትሪ”

አንድ እሁድ ከምሽቱ 2:30 ላይ ቦሌ ቆሜ የአራት ኪሎ ታክሲ እየጠበቅኩ ነበር። ያለወትሮው አካባቢው በጊዜ ጭር አለብኝ። ታክሲ ያገኘሁት ከአንድ ሰዓት ጥበቃ በኋላ ነበር — ያውም አቆራርጬ! አራት ኪሎን ስሄድ ያው ሆነብኝ። ከዚያ እንደኔው ታክሲ የቸገረው መንገደኛ ምስጢሩን ነገረኝ —  “ዛሬ እኮ ማንቼ ደርቢ ስላለበት ነው” በማለት። ለካስ የታክሲ ሾፌሮችና ረዳቶች ኳስ ለማየት ሥራ በጊዜ እየጨረሱ ገብተው ነው። ይሄኔ ነበር አንድ ወዳጄ ሁሌም የሚናገራት ነገር ትዝ ያለችኝ፤ “ሁለት መቶ ሺሕ ብር ያለው ሰው የሚቆጣጠረው የትራንስፖርት ኢንደስትሪ”።

ግለሰቦች የየራሳቸውን ታክሲ እየገዙ እንደፈለጉ ይሠሩበታል ካልፈለጉ ሥራ ያስፈቱታል። የገዛ ንብረታቸው ስለሆነ መብታቸው ነው።  ችግሩ በዘርፉ ስርዓት ያላቸው ማኅበራት እንዲኖሩ መንግሥታዊ ማበረታቻም ሆነ ግልጽ አቅጣጫ አለመኖሩ ነው። አሊያንስ ባስ ሥራ ሲጀምር ደስ ያለኝ በዚያ ተስፋ ነው። ቢያንስ በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሳቢያ አገልግሎቱ አይቋረጥም።

ስርዓቱን በየቀኑ እየተደባደቡ/እየተደበደቡ ማስከበር ይቻላል?

የአዲስ አበባ ትራፊክ ጽ/ቤት ሁሉም ታክሲዎች የሚንቀሳቀሱበትን አካባቢ ታሪፍ በይፋ እንዲለጥፉ የሚያዝ መመሪያ አለው። ባለታክሲዎቹ ግን አይተገብሩትም።

ለምሳሌ ከአራት ኪሎ አምባሳደር እና መልስ ዋጋው በመመሪያው መሰረት ዕኩል 1·35 ቢሆንም ስንመለስ ዳገት ነው በሚል ባለታክሲዎቹ 2·70 ይጠይቃሉ። አንድ ተሳፋሪ ‘የለም ዋጋው ይሄ አይደለም፣ አልከፍልም’ ካለ ያለው ዕድል ሁለት ነው፤ ወይ ወርዶ በእግር መሄድ አሊያም መደባደብ። መደባደብ ውስጥ መደብደብም አለ። ለአንድ ቀን አይደለም፣ በየቀኑ።

አንዳንዶች የተሳፋሪውን ተባብሮ አለማደም ተጠያቂ ያደርጋሉ። ስንት ዓይነት ተሳፋሪ አለ? ስንት አንገብጋቢ ጉዳይ ያለበት አለ? ዛሬ ብቻ የመጣ አለ? በየሄደበት በታክሲዎች ለማደም እየተባበረ ዕድሜና ግዜውን ሊያባክን አይችልም። ሁሉም ሰው ብዙ ኑሮ አለበት። ይህንን ስርዓት ለማስከበር ደሞዝ የሚከፈላቸው የምር፣ ለሕዝቡ በሚበጅ መልኩ ማስከበር አለባቸው።
ስርዓቱን ለማስከበር ስርዓቱ የሚፈልገውን ሟሟላትም ያስፈልጋል። በርካታ የሕዝብ ማመላለሻ አማራጮች፣ የባቡርም ይሁን አውራ ጎዳና ግንባታ/እድሳት ገድሎ የማይገድለው አማራጭ መንገድ፣… ከልብ  መታሰብ አለበት። ምክንያቱም በመሐል ቤት ዜጎች እየተጨፈለቁ ነው።


ON SEPTEMBER 29, 2013 major opposition party of Ethiopia, UDJ (Unity for Democracy and Justice), in collaboration with the coalition of 33 political parties held a brief public demonstration in protest against the controversial Anti-Terrorism Proclamation No. 652/2009 and other human and democratic rights violations. The demonstration was called as a closure to the party’s three months long campaign titled “Millions of Voices for Freedom”.
The demonstration got its route blocked by police in the very beginning however thousands of demonstrators could chant their oppositions in the spot where it was started. Many applauded these demonstrators for they took risk to face the infamous brutality of police in Ethiopia and kept themselves peaceful until the dispersion of the gathering.  
Police blocked the demonstration route to Mesqel square reasoning out that Mesqel square is under construction of the city railroad. This, however, didn’t satisfy the organizers of the demonstration because the square hosted a demonstration called by Union of Religious Institution and Ministry of Federal Affairs a month ago as well as another religious event called Mesqel where hundreds of thousands people attended just three days before this demonstration was called.
The government officials instead suggested the demonstration to be held in a compound known as ‘Janmeda’ which is a few kilometers away from the head office of UDJ. The organizers refused to accept that proposal mentioning the fact that the compound is 100 meters away from a military camp and that according to Demonstration Proclamation No. 003/1991 Article 7/2 – which enforces demonstrations to be held at least 500 meters away from any military camp.

On the other hand, the organizers of the demonstration suggested 9 other spots where they would rather hold the demonstration to which the Addis Ababa City Administration failed to respond in either agreement or rejection. Nevertheless, on the very day of the demonstration, police made a fence of the street to hinder protesters go to each of the suggested places of protest by the organizers. After hours of chanting on the exact spot where the demonstration was started, the organizers dismissed it making closing speeches and promising to further precede the peaceful struggle in every possible way.

Blue Party’s public demonstration was also cracked down by police a week ago, on the 9thof September 2013, for the same reason. 
Watch a short video of the protest: 

ከክፍሉ ታደሰ መጽሐፍ በመዋስ በተለምዶ ‘ያ ትውልድ’ እያልን የምንጠራው ትውልድ በ1966ቱ አብዮት ወቅት ወጣት የነበረውን ትውልድ ነው። አሁን በቅርቡ ከተጻፉት ውስጥ፣ (1) ዻንዲ — የነጋሶ መንገድ፤ (2) ሕይወት ተፈራ —   ‘Tower in The Sky’፤ (3) ዶ/ር መረራ ጉዺና — ‘የኢትዮጵያ ፖለቲካ ምስቅልቅል ጉዞና የሕይወቴ ትዝታዎች’፤ (4) ኢ/ር ኃይሉ ሻወል — ‘ሕይወቴና የፖለቲካ እርምጀዬ’ (?)፤ (5) ቡልቻ ዸመቅሳ—  My Life and My Vision ይገኙበታል። እዚህ ውስጥ ያልጠቃቀስኳቸውም ሌሎችም ብዙ አሉ። ሆኖም ማውራት ለምፈልገው የጠቀስኳቸው ይበቁኛል።

ከጠቀስኳቸው የ‘ያ ትውልድ’ ጸሐፍት ውስጥ የአሁኑ ፖለቲካ ውስጥ የሌለችው ሕይወት ተፈራ ብቻ ነች። ሆኖም ሁሉም የሚጋሩት አንድ ነገር ያለ ይመስለኛል፤ የ‘ያ ትውልድ’ ፀሐይ እየጠለቀች መሆኑን በማመናቸው። ይህን ማመናቸውን በግምት ነው የምናገረው። ነገር ግን እነዚህ ሁሉ የሕይወት ልምድን ማጋራቶች አንድም ከእርምጃዎቻቸውና ስህተቶቻቸው እንድንማር፣ አሊያም ደግሞ ሕልሞቻቸውን ከግብ እንድናደርስ ነው። የተጻፉት መጽሐፍት በቂ ባይሆኑም ‘ይህ ትውልድ’ ግን ያለበቂ ትምህርትም ቢሆን አገሪቱ እጁ ላይ መውደቋ አይቀርም። ትውልዱ ይህን አውቆ ተዘጋጅቷል?

“እናቸንፋለን” ወይስ “እናሸንፋለን”?

መጽሐፍ እየጻፈ ያለው ‘ያ ትውልድ’ ብቻ ሳይሆን ‘ይህ ትውልድ’ም ጭምር ነው። (ይህ ትውልድ የምለው ከሀያዎቹ አጋማሽ እስከአርባዎቹ አጋማሽ ያለውን ነው።) ለምሳሌ የልደቱ አያሌው ‘ሦስተኛው አማራጭ’፣ የግርማ ሰይፉ ‘የነፃነት ዋጋው ስንት ነው?’፣ የአንዱዓለም አራጌ ‘ያልተኬደበት መንገድ’ እና ሌሎችም እየወጡ ነው። የነዚህኞቹ ከነዛኞቹ የሚለየው አማራጭ መንገዶች ማመላከት ላይ ወይም ያልተኬደበትን መንገድ ማፈላለግ/ማመላከት ላይ ያተኩራል። የተሄደበትን ከያኛው፣ ያልተሄደበትን በይህኛው ማለት ነው።

‘ይህ ትውልድ’ ከ‘ያ ትውልድ’ ስህተት መውሰድ የሚገባው የመጀመሪያው ትምህርት በጥቂት ልዩነት ጎራ ለይቶ አለመቀጣቀጥን ነው ባይ ነኝ። ‘ያ ትውልድ’ በአንድ ርዕዮተ ዓለም፣ በአንድ ዓይነት ሕልም በቃላት አጠቃቀም ውስጥ ለውስጥ በአንጃነትና በሌላም በሌላም ሲከፋፈልና ሲቆራቆዝ እዚህ ደርሷል —  ቢያንስ እስከ ምርጫ 97። ልዩነትን አቻችሎና ተወያይቶ የመፍታት፣ ከነልዩነትም ቢሆን  (ከ“እናቸንፋለን”፣ “እናሸንፋለን” ዓይነት ትናንሽ የቃላትና አተረጓጎም ልዩነት ይልቅ) በዋነኛ አገራዊ ጉዳዮች (ዴሞክራሲ ማምጣት፣ ድህነትን ማጥፋት… የመሳሰሉት) ላይ ማተኮር ያስፈልጋል።

“እኔ ያልኩት ካልሆነ” የሚለው የቃል ሐረግ ካልሞተ የ‘ያ ትውልድ’ ፀሐይ ብትጠልቅም የ‘ይህ ትውልድ’ ፀሐይ አትወጣም።

እናሸንፋለንም፣ እናቸንፋለን

አንተ ወይም እኔ (እኔ ወይም ሞት) ሞቷል። አሁን ያለው አማራጭ እኔንም አንተንም አካታች የሆነ አማራጭ ብቻ ነው፤ አንዱ ሲያሸንፍ/ሲያቸንፍ ሌላው የማያጎድልበት፣ ሁሉም የሚያሸንፍበት/የሚያቸንፍበት ነው።

ይሄ ትውልድ በኔ እምነት ከያ ትውልድ ይሻላል። በቀኖና የሚነገሩት የ‘ያ ትውልድ’ ድርሳናት ‘ይህን ትውልድ’ የሚያጣጥሉት በያ ትውልድ መለኪያ እየመዘኑት ነው። ይህ ትውልድ የራሱ መንገድ አለው ብዬ አምናለሁ።  ስለአንባቢነት የሚወራውም ቢሆን ተጨባጩን እውነታ ያላገናዘበ ብዥታ ነው ብዬ የምረዳው። ብዙኃኑ ያኔም ሆነ አሁን ኖሮ አላፊ ነው። ልሒቁ ነው ለውጥ የሚያመጣው። ማንም ማንንም የማያጠፋበት የለውጥ መንገድ ደግሞ በዚህ ትውልድ እጅ አለ ብዬ አምናለሁ።

መልካም የለውጥ መንገድ!


Ethiopian government is the only government of our planet that has prosecuted 12 journalists in relation to ‘terrorism’ and yet says ‘there is no journalist jailed for what it has written’. University lecturer and Journalist Reeyot Alemu, is one of these convicted journalists in “supporting terrorism”. She was accused for taking pictures of graffiti (the word ‘beqa’ (enough) written in a street wall – that is said by the government ‘were written to incite terrorism’) and sending them to Ethiopian Review, a website where she worked as a reporter and owned by an Ethiopian diaspora, Elias Kifle (who himself is convicted in absentia).
I had gone to Kality to visit Reeyot Alemu on August 26, 2013 and I joined her sister, Eskedar Alemu, right at the door of Kality prison. One of the door guards told us that only relatives are allowed to visit Reeyot. We argued a little and she let us pass. We have explained the incident to Reeyot. She then told us that she was also under pressure from the prison officials enforcing her to list names of her visitors. Her eyes were shading tears when she said:

“No, I can’t. I can’t because my visitors are not only family and relatives. I have many friends who visit me every time and it is my constitutional right to be visited by every one of them. I told them I won’t be visited by anyone if everyone is not allowed to…”

15 days later, on the eve of Ethiopian New year – Sep. 10, 2013, the news that Reeyot Alemu went on hunger strike came out. Her strike was a reaction to the restrictions of visitors. “She was told that either of her father, mother or her ‘God father’ would be the only people who are allowed to visit her”, says Eskedar; even her fiancé, Sileshi Hagos, and other family members are not allowed to.
The same had happened to journalist Eskinder Nega. For more than two years, he was given only a ‘piece’ of his right to be visited by his wife and child but no one else. Now, he once again is granted back his rights of being visited by anyone since a few months ago. However, there is no reason uncovered about either the prior restriction or recent permission of visitors to him.

It is unfortunate that, unlawfully, the prison administration apply hardly the same treatment between prisoners who are convicted ‘in relation to’ the controversial ‘terrorism act’ and to that of other convicted criminals.
Double Standard in Prisoners Treatment
The time in which family and friends can visit Reeyot and a few other ladies in her cell has been different and limited as compared to others. According to the custom, one can visit Reeyot on weekends for only half an hour (from 12:00 AM to 12:30 PM) and for 10 minutes on weekdays from (12:30PM – 12:40PM); whereas, one can visit other ‘ordinary’ prisoners, who have been convicted of any crime including murders, for 3 hours in the morning and other 3 hours in the afternoon all week long.
The other difference between Reeyot et al and other prisoners who are convicted of other crimes is the way visitors communicate with them. While Reeyot hosts visitors, the guards stand by her to listen to the conversation. If, for example, she and her visitor prefer to communicate in English, then the guard will interfere and tell them to speak in Amharic. There is even an experience, which is reported by Dawit Solomon, a close watch of her case in prison, when the warders banned her boyfriend’s postcard on which he wrote ‘I love you’ and which in contrary they thought he is smuggling some other message in.
TPLF member, Colonel Haimanot (wife to one of big corruption suspect Gebrewahid and detained while trying to hide documents) is recently moved into Reeyot’s cell. According to information from Kality prisoners, Col Haimanot has a relative amongst the prison guards. In transitivity, Haimanot’s relatives are also relatives to that guard and receive special treatment when arrive there to visit her. Her visitors will be allowed to get into the cells, take time to have coffee in its traditional ceremony without having time limit doing so.
The same had been true for former officials and then prisoners – Tamrat Layne and Siye Abraha. A prisoner who shared cells with them told me once that these two people were allowed to go out of the prison with the protection of warders to take shower, have dinner and sometimes to meet people during nights.
Educational Opportunity Denials
If the objective of imprisonment is to correct the convicted ones, then to encourage reading and education should be one of the tools to meet the objective. In Kality prison both are allowed but not easily to these journalists and others who are convicted in relation to ‘terrorism’.
These prisoners are not allowed to get books. Eskinder says, “Especially those kinds of books that have titles combining words of ‘Ethiopia’ and ‘history’ are not allowed in.” The same is true to the ward of Reeyot Alemu and others such as Wubshet Taye, Bekele Gerba, etc.
Local independent newspapers and magazines are not also allowed in; Eskinder further explained it to me that even News TV channels like BBC and Aljazeera are not allowed to be viewed in zones where he and others are imprisoned.
Reeyot Alemu, after a tough struggle with the prison admins and after the media revealed the story, is now allowed to get distance education. But, it is still difficult for her to get supplementary books other than the books directly sent to her from the College.
Health Care Denials
Reeyot has health problem for which she is barely receiving proper treatment; she is suffering from breast tumor. She is not getting a follow up from the same health officer who knows her medical history. Rather, she visits new doctors every time she goes to hospital and she is not usually informed about the day of her next appointment. Activist Kirubel Teshome has once explained it as:
She went to medical checkup on March 19 where her new doctor, who has no follow up of her case and hardly knows her medical history, ordered for another appointment after three months.
However hard she insisted to know the exact appointment date, she is totally made out of the loop and it is still held a secret by the prison guards and management. The guard who escorted her to hospital told her that she received the appointment date but she is not ordered to tell her when.
Reeyot told us that she formally complained to Prison administrator about the lack of proper medical attention she should be having and impartial treatment of the rights to her education she is not yet allowed to enroll.
The prison administrators heard her appeals and grievances but instead of relieving her from the additional burden of injustice they formally charged her with an alleged accusation of not respecting and abiding prison rules and guards. Such charges utmost are punishable to solitary confinement with no permission to visitors, even close relatives.
The Warders don’t care about Hunger Strike:
They learned it from Top Government Officials
Reeyot Alemu went on a hunger strike starting from September 10, 2013 for more than 100 hours. A couple of other prisoners (Emawayish and Fetiya) joined her all along. However, during the times she went on hunger strike, the prison administration do not like to show any sympathy or tried to answer any of her questions. Nevertheless, they detained her boy friend who went into Kality to try his chances of visiting her for three and half hours, hit him on the head and released him on dusk. Knowing that she is on her 4th day of hunger strike, the prison admins told her family on Friday that they will not discuss the issue before the following Tuesday.
Reeyot quit the hunger strike and start eating on Sep. 15, 2013 after the pressure of family and friends in the prison. No government official has commented about the entire crisis.
“Reeyot is the symbol of injustice in the prisons”
A friend who has heard the news called and shared me her frustrations: ‘Reeyot is one of best known among jailed journalist. She is a recipient of IWMF award for Courage in Journalism, UNESCO 2013 World Press Freedom Prizeand HRW’s Press Freedom Award and other well known international awards since her imprisonment two years ago. She, at least, has a few – though not enough – voices to tell the injustice against her. But, in the same prison, there are many prisoners who are unfairly convicted due to their political opinions on either ethnic and/or religious issues and are passing through inhuman treatment’. There are many other voices we are not hearing. Reeyot’s voice is a symbol to all the other voices.
In July 2013, a delegation of EU Human Rights’ sub-committee, led by Barbara Lochbihler, was denied access to the prisons. Officials denied the EU delegation to access the prisons only because they would rather risk the economic support than uncovering the inhuman treatment in the prisons.
I, myself, was detained for over a night for taking only three pictures when police crackdown anti-Graziani memorial demonstration in May. The jail that I and others spend the night was small, filthy and full of detainees more than its capacity. Some of the detainees have stayed there for months without being charged that they were jealous to learn we were leaving the next morning.

In Kality, the cells might not be either as congested or as filthy as other area jails. Nevertheless, as long as the prison administrations are not governed by law, their ill treatment to the prisoners makes the worst of Kality.

ዓመት በመጣ ቁጥር የግል ስኬቴን የምመዘግብበትና ዓመቱ ሲያልቅ የምለካበት አጭር ጽሑፍ አዘጋጃለሁ፡፡ ብዙ ጊዜ ከመቶ 40 እንኳን አይሳካልኝም፡፡ በሌላ ጽሑፍ በተረክኩት የመታሰር ገጠመኜ (…የቀይ ለባሾቹ ውሎና አዳር…) ፖሊሶች ወስደው ካስቀሩብኝ ብጭቅጫቂ ወረቀቶች መካከል የ2005 ዕቅዴ ይገኝበታል፡፡ በዚህ መሠረት ዓመቱ ቢደገም የማልጠላው አንድም የተሳካ ስለመሰለኝ፣ አሊያም አለመሳካቱን መለኪያ ስለሌለኝ ይሆናል ማለት ነው፡፡
2005 ብዙ የማኅበራዊ አውታር ወዳጆቼ እንደተስማሙበት አስተማሪ ነበር፡፡ እንዲያውም አንድ ወዳጄ እንዳለው ‹‹የዘንድሮው ማንነትህ፣ የአምናውን ቢያገኘው ተበሳጭቶበት በጥፊ ይመታዋል፡፡›› ማኅበራዊ አውታሮች (በተለይም ፌስቡክ) በኢትዮጵያ ወቅታዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ የሞቀ ሙግት በማስነሳት የአስተሳሰብ እና የውይይት ልምዳችንን ይሞግቱታል፡፡ ፌስቡክ ሰዎች በሙሉ ዕኩል ቢሆኑ ሊፈጠር የሚችለውን ነገር ማሳያ መሣሪያ እየሆነ ነው፡፡ ስንቶች በጥንቃቄና በስንት ልፋት የገነቡት በአንዲት ቃል የሚፈርስበት፣ ስንቶች ሊያፈርሱት የደከሙለት በሌላ አንድ ቃል የሚገነባበት መድረክ ነው፡፡ የሕዝባችን ጥንካሬም ድክመትም የሚስተዋልበት ገጽ ነው፡፡ ፌስቡክ ብስጭታችንን ማደቢያ (anger management) ትምህርት ቤት ነው፡፡ እውነቱም፣ ሐሰቱም ገዝፎ የሚታይበት ዓለም ነው፡፡ ፌስቡክ ከነድክመቱም ቢሆን መደበኛውን መገናኛ ብዙኃን (mainstream media) አጀንዳ እየሰጠ ይመግበው ጀምሯል፡፡


በኢትዮጵያ ፌስቡክ የኢንተርኔት ዕኩያ ቃል (synonym) ሆኗል ማለት ይችላል፡፡ ብዙ ጦማሪዎች ጦማራችን ሲታገድ ፌስቡክ ላይ የምንጽፈው ያንኑ በመተማመን ነው፡፡ እርግጥ ጦማር ላይ የሰፈረውም ጽሑፍ ማኅበራዊ አውታሮች ላይ ካልተጋራ አንባቢ አይጎበኘውም፡፡ ነገር ግን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ረዣዥም ጽሑፎችን በጦማር ላይ ከማስፈር ይልቅ፣ አጫጭር የማኅበራዊ አውታር ጽሑፎች ተነባቢም፣ አሟጋችም ሆነው በማግኘት ከአጋማሽ ዓመቱ ወዲህ ትጋቴ ቀንሷል፡፡ ቢሆንም በዓመቱ ዞን ዘጠኝ እና የግሌም ጦማር ላይ ያሰፈርኳቸውን ጥቂት ጽሑፎች እዚህ ዘርዝሬላችኋለሁ፡፡ የአምናውን (2004 ሒሳብ ሲዘጋ) እና የካቻምናምናውን (ሁለት ሺህ ሦሰትን በአርባ ሁለት)ዝርዝሮቼን እዚሁ ማየት ይቻላል፡፡
የዘንድሮ ዓመት ስኬታማ ነው ያልኩባቸውን ጥቂት ነገሮች ሳልጠቅስ ማለፍ የለብኝም፤ ምክንያቱም ጽሑፉ ከርዕሱጋ ይጋጭብኛል፡፡ የመጀመሪያው ሊሆን የሚችለው፤ ምንም እንኳን ለታዳጊ ወጣቶች የተጻፈ ቢሆንም፣ ምንም እንኳን በአገርኛ ቋንቋ የተጻፈ ባይሆንም፣ ምንም እንኳን ልቦለድ ቢሆንም፣ ምንም እንኳን ብዙዎች ባያውቁትም የበኩር መጽሐፌ (‘Children of Their Parents’) የታተመለኝ በ2005 ነው፡፡ ‹ዞን ዘጠኝ› (ኢ-መደበኛ የጦማሪዎች እና አራማጆች ቡድንም) ከልቤ የማምንበትን ጉዳይ ጮክ ብዬ እንዳወራ፣ ባይበዛም ብዙዎችን የሚያነቃቃ ሥራ እንድሠራ ከዚያም በላይ ተጨማሪ የልብ ወዳጆችን እንዳገኝ የረዳኝ ከመቼውም በላይ በዘህ ዓመት ነው፤ በ2005 ‹ዞን ዘጠኝ› ተራ ቡድን ሳይሆን በብዙ ጎኑ ትምህርት ቤት ነበር፡፡ 2005 ቢደገም አልጠላም፡፡
በ2005 የጻፍኳቸው መጣጥፎች
10. ኢትዮጵያውያንፍቅር ያውቃሉ? (ከሶልያና ሽመልስ ጋር በጋራ)
12. መክሸፍእንደ ኢትዮጵያ ሚዲያመጽሔቶች(ከሶልያና ሽመልስ ጋር በጋራ)
26. ወጣትወንድ የመሆን ጣጣ (ከእንዳልካቸው ኃ/ሚካኤል ጋር በጋራ)
31. የኛኃይል (ከሶልያና ሽመልስ ጋር በጋራ)

በማሕሌት ፋንታሁን
ክቡራት የዞን 9 ነዋሪዎች ዓመቱ ከማለቁ በፊት እንዴት እንዳለፈ ለማስታወስ እንዲረዳን በማሰብ በ2005 የተከናወኑ አበይት ተግባራትን በዓመቱ የጊዜ መሥመር ላይ እንደሚከተለው ለማሳየት ሞክረናል፡፡ መልካም አዲስ ዓመት ይሁንላችሁ፡፡

መስከረም
  • §  መስከረም 11/2005 የተከበሩ ኃ/ማርያም ደሳለኝ የኢትዮጵያ ጠ/ሚ ሆነው፣ የተከበሩ ደመቀ መኮንን ደግሞ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ቃለ መሐላ ፈፀሙ፣
  • §  መስከረም 17 ቀን 2005 ድምፃዊ ቴድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) በሒልተን ሆቴል አንድ ሺሕ ያህል ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ጋብቻውን ፈፀመ፣
ጥቅምት
  • §  ጋዜጠኛ ርዕዮት ዓለሙ አሜሪካን ሃገር ከሚገኘው የዓለም አቀፉ የሴቶች ሚዲያ ፋውንዴሽን የ2012 ‹ፅናት በጋዜጠኝነት ሥራ› የተሰኘ ሽልማት አገኘች፣
  • §  የ2005 የእስልምና ምክር ቤት /መጅሊስ/ ምርጫ በየቀበሌው ተካሄደ፣  

ሕዳር
  • §  የጋዜጠኝነት እና የኮሚውኒኬሽን ባለሙያ ዶ/ር መሠረት ቸኮል ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፣
  • §  ጠ/ሚኒስቴር ኃ/ማርያም ደሳለኝ አቶ ቴድሮስ አድሃኖምን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፤አቶ ሙክታር ከድር እና ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል በጠ/ሚኒስቴርነት ማዕረግ የሲቪል ሰርቪስ፣ የትራንስፖርት እና ቴክኖሎጂ ሚኒስተር፤ አቶ ከበደ ጫኔን የንግድ ሚኒስቴር እንዲሁም ዶ/ር ከሰተብርሃን አድማሱን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አድርገው ሾሙ፣
ታኅሳስ
  • §  በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ሦስተኛ የወንጀል ችሎት በቀረበባት የሽብርተኝነት ወንጀል 14 ዓመታት እስርና 33 ሺሕ ብር ቅጣት የተጣለባት ጋዜጠኛና መምህርት ርዕዮተ ዓለሙ፣ በይግባኝ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የእስር ጊዜዋን ወደ አምስት ዓመታት በመቀነሱ ምክንያት ለሰበር ችሎት “በሥር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ላይ የሕግ ስህተት ተፈፅሟል” ስትል አቤቱታ አሰምታ፤ ሠበር ሰሚ ችሎቱ  በሰጠው የመጨረሻ የቅጣት ውሳኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትና ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያስተላለፉትን የቅጣት ውሳኔ አፀና፣
  • §  የአውሮፓ ፓርላማ አባላት ለጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በጻፉት ግልጽ ደብዳቤ፤ ከሽብርተኝነት እንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ ክስ ተመስርቶበት የ18 ዓመት እስር የተፈረደበት ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ በአፋጣኝ ከወህኒ ቤት እንዲለቀቅ ጥያቄ አቀረቡ፣
  • §  አራት በፍ/ቤት እስር የተፈረደባቸው የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች የ2012 የሄልማን/ሃሜት ሽልማት መሸለማቸውን፤ ተሸላሚዎቹ በእስር ላይ የሚገኙት እስክንድር ነጋ፣ ርዕዮት ዓለሙ፣ ውብሸት ታዬ እንዲሁም በሌለበት የተፈረደበት የቀድሞዋ የ“አዲስ ነገር” ጋዜጣ አዘጋጅ መስፍን ነጋሽ ሲሆኑ ጋዜጠኞቹ ሽልማቱን ያገኙት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ሐሳብን በነፃነት የመግለፅ መብትን ለማስጠበቅ ላደረጉት ጥረት መሆኑም ተጠቅሷል፣
ጥር
  • §  የ33ቱ ፓርቲዎች ኅብረት በሚያዚያ ወር የተካሄደውን የአዲስ አበባ መስተዳደር እና በመላው ሃገሪቱ በሚካሄደው የወረዳና የክልል ምክርቤቶች ምርጫዎች ላይ ላለመሳተፍ ውሳኔ አሳለፉ፣
  • §  በአሠልጣኝ ሰውነት ቢሻው የሚመራው ኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከ31 ዓመታት ቆይታ በኋላ በደቡብ አፍሪካ በሚካሄደው 29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ለመሳተፍ በቃ፤ በዚሁ የአፍሪካ ዋንጫ ላይ አዳነ ግርማ ከ37ዓመት በኋላ የመጀመሪያ የሆነችውን ብቸኛ ጎል ለኢትዮጵያ በአፍሪካ ዋንጫ አስቆጠረ፣
  • §  ኢትዮጵያየራሷን ሳተላይት ለማምጠቅናየሰው ኃይሏን ከቴክኖሎጂው ጋርለማስተዋወቅ የሚያስችል የሙከራሥራ መጀመሯን፣ በምክትል ጠቅላይሚኒስትር ማዕረግ የኢኮኖሚዘርፍ አስተባባሪና የመገናኛና ኢንፎርሜሽንቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ /ደብረ ፅዮን ገብረ ሚካኤል አስታወቁ፣
  • §  በ2004 ከሃያ ዓመት እስር በኋላ የተፈቱት ከፍተኛ የደርግ አመራር የነበሩት ኮሎኔል ደበላ ዴንሳ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፣
የካቲት
  • §  ድምፃዊታምራት ሞላ ለረጅም ዓመታት ሕክምና ሲከታተል በነበረበት የደም ካንሰር ሕመም ምክንያት ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ፣
  • §  የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክርስቲያን 6ኛውን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስን አድርጋ መረጠች፣
  • §  የአዲስአበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጽሑፍተባባሪ ፕሮፌሰር  የነበሩት ዶክተርዮናስ አድማሱ 69 ዓመታቸውከዚህ አለም በሞት ተለዩ፣
  • §  በአዲስአበባ በባሕል ሕክምና ታዋቂየነበሩት ሐኪም ማሞኃይሌ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፣
  • §  ከሁለትዓመት በፊት በአምባሳደርነትና በምክትል አምባሳደርነት ማዕረጐች ተሹመው በተለያዩ አገሮች ከተመደቡ የቀድሞ ከፍተኛ ባለሥልጣናት መካከልሥራ ስምንት የሚሆኑት ወደ አገር እንዲመለሱ ተደረገ፤ ሁለቱ በድጋሚ ሹመት ወደሌሎች አገሮች ሲመደቡ የተቀሩት ግን በአገር እንዲቀሩ ውሳኔ ተላለፈ፣
መጋቢት
  • §  በኢትዮጵያ ሕዝብ ክብር ተቆርቋሪ የግል ተነሳሽነት ኮሚቴ፣ በሰማያዊ ፓርቲ እና በባለራዕይ ወጣቶች ማኅበር አስተባባሪነት፤ በጣሊያን አፊሌ በተባለ ቦታ የተገነባውን የግራዚያኒ ኀውልት እና መታሰቢያ ቦታ በመቃወም፤ ከሰማእታት ኀውልት (6 ኪሎ) አንስቶ እስከ ጣሊያን ኤምባሲ የሚዘልቅ የእግር ጉዞ መጋቢት 8/2005 ጥሪ ተላለፈ፤ ሰልፉን ለማካሄድ የተገኙ አባላት እና የሰልፉ ዓላማ ደጋፊዎች ሰማእታት ኀውልት መሰባሰብ እንደ ጀመሩ  ፖሊስ ሰልፉን ሕጋዊ አይደለም ብሎ በኃይል በመበተን እና 40 የሚሆኑ በሰልፉ የተገኙ ሰዎች ለአንድ ቀን ታስረው ተፈቱ፣
  • §  የኢሕአዴግዘጠነኛ ጉባዔባሕርዳር ከተማ ለአራት ቀናት ተካሄደ፣
  • §  ‹ኢትዮትዩብ› በአሜሪካ አምስተኛ ዓመቱን አከበረ፣ በዕለቱም ‹ለፕሬስ ነፃነት የተጋ› በሚል ዓመታዊ  ሽልማት ለጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ተሸላሚ በወኪል ተበረከተለት፣
  • §  የቀድሞውየኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትርመለስ ዜናዊ መታሰቢያመለስ ዜናዊፋውንዴሽንመሥራች ጉባኤበአፍሪካ ኅብረት የመሰብሰቢያአዳራሽ ተካሄደ፣
ሚያዚያ
  • §  ላለፉት አምስት ዓመታት በተደረገ ኮንትራት አማካኝነት በአሜሪካ ስትጎበኝ የነበረችው ሉሲ (ድንቅነሽ) ጉዞዋን ጨርሳ ወደ ሃገሯ ተመልሳ ለሕዝብ ዕይታ ክፍት ሆነች፣
  • §  ፒያሳ አራዳ ጊዮርጊስ ቤ/ክርስቲያን ጀርባ የሚገኘው የአቡነ ጴጥሮስ ኀውልት፤ በአዲስ አበባ በመሠራት ላይ በሚገኘው የቀላል ባቡር ግንባታ ምክንያት ከነበረበት ቦታ ተነስቶ ብሔራዊ ሙዚየም እንዲገባ ተደረገ፣
  • §  በጋምቤላ ክልል አኙዋክ ዞን አቦቦ ወረዳ ልዩ ቦታው ቁርጫ በሚባል አካባቢ 17 ተማሪዎችንና በኢንቨስትመንት ሥራ ላይ የተሠማራው ሳዑዲ ስታር ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ሠራተኞች የሆኑ ስድስት ሰዎችን፣ በድምሩ 23 ሰዎችን በጥይት ደብድበው በመግደልና በሽብር ወንጀል ተከሰው ከነበሩት 14 ግለሰቦች መካከል፣ ዘጠኙ በሞት እንዲቀጡ ተወሰነባቸው፣
  • §  ጋምቤላንለሰባት ዓመታት በፕሬዚዳንትነትየመሩት አቶ ኡሞድኡቦንግ የጋምቤላ ሕዝብዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢሕዴን) እና የክልሉ ምክር ቤትባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ ከፓርቲውምክትል ሊቀመንበርነትና ከክልሉፕሬዚዳንትነት እንዲነሱ በመወሰኑ፣ምክትል ፕሬዚዳንቱ አቶጋትሉዋክ ቱት በምትካቸው የክልሉፕሬዚዳንትነት ሆነው ተሾሙ፣
  • §  የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሰኔ 20 ቀን 2004 ዓ.ም. የሰጠውን የጥፋተኝነት ብይንና ብይኑን ተከትሎ የተጣለባቸውን የቅጣት ውሳኔ በመቃወም፣ ከነሐሴ ወር 2004 ዓ.ም. ጀምሮ በተለያዩ ጊዜያት ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የይግባኝ አቤቱታ አቅርበው በነበሩት፣ እነ እስክንድር ነጋ ላይ ሚያዝያ 24 ቀን 2005 ዓ.ም. የመጨረሻ ውሳኔ ተሰጥቶ ይግባኝ ካሉትፍርደኞች ውስጥ ከክንፈሚካኤልደበበ (አበበ ቀስቶ) በስተቀር የሁሉም የሥርፍርድ ቤት ቅጣት ውሳኔ እንዲፀና ተደረገ፤ በመሆኑም ክንፈሚካኤልበሥር ፍርድ ቤት ተጥሎበት የነበረው 25 ዓመት ፅኑ የእስራት ቅጣት ማቅለያውሲያዝለት ወደ 16 ዓመትፅኑ እስራት ተቀነሰ፣
  • §  የፌዴራሉ ዋና ኦዲተር በ124 የፌዴራል መንግሥት መሥሪያ ቤቶች የ2004 ዓ.ም. ሒሳብን ኦዲት በማድረግ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሲያቀርብ፣ መንግሥት ሊያገኘው የሚገባ በቢሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ በምን ሁኔታ ላይ እንዳለ አለመታወቁንና በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር ደግሞ መንግሥት ማጣቱን አሳወቀ፤ ከዚህ ውስጥ ትምህርት ሚኒስቴር 401.757 ሚሊዮን ብር የሚሆነውን ከፍተኛ ድርሻ የያዘ ሲሆን፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር 173.756 ሚሊዮን ብር፣ የግብርና ቴክኒክ ሙያና ትምህርት ሥልጠና ፕሮጀክት ማስተባበሪያ 155.597 ሚሊዮን ብር የታየባቸው መሥሪያ ቤቶች መሆናቸው ተገለፀ፣
ግንቦት
  • §  የፌደራል ፀረ ሙስና እና የሥነ ምግባር ኮሚሽን የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዳይሬክተር የሆኑት አቶ መላኩ ፋንታን ጨምሮ ሌሎች የባለሥልጣኑ ኃላፊዎችና ባለሀብቶች በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር በመዋላቸው የክስ የፍርድ ሒደቱ ተጀመረ፣
  • §  በባሕርዳር ከተማ የፌደራል ፖሊስ አባል የሆነ ግለሰብ በከፈተው ተኩስ 10 የሚሆኑ ሰዎች ሕይወታቸው ሲያልፍ ወንጀለኛው ፖሊስም ራሱን አባይ ወንዝ ውስጥ ወርውሮ ሕይወቱን አጠፋ፣
  • §  በኢትዮጵያ የአውሮፓ ኅብረት አምባሳደር ዣቪየር ማርሻል በ61 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፣
  • §  በከፍተኛ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር በዋሉት በሚኒስትር ማዕረግ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፈንታ ምትክ፣ የአዳማ ከተማ ከንቲባ የነበሩት አቶ በከር ሻሌ ተሾሙ፣
  • §  በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ በመምህርነት፣ በተመራማሪነት እና በልዩ ልዩ የኃላፊነት ቦታዎች ያገለገሉት እና “ቤተ ክሕነትና መንግሥት በኢትዮጵያ ከ1262-1527” (Church and state in Ethiopia 1262-1527) በተሰኘው መጽሐፋቸው የሚታወቁት ፕሮፌሰር ታደሰ ታምራት ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፣
  • §  አዲስ አበባ የሚከበረውን የአፍሪካ ሕብረት 50ኛ ዓመት የወርቅ እዮቤልዩ በዓል ላይ ሰማያዊ ፓርቲ ታላቅ የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ ቢያደርግም የአ.አ መስተዳድር ሰልፉን ጥበያ የሚያደርግ የፖሊስ ኃይል እጥረት አለብን በማለት ለሌላ ጊዜ እንዲያዘዋውሩት ጠየቀ፣
  • §  የአፍሪካ አንድነት ድርጅት/የአፍሪካ ኅብረት የተመሰረተበትን 50ኛ ዓመት በተለያዩ ዝግጅቶች ዋናው ጽ/ቤት በሚገኝበት በኢትዮጵያ አከበረ፣
  • §  የሕዳሴው ግድብ ቀጣይ የግንባታ ምዕራፍ የሆነው ወንዙን አቅጣጫ የማስቀየስ ሽራ ተከናወነ፣ ይህን ተከትሎም ከሃገሪቷ ፖለቲከኞች ጋር በቀድሞው የግብፅ ፕሬዝዳንት ሙርሲ የተመራ ውይይት ሲካሄድ የግድቡ ሥራ እውን እንዳይሆን የሚያደርጉ ሐሳቦች መሰንዘራቸው፤ ይህ ውይይትም በስህተት በሃገሪቱ የብሔራዊ ቴሌቭዥን ጣቢያ በቀጥታ ተላለፈ፣   
  • §  ሰማያዊ ፓርቲ በአዲስ አበባ ከተማ መነሻውን የፓርቲው ፅ/ቤት፤ መድረሻ ቦታውን ኢትዮ-ኩባ አደባባይ ያደረገ፣ በርካቶችን ያሳተፈ እና ከ97 ምርጫ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የተካሄደ  የተቃውሞ ሰልፍ አካሄደ፣
ሰኔ
  • §  አንድነት ለፍትሕና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ‹‹ሚሊዮን ድምፆች ለነፃነት›› የተሰኘ፣ ለሦስት ወራት የሚቆይ ሕዝባዊ ንቅናቄ ጀመረ፤ በንቅናቄው ሕዝባዊ ስብሰባዎች፣ ሠላማዊ ሰልፎችና በፀረ-ሽብር ሕጉ ላይ የተቃውሞ ፊርማ እንደሚሰበሰብ ተነግሯል፣
  • §  ለቀደሙት 20 ወራት በሽብር ወንጀል ተፈርዶበት ቃሊቲ ማረሚያ ቤት የሚገኘው ጋዜጠኛ፣ ጦማሪ እና አራማጅ እስክንድር ነጋ፤ ከባለቤቱ እና ልጁ ውጪ በሆኑ ቤተሰቦቹ፣ ወዳጆቹ እና አድናቂዎቹ እንዲጎበኝ ሲፈቀድለት የሚጎበኝበት ሰዓትም እንደማንኛውም በማረሚያ ቤቱ የሚገኙ ታራሚዎች እንደሆን ተደረገ፣
  • §  በደቡብ አፍሪካ በተካሄደው የ2013ቱ የቢግ ብራዘር አፍሪካ ውድድር ከኢትዮጵያ የሄደችው ቤቲ የወሲብ ትእይንና አነጋጋሪ መሆን፣
  • §  የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ሦስተኛውን ጨዋታ በሃገሩ አድርጎ ተጋጣሚውን ደ/አፍሪካን 2-1 በመርታት የቀሪውን ጨዋታ ነጥብ ሳያሳስበው ምድቡን በአንደኝነት መምራቱን ቢያረጋግጥም በማግስቱ በፌዴሬሽኑ ስህተት ብሔራዊ ቡድናችን ሦስት ነጥቦችንና ሦስት ጎሎች የሚያስቀጣውን ጥፋት ማጥፋቱን ተነገረ፣
  • §  ፓርላማው2005.የሥራ ዘመን ማጠናቀቂያ ላይ የሥልጣንሹም ሽር በማድረግ አስር አዳዲስ ሚኒስተሮችሾመ፣
  • §  የቅዱስጊዮርጊስ እግር ኳስክለብ በኢትዮጵያ እግር ኳስታሪክ ወደ ኮንፌደሬሽን ካፕ የምድብማጣሪያ ያለፈ የመጀመርያክለብ መሆኑ፣
ሐምሌ
  • §  ወጣት የፖለቲካ ተንታኙ ጃዋር መሐመድ አልጀዚራ የቴሌቪዥን ጣቢያ በሚያዘጋጀው   ‹ዘ ስትሪም› በተሰኘ ፕሮግራም ላይ ስለ ኦሮሞ ሕዝብ ጥያቄ እና ተያያዥ ጉዳዮች የብዙዎችን (በተለይም ማኅበራዊ አውታር ተጠቃሚዎችን) ትኩረት የሳበ እና ያነጋገረ ንግግር አደረገ፤
  • §  አንድነት ፓርቲ በጎንደርና ደሴ ከተሞች በተመሳሳይ ቀን (ሐምሌ 7/2005) ‹‹ሚሊዮን ድምፆች ለነፃነት›› በተሰኘው ሕዝባዊ ንቅናቄው ሠላማዊ ሰልፎችን አካሄደ፣
  • §  አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገ/ሥላሴ ከሁለት ዓመት በኋላ በሚካሄደው በ2007ቱ ጠቅላላ ምርጫ አዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ በመወዳደር ወደ ፓርላማ ለመግባት ማቀዱን በቃለ ምልልሶች አረጋገጠ፣
ነሐሴ
  • §  የአምስት ፓርቲዎች ጥምረት የሆነው የኢትዮጵያ ፌደራላዊ አንድነት መድረክ ዶ/ር መረራ ጉዲናን ሊቀመንበር አድርጎ መረጠ፣

  • §  1434ኛው የኢድአልፈጥር በዓል በእስልምናእምነት ተከታዮች በተለይበአዲስ አበባ ብሔራዊስታዲየም ሲከበር፣ ፌደራልፖሊስ በዓሉን ለማክበርየተገኙትን በርካታ ሰዎች ላይ እስር እና አካላዊ ጥቃት ፈፀመ፣

  • §  ሞስኮ በተዘጋጀው 14ኛው የዓለም አትሌትክስሻምፒዮና ኢትዮጵያ 3የወርቅ፣ 3 የብርእና 4 የነሃስሜዳሊያ በማግኘት ከዓለም6 ከአፍሪካ 2ሆና አጠናቀቀች፤ ወርቁንያስገኙት ዝነኞቹ የረጅምርቀት ተወዳዳሪዎች ጥሩነሽዲባባ እና መሰረትደፋር እንዲሁም በታሪካችንለመጀመሪያ ጊዜ የሆነውን800 ርቀትአሸናፊ መሐመድ አማንናቸው፣

  • §  የአቡነ ጳውሎስ እና  የቀድሞ ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ ሙት ዓመት በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበሩ፤ የጠቅላይ ሚኒስትሩን ሙት ዓመት ለማክበር መንግሥት አረንጓዴ ዘመቻ አደረገ፣ በርካታ ፓርኮችንም በስማቸው ተሰየመላቸው፣
  • §  ወጣቱ ድምፃዊ ኢዮብ መኮንን ባደረበት ድንገተኛ ሕመም ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ፣
  • §  የ33ቱ ፓርቲዎች ዐቢይ ኮሚቴ ባደረገው የጋራ ስብሰባ፣ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት በየጋዜጣው ላይ የሚሰጡት መግለጫ የፓርቲው አቋም መሆኑ በመረጋገጡና በጋራ ለመሥራት ከተስማሙበት የጋራ ሰነድ ውጪ ሆነው መርሖችን በመጣላቸው ምክንያት ፓርቲው ከኅብረቱ መታገዱን አሳወቁ፣
  • §  ሰማያዊ ፓርቲ ነሐሴ 26/2005ዓ.ም በአዲስ አበባ  ሊያካሂድ ያቀደውን እና ከሦስት ወር በፊት ሲያስተዋቅ እንዲሁም ዝግጅት ሲያካሂድ የከረመበትን ሠላማዊ ሰልፍ፤ የአዲስ አበባ ፖሊስ ሰልፉ እንዳይካሄድ ከለከለ፣ 
  • §  በተለያዩ የእምነት ተቋማት ኅብረት ጠሪነት፤ በመንግሥት ወኪሎችና የኢሕአዴግ አባላት ቀስቃሽነት የሃይማኖት አክራሪነትና ፅንፈኝነትን ለመቃወም በሚል ነሐሴ 26/2005ዓ.ም በአዲስ አበባ  ሰላማዊ ሠልፍ  ተካሄደ፣
ጳጉሜ
  • የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫ የምድብ ማጣርያ ከሴንትራል አፍሪካ ሪፐብሊክ ጋር ኮንጎ ብራዛቪል ላይ ገጥሞ ተጋጣሚውን 2 ለ 1 በመርታት፤ ምድቡን በመሪነት በማጠናቀቅ አፍሪካን የሚወክሉ 5 ቡድኖች ተለይተው ለሚወጡበት 10 ብሔራዊ ቡድኖች ለሚያደርጉት የደርሶ መልስ ጥሎ ማለፍ ከገቡት ውስጥ መካተት ቻለ፡፡

By Zelalem Kibret
 
Half a century ago one of the great personalities of the 20th century, Dr. Martin Luter King Jr. declare his dream to his America and fellow black citizens of that nation. Three months before Dr. King’s Washington declaration, here in Africa the Organization of African Unity (OAU) was established in Addis Ababa, Ethiopia.

The OAU’s choice of Ethiopia as a head quarter is not an accidental decision; rather it is recognition to Ethiopia’s symbolic status in the heart and minds of Black peoples. Ethiopia defeats European conquerors and able to resist the Scramblers of Africa. The black world who is subjugated, conquered and enslaved by sort water invaders takes this Ethiopia’s resistance as a symbol of defiance and Ethiopia itself as a beacon of Freedom.

But, Fifty Years later the symbolic OAU establishment, the black world is still not free. Ethiopia’s bravery and resistance of foreign colonizers seems in vain to establish a JUST Ethiopia. Because Ethiopia, dreamed by the black world as an inspiration is:

A land of Injustice,
A Land of Inequality,
A symbol of Famine and Hunger,
A land of hopeless wonderers,
A forgotten hellish corner of the world…

Even if Ethiopia inspires many to pursuit their freedom and rights, Ethiopia put a yoke of oppression to its citizens. Ethiopia hangs the bell of Freedom afar. Ethiopia ranks its citizens as first class and second class. Ethiopia built the wall of tyranny and dictatorship that becomes a noise to humanity. The Ethiopia that fence itself with fire to protect its sovereignty set its citizens in a fire ablaze within.

But, I know the dusk will give-up to the dawn and I Dream.

I have a dream that one day Ethiopia will rise up and live out its symbolic status of ‘The Beacon of Freedom’.

I have a dream that one day Ethiopia will treat its children with the same and equal treatment.

I have a dream that one day Ethiopia will live within the true meaning of ‘Un museo di Popoli – Museum of Peoples’. No privileged! No condemned!

I have a dream that my Ethiopia will hammer the evil of tyranny and dictatorship and instead, embrace Democracy.

I have a dream that one day the land of Ethiopia, will be hunger free and,

I also have a Dream that one day the spring of justice will quench Ethiopia, who is badly starving of it.

To fulfill my dreams,

Let freedom ring from the beautiful lowlands of Dalol to the Mighty Semen Mountains,
Let freedom ring from the mysterious peaks of Bale to the heavenly Forests of Gambella!
Let freedom ring from the giant Stale of Axum to the marvelous walls of Jegol.
Let freedom ring from the rift valleys of Ethiopia to the endless fields of Ogadane.
Let freedom ring from every house of 70 Million Ethiopian farmers to the skies of every urban dwellings.

Yeah, We Shall Overcome!

* Inspired by Dr. King’s ‘I Have a Dream’ Treatise.


Zone9 is an informal group of young Ethiopian activists and bloggers working together to create an alternative independent narration of the socio-political conditions in Ethiopia and thereby foster public discourse that will result in emergence of ideas for the betterment of the Nation. 

In an effort to meet our objectives, we have conducted three different online campaigns that we believe have informed citizens and called for good governance. The fourth and last of the Ethiopian year 2005 campaign will be held under the motto “Ethiopian Dream – Let us all dream it together” between 5th-7th of September, 2013. 

Our country Ethiopia is home of rich history, beautiful cultures and identities. Having and recognizing our differences, the presence of an all-inclusive shared national dream is a crucial element in the nation building effort. It is in this view that the 4th online campaign will try to create a stage for all Ethiopians to envision a better Ethiopia. 

Among the major objectives of the campaign are: · 

a) to envision an all-inclusive country, equal to Ethiopians from all walk of life and background and accommodative of all cultures and identities, 

b) to seek for ways that encourage and look for just economic, social and political progress in the country, 

c) to preach for religious tolerance and 

d) to envision Ethiopia that all Ethiopians aspire to live in and none desire to leave behind. 

The campaign mainly will be held on Twitter and Facebook. Articles, that motivate citizens to question themselves and discuss their dream for the country, will be published on our blog. Status updates and tweets (containing unique hashtag #EthiopianDream is developed for the purpose) will be circulated. Banners will be developed to be used as a profile picture throughout the campaign period.

Dear all Ethiopians who want to see Ethiopia an even more proud nation that is equal to all, where citizens work together focusing on human and national development without any negative feeling for each other; you all are invited to join the campaign to sharing your dream and sharing others’ dream. 

Zone9 
We blog because we care!!!


ዞን 9 ኢ-መደበኛ የአራማጆች እና የጦማሪያን ቡድን ኢትዮጵያ ውስጥ ስላለው ማኅበረሰባዊ እና ፖለቲካዊ ሁኔታ የተለየ እና ወገናዊ ያልሆነ ተረክ ለመፍጠር እየሰራ የሚገኝ የወጣቶች ስብስብ ነው፡፡ ይህንን የምናደርግበት ዋና አላማ ሁሉም ኢትዮጵያውያን የሀገሪቷ ጉዳይ ያገባኛል ብለው ውይይት የማድረግ ባህል እንዲያሳድጉ በማድረግ ሀገሪቷን በሁሉም መስኮች ወደተሻ ለደረጃ የሚያደርሱ ሃሳቦች እንዲወለዱ ለማመቻቸት ነው፡፡ 

የተከበራችሁ የዞን9 ነዋሪዎች፣ በ2005 ዓ.ም ሊደረጉ ከታቀዱት አራት የበይነ መረብ ዘመቻዎች አራተኛው እና የመጨረሻው ዘመቻ ነገ ሐሙስ ነሐሴ 30 ቀን 2005 ዓ.ም እስከ ቅዳሜ ጳጉሜን 2 ቀን 2005 ዓ.ም ድረስ ይካሄዳል፡፡ አራተኛው ዘመቻ ‹‹#ኢትዮጵያዊ_ሕልም፤ ኑ አብረን እናልም!›› በሚል ርዕስ መላው ኢትዮጵያውያንን ኢትዮጵያ ሆና ማየት የሚፈልጉትን እና እዚያ ለመድረስ መደረግ አለበት የሚሉትን የሚያካፍሉበት ይሆናል፡፡ 

የረጅም ታሪክ፣ የውብ ባሕል እና ማንነቶች ባለቤት በሆነችው ሀገራችን ኢትዮጵያ፤ ዜጎቿ እርስ በርስ ተስማምተው እና ሁሉንም ዕኩል ባሳተፈ መልኩ ሀገሪቷን ለመገንባት ከሚያስችሉት ግብዓቶች መሐከል የጋራ ሕልም መኖሩ ዋነኛው ነው፡፡ ይህንኑ ታሳቢ በማድረግ አራተኛው የበይነመረብ ዘመቻ ኢትዮጵያዊያን ለኢትዮጵያ ያላቸውን የወደፊት ተስፋ እንዲጋሩ መድረክ ለመፍጠር ይጥራል፡፡ 

የዘመቻው ዋና ዓላማዎችም፤ ሁሉንም አካታች፣ ለሁሉም ምቹ፣ ለሁሉም ዕኩል ዕድል የምትሰጥ ኢትዮጵያን ለማመለካከት፣ የቋንቋ እና ባሕላዊ ኅብርን አስፈላጊነት እና ጥቅም ለማመላከት፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ፍትሕን ለማምጣት የሚበጁ አመለካከቶችን ለማስረጽ፣ ሃይማኖታዊ መቻቻልን ለመስበክ እና በተለይም ሁሉም ኢትዮጵያዊ ሊኖርባት የሚፈልጋት፣ ተሰዶ የማይወጣባት፣ ከሰሜን እስከ ደቡብ፣ ከምስራቅ እስከ ምዕራብ ያሉ ኢትዮጵያውያን ሁሉ ዕኩል የሚታዩባት፣ የሚጠቀሙባት እና የሚጠቅሟት ኢትዮጵያን ማለም እንዲቻል ማድረግ ይሆናሉ፡፡

ዘመቻው በዋነኛነት የሚካሄደው ‹‹ፌስቡክ›› እና ‹‹ትዊተርን›› በመጠቀም ይሆናል፡፡ ዜጎች ለሀገሪቷ ያላቸውን ሕልም በተመለከተ እራሳቸውን እንዲጠይቁ እና እንዲወያዩ የሚያስችሉ የተለያዩ ጽሑፎች በጦማራችን ይወጣሉ፡፡ በሁለቱ ማኅበራዊ አውታሮች ላይ ለዚሁ ዘመቻ ሲባል የተዘጋጁ አጫጭር ጽሑፎች ይሰራጫሉ፡፡ ዘመቻውን የሚመለከት ‹ባነር› ተዘጋጅቶ ዘመቻው በሚቆይባቸው ቀናት የተለያዩ ፕሮፋይል ምስሎችም ተዘጋጅተው የሽፋን ምስል እና የፕሮፋይል ፎቶ ይሆናሉ፡፡

ኢትዮጵያ ለሁሉም ዜጎቿ ምቹ፣ ሁሉም ዜጎቿ ካለምንም የጥላቻ ስሜት እርስ በርስ ተደጋግፈው ሰብኣዊና ቁሳዊ የሀገር ግንባታ ላይ ብቻ የሚያተኩርበት እና የበለጠ የምታኮራ ሀገር ሆና ማየት የምትፈልጉ ኢትዮጵያውያን ሁሉ በዚህ ዘመቻ የነቃ ተሳትፎ በማድረግ ሕልማችሁን እንድታጋሩ እና የሌሎችን ሕልም እንድትጋሩ እንጋብዛለን፡፡

ስለሚያገባን እንጦምራለን!!! 
ዞን9


በፍቃዱ ኃይሉ
‹ከናንተ መካከል የሕዝብ ንቀት የሌለበት ማነው?›
ከትንሹ እስከ ትልቁ፣ ከመንግሥት እስከ ልሒቁ፣ ከሊቁ እስከ ደቂቁ – ሁሉም መጠኑ ይለያይ እንጂ የሕዝብ ንቀት አለበት፡፡ ‹‹ይሄ ሕዝብ…›› ብሎ የበቀለበትን ሕዝብ የማይተች ግለሰብ ማግኘት ከባድ ነው፡፡ እኔ ራሴ ከዚህ በፊት ሕዝብን በአደባባይ ከተቸሁባቸው ጽሑፎች ውስጥ ‹‹ሁሉም ሕዝብ ገዢው መንግሥት ይመጥነዋል››፣ ‹‹ሕዝቦች ግለሰብን ይጨቁናሉ›› እና ‹‹ሕዝብ ምንድን ነው?›› የሚሉ ርዕሶች የሰጠኋቸው አይዘነጉኝም፤ የተሳሳተ መልዕክት ይዘዋል ማለቴ ግን አይደለም፡፡ ለዚህም ነው ሕዝብን እንደተራ መንጋ ብቻ መቁጠር በጣም ስህተት መሆኑን እና የእያንዳንዱ ዜጋ ድምር ውጤት መሆኑን እና ማኅበረሰቡን ወካይ መሆኑንም ለመጥቀስ ይህንን መጻፍ ያስፈለገኝ፡፡
ንቀት በያይነቱ
በአንድ መጽሔት ውስጥ ለተወሰኑ እትሞች በኤዲተርነት ተቀጥሬ በመሥራት ውስጣዊ አሠራራቸው ምን እንደሚመስል ለመገምገም እና ከተለያዩ በአገራችን በሚዲያ ሥራ ላይ ለረዥም ጊዜ ከተሰማሩ ሰዎች ጋር ለማውራት ሞክሬ ነበር፡፡ የተረዳሁት ነገር ቢኖር በማወቅም ይሁን ባለማወቅ የተፈጠሩ የሕዝብ ንቀቶችን ነው፡፡
ቢያንስ ብዙዎቹ የሚዲያ ሰዎች ‹‹ሕዝቡ የሚወደው እንዲህ ዓይነቱን ነገር ነው…›› የሚሉት ነገር አላቸው፡፡ በደንብ እንድንግባባ ‹‹ሎሚ›› መጽሔት በአሁኑ ሰዓት ከፍተኛ ገቢና ስርጭት ያለው ነገር ግን ከፌስቡክ እና ከተለያዩ ብሎጎች ላይ የተቃረሙ፣ ቢያንስ አንድ ሳምንት ያለፋቸው ታሪኮች ጥርቅም ነው፡፡ ይህ ተሞክሮ ሌሎቹን ሚዲያዎች ሎሚ ሞዴላቸው እንዲሆን እና ሕዝቡ ‹በቅጡ ያልታሰበበት እና ያለፈበት ጽሑፍ በተቀጠሩ ሠራተኞች በጥንቃቄ ከተዘጋጀ እና ከትኩስ መጣጥፎች የበለጠ ይመርጣል› የሚል ድምዳሜ ላይ እንዲደርሱ አድርጓቸዋል፡፡ በሁለት እና በሦስት ሠራተኛ ብቻ ከኢቪዲዮ ላይ በወረዱ ሥራዎች አንዱ ሲከብር ሌላው ሌላው ግን በርከት ያሉ ሠራተኞችን ቀጥሮ፣ ከየትም ቀራርሞ የሚያመጣው መረጃ ገዢ አያገኝም፡፡ ለዚህ ደግሞ ‹‹ተጠያቂው የሕዝቡ ቅሽምና ነው›› ይሏችኋል፡፡ እውነታው ግን ይሄ አይደለም፤ እውነታውን እንመለስበታለን… ከዚያ በፊት ግን ይህ ዓይነቱ ችግር ሚዲያው ላይ ብቻ ሳይሆን በየዘርፉ ያለ ችግር መሆኑን ተጨማሪ ምሳሌዎች መዘርዘር አለብን፡፡

የአገራችንን ፊልሞች ከተከታተልን ‹‹በጣም ብዙዎቹ የአገራችን ፊልሞችን ከድርሰት ጀምሮ እስከ ዝግጅት፣ ከቀረጻ ጀምሮ እስከ ‹ኤዲቲንግ›፣ ከትወና ጀምሮ እስከ ዘውግ ድረስ የሚዘልቁ ችግሮች አሉባቸው፤ የፊልም ባለሙያዎች ራሳቸውን በማሻሻል ሥራቸውን ማሻሻል አለባቸው›› የሚል አስተያየት ሲሰነዘር (በተለይ ከባለሙያዎቹ) የሚቀርበው መልስ አስገራሚ ነው፡፡ የፊልም ሠሪዎቹ የፊልሞቹን ችግሮች ይቀበሉና፤ ነገር ግን ‹‹ሕዝቡ የሚፈልገው እንዲህ ዓይነት ፊልም ነው፤ እኛ ምን እናድርግ? ብዙ ወጪ አውጥተን ጥሩ ፊልም ብንሠራ ማን ያይልናል? ብንከስርስ?›› ይሏችኋል፡፡
በተመሳሳይ መንገድ የአገራችንን የሬዲዮ ፕሮግራሞች ተመልከቱ ‹‹ሆይ፣ ሆይታ›› ያበዛሉ… ሌሎችም፣ ሌሎችም፡፡ እንግዲህ ሚዲያውና የፊልም ‹‹ኢንደስትሪው›› (የሕዝብ ትምህርት ቤቶች ናቸው ብያለሁ) ሕዝቡን በዚህ መንገድ መመልከታቸው ከፍተኛ ተጽዕኖ እንዳለው አትጠራጠሩ፡፡ ችግሩ ግን በነርሱም አይወሰንም፡፡
ተቃዋሚ ፓርቲዎችን ሂዱና ‹ለምንድን ነው ሕዝቡ ሰብኣዊ እና ዴሞክራሲያዊ መብቱ ሲጣስ ዝም የምትሉት?›› ሲባሉ ሕዝቡ እንደማይተባበር ይናገራሉ፡፡ በነርሱ አተያይ ሕዝቡ በደሉን ውጦ ዝም የሚል እንጂ የፖለቲካ ፓርቲዎቹ እነዚህን ለማስቆም የሚያስችል (ልብ በሉ ለማስቆም የሚያስችል ነው ያልኩት) ዕቅድ ይዘው ቢመጡ የማይተባበራቸውና ዕቅዳቸው በወረቀት ላይ የሚባክን ነው የሚመስላቸው፡፡
ገዢው ፓርቲም የተለየ ሐሳብ የለውም፡፡ ሕዝቡ በራሱ ማገናዘብ የማይችል ይመስል፣ ሕዝቡ ምን ማሰብ እንዳለበት፣ እንዴት ማሰብ እንዳለበት መናገር ይቀናዋል፤ በመሠረቱ አብዮታዊ ዴሞክራሲ የሚያምነው ይህንኑ ነው – ‹ሕዝብ በነጻነት ከተለቀቀ መረን ይወጣል› ብሎ ያስባል፡፡ ለምሳሌ ለሕዝቡ የሚበጀውን የማውቅለት እኔ ነኝ ስለዚህ ‹አዋጅ አጽድቄ ስለጠቀሜታው አስረዳዋለሁ እንጂ በቅድሚያ አላማክረውም› የማለት ዝንባሌ አለው፡፡
ለመሆኑ ሕዝባችንን እናውቀዋለን?
ስለሕዝብ ማንነት እና ምንነት ስናወራ ባብዛኛው እኛ ስለምናውቀው እና ስለበቀልንበት ሕዝብ ማውራታችን አይቀርም፡፡ ይህ ደግሞ በመጠኑም ቢሆን እኔና እኔን መሰሎቼ በአንድ ላይ ስንሆን ስለምንሰጠው ትርጉም እያወራን ነው ማለት ነው፡፡ ሕዝብ ማለት በግርድፉ ግለሰቦች በአንድነት ማለት ነው፡፡ ሕዝብ ለመሆን እያንዳንዱ ግለሰብ ከሌላውጋ ሊያመሳስለው የሚያስችለውን የነጠላ ማንነት በከፊል መሸራረፍ የግድ ይጠይቀዋል፡፡ እንዲያም ሆኖ ግን ሕዝባችንን እናውቀዋለን የሚለውን ጥያቄ መጠየቅ ያስፈልገናል፡፡
በኔ እምነት ሕዝባችንን አናውቀውም፡፡

ሎሚ መጽሔት በሳምንት 20 ሺሕ ሸማች አለው፡፡ ከዚህ ተሞክሮ በመነሳት ‹‹የኢትዮጵያ ሕዝብ የሚወደው እንዲህ ዓይነት መጽሔት ነው…›› የሚል መደምደሚያ ላይ መድረስ አይቻልም፡፡ አንደኛ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ በ20 ሺሕ አይወከልም፡፡ ሁለተኛ፤ ያ 20 ሺሕ ሸማች የሚወክለውን ‹‹ሎሚ›› መጽሔትን አግኝቶ ከሆነ ያንን ዓይነት ሳይሆን የተሻለ ይዘት እና ደረጃ ያለው ጽሑፍ ያለው መጽሔት የሚፈልጉ ሚሊዮኖች አሉ፡፡ ነገርግን በዘርፉ የተሰማሩት በአሁኑ ገበያ ሚዛን ብዙ የሚሸጠው ‹ሎሚ› ስለሆነ የሎሚን ደምበኞች ለመሳብ ነው፡፡ ስለዚህ በተለየ አቀራረብ የሎሚ ደምበኞችን ለመሳብ ሲሞክሩ ባክነው ይቀራሉ፡፡ ነገር ግን የራሳቸው የደረጃ ጣሪያ እና የጥራት እሴት ይዘው ቢመጡ በሎሚ ዓይነቶቹ መጽሔቶች ተሰላችቶ የተገፋው አንባቢን ልብ እና ቀልብ ማግኘት ይችላሉ፤ ነገር ግን አልሞከሩትም፡፡
የአገርኛ ፊልም ተመልካቾች በጣም ጥቂት ናቸው፡፡ ብዙኃኑ የሚያስበው በገንዘብ እና በጊዜ መቀለድ እንደሆነ ነው፡፡ ነገርግን የፊልም ሠሪዎቹ አሁንም የሚደክሙት በተዘረጋው የፊልም ባሕል ውስጥ ያሉትን ጥቂት የፊልም ተመልካቾች ከበፊት ፊልሞች ገበያ አንፃር ‹‹ይወዷቸዋል…›› ብለው የሚገምቷቸውን ታሪኮች እና እንቶ ፈንቶዎች ይዞ መፍጨርጨር ነው እንጂ፣ አዲስ እና የተሻለ ነገር ይዘው ሲመጡ አይታዩም፡፡ ሌላው ቀርቶ ሴባስቶፖል ሲኒማ የሚያመርታቸው ፊልሞች በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ እየወጣባቸው፣ በሚሊዮኖች ሲያተርፉ በመመልከት ፈንታ… ‹ሕዝባችን ሮማንቲክ ኮሜዲ ካልሆነ በቀር አይወድም› በሚለው አባባላቸው መቁረባቸውን ቀጥለዋል፡፡
የተቃዋሚ ፓርቲዎች… በአብዛኛው የብሶተኞች እና የሥልጣን ጥመኞች ቤቶች ናቸው፡፡ የተቃዋሚ ፓርቲዎች በሕጋዊ መንገድ መወዳደር ከጀመሩባቸው ጊዜያት ጀምሮ የተፈጠሩት ችግሮች፡፡ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጠራ ፖሊሲ አለመኖር፣ እርስ በእርስ መጋጨት፣ እና ሌሎችም ችግሮች ተደማምረው ሕዝቡ በፖለቲካ ፓርቲዎች ተስፋ እንዲቆርጥ አድርጎታል፡፡ ብዙኃኑ ልሒቅ ተቃዋሚዎቹን ጥሎ ሲሸሽ፣ ጥቂት ሕዝባዊ ልዩነቶችን እና ዴሞክራሲያዊ መብቶችን ራሱ በቅጡ የማይረዱ ግለሰቦች ፓርቲዎቹን ተቆጣጥረዋቸዋል፡፡ እያንዳንዱን ዝርዝር የማያውቀው ሕዝብ፣ ድምሩን ግን መረዳት ይችላልና በተቃዋሚዎች እምነት ቢያጣ ‹‹ሕዝቡ ጭቆና ተስማምቶት እንደተኛ…›› ሊታሰብ አይገባም፡፡

ከዚህ በፊት አንድ ወዳጄ ከጠቀሳት በኋላ ደጋግሜ እንደተጠቀምኩበት ‹‹አህያ ማር አይጥማትም ሲባል ማን ሰጥቶ ሞከረኝና›› እንዳለችው ሕዝባችንን ማር ሳናቀርብለት ያቀረብኩለትን ሬት ካልተጋተ ብለን ልንንቀው አይገባም፡፡

ኢትዮ-ምኅዳር ማክሰኞ ነሐሴ 8/2005 ዓ.ም

  • በእነ ኤልያስ ክፍሌ መዝገብ በሽብርተኝነት ክስ ተፈርዶባቸው በማረሚያ ቤት ከሚገኙት አራቱ ኢትዮጵያውያን መካከል ይቅርታ ጠይቀው የነበሩት ሶስቱ፤ ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ፣ ወ/ሮ ሂሩት ክፍሌ እና አቶ ዘሪሁን ገ/እግዚአብሔር፤ ጥያቄያቸው ከቀረበ ከአንድ ዓመት ቆይታ በኋላ ሐምሌ 25/2005ዓ.ም የይቅርታ ቦርድ ጽ/ቤት ማህተም አርፎበት ለወ/ሮ ሂሩት ክፍሌ በተላከ ደብዳቤ የይቅርታ ጥያቄቸው ለፕሬዝዳንቱ ቀርቦ ውድቅ መደረጉን እንደተገለፃለቸው ነገር ግን የጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ እና የአቶ ዘሪሁም ገ/እግዚአብሔር ግን ምላሽ እንዳልደረሳቸው
  • የአምስት ፓርቲዎች ጥምረት የሆነው የኢትዮጵያ ፌደራላዊ አንድነት መድረክ ቅዳሜ ነሐሴ 1 ቀን 2004ዓ.ም ባካሄደው ጉባዔ ዶ/ር መራራ ጉዲናን ሊቀመንበር አድርጎ መምረጡን እና ለሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት መድረክን እንደሚመሩ
  • አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) የፀረ ሽብር ህጉን እንዲሰረዝ የሚያካሂደውን የ3ወር የሚሊዮኖች የነፃነት ድምፅ ንቅናቄ የመጀመሪያው ምዕራፍ ማጠናቀቂያ አስመልክቶ መስከረም 5 ቀን 2006ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ ሊያደርግ እንዳቀደ
  • ሁለት የሬድዮ ቢላል ጋዜጠኞች ክስ ሳይመሰረትባቸው ከሣምንት በላይ ታስረው መቆየታቸው እንዳሳሰበው የጋዜጠኞች ተንከባካቢ ቡድን (CPJ) ባለፈው ሳምንት ባወጣው መግለጫ ማሳወቁን

 
የኛ ፕሬስ ማክሰኞ ነሐሴ 8/2005 ዓ.ም

  • ነሐሴ 14/2004ዓ.ም ከዚህ አለም በሞት የተነጠሉት የጠ/ሚ መለስ ዜናዊ በሥላሴ ካቴድል ቅጥር ግቢ ውድ በሆነ የእምነበረድ አይነት የታነፀው የተቀማጠለ መካነ መቃብር ተጠናቆ በመጪው ሳምንቶች ይመረቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ
  • የወሲብ ድረገፆችን በማሰስ ኢትዮጵያ፤ ስሪላንካን ተከትላ ሁለተኛ መውጣቷን ጎግል የተሰኘው እውቅ ዓለም አቀፍ ተቋም ይፋ ማድረጉን እና ኢትዮጵያ ከቀዳሚዎቹ ተርታ እንድትቀመጥ በዘንድሮ ኣመት በደቡብ አፍሪካ እየተካሄደ ባለው የቢግ ብራዘር አፍካ ውድድር ተሳፊ የነበረችው ቤቲ አበራ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳበረከተች
  • ከስምንት ወር በፊት ለተለያዩ ስልጠናዎች ወደ ደቡብ ኮሪያ ካመሩ 59 ኢትዮጵውያን መካከል 38 ኢትዮጵያውያን የኮርያን መንግስት ጥገኝነት መጠየቃቸውን


ሪፖርተር ነሐሴ 8/2005 ዓ.ም

  • ነሐሴ 2 ቀን 2005 ዓ.ም. 1434ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል በእስልምና እምነት ተከታዮች በተለይ በአዲስ አበባ ብሔራዊ ስታዲየም ሲከበር፣ ከፖሊሶች ጋር በተፈጠረ ግጭት በቁጥጥር ሥር ውለው ከነበሩ በርካታ ሰዎች መካከል፣ አብዛኛዎቹ በምክርና በከባድ ማስጠንቀቂያ መለቀቃቸውን ፖሊስ ማታወቁን እና ፍርድ ቤት የቀረቡት የምርመራ ጊዜ እንደተጠየቀባቸው
  • እስከ ነሐሴ 17 ድረስ የሚቆየው የ40/60 ቤቶች ምዝገባ ባለፈው ሰኞ ነሐሴ 6 ቀን 2005 ዓ.ም. አዲስ አበባ ውስጥ በሚገኙ 116 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎችና መገናኛ አካባቢ ከአምቼ ፊት ለፊት በሚገኘው የአዲስ አበባ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት መጀመሩን

ሠንደቅ ነሐሴ 8/2005 ዓ.ም

  • የመብት ጥያቄ ያነሱ የሙስሊሙ ማኀበረሰብ አካላት ላይ መንግሥት እየወሰደ ያለው የኃይል እርምጃ አጥብቀው እንደሚቃወሙት ሶስት የተቃዋሚ ፓርቲዎች ማለትም የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ)፣ የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ እና የመላ ኦሮሞ ሕዝብ ድርጅት ነሐሴ 5 እና 6 ቀን 2005 ዓ.ም በተናጠል መግለጫ መስጠታቸውን (እና የመግለጫቸውን ሙሉ ቃልም ተካቷል )
  • በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ መምህር የሆኑት፤ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ፓርቲ (ኦፌኮ)ሊቀመንበር እና በቅርቡ መድረክ ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ የመድረክ ሊቀመንበር ሆነው የተመረጡት ዶ/ር መረራ ጉዲና “የኢትዮጵያ ፖለቲካ ምስቅልቅል ጉዞና የህይወቴ ትዝታዎች” በሚል ርዕስ አዲስ መፅሐፍ ማሳተማቸውን እና ገበያ ላይ መዋሉን 

አድማስ ነሐሴ 11/2005 ዓ.ም

  • ድምፃዊ ኢዮብ መኮንን፣ “ስትሮክ” ተብሎ በሚታወቀው ህመም ቅዱስ ገብርኤል ሆስፒታል ስለመግባቱ እና ለተጨማሪ ህክምና ወደ ኬንያ ስለሚኖረው ጉዞ (ይህ ዜና በአድማስ ጋዜጣ ከወጣ በኋላ ትላንት ማታ ላይ ድምፃዊ እዮብ ኬንያ ሄዶ ህክምናውን እየተከታተለ እያለ ከዚህ ዓለም በሞት  መለየቱ ተሰምቷል፡፡ ነፍስ ይማር!)
  • የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ መምህራን በተማሪዎችና በአስተዳደር መካከል የነበረው ውጥረት እንዲረግብ ጥረት በማድረጋችን በኮሌጁ ቅጽር ግቢ ከሚገኙ መኖርያዎቻችን አለአገባብ ልቀቁ ስለመባላቸው
  • በሳምንት አንድ ቀን ውሃ ማግኘት ብርቅ የሆነባቸው ሰፈሮች፣ በውሃ እጦት አካባቢያቸውን በመጥፎ ጠረን የሚበክሉ የኮንዶሚኒየም መኖሪያዎች፣ ለተደጋጋሚ አቤቱታ ምላሽ ሳያገኙ በርካታ ወራት እየተቆጠሩ  ስለ ሚማረሩ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች
  • አንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ፣ በመቀሌና በወላይታ ሶዶ ከተሞች ሠላማዊ ሠልፍና ህዝባዊ ስብሠባ ለማካሄድ የነበረው እቅድ በተለያዩ ጫናዎች መጨናገፉን የፓርቲው ሊቀ መንበር ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ መግለፃቸውን

የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሽመልስ ከማል ከአድማስ ጋዜጠኛ ጋር ያደረጉት ቃለመጠይቅ ተካቷል፡፡
ለአቶ ሽመልስ ከማ የቀረቡት ጥያቄዎች እና ከምላሹ ውስጥ የተወሰዱ በጥቂቱ፡-

በተቃዋሚ ፓርቲዎች እየተካሄዱ ስላሉ ሰላማዊ ሰልፎች የመንግስት አቋም ምንድነው?

“ተቃዋሚዎች ባይቃወሙና ባይሰባሰቡ ነው እንጂ የሚደንቀው ይህን ማድረጋቸው ብዙም የሚያስደንቅ አይደለም፡፡ ነገር ግን ከሚያነሷቸው ጉዳዮች ውስጥ የበርካታ ዜጐች ስጋት የሆኑ ጉዳዮችም አሉ፡፡ በተለይ ከአክራሪ ጽንፈኛ ሙስሊም ቡድኖች ጋር አንዳንድ ፓርቲዎች የፈፀሙት ያልተቀደሰ ጋብቻ አሳሳቢ ነው፡፡ በሀገራችን ህገመንግስትም ፖለቲካ እና ሃይማኖት የተለያዩ ናቸው፡፡ የፖለቲካ ስብሰባዎች፣ የፖለቲካ ሰልፎች እንኳን ሃይማኖተኞችን ሊቀላቅሉ፣ የሃይማኖት ተግባራት ከሚፈፀምባቸው ቦታዎች በተወሰነ ርቀት መሆን አለባቸው፡፡ አሁን ግን ሁለቱ መቀያየጥ የሌለባቸውን ነገሮች ሲያካሂዱ እያየናቸው ነው፡፡”

“በየአደባባዩ የጠሩትና ሚሊዮኖችን እናስከትላለን ብለው የለፈፉለት ሰላማዊ ሰልፍ፣ በመቶዎችና በአርባዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ይዞላቸው ሲመጣ ያዩ ተቃዋሚዎች፣ ሌላ ሃይል እናገኝበታለን ብለው የገቡበት ስሌት አደገኛ ስሌት ነው፡፡ ከሽብርተኝነት ጋር የተፈጠረ ድሪያ ነው የሚሆነው፡፡ እንዲህ አይነቱን ነገር ሊጠነቀቁ ይገባቸዋል፡፡ መጥፎ አካሄድ ነው፡፡ ካለፈው ስህተታቸው ትምህርት መውሰድ አለባቸው፡፡ ህገመንግስቱ ሲጣስ ዳር ቆሞ የሚመለከት መንግስት አይደለም ያለው፡፡”

በሠልፎቹ ከሚጠየቁት ጉዳዮች መካከል መንግስት ምላሽ ያሻቸዋል ብሎ የተቀበላቸው የሉም? በተለይ ከሰብአዊ መብት አያያዝ ጋር    የሚነሱ ጥያቄዎች ላይ?

“ዝም ብሎ ለፕሮፖጋንዳ ፍጆታ የሚያነሷቸው ካልሆነ በቀር፣ በሰብአዊ መብት አያያዝ በኩል መንግስት የዜጐችን የሰብአዊ መብት አያያዝ አተገባበር በጣም በተጠናከረ መልኩ እያሻሻለና አድማሱን እያሰፋ በመሄድ፣በቅርቡ የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት አያያዝ መተግበሪያ (አክሽን ፕላን) ያወጣ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚያ ላይ የእያንዳንዱን ዜጋ ዲሞክራሲያዊና ሰብአዊ መብት ጥበቃ ለማስተግበር የሚያስችሉ ዝርዝር መርሃ ግብሮችን ነው ያወጣው፡፡”

በተለያዩ ከተሞች እየተካሄዱ ያሉት ሰላማዊ ሰልፎች እና ህዝባዊ ስብሰባዎች በመንግስት ላይ ጫና የመፍጠር አቅም የላቸውም?
“እንዴት ነው የሚፈጥሩት! ጐንደር በጠሩት ሰልፍ ላይ 200 የሚሆን ሰው ነው የተገኘው፡፡ በሌሎችም ቦታዎች ተመሳሳይ ነው፡፡ እነሱ “ለምንድነው ስብሰባችን ባዶ የሆነው?”፣ “አዳራሻችን ባዶ የሆነው?” ብለው መጠየቅ አለባቸው፡፡ ጣታቸውን ወደ ውጪ ከመደንቆር ይልቅ የህዝቡን ፍላጐት ማየትና ወደ ውስጣቸው መመልከት አለባቸው፡፡”

“ነገር ግን ይህን ለመሸፋፈን መንግስት ጫና በማድረጉ ሰው ሊወጣልን አልቻለም ሲሉ ነው የሚደመጡት፣ ይሄ መሠረት የሌለው ውንጀላ ነው።”

አንድነት ፓርቲ የፀረ ሽብር አዋጁን በማሰረዝ የሚሊዮኖችን ድምጽ እያሰባሰበ ነው፡፡ የሚሰባሰበው ድምጽ አዋጁን ሊያሰርዘው ይችላል?

“የፀረ ሽብር ህጋችን ከተለያዩ የአለም ሀገራት ተጠንቶ የተቀረፀ ነው፡፡ የዜጐቻችንን ደህንነት ከሽብር ጥቃት ለመከላከል የህግ ከለላ ያስፈልግ ነበር፡፡ በዚህ መሠረት ህጉ ተቀርጿል፡፡ በህጉም እስካሁን ሊከሰቱ ይችሉ የነበሩ አያሌ ሙከራዎችን ማክሸፍ ችለናል፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ ስጋት የሚገባቸው ወገኖች እነማን እንደሆኑ ጥርጥር የለውም፣ ዜጐች ግን ስጋት ላይ አይወድቁም፡፡ ህጋዊ ፓርቲዎችንም ስጋት ላይ አይጥልም፡፡ ተገቢ የሆነውንና ያልሆነውን አጣቅሶ ለመሄድ ያሰበ ካለ ግን ድንጋጌው ስጋት ላይ ሊጥለው ይችላል፡፡ ዜጐች ግን ሙሉ ድጋፍ የሰጡት ህግ ነው፡፡”

ህጉን ድምጽ በማሰባሰብ ማሰረዝ አይቻልም ማለት ነው?

“ህግ የሚወጣው በህግ አውጪ አካላት ነው። እነዚህ አካላት ከማውጣቱ ባሻገር ህጉን መሻርም ማሻሻልም ይችላሉ፡፡ እነዚህ ድርጅቶች የህግ የበላይነት ለማክበርና ለህገመንግስታዊ ስርአት እውቅና ለመስጠት የሚያንገሸግሻቸው ተቋማት እንደሆኑ እናውቃለን፡፡ ህገመንግስታዊ ተቋማትንና ህጋዊ አሠራሮችን ለመቀበል የማይፈልጉ ፓርቲዎች ናቸው ይህን የሚያደርጉት፡፡”

ሪፖርተር ነሐሴ 12/2005

  • የአክሰስ ሪል ስቴት የቦርድ ሊቀመንበርና ዋና ሥራ አስኪያጅ የነበሩት አቶ ኤርሚያስ አመልጋ በዚህ ወር መጨረሻ ስለመምጠታቸው እና ለአክሰስ ሪል ስቴት 40 ከመቶ ድርሻውን የሰጠውና 60 በመቶ የሚሆነው ከፍተኛ ባለድርሻ የሆነው ፓስፊክ ሊንክ ኢትዮጵያ ሪል ስቴት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ‹‹ከአክሰስ ሪል ስቴት ጋር በመሆን ቪላና አፓርትመንት እገነባላችኋለሁ በማለት ውል ካስገባን በኋላ ውላችን ሳይፈጸምልን ገንዘባችንን ከወሰደ አንድ ዓመት ሞልቶታል፤›› በሚል፣ 137 ደንበኞች የ73,388,844 ብር ከ50 ሳንቲም ክስ መመስረት 
  • የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በቅርቡ በሕግ በተፈቀደለት የፋይናንስ ኪራይ (ፋይናንስ ሊዝ) አገልግሎት መሠረት፣ የካፒታል ዕቃ ፋይናንስ አገልግሎት ወይም ለምርትና ለአገልግሎት የሚውሉ ማሽኖችንና ተሽከርካሪዎችን ለማከራየት ለሚፈልጉ ኩባንያዎች ፈቃድ ለመስጠት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን
  • የህንዱ ኩባንያ ካራቱሪ አግሮ ፕሮዳክትስ፣ የሼክ መሐመድ አል አሙዲ ሳዑዲ ስታርን ጨምሮ ሰፋፊ የግብርና መሬት ወስደው ያላለሙ ኩባንያዎችን መሬት መንግሥት መንጠቅ ሊጀምር መሆኑን

በሚኪያስ በቀለ    
እንደ መነሻ፤ የግብጽ አብዮቶች
ግብጽን ለሠላሳ ዓመታት ያስተዳደራት የሁስኒ ሙባረክ መንግሥት ወዳጆቹን በሙስና አበለፀገ፣   የኑሮ ውድነትን ከማየት በቀር መፍትሔ ማምጣት አቃተው፡፡ በቱንዚያ የሕዝቡን ሥልጣን ያዩት የግብጽ ሕዝቦች በቃን እንዲሉ ምክንያት ሆናቸው፡፡ ሠላሳ ዓመታት ተንደላቀው ሀገሪቷን ያስተዳደሯት፤ ሙባረክን ጨምሮ የተለያዩ ኃላፊዎች ዕጣ ፈንታቸው በሰልፉ ላይ የተሳተፉ ግለሰቦችን በማስገደል እና በፈፀሙት ሰፊ የሙስና ተግባር ችሎት መቆም ሆነ፡፡ በመቀጠል የወታደራዊ መንግሥት ግብጽን ያስተዳድር ጀመር፡፡ አሰተዳደሩን በሲቪል ለመቀየር ሀገራዊ ምርጫ ተሰናዳ፡፡
በሙርሲ የሚመራውና በሙስሊም ወንድማማቾች የተመሠረተው የነጻነት እና ፍትሕ ፓርቲ (Freedom and Justice Party) አባላት 47.1 በመቶ በሆነ ጠባብ አብላጫ ድምጽ ግብጽን ለማስተዳደር ምክር ቤቱን ተቀላቀሉ፡፡ ሙሐመድ ሙርሲም 51.7 በመቶ ድምጽ አግኝተው የሃገሪቷ ጠቅላይ ገዥ ሆኑ፡፡ ነገር ግን ፕሬዘዳንት ሙርሲ የሥልጣን መንበራቸውን ከያዙ በኋላ ውሳኔያቸው በፍርድ ቤት ሳይቀር አይተችም የሚል መመሪያ አወጡ፡፡ የሀገሪቷን ኢኮኖሚ ቁልቁል ለቀቁት፡፡ ሕዝቡ የሙባረክ አስተዳደር በምን ጣዕሙ ይል ጀመር፡፡ የታህሪር አደባባይ በአዲሱ ፕሬዘዳንት ላይ ተቃውሞ በሚያቀርቡ ግብጻዊያን በድጋሚ ተሞላች፡፡ እራሳቸው የሾሙዋቸው የወታደሪያዊ ኃላፊዎች ሙርሲ ለሃገሪቷ መፍትሄ ማምጣት አይችሉም አሉ፡፡ አደባባይ የወጡትን ሰዎች ፍላጎት እንዲያሟሉ እና ውጥረቱን እንዲያረግቡ የ48 ሰዓት ገደብ አውጡላቸው፡፡ ሙርሲ አሻፈረኝ አሉ፡፡ በጭብጨባ በተሾሙ በዓመታቸው በወታደሩ ጉልበት እና በሕዝቡ ጩኸት ከመንበራቸው ተነሱ፡፡ የሙርሲ ደጋፊዎችም ዲሞክራሲ ለእስላም አይሠራምን? ብለው ጠየቁ፡፡ የመረጥናቸው ፕሬዘዳንት በመፈንቅለ መንግሥት ነው የተነሱትና ወደ ሥልጣናቸው ይመለሱ በሚል አመጻቸውን አቀጣጠሉ፡፡ ፖሊስ እና ወታደሩ በከፈቱት ተኩስ 54 የሙርሲ ደጋፊዎች ሐምሌ 2 ቀን ተገደሉ፡፡ አንዳንዶች በመሣሪያም ሳይቀር እንዋጋለን ብለው ሲያስተጋቡ ተደመጡ፡፡

በናይል ጉዳይ ተጠመዶ የከረመው የግብጽ መገናኛ ብዙሃን ለአዲሱ አብዮት ቦታውን ለቀቀ፡፡ የወታደራዊው ተቋም በድጋሚ አዲስ የሽግግር መንግስት አቋቋመ፡፡ የሽግግር መንግሥቱ ጊዜያዊ ፕሬዘዳንት ከፀደቀ 7 ወር ያስቆጠረውን ሕገ መንግሥት እንዲያሻሽሉ 10 የሕግ ባለሙያዎችን ያካተተ ኮሚቴ እንዲዋቀር መመሪያ አወጡ፡፡ ግብጽም እንዲሁ በሁለት ዓመት ሁለት አብዮቶችን አስተናገደች፡፡
የናይል ፖለቲካ፤ የሙርሲ አካሄድ
መሐመድ ሙርሲ ጊዜ መለወጡን ግምት ውስጥ ሳይከቱ፣ ኢትዮጵያ ‘ግድብ በራሴ ወጪ አሠራለሁ’ ማለቷን ሳያጤኑ፣ በፊት ከነበሩት የግብጽ አስተዳደሮች ባልተለየ የራስጌ ተፋሰስ ሀገሮች በናይል ላይ ምንም ፕሮጀክት መሥራት አይችሉም፣ ናይል የግብጽ ብቻ ነው የሚል አመለካከት ሲያራምዱ ተስተውለዋል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት የሕዳሴውን ግድብ ለመገንባት ውኃውን 500 ሜትር ማስቀየሱን ካሳወቀበት ጊዜ ተከትሎ በፕሬዘዳንታዊ ቤተመንግሥታቸው የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮችን ሰብስበው ኦነግ እና ኦጋዴንን ከመርዳት፣ ግብጽ መሳሪያ እየገዛች ነው የሚል የውሸት መረጃ እስከመልቀቅ እና ሁሉም አማራጭ ክፍት ነው እስከሚል አሳፋሪ ውይይት በቀጥታ የቴሊቪዥን ስርጭት አሳዩ፡፡ ‘የናይልን አንድ ጠብታ ውኃ ሳይቀር እንጠብቃለን’ ብለው ስብሰባውን ሲዘጉ ተስተዋሉ፡፡ ‘ናይል ከቀነሰ አማራጫችን ደማችን ነው’ ብለው ከበፊት ፕሬዘዳንቶች ባልተለየ የጦርነት ታንቡር አስጋቡ፡፡ የግብጽ አርበኝነታቸውን ለማሳየት ‘የግብጽ ሕዝብ አንድ መሆን አለበት’ በማለት የውስጥ ተቃውሟቸውን ለማብረድ ሞክሩ፡፡ ብዙም ባያዛልቃቸውም፡፡
ሙርሲ የተሳሳቱት ኢትዮጵያ ከበፊቱ በተሻለ መረጋጋቷ እና ለግንባታው ከሀገር ውስጥ ወጪዎች መጠቀሟ ግብጽ ግንባታውን ለማስቆም የሚያስችላትን አጋጣሚ ማጥበቡን ነው፡፡ የኢሕአዴግን መንግሥት ለማናጋትም ሆነ የግድቡን ወጪ ማስከልከል እንደ በፊቱ ቀላል እንዳልሆነ ዘነጉት፡፡ የተፋሰስ ሀገራቱ የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያበረታታ የሕግ ማዕቀፍ በመፈረም መተባበራቸውን ከወረቀት የዘለለ ትርጉም አይኖረውም የሚል አቋም አራመዱ፡፡ የውኃ ጦርነት በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚያስተች እና የማያዋጣ ተግባር መሆኑን ከግምት ሳይከቱ ማስፈራራት ተያያዙ፡፡ በተቃራኒው የኢትዮጵያ መንግሥት ይህን አስመልክቶ የወሰደው እርምጃ የተረጋጋና የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያበረታታ ሆኖ መቀጠሉ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነትን እንድታገኝ እና በትክክለኛው አቅጣጫ እንደተራመደች አስመሰከረ፡፡
በአሁኑ ጊዜ ኢትዮጵያ የሕዳሴውን ግድብ እንዳታስፈጽም ከግብጽ ሊደርስባት የሚችለው ብቸኛ ጥቃት ለውስጥ ተቃዋሚዎች እና ለሽምቅ ተዋጊዎች መርዳት ይመስለኛል፡፡ የጠላቴ ጠላት ወዳጄ ነው የተለመደ የውጊያ ስልት ነው፡፡ ሕውኀት ከግብጽ ባገኘው እርዳታ ደርግ በአባይ ላይ ያስጀመረውን ግድብ መምታቱ የቅርብ ጊዜ ታሪክ ነው፡፡ ስለዚህ የኢትዮጵያ መንግሥት በውስጥ ያሉትን እንደ ኦጋዴን እና ግንቦት 7 ያሉ ታጣቂዎችን አሸባሪ ከማለት ከልማት ተጠቃሚ በማድረግ ለጥያቂያቸው ምላሽ መስጠት ይኖርበታል፡፡ የሙስሊሙን ማኅበረሰብ እና የተቃዋሚ ፓርቲዎችን ጥያቄ በአግባቡ በመመልስ አንድ ኢትዮጵያን መመሥረት ከግብጽ ጥቃት ለመዳን ያለው ብቸኛ አማራጭ ነው፡፡ አባይን ስንገድብ የዜጎችን ሰብኣዊ መብት ጥሰት አብሮ መገደብ ያስፈልጋል፡፡ ለግድቡ የሚሰበሰቡትን ገንዘቦች በግልጽነት የተለያዩ የኅብረተሰቡን ክፍሎች ባሳተፈ መልኩ ኦዲት መደረግ እና ግድቡ የሁሉም ኢትዮጵያዊ የጋራ ፕሮጀክትነቱ መረጋገጥ አለበት፡፡
የሕዳሴው ግድብ በዋነኛነት ለኃይል ማመንጫ ጥቅም ታስቦ የተረቀቀ ነው፡፡ ከሦስቱ (ኢትዮጵያ፣ ግብጽ እና ሱዳን) ተፋሰስ ሃገሮች ሁለት፣ ሁለት እና አራት ገለልተኛ ባለሙያዎችን ያሳተፈው ኮሚቴም ያቀረበው ሪፖርት ከሞላ ጎደል ግድቡ በግብጽ እና ሱዳን ላይ ወሳኝ ጉዳት እንደማያደርስ ነው፡፡ ተጨማሪ ጥናት እንደሚያስፈልግ በመግለጽ፡፡ ስለዚህ የግብጽ አስተዳደር እንደ ሱዳን ከግድቡ ያለውን ተጠቃሚነት (ከጎርፍ አደጋዎች፣ ከደለል፣ እና ከርካሽ የኃይል አቅርቦት) ለማስጠበቅ ፖሊሲውን ቀስ በቀስ በማስተካከል የግድቡን ግንባታ መቀበል ብቻ ሳይሆን በባለሙያዊ እርዳታም መተባበር ይገባዋል፡፡
የምዕራብያውያን ወደ ግብጽ መመለስ
ገማል አብዱልናስርን ተከትለው የፕሬዝዳንትነቱን ቦታ የተቀናጁት አንዋር ሳዳት ግብጽ ከእስራኤል ጋር ያላትን ግጭት በካምፕ ዴቪድ ስምምነት ቋጩት፡፡ ወራሻቸው ሁስኒ ሙባረክም ከአውራሻቸው በተሻለ ከእስራኤል ጋር ፍቅራቸውን ጨመሩ፡፡ የእስራኤል ቀኝ እጅ አሜሪካም ከግብጽ ጋር ያላትን ወዳጅነት ጨመረች፡፡ መሣሪያ እስከ አፍንጫዋ አስታጠቀቻት፡፡ ቢሊዮን ዶላሮችን በሰበብ አስባቡ ታቀብላት ጀመር፡፡ ነገር ግን እስራኤልና ግብጽ ታሪካዊ ጠላት ናቸውና ፍቅራቸው ከመንግሥታት አልፎ ሕዝቡ ውስጥ መስረጽ አቃተው፡፡ በተቃራኒው የኢትዮ-ኤርትራ ጠብ በመንግሥታቱ መሃል ብቻ እንደሆነው፡፡ እንግዲህ ይህ ቀዝቃዛ ፍቅር ባለበት የሙስሊም ወንድማማቾች ፓርቲ  ወደ ሥልጣን መጣ፡፡ የሙስሊም ወንድማማቾች ፓርቲ ከእስራኤል ጋር የነበረውን የካምፕዴቪድ ስምምነት ካለው ነባራዊ ፖለቲካ አንጻር ቢቀበለውም፤ የእስላማዊ አስተዳደርን የሚደግፍ ሕገ መንግሥት ለመመሥረት ያለውን ፍላጎት ግልጽ አደረገ፡፡ ይህም ለአሜሪካ በተለይም ለእስራኤል ስጋት የሚያሳድር ኩነት ሆነ፡፡ አሜሪካ ከሙስሊም ወንድማማቾች ይልቅ የዘመናት ወዳጇ የሆነውን የግብጽ ጦር መርጣለች፡፡ የሙርሲን ውድቀት መፈንቅለ መንግሥት ለማለት ድምጽ አንሷታል፡፡ ምክንያቱም አባባሉ በዓመት ለግብጽ የምትሰጠውን የ1.5 ቢሊዮን ዶላር እርዳት እንድታቆም ሕጓ ያስገድዳታል፡፡ ፖለቲከኞቿ እንደ በፊቱ አቋማቸውን ማስቀመጥ ከብዷቸዋል፡፡ ዝምታቸው በሙርሲ ውድቀት እጃቸው አለበት ከሚል እስከ እስላማዊ ዲሞክራሲ በምዕራብያውያን ዘንድ አይፈቀድም ወደ ሚል ድማዳሜ እወሰደ ነው፡፡
በግብጽ ውስጥ ከእስራኤል እና/ወይም ከምዕራብያውያን ጋር ተቃርኖ ያለው አስተዳደር መመሥረቱ ኢትዮጵያ በናይል ላይ ለሚሠሩ ፕሮጀክቶች በዓለም ባንክ እና በመሳሰሉት ተመካኝቶ ገንዘብ እንድታገኝ መንገድ ይከፍታል፡፡ ግብጽን ለመቅጣት የናይል ወንዝ ፍሰትን ከመቀነስ ሌላ ወሳኝ አማራጭ የለም፡፡ የበፊት ተሞክሮዎች ይህንን ይመሰክራሉ፡፡ ሦስት ቀደምት ተሞክሮችን እንመልከት፡፡ ግብጽ በእንግሊዝ ቀኝ ግዢ ስር በነበረችበት እ.ኢ.አ. በ1924 ዓ.ም ላይ የግብጽ ወታደር ጠቅላይ ገዢ እና የሱዳን አስተዳዳሪ የነበሩት ሰሊስ ስታክ በካይሮ አደባባይ መገደላቸውን ተከትሎ የእንግሊዝ መንግሥት እንደ ቅጣት በሱዳን የጎዚራ እስኪም ለተሰኘውን ትልቅ የጥጥ እርሻ የሚረዳ እ.ኢ.አ. በ1925 ዓ.ም የተጠናቀቀ የሲና ግድብ ለማሠራት ምክንያት ሁኗቸዋል፡፡
የግብጹ ገማል አብዱልናስር ለአስዋን ግድብ ማስገንቢያ እ.ኢ.አ በ1953 ዓ.ም ከአሜሪካ የተገባላቸው ቃል በሦስት ዓመቱ በመሰረዙ ከሩስያ ለመበደር በወሰኑት መሠረት እ.ኢ.አ በ1964 ዓ.ም አሜሪካ ለቀዝቃዛው ጦርነት ምላሽ በኢትዮጵያ ውስጥ በናይል ላይ ሊሠሩ የሚችሉ የኃይል ማመንጫ እና የመስኖ ፕሮጀክቶችን እንዲጠኑ አድርጋለች፡፡ የሕዳሴው ግድብም የዚህ ጥናት አንዱ ውጤት ነው፡፡ ጉልበት ከመጠቀሟ በፊት እንግሊዝ የስዊዝ ቦይን የግብጽ ንብረት ለማድረግ የተነሱትን ገማል አቡዱልናስር ሐሳብ ለማስለወጥ በኡጋንዳ የኦይን ፎል ግድብ ለመሥራት ዋነኛ ምክንያቷ እንደነበር ይገለጻል፡፡
እስራኤል እና አሜሪካ በተለየ እንዲሁም ምዕራብያውያን ባጠቃላይ የሕዳሴውን ግድብ እና ሌላ የአባይ ፕሮጀክቶችን ከግብጽ ጋር እንደ መደራደሪያነት ሊጠቀሙበት ይችላሉ፡፡
የሙስሊም ወንድማማቾች ፓርቲ በዚህ ጊዜ ከሥልጣን መባረር ብቻ አይደለም፣ ሙርሲ በቁም እስር ላይ ሲሆኑ ለሌሎች አመራሮቹ የእስር ፍቃድ አቃቢ ሕግ ከፍ/ቤት እንዳወጣ ሰምተናል፡፡ በሽግግር መንግሥቱ ውስጥ አንድም የወንድማማቾች ፓርቲ አባል አልተሳተፈም፡፡ የሙስሊም ወንድማማቾች ፓርቲ ከግብጽ ፖለቲካ በድጋሚ እየራቁ ይመስላል፡፡ በሚቀጥለው ምርጫም እስላማዊ ፓርቲ ካልተሳተፈ፤ የምዕራብያውያን ድጋፍ ያለው አስተዳደር እንደሚመጣ አመላካች ነው፡፡ የግብጽ ወታደራዊ ተቋም ከአሜሪካ ጋር ካለው የከረመ ወዳጅነት እና የሽግግር መንግሥቱ ባለሙያዎችና ሊበራሎችን ማካተቱ ለዚህ ትንበያ እንደ ምክንያት ተጠቃሽ ነው፡፡ በአንዋር ሳዳት እና በሁስኒ ሙባረክ አስተዳደር ጊዜ እንደነበረው ግብጽ በሰሜን ምስራቅ አፍሪካ የአሜሪካ ዋነኛ ወዳጅ መሆኗ ከቀጠለ ኢትዮጵያ የናይል ፕሮጀክቶቹን በራሷ ወጪ ማሠራቷን ትቀጥላለች፡፡ በተቃራኒው በግብጽ የእስራኤልን ጠብ አጫሪ ድርጊት በመቃወም አሻፈረኝ የሚል አስተዳደር ከመጣ ቦንድ ከመግዛት የሚያስጥለን አጋጣሚ ሊመጣ ይችላል፡፡ እስራኤልም ከግብጽ ጋር ያላትን ቀዝቃዝ ሠላም አመካኝታ በዓለም ላይ የታወቀችበትን በአግባቡ መስኖ የመጠቀም ልምድ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለራስጌ ሀገራት ማስተማሩዋን ትቀጥላለች፡፡
የግብጽ አለመረጋጋት በናይል ፖለቲካ ላይ የሚኖረው እንድምታ
ግብጽ የናይልን ውኃ ለዘመናት እንግሊዝ በሰጠቻት የቅኝ ግዛት አስተሳሰብ በመመራት በበላይነት ስትጠቀም እና ስታስተዳድር ቆይታለች፡፡ የብቻ የመጠቀም መብቷን እ.ኢ.አ በ1959 ዓ.ም ሙሉ የናይል ፍሰትን ለሁለት የተከፋፈሉበትን ስምምነት በመጥቀስ ስታሰፍፅም ቆየች፡፡ የራስጌ ሀገራት ውኃውን እንዳይጠቀሙ ለፕሮጀክቶች የሚሰጡ እርዳታዎችን በማስከልከል፣ እርስ በርስ ጦርነቶችን በመደገፍ እና የጦርነት ዛቻዎችን በመለፈፍ የናይልን ሙሉ ተፋሰስ ሳይነካ ከታች ሆና ስትቀበል ኖረች፡፡ አሁን ጊዜው ተለወጠ፤ የተፋሰስ ሀገሮቹ የተረጋጋ መንግሥት ኖራቸው፣ ኢትዮጵያ በራሴ ወጪ ትልቅ የኃይል ማመንጫ እገነባለሁ አለች፣ ሁሉን ያሳተፈ የተፋሰስ ውኃ የሕግ ማዕቀፍ ኢትዮጵያን ጨምሮ በስድስት የተፋሰስ ሀገሮች ተፈረመ፡፡
የግብጽ አለመረጋጋት ምን ያህል ዘላቂ ነው? ክብደቱስ ምን ያክል ነው? የሚለው ጥያቄ የዓለም አቀፍ ተንታኞችን የሚያነጋግር ጉዳይ ሆኗል፡፡ በሕዝቡ ድምፅ ሥልጣን ላይ የወጡት መሐመድ ሙርሲ በመፈንቅለ መንግሥት ነው የተነሱት በሚል በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ደጋፊዎቻቸው ወደ መንበራቸው እንዲመለሱ ተቃውሟቸውን ቀጥለዋል፡፡ የሙስሊም ወንድማማቾች ደጋፊዎች ‘ዲሞክራሲያችንን ሊቀለብስ የሚሞክረውን በመሳሪያ ሳይቀር እንዋጋለን’ ሲሉ እየተደመጡ ነው፡፡ ሁለተኛው ትልቅ እስላማዊ ፓርቲ-ኑር ፓርቲ- የወታደራዊ አማራጮች ሊኖሩ እንደሚችሉ ገልል፡፡ የሙርሲ የደኅንነት አማካሪ የነበሩት ኢሳም ኤል ሀዳድ ‘መፈንቅለ መንግሥቱ ለዓለም ግልጽ የሆነ መልዕክት ነው፤ ዲሞክራሲ ለእስላም አይሆንም’ የሚል አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ ከሞላ ጎደል የግብጽ አለመረጋጋት በቀላሉ መፍትሄ አይገኝለትም የሚሉ የፖለቲካ ተንታኞች ትንሽ አይደሉም፡፡ አዲሱ የሽግግር መንግሥት ከሁለቱ ትልልቅ እስላማዊ ፓርቲዎች – ከሙስሊም ወንድማማቾችም እና ከኑር ፓርቲ – አንድ አባል ሳያሳትፍ 34 አባላትን ይዞ ተዋቅሯል፡፡ የግብጽ ዕጣ ፈንታ እርስ በእርስ ጦርነት ነው የሚሉ ትንበያዎችም ከየአቅጣጫው እየተሰሙ ነው፡፡
የግብጽ አለመረጋጋት በናይል ፖለቲካ ላይ የሚኖረውን እንድምታ ከሁለት አቅጣጫ ማየት ይቻላል፡፡ በናይል ላይ የሚደራደረው የሽግግር መንግሥት ከሚኖረው አቋም እና ግብጽ ለዘመናት ስታስኬደው የነበረውን ለብቻ የመጠቀም እና የማስተዳደር አካሄድ ከማስፈጸም አኳያ፡፡
የሕዳሴውን ግድብ በተመለከተ በኢትዮጵያና በግብጽ ተደጋጋሚ ድርድሮች ያስፈልጋሉ፡፡ በናይል ተፋሰስ ጊዜያዊ ድርጅት የውኃ ሚኒስቴሮች ስብሰባ በዓመት አንዴ ተፋሰሱ ለጋራ ተጠቃሚነትን ወደ ፊት የሚራመዱበትን አጋጣሚ ለማጎልበት ምክክር ያደርጋሉ፡፡ በእነዚህ ድርድሮች የሽግግር መንግስቱ በውስጥ ፖለቲካ ከመጠመዱ እና በሕዝቡ የተወከለ ባለመሆኑ የግብጽን አቋም በግልጽ ማስቀመጥ ያዳግተዋል፡፡ የውኃ ጦርነት ከቃላት ባያልፍም ግብጽ በወታደራዊ አስተሳሰብ እንደመተዳደሩዋ የውስጡን ተቃውሞ ለማርገብ ጦርነት ወደ አማራጭ የሚመጣበት አጋጣሚም ጠባብ ቢሆንም የለም ለማለት አይቻልም፡፡
ግብጽ እኔ ብቻ የሚለውን የውኃ መጠቀም አካሄድ የምታስፈፅመው በዋናነት ኢትዮጵያ በሀገር ውስጥ ፖለቲካዋ እንዳትረጋጋ ተቃዋሚዎችን በመርዳት፣ ለፕሮጀክት የሚሰጡ ገንዘቦችን በማስከልከል እና እ.ኢ.አ በግንቦት 2011 ዓ.ም ለፊርማ ክፍት የሆነውን፤ በ6 ተፋሰሶች ተፈርሞ በኢትዮጵያ በቅርቡ የፀደቀውን የሕግ ማዕቀፍ እንዳይፀድቅ ተፋሰሱን በመደለል ነበር፡፡ ነገር ግን በዚህ ሰዓት እራሷ ሳትረጋጋ የኢትዮጵያን አስተዳደር ማተራመስ አስቸጋሪ ነው፡፡ ሁሉን አቀፍ የውኃ ስምምነቱ የተፋሰስ ሀገራቱ እንዳያፀድቁ መደለልም የተረጋጋ አስተዳደር ይፈልጋል፡፡
የፊተኞች ወደ ኋላ እንዲሉ ግብጽ በራስጌ ሀገራት እርስ በርስ ጦርነት እና መተራመስ ስትጠቀም እንደነበረው የራስጌ ሀገራት በግብጽ ትርምስ የሚጠቀሙበት ጊዜ የደረሰ ይመስላል፡፡
—–

ጸሐፊውን ለማግኘት በኢሜይል አድራሻቸው [email protected] ይጻፉላቸው፡፡

The May 2005 election is a turning point for Ethiopian political sphere, so is for the Freedom of Expression in the country. The election ended with electoral board’s announcement that the incumbent is a winner of the election which oppositions called rigged. Major opposition of the time, CUD, supporters went out in the streets to protest which had ended in death of nearly 200 people when the government tried to crackdown.
EPRDF, the ruling coalition, said it took lessons from the election in its news outlet ‘Abiyotawi Democracy’. In the first term of five years since the election, many changes of control were effected against the people. Apparently, Freedom of Expression is the first of the most victims. Here are a few of the systematic approaches the government used to ban the freedom.
Rule By Law
Controversial proclamations for violating constitutional rights were passed during the first term of post 2005 election. Among these are included the amendment of the Press Proclamation, the Anti-Terrorism Proclamation and the Civil-Societies Proclamation. The latter one entirely banned the role of civil societies in ‘rights’-related activities where as the former two contained articles that limited freedom of expression given in article 29 of the Ethiopian constitution.
Since these proclamations were passed, at least eight journalists are convicted in relation to terrorism and if you ask any ordinary citizen whether or not these journalists are terrorists, the most probable answer is definitely ‘No!’.

The trend of journalists’ prosecution before the anti-terrorism proclamation was focused on ‘defamation’; but, immediately after it, almost all journalists who are taken to court were prosecuted of terrorism. This makes the fact that the government wants to rule by law instead practicing ‘the rule of law’ on a spot light. As a result of which, significant number of people undergoes self-censorship before going to any sort of publicly expression.
Controlling Every Business Sector
Recent World Bank report revealed not only that Ethiopia is among the top ten in public investments but also that it is the worst ten in private investment. Ethiopian government (the incumbent) runs a policy that discourages private investment simply because it doesn’t have trust to the sector. This itself has a history with the 2005 election in which private investors were said donated much amount of money to strengthen the opposition.
By controlling public sectors, including telecommunication and major media houses, Ethiopians have now reached to an era ‘when a government speaks the only thing they can do is just listen’. In fact, the government uses the former to listen, though the right term could be to spy, to what the people are saying. We will come back to see how telecom is exploited by government for multiple purposes including internet filtration.  
The state also owned the biggest printing house of the country and used it to sabotage Freedom of Expression. Let’s see how:
The Printing Houses Drama
The major publishing houses (‘Berhanena Selam’ and ‘Bole’) in Ethiopia are owned by the state. Bole printing house currently stopped receiving new customers who come with requests of political newspapers’ publications. It publishes only a few weekly sports newspapers. Similarly, Berhanena Selam – the oldest and biggest printing house of the country – regardless of its capacity, is publishing only five weekly ‘private’ newspapers and those of daily state owned publications.
There are many barely equipped, private printing houses. 99 percent of them do not have the capacity to publish newspapers. So, now is also the era for Ethiopian magazines to glamour because there are no as many newspapers as used to be 10 years ago. However, the magazines are in surveillance too.
Many publishers whose newspaper were banned or permissions denied to publishing it in state-owned printing houses and others tried to come up with magazines and failed. Government security officials harass printing houses not to publish the magazines they don’t want to see in circulation. They even threaten the owners of the printing houses for high taxes. It is a common experience that private printing houses refuse to publish magazines especially with political contents.
The state owned printing houses have a lot to disappoint independent media. They do anything like censorship (Berhanena Selam  has it in its working contract) or limit number of copies and limit number of pages reasoning out shortage of papers.
Driving Bankrupt
As compared to neighboring countries, say Kenya, it is hardly fair to say Ethiopia runs independent media. Currently, the maximum number of circulation Ethiopian independent newspapers have is 15,000.  The number of weekly political newspapers in circulation is only nine. All TV stations are owned by the federal and regional governments.
There are only three ‘private’ FM radio station in the country: Fana is owned by top officials of the incumbent; Zami has an affiliation with the ruling party; and Sheger chose to be silent in sensitive political issues.
Even so, the newspapers under circulation can easily go bankrupted because there is no strong private sector to support or encourage them and the public ones are not willing to do so. Fana radio, using its affiliation to top officials can get every advertisement opportunity from the government offices an opportunity which is rarely possible for independent media.
In addition, a recent advertisement proclamation limited the advertisement to content ratio (60:40) of newspapers and magazines. This weakens the power of the media houses to work on their qualities and do investigations.
Internet Filtration
Close to 200 websites and blogs, including this one, are blocked in Ethiopia. Ethiopia owns the only telecommunication and reports indicated that the state uses it for surveillance too.
The websites that cannot be accessed in Ethiopia include websites of legally registered and operating opposition parties. UDJ (Unity for Democracy and Justice), major opposition party, website is one of them.
INSA (Internet and Network Security Agency) is a responsible governmental body to the internet surveillance. It is a sect of the National Defense Force but works with ethiotelecom and National Intelligence Office as well.
The internet filtration victimized many international news websites too. Aljazeera is one of them. CNN and VoA websites are among those blocked at times when they published Ethiopian stories that the government couldn’t enjoy and unblocked them back when the government thinks that the sensation of the stories is gone.
These are not the only things the government do to sabotage freedom of expression. It does everything it takes from bureaucratic denial of permission to publish newspapers to notorious imprisonment of journalists and banning of news outlets already in circulation. These measures, in turn, paid the ruling party in due course. The incumbent won the 2010 election taking 99.6% of the seats and is looking for an equivalent in the coming 2015 election.

በታዬ ዘሐዋሳ
በሃገራችን በነበረው ፖለቲካዊ ቀውስ ወይም አመለካከት የተነሳበርካታ ኢትዮጵያውያን በስደት እንደሚኖሩ ይታወቃል:: የሚኖሩበትም ሃገር ብዛትና ስብጥር በራሱ ከሌሎች ሃገራት ዜጎች የተለየን ያደርገናል ብዬአስባለሁ:: እንደ ሃገራቱ ስብጥር እና ብዛት ሁሉ የሃበሻ አመለካከትም እጅግብዙ ነው:: ይህ ብዛት ያለው ስብጥር ደግሞ ወጥ የሆነ አመለካከት እንዳይኖረን አድርጓል:: ክፍፍላችንም እንደዚያውብዙ ነው:: ፍረጃችንም ጭምር:: የዛኑ ያክልም ኢትዮጵያዊ ዳያስፖራለመፈራረጅ ወይምለመሞጋገስ ከንፋስየፈጠነ ነው:: ፍረጃው ከተለያዩ አካላት ይጀመር እንጂ አብዛኛዎቹን ፍረጃዎች በማዳነቅና በማሟሟቅ ረገድ የሁሉም ድርሻ አለበት:: አንዲት የፌስቡክ ወዳጅ ስለፍረጃዎች ብዛትእና ጥልቀት ትዝብቷን አካፍላን ነበር:: ከነዚህ የርስ በርስ ፍረጃዎች ውስጥ የሚከተሉት በስፋትየምናስተውላቸው ናቸው:-
 . ኢቲቪ ወይም ኢሳት
 . ኢህአዴግ ወይም ተቃዋሚ
. አይጋፎረም ወይም ኢትዮጲያን ሪቪው
. አዲስዘመን ወይም ፍትህ
. ኢትዮጲያወይም ሞት ወይም ገንጣይ ተገንጣይ
. እምየሚኒሊክ ወይም አፄ ዮሃንስ
. ኢትዮጲያፈርስት ወይም ኦሮሞ ፈርስት
. ልማትወይም ሰብአዊ መብት
. ንኡስከበርቴ ወይም ደሃ
. ኪራይሰብሳቢ ወይም ልማታዊ
. ሰለፊስትወይም አህባሽ
. የውጪሲኖዶስ ወይም የሃገር ውስጥ ሲኖዶስ
. የምርጫትግል ወይም የትጥቅ ትግል
. ጠባብወይም አገር ወዳድ
. ባንዳወይም ጀግና
. የባንዳልጅ ወይም የጀግና ልጅ
. X ወይምY እያለ ይቀጥላል::
ይህን የፍረጃ ብዛት እና አይነት ለግዜው በዚህ እናብቃው:: የፅሁፌ መነሻ ርዕሥ በርካታ ሃሳቦችን ማስነሳት እንዲሁም ኢትዮጵያዊ ዳያስፖራንበተመለከተ የተለያዩሃሳቦችን ማንሳትና ማወያየት እንደሚችል ግልፅ ነው:: አነሰም በዛም እነዚህን ሃሳቦች እያነሱ መወያየትም ሆነ መተራረም ስለ ድክመታችን አውቀን የማስተካከያ እርምጃ እንድንወስድ ይረዳናል:: ድክመቱን በገደምዳሜ እያየንየምናልፈው ከሆነግን ለሃገራችንም ሆነ ለህዝባችን ፋይዳ አናመጣም:: መፅሃፉ እንዳለውም አስቀድሞ በአይናችን ያለውን ምሰሶ ማውጣት ስንችል ነው የጓደኛችንን ጉድፍ ማየት የምንችለው:: ነገርግን የኛ ዳያስፖራ እሱ ያለው እንጂ ሌላው የሚለው ትክክል አይደለም ብሎ የማሰብ አዝማሚያ ያሳያል:: እናም ምናልባት የኔ ሃሳቦች ከተወደደው ዳያስፖራሃሳብ ጋር ካልተስማሙ የማይስማሙበትን ሁኔታ ለመስማት ዝግጁ መሆኔን አስቀድሜ ልግለፅ:: የባህርያችንን ጥልቀት ለማሳየትም ይመስላልኢትዮጵያየገባ አንድ ፀሃፊ በማግስቱ ስለ ኢትዮጵያውያን ከአንድ በላይ መፅሃፍ ሊፅፍ ይችላል:: በሁለተኛው ቀን ምናልባት ከተሳካለት ለጋዜጣየሚሆን መጣጥፍ ሊፅፍ ይችላል:: ሳምንት ሲቆይ ግን ሰው ስለ ኢትዮጵያውያን አንድአረፍተ ነገር እንኳ መፃፍ አይችልምአለየሚባለው:: ለማንኛውም ለዛሬ የሚከተሉትንእዛም እዛም የረገጡሃሳቦችንላንሳ:: ነገር ግን የማነሳቸው ሃሳቦች ከጥቂት ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራዎችጋር ግንኙነት የሌላቸው እና እንደማይመለከታቸውም ባውቅም ብዙሃኑን ይወክል ዘንድ እነዚያን ጥቂቶችም የፅሁፌ አካል አድርጌያቸዋለሁ:: ለዚህአስቀድሜ ይቅርታ እጠይቃለሁ::

1)  የእርስ በእርስ ፍረጃ መፍትሄ ይሆነናል?
ፍረጃ በማንኛውም ልኬትቢለካ ወደምንፈልገው የልማት ግብ ሊያደርሰን አይችልም:: ክፍፍሎችንና ፍረጃዎችንእየተከተልን ስንጨቃጨቅእና ስንፈራረጅ ዓለም ጥሎን መሄዱ አይቀርም::  የፍረጃችንን ጥልቀትየሚያሳይ አንድ ትዝብት ላንሳ:: አንዱ የውጭ ሃገር ዜጋ ስለኛ ክፍፍል እና ፍረጃ ከሃበሻ ጋር ሲወያይእናንተኢትዮጵያውያን በእስካሁኑሂደት በብሄር፤ በጎሳ፤ በቋንቋ፤ በሀይማኖት እናበመሳሰሉት ተከፋፍላችኋል:: አሁን የቀራችሁ ነገር ቢኖር በስማችሁ ፊደል ቅደም ተከተል መከፋፈል ነው፡፡አለየሚባል መራራ የቀልድ እውነታ አለ:: በብዛት እንደምንታዘበውም አብዛኛውስለወቅታዊው ፖለቲካየሚያወራልን ኢትዮጵያዊሁሉ አንድነትን ወይም ህብረትን የሚሰብክልን የራሱብሄር ከፍታ ቦታ ላይ ሊሆን እንደሚችል ካሰበ ብቻ ነው:: የርሱን ብሔር የተመለከተ ሌላ ታሪክ ወይም ድርጊት ከተነገረ ከርሱ በላይ የዘር ፖለቲካን አራማጅ የለም:: ፍረጃውም በአይነት በአይነት ተደርድሮ ይቀርባል:: ይህንን አይነት አካሄድን የሚያሳየን ደግሞ በተለያዩ ግዜያት ጣል በሚደረጉ አመለካከቶች ስር የሚሰጡ አስተያየቶችን መመልከትስንችል ነው:: እንደዚህ አይነት አመለካከትና አካሄድምናልባት የምንፈራውን ከማፋጠን ያለፈ ፋይዳ የለውም:: ስለ አንድነት ሲሰብክ የነበረ ኦሮሞ ስለ ኦሮሞ እርሱ የማያምንበት ተፅፎሲያነብ ለዛ ፅሁፍ መልስ ወይም ማስተካከያ እና መከራከሪያ ሃሳብ ከማቅረብ ይልቅ የፀሃፊውን ዘር እያነሱ ጥንብ እርኩሱን በማውጣት ፍረጃ የሚያወጣለት ከሆነምኑን ስለ አንድነት ሰበከው? ስለዘር ፓለቲካ ጎጂነት አሳምሮ አቀነባብሮ የሚሰብከንሰው ስለትግሬ መጥፎነት በማውራት እና በመፈረጅ ካጠናቀቀው የቱላይ ነው አንድነትን የሚያሳየው? አንድነት ሃይል ነው እያለ የሚያስተምር ሰውስለ አማራ ጨቋኝነት እያነሳ እና አማራውን እየፈረጀ ሌላው ብሄር አማራን እንዲጠላ ከሰበከ የቱ ላይ ነው አንድነቱ ያለው? አንድ ነን እያለ ትግሬን አትመኑ ካለን፣ አንድ ነን እያለ አማራ በድሎናል በማለት ያለፈ ታሪክ ካወራ፣ አንድ ነን እያለ ኦሮሞ የመጣው ከዚያ ነው ካለ የቱ ጋር አንድነቱ ያለው? የሚወራው አንድነትስ የማን ነው? አንድነቱ ከግለሰቦች ካልጀመረ እንዴትስ አንድነት ይሆናል? ይህን ትዝብት ለግዜው እዚህ ልግታዉና ወደ ቀጣይ ሃሳብ ላምራ::
2)  ምን ያህል ዳያስፖራዎች ናቸው ሃገራቸውን የሚወዱት?
የግሌ መልስምናልባት20% የሚሆኑት ይወዱ ይሆናልባይነኝ:: ሃገርን የመውደድ ልኬቱ በኔና በነሱ ሊለያይ ይችላል:: ለኔ ሃገርን መውደድ ማለት የግል ፍላጎትን እና ምቾትን ለሃገር አሳልፎ መስጠት ነው:: ሃገርን መውደድ ማለት እራስን አሳልፎ እስከመስጠት ማለት ነው:: ሃገርን መውደድ ማለት መከራን እና ችግርን መሸሽ አይደለም:: አንድ ሰው ፖለቲከኛ ሲሆን ለግል ጥቅሙ ሳይሆን ለህዝብና ለሃገር ሊሰራ ቆርጦ ተነሳ ማለት ነው:: ሆኖም ግን አንድ ችግር ሲያጋጥመው የሚኮበልልከሆነ ቀድሞውኑ የተነሳው ለራሱ ግላዊ ጥቅም እንጂ ለሃገርና ለህዝብ አልነበረም ማለት ነው:: ከዚህ የፖለቲከኞች ቁማር ጋር በተያያዘ የበርካቶችን ታሪክ ማንሳት ይቻላል:: ነገር ግን ከዚህ በፊትም ብዙ ስለተባለ ልለፈው:: በኔ አመለካከት ፖለቲከኛ ለያዘው አላማ ሞትን የሚጋፈጥ እንጂ የሚሞዳሞድ ወይምወደ ባእድ ሃገር የሚፈረጥጥ አይደለም::
ሌላው በዚህ ርዕስ ስር የማነሳው ሃሳብ ሰልፍን ይመለከታል:: በተለያዩሃገሮች ላይ ሃበሾች ሰልፍ ሲወጡ ይታያሉ:: ለምንድን ነው ሰልፍ የሚወጡት? ሀገራቸውን ስለሚወዱወይስ በሌላ ምክንያት? ከላይ እንዳልኩት 80%ምክንያታቸው ሌላነው:: ሃገሩንና ህዝቡን የሚወድ ሰው በሩቁ ሆኖሊመታችሁነው ተጠንቀቁ” “ሊገላችሁ ነው ሽሹወይምገደላቸው ገረፋቸውእያሉ በባዶ ሜዳ መፈክር ማሰማት አይደለም:: ሃገሩን የሚወድ ሞትንም ቢሆን ተጋፍጦ ለሃገሩ ለውጥ ያመጣል እንጅ በተንደላቀቀ ኑሮ ላይ ሆኖ እንዲህ እኔ እንደምጽፈው መፈክር እያዘጋጁ መሰለፍ አይደለም:: ከተሰላፊዎቹ መካከልበርካታ የሃገሪቱ አንጡራ ሃብት ፈሶባቸው በከፍተኛ ደረጃ የተማሩ ነገር ግን ብር Read more ›

(ክፍል ፭)
ውዴ:-

ባለፈው ከሳሚ ጋር ስለመጠለያ ጣቢያ ስንጨዋወት ስሙን መቀየር ስላልፈለገው ጓደኛቸው ያጫወተኝን እየነገርኩሽ ነበር ያቆምነው፡፡የሳሚ ታሪክ ይህንን ይመስላል፡፡ እሱን አንብቢና ስደተኛ በአውሮፓ የሚጠብቀውን ህይወት ገምቺ፡፡
 
ከዚያ
ጊዚያዊ ካምፕ የመቆያዬን ጊዜ ጨርሼ ወደተመደብኩበት ቋሚ መኖርያ ስሄድ ካገሬ ሥሰደድ ያልተሸኘሁትን አይነት ሽኝት በዚያ ካምፕ ባገኘኋቸው ወገኖቼ ተደረገልኝ። በውድቅት ሌሊት የምሔድበት መኪና የሚቆምበት ቦታ ድረስ መጥተው መልካም ምኞታቸውን ገለጡልኝ። እኔም አፀፋውን መለስኩና ወደዚያ ከተማ ሄድኩ። ከነዚህ የአጭር ጊዜ ወዳጆቼ ጋር እስከአሁን እንደዋወላለን። ወዴት እንደሄዱ ሳላውቅ ደብዛቸው የጠፉም ሞልተዋል።
ከትልቁ ጊዚያዊ መጠለያ ወደዚያ ስንሄድ አንድ አበሻ ብቻ ነበር የማውቀው። እሱም ከኔው ጋር ተመድቦ በአንድ ባቡር አብሮኝ የነበረ ነው። እዚያ የደረስነው ጥር አጋማሽ ላይ ስለነበር የነበረው አየር እጅግ ይገርም ነበር። መሬት የሚባል ነገር አይታይም። በሙሉ ነጭ ነው፣ ዛፉም የእግዜር ስሪት አይመስልም፣ ከመንጣቱና ከቅርፁ የተነሳ ሰውሰራሽ ይመስላል። ብርዱ ለመግለፅ በሚያስቸግር መልኩ ተስፋ ያስቆርጣል።
ከባቡር እንደወረድን የመጠለያው ሰራተኞች ፎቷችን ያለበትን ወረቀት ይዘው ስለነበር ገና ከደረጃው ስንወርድ በስማችን እየጠሩ ተቀበሉን። ወደውጭ ባየሁት ነጭ መልክዓምድርና የሚያቃጥል ቅዝቃዜ የተፈጠረብኝን ስጋት ለማርገብ ስለከተማውና ስለምንኖርበት ቦታ እየተርበተበርኩ እንደምንም ብዬ በምችላት ጥቂት እንግሊዝኛ መጠየቅ ጀመርኩ። ሁኔታዬን የተረዳው ሰራተኛምአይዞህ ሁሉም ሲመጣ እንዳንተው ይሆንና ትንሽ ሲቆይ ይለምደዋልአለኝ።
ከመኪናው አስገብቶን 30 ደቂቃ ነዳው። ግራ በመጋባት አብሮኝ ካለው ልጅ ጋር ተያየን። ወዴት ነው የምትወስደን ብለን ጠየቅነው።እዚሁ ነው! የናንተ መጠለያ  ከከተማው ወጣ ይላል፣ አይዟችሁ ባካባቢው የሚኖር ማሕበረሰብ ስላለ የገበያ ችግር የለምአለን።

ሶስት የዶከካቸው ባለ ሁለት ፎቅ ሕንፃዎች እንደመልክዓ ምድሩ ነጩን በረዶ ተሸከመው ተኝተዋል። በመካከላቸው ባለ ክፍት ቦታ ላይ እንደጨው ክምር የተቆለለ በረዶ ሶስተኛውን ሕንፃ ሸፍኖታል። የሰውየው መኪና እየተንደረደረ ሄዶ እዚህ ግዙፍ የበረዶ ክምር ስር አረፈ። አወረዱንና ቢሮው ወደሚገኝበት ወደመኻለኛው ሕንፃ አስገቡን። በስርዓት አስተናገዱን። የመጠለያውን ሕግ አነበነቡልን፣ ለሶስት እንድንኖር ብቻውን ይኖር ወደነበረ ወደ አንድ ኤርትራዊ ክፍል አመላከቱን። የክፍሉን ቁልፍና የምንበላውን እንድንገዛ ገንዘብ ሰጡን። ሁሉን ጨርሰን ቢሯቸውን ለቀን ወደውጭ ወጣን።
ስገባ አንድ ሕንፃ ብቻ ነበር ያየሁት፤ ስለ ሶስት ሕንፃዎች ሲነግረኝ ግር አለኝ እዚህ ከመምጣትህ በፊት ሌላ ቦታ ኖረህ ነበር ማለት ነው?’ብዬ ጠየቅኩት።
አዎ፤ እዛ ሶስት ወር ኖሬ አመመኝ ብዬ ነው ወደዚህ የቀየሩኝ። አውቆ መታመም እችልበታለሁ፤ በስደተኛውም ዘንድ  አውቆ ማበድና መታመም የተለመደ ነው። አመመኝ ብዬ ጠብ ስል ደንግጠው ወደዚህ መደቡኝ። ቦታ በጣም ከባድ ነበር። ሰው የምርጫዎቹ ጥርቅም ነው ይባል ነበር። እዛ ተመድቤ የሄድኩ ቀን ግን እንዳልሆነ ታረዳሁ። እኔና ጓደኛዬም እንደተራራ በተከመረው በረዶ ስር ቆመን ተኮራረፍን፣ አብዝተን ተከዝን፣ ተስፋ ቆረጥን። ተስፋ ከመቁረጣችን የተነሳ የሚያቃጥለውን ብርድ ረስተን እውስጡ ተገትረን ቀረን። ወደምንሔድበት ግራ ገባን። ራቅ አድርገን ስናይ ከጎናችን ያለውን የበረዶ ክምር አብዝቶ የሚበልጥ ነጭ ተራራ እይታችንን ይገድበዋል። ቀና ስንል የከፋው ሰማይ ምን እንደያዘንኳ እንዳያስታውቅ ሆኖ በቅርብ ርቀት በጉም ተጠቅጥቋል። የሚታዩን ሶስቱ ሕንፃዎች ድኃዋ አገራችን ላይ ለእህል መጋዘንነት የሚታነፁትን አይወዳደሩም። ውስጣቸው ያሉት ስደተኞች ለምንም ግድ ያላቸው አይመስሉም። ይወጣሉ ይገባሉ። በረዶውን በትልቅ ጫማቸው እየሰነጠቁ ያልፋሉ ያገድማሉ እኛም ላይ እንደትንግርት ያፈጣሉ።
ያንን መጠለያ ካለፈው የሚለየው የጥገኝነት ጥያቄ መልስ የሚሰጠን በዚህ ቦታ ተቀምጠን በመጠበቅ ነበር። ብዙ ጊዜ እንደሚያስጠብቁን ሳስበው ደግሞ ቦታው የበለጠ እየቀፈፈኝ ሄደ። ከዚህ የባሰ የሚያስጠብቁ አገሮች እንዳሉ ግን እሰማ ነበር። እዚያ የሚኖሩት ስደተኞች እንደበፊቱ ከብዙ አገር የመጡ አይደሉም። ከአፍጋኒስታን፣ ከኤርትራ፣ ከሶማሌ፣ ከኢራን፣ ከኢራቅና ከኮንጎ የተሰደዱ ይበዛሉ።
ቢሆንም ግን በዚያኛው መጠለያ አበሻው እራሱን አግሎ ለብቻው ነው የሚኖረው። እዚያ መጠለያ የሄድን ቀን ከቆምንበት የበረዶ ክምት ስር እንደተገተርን አንድ አበሻ መጣና ጨበጠን። ስሙንም ነገረን። ከመጣሁ ሰባት ወሬ ነው ሲለን እንደጀግና በተደሞ ተመለከትነው። እዚህ ነጭ ጫካ ውስጥ፣ የበረዶ ግግር መኃል ሰባት ወር! ጓደኛዬም አብሮኝ ተገረመ። መልስ አግኝቶ እንደሁ ስንጠይቀው አላገኘሁም አለን። እንዲያውም አመትና አመት ተኩል እምደሚያስጠብቁ አረዳንና እዛው ጥሎን ሄደ። 
ይሄ ደግሞ ምን ጋግርታም ነው፣ እንግዶች ነን፣ እቤት እንግባንኳ አይልምንዴእያልን እየወረድንበት ባይናችን ሸኘነው። እየዘፈነ ጥሎን ሄደ። አማትረን አማትረን ያገኘነው ሰው ሰው አልሆን ሲለን ተያይዘን ጉዞ ጀመርን፣ ወደሱፐር ማርኬት። ባናውቀውም ይሆናል ብለን ወደገመትንበት አቅጣጫ መራመድ ጀመርን። መኪናዋ ይዛን ስትመጣ በረዶው ላይ የተወችውን የጎማ ምልክት ተከትለን መራመድ ጀመርን።
በነጩ ምድር ላይ ኮቴያችንን ሲል እየሰማን በፀጥታ ስንራመድ ሱፐር ማርኬት አገኘን። በቃ እንዲህ ጀመርነው ኑሮውን። ገዛዝተን ስንመለስ የተመደብንበት ክፍል ውስጥ የሚኖረውን ልጅ ከቤት አገኘነው። ቁጭ ብሎ እኛን ይጠብቃል። እንግዳ ይመጣብሓል ተብሎ የተነገረው ቀደም ብሎ ስለነበር አልጋችንን ብቻ ሳይሆን ምግባችንንም አዘጋጅቶልን ነበር የጠበቀን። አበሻዊ አቀባበል ሲገጥመን የገዛነውን ከነፌስታሉ ገለል አድርገን ክሽን አድርጎ ያሰራውን ዶሮ መብላት ጀመርን። እኛ ስለመጠለያው እየጠየቅነው፣ እሱ እየመለሰ በልተን ጨረስን። አንድ ኢትዮጵያዊና ብዙ ኤርትራዊ በመጠለያው እንደሚኖር ነግሮን ማታ ሊያስተዋውቀን እንደሚወስደን ነግሮን ክፍሉን ጥሎልን ውልቅ አለ። እኛም አመስግነን አልጋችንን ማንጠፍ ጀመርን።
ከኤርትራዊ ጋር ኖረኻላ? እንዴት ናቸው ኤርትራውያን? እንዴት ነበር አንተ የነበርክበት መጠለያ?’ ስለ ኤርትራውያን ስደተኞች ለማወቅ ያለኝን ጉጉት በጥያቄ መዓት በማቅረብ ገለፅኩለት።
እንዲህ ሲል መተረክ ጀመረ። እዚያ መጠለያ ውስጥ ሶስት ኢትዮጵያውያኖች ብቻ ነበርን። አንዱ ያ ጋግርታሙ ስለሆነ እንደሌለ ቁጠረው፣ አንዱ አብሮኝ የሄደው ልጅ ሲሆን ዘመድ አለው መሰል ወዲያው መጠለያውን ለቆ ወደከተማ ሄደ። እኔም ኬዜ ኤርትራዊ ስለሆነ ለመምሰል ጥረት አላደርግም። ኤርትራዊ ነኝ ማለት እንዴት እንደሚከብድ ይገርምሃል፤ ስጠየቅ ወይ ዝም እላለሁ ወይ ኢትዮጵያዊ ነበር  የምለው። ታዲያልህ ለሶስት ወራቶች ስኖር የገጠሙኝ ስደተኞች በአብዛኞቹ ኤርትራውያን ናቸው። ከተሰደድኩ<

በማናዬ በላይ
      VII.        የአምበድከር እና ጋንዲ አለመግባባት
    ማህተመ ጋንዲ ከአምበድከር በብዙ እድሜ የሚበልጥ ቢሆንም ሁለቱም የህንድ አይከኖች በተመሳሳይ ወቅት በህንድ ፖለቲካ ስርዓት ዉስጥ ተሳታፊ ነበሩ፡፡ በትምህርት፣ በአንደበተ ርቱዕነት፣ በፍልስፍና አምበርከር ከጋንዲ ብዙ ርቀት የተጓዘና ለዉድድር የሚቀርብ ባይሆንም በወቅቱ በፖለቲካ ተቀባይነት እና በድጋፍ ጋንዲ ከአበድከር እጅጉን የበዛ ድጋፍ ነበረዉ፡፡ በዛ ወቅት ከጋንዲ የተለየ ሀሳበ መያዝ በራሱ ከህዝብ ጋር ከማጋጨት በተጨማሪ በወቅቱ በህንድ እንደ ፋሽን ተይዞ ለነበረዉ ፖለቲካዊ ግድያ ሊዳርግ ይችላል፡፡ የከፍተኛ ካስት አባል መሆኑ እንዲሁም ህንድ ጀግና በተጠማችበት ጊዜ የመጣ መሆኑ ጋንዲን ለእዉቅናዉ ጠቅሞት ነበር፡፡ ይህም ሆኖ ጋንዲን ተቃዉመዉ ሃሳባቸዉን በግልፅ ከሚያንፀባርቁ ግለሰቦች መሀከል ዶ/ር አምበድከር ዋንኛዉ ነበር፡፡
    ጋንዲ የሁሉም ሂንዲ ሹድራን ጨምሮ ወኪል ነኝ ብሎ ስለሚያስብ ከሱ ዉጭ ያለ ማንኛዉንም መሪ አይቀበልም አምበድከር በበኩሉ የሹድራና እና የሌሎች ካስት ሂንዱ ጥያቄ አንድ ካለመሆኑ ባሻገር የሚጋጭ በመሆኑ ጋንዲ ሊወክለን አይችልም የሚል ቆራጥ እሳቤ ነበረዉ፡፡ በዚህ መሰረት እንግሊዞች ይህንን ተቀብለዉ ይመስላል ለንደን ላይ በ1930-32 ስለ ህንድ ፖለቲካል ስርዓት ለመወያየት ለተከናወነዉ ስብሰባ አምበድከር የሹድራ መሪ ሆኖ እንዲሳተፍ ደብዳቤ ይደርሰዋል ይህንን ተከትሎ ለመጀመሪያ ጊዜ በጋንዲ ጥሪ አምበድከር እና ጋንዲ ቦምቤ ተገናኝተዉ የተወያዩ ሲሆን ዉይይቱ ባለመስማማት የተቋጨ ነበር፡፡
    ዶ/ር አምበድከር ለሹድራ ጭቆናና የበታችነት ዋንኛ ተጠያቂ አድርጎ የሚያቀርበዉ የካስት ስርዓቱን ሲሆን ለዚህ መወገድም አበክሮ ይሰራ ነበር፡፡ የሹድራን የአገልጋይነት እና የበታች ሆኖ የመኖርን ስርዓት ሕግ በሚመስል መልክ የሚገልፀዉ የማኑስምሪትን (የሂንዱ የሐይማኖት መጻሕፍ) በማቃጠል በወቅቱ እንደ ታቡ የማይወራበትን የሂንዱ ሐይማኖት መሰረት የሆነዉ ካስት ይወገድ ዘንድ በግልፅ በመስበክ፤ ይህንንም ለማሳካት የፖለቲካ ስልጣን ወሳኝ መሆኑን በማመን ወደ ፖለቲካዉ ገብቶ ጫና በመፍጠር በመጨረሻ ዉጤታማ የሆነበትን ሕገ መንግስት ለማፀደቅ በቅቷል፡፡
    የጋንዲ እሳቤ ከዚህ የተለየ ነበር እሱ የካስት ስርዓት የህንድ ማኅበረሰብ እሴት አድርጎ የሚያስብ የማኅበረሰብ በደል ያልቆጨዉ ለመሰረታዊ ለዉጥ ሳይሆን በጥቃቅን ነገሮች ጥያቄዎን ለማድበስበስ  የሚጥር ነበር፡፡ እንደ ምሳሌ ጋንዲ መሰረታዊ ችግሩን ለማስወገድ ከመስራት ይልቅ አይነኬ የሚለዉን የዚህ ማኅበረሰብ ስያሜ በሀሪጃን (የአምላክ ልጆች) በሚል እንዲቀየር እንዲሁም ካስትን ከማስወገድ ይልቅ ከካስት ዉጭ ያሉትን የመጨረሻዉን ሹድራ ካስት ሰጥቶ ማመሳሰልን የሚሰብክ ነበር (አይነኬዎች በመጨረሻዉ ዝቅተኛ ቫርና ያሉት እና ካስት የሌላቸዉን ሂንዱ ይጨምራል)፡፡ ጋንዲ ለካስት ስርዓት ይህንን ያህል ተቆርቋሪ ሆኖ የሚታገለዉ በወቅቱ የነበረዉን ፖለቲካዊ ተአማኒነት ላለማጣት እንጂ አምኖበት አልነበረም፡፡ ለዚህም ማሳያ የሚሆነዉ ጋንዲ ከሶስተኛዉ ከነጋዴ ስራ የሚመደቡ የካስት አባል ቫይሲያ አባል ሲሆን የኖረዉ ግን የብርሀሚን ካስት የሚሰራዉን ፕሪስት በመሆን ከመሆኑ ባሻገር ልጁም ቢሆን ይሰራ የነበረዉም ከንግድ ዉጭ የጋዜጠኝነት ስራ ነበር ይህም በሂንዱ የሐይማኖት መጻሕፍት ከፍተኛ ቅጣትን የሚያስከትል ነዉ፡፡ ጋንዲ በዚህ ስርዓት እንደማያምን የሚያሳየዉ ሌላዉ የሚሰጣቸዉ መግለጫዎች እና ጽሑፎች ሲሆን በወቅቱ በጋንዲ መስራችነት ይታተም የነበረዉ ያንግ ኢንዲያ በኋላም ሀሪጃን የእንግሊዝኛ ሳምንታዊ ጋዜጣ ላይ የአይነኬነትና ካስት ተቃዋሚ ሆኖ መግለጫ ይሰጥና በአካባቢዉ ቋንቋ ጉጂራቲ በሚፅፈዉ ጽሑፍ ደግሞ አክራሪ ሂንዱ በመሆን ለካስት ስርዓት እንደሚታገል ይገልፅ ነበር፡፡ 
    ጋንዲ በወቅቱ ተደማጭነቱን ተጠቅሞ ከሚያደርገዉ ፕሮፖጋንዳ በተጨማሪ በወቅቱ ሹድራ ተለይተዉ በራሳቸዉ ዉክልና ያገኙ ዘንድ በዶ/ር አምበርከር ተደጋጋሚ ጥያቄ በራምሴ ማክዶናልድ የተሰጠዉን ዉሳኔ ተቃዉሞ በተደጋጋሚ ለጠ/ሚሩ የጻፈዉ ደብዳቤ ተቀባይነት እንዳላገኘ ሲያዉቅ በወቅቱ በእጁ የነበረዉን ትልቅ መሳሪያ ተጠቀመ፡፡ ጋንዲ ይህ ዉሳኔ ካልተቀየረና ሹድራዎች ከሂንዱ ተለይተዉ የተለየ የምርጫ ክልል ከተሰጣቸዉ እስክሞት እፆማለሁ በማለት በ1932 ያዉጃል፡፡ በዚህ ወቅት ከያቅጣጫዉ በአምበድከር ላይ ጫና ይደርስበታል ጋንዲ ከሞተ ህንድ በእርስ በርስ ጦርነት እንደምትታመስ ግልፅ ሆነ፡፡ አምበድከር ጋንዲ መጣ ጋንዲ ይሄዳል የኔ ህዝቦች ግን ለዘላለም ኗሪ ናቸዉ በሚል ለአምስት ቀናት በእንቢተኝነት ቢቆይም በወቅቱ የነበረዉ የሀገሪቱን ዉጥረት መቋቋም ባለመቻልና የሚመጣዉን ዉጤት በመፍራት ከኮንግረስ መሪዎች ጋር ከስድስት ቀን የጋንዲ ፆም በኋላ ፖና ፓክት ተብሎ የሚጠራዉን ስምምነት ፈረሙ፡፡ በዚህ ስምምነት የተለየ ምርጫ ለሹድራ መሰጠቱ ቀርቶ በሂንዱ ዉስጥ ሪሰርቬሽን እንዲሰጣቸዉ ተስማሙ፡፡ እንደ አንዳንዶች ገለፃ ይህ ባይሆን ኖሮ ህንድ አሁን ካለችበት ማኅበራዊ ችግር ቀድማ ትወጣ ነበር፡፡ ችግሩ መልኩን ቀይሮም ቢሆን አሁንም አለና (ከፍተኛ ሂንዱዎች አሁንም የፖለቲካ ስርአቱ ተቆጣጣሪ ናቸዉ)፡፡ ጋንዲ ለካስት ስርዓት ለረጂም ጊዜ ሲታገል ከቆየ በኋላ በመጨረሻ በ1946 አቅራቢያ ካስት ያለፈበት ስርዓት ነዉ በሚል ከአምበድከር ጋር አብሮ ቆሞ ሲታገል ነበር፡፡ ዘግይቶም ቢሆን የአምበድከረን ሀሳብ መቀበሉ አሁን ላለዉ የተሻለ የህንዳዉያን ንቃተ ህሊና እና ፖለቲካ ለዉጥ አስተዋፅኦ ነበረዉ፡፡ ለአብዛኛዉ ህንዳዊ ጋንዲ ማለት ብዙ ነዉና እሱ ካለ አለ ነዉ ሌላዉ አፉን ሊዘጋ ይገባል፡፡
    በእድገት እሳቤ ላይም ቢሆን ዶ/ር አምበድከር እና ጋንዲ የተለያየ እሳቤ ነበራቸዉ፡፡ ጋንዲ ወደ ተፈጥሮ እንመለስ የሚል ኋላ ቀር አስተሳሰብ አራማጅ ከመሆኑ ባሻገር ሆስፒታል፤ ባቡር ትራንስፖርት፤ ኢንዱስትሪ አላስፈላጊ ናቸዉ ብሎ ያምን ነበር፡፡ ዶ/ር አምበድከር በበኩሉ ወደ ተፈጥሮ እንመለስ ጥሪ ማለት ወደ ባዶነት፣ ወደ ሰቆቃ እና ረሀብ አብዛኛዉን ማኅበረሰብ መክተት ነዉ ይል ነበር፡፡
    በእርግጥ በብዙዎች አዕምሮ ሊመጣ የሚችለዉ ታዲያ ለምን ጋንዲ በአለም ላይ ታዋቂ ሆነ የሚል ነዉ፡፡ በወቅቱ ህንድ ጀግና የተጠማችበት ጊዜ ነበር፡፡  እንዲሁም የህንድን ፖለቲካ ስርዓትን የተቆጣጠሩት የከፍተኛ ካስት አባል ሂንዱዎች አስበዉበት ለዚህ አላማ ማለትም ጋንዲን ታዋቂ ለማድረግ የሰሩት ፕሮፖጋንዳ እንደ ምክንያት ሊወሰድ ይችላል፡፡ የህንድ ማኅበረሰብ አሁን ስለ ዶ/ር አምበርከርም ይሁን ጋንዲ ትክክለኛ ግንዛቤ አላቸዉ ብዬ አምናለሁ፡፡ ለጋንዲ የሚያደርጉትን ለአምበድከርም ያደርጋሉ፡፡ የዶ/ር አምበድከር ወሳኝ ቀናት እንደ ዉልደት፤ ሞት ፤ ቡድሂዝምን የተቀበለበት ቀን በመላዉ ህንድ በአብዛኛዉ ማኅበረሰብ ይከበራል፡፡ የተወለደበት የሞተበት፤ ሰላማዊ ትግል ያከናወነበት ቦታ ዋንኛ የቱሪስት ቦታዎች ሆነዋል፡፡ ችግሩ ያለዉ በሌላዉ ዓለም ሲሆን አብዛኛዉ ማህበረሰብ ህንድን ከጋነዲ ጋር እንጂ ከዶ/ር ባባሳሂብ አምበድከር ጋር አያይዞ አያነሳትም፡፡ ይህም ሥነ-አመክንዮ ያለዉ አይመስልም፡፡
    ‹‹በጭቆናና በበደል የተፈተነ የፍትህ እና እኩልነት አባት – ዶ/ር ቢሂምራዎ ራምጂ አምበድከር›› በሚል ርዕስ ማናዬ በላይ በአራት ተከታታይ ክፍሎች ያቀረበልን ጽሑፍ በዚሁ ተጠናቋል፡፡
    ጸሐፊውን ለማግኘት [email protected] ላይ ይጻፉላቸው፡፡

    በማናዬ በላይ
         IV.       ቻዉ ቻዉ ሂንዱይዝም
      አምበድከር በሂንዱ ዉስጥ ሆኖ ሐይማኖቱን ለማስተካከል ያደረገዉ ጥረት ፍሬ አልባ ከሆነ በኋላ በ1935 ባዘጋጀዉ ዮላ ኮንፍረንስ ላይ ሂንዱ ሆኜ ብወለድም ሂንዱ ሆኜ ግን አልሞትም በማለት በግልፅ የአይነኬ አባላትን የሂንዱ ሐይማኖትን ትተዉ ሌላ ሐይማኖት እንዲይዙ ሰበከ፡፡ እንደ አንበርከር እይታ ሂንዱይዝም እኩልነት፤ ፍትህ እና ወንድማማችነት የጎደለዉ ሐይማኖት ነዉ፡፡ በእርግጥም ትክክል ነበር፡፡ የእምነቱ ተከታዮችን በደረጃ የሰደረ፤ አገልጋይ ተገልጋይ፤ አዋቂ አላዋቂ፤ ቆሻሻ ንፁኅ፤ እና ሌላም ሌላም ብሎ በዉልደት የሚከፋፍል ሐይማኖት ሂንዲ ብቻ ሲሆን ያለዉም በህንድ ብቻ ነዉ፡፡ ለተወሰኑ አመታት አምበድከር የየትኛዉ እምነት ተከታይ እንደሆነ ግልጽ አልነበረም፡፡ የተለያዩ ሐይማኖት ተወካዮች ቀርበዉ ያናግሩት ነበር በመጨረሻ ከታሪካዊ፤ ሀገራዊ ፋይዳዉና ከእምነቱ ፍልስፍና ተነስቶ ቡድሂዝምን መርጧል፡፡
           V.        አምበድከር እና የፖለቲካ ጥያቄ
        ዶ/ር አምበድከር የማኅበራዊ እና ሐይማኖታዊ ጥያቄዉ የፖለቲካ ስልጣን ከሌለ ዉጤታማ አይሆንም የሚል እምነት አለዉ፡፡ እንደ አምበድከር እምነት ነፃነት ያለ ማኅበራዊ ፍትህ ፋይዳ የሌለዉ የጨቛኝ ቅያሬ ብቻ ነዉ፡፡ ዶ/ር አምበድከር ከህንድ ነፃነት በፊት እንግሊዞችን ከዚያም የህንድ ፖለቲካ ሲስተም የተቆጣጠረዉን የኮንግረስ ፓርቲ እና እንደ መንፈሳዊ አባታቸዉ የሚያመልኩት ጋንዲ ጋር በተደጋጋሚ በመጋፈጥ ለሹድራ መብት ሲታገል ቆይቷል፡፡ የአምበድከር የፖለቲካ ትግል በጉልህ የሚጀምረዉ እንግሊዝ የአበርከርን የሹድራ አባላት መሪነት ሚና ተቀብለዉ ለንደን በሚከናወነዉ የጠረጴዛ ዙርያ ኮነፍረንስ ጥሪ ሲያቀርቡለት ነዉ፡፡
        በዚህ ለንደን ላይ በ1930ዎቹ ለሁለት ጊዜ በተከናወነዉ ኮንፍረንስ አምበድከር የአይነኬዎችን ጥያቄ አንግቦ በአሳማኝ አንደበቱ ኮንግረስ ፓርቲ ተወካይ የነበረዉን ጋንዲን በእንግሊዞች ፊት ተከራክሮ የወቅቱ ጠ/ሚር የነበሩት ራምሴ ማክዶናልድን በማሳመን አይነኬዎች እንደ ሙስሊሞች እና ክርስቲያኖች ከሂንዱ ተነጥለዉ የተለየ የምርጫ እና ዉክልና ይሰጣቸዉ ዘንድ በወቅቱ ከቅኝ ገዢያቸዉ እንግሊዝ ዉሳኔን አሰጠ፡፡  በመጀመሪያዉ ኮንፍረንስ ማሀተመ ጋንዲ ባይሳተፍም በሁለተኛዉ ተሳትፎ ዉጤታማ ለመሆን አልቻለም ነበር፡፡ የአምበድከር እና ጋንዲ ግጭት በግልፅ የሚጀምረዉ እዚህ ነዉ፡፡ (የሚቀጥለዉን ርዕስ ይመልከቱ፡፡)
        አምበድከር በ1926 የቦምቤ ህግ አዉጭ ምክር ቤት አባል በመሆን፤ በ1936 የሌበር ፓርቲ በማቋቋም፤ በ1942 የሹድራ ካስት ፌዴሬሽን በማቋቋም በአጠቃላይ ህይወቱ እስካለፈበት 1956 ድረስ ሙሉ ጊዜዉን ለሹድራ ካስት አባላት ንቃተ ህሊና፤ ማኅበራዊ እና ፖለቲካዊ ዉክልና እንዲሁም ካስት ስርዓትን ለማስወገድ በሙሉ አቅሙ ከመስራቱ ባሻገር በእሱ ዘመን ካመጣቸዉ ዉጤቶች በተጨማሪ ከእርሱ በኋላ ለተፈጠሩት የሹድራ መነሳሳት አርዓያ ነበር፡፡
        አምበድከር ይታገል የነበረዉ ትምህርት ለተነፈጋቸዉ፤ በአጉል ሐይማኖት እና ባህል ተጠፍንገዉ ለሚኖሩ አብዛኞች የህንድ ዜጎች ሲሆን ከዚህ ጋር ተያይዞ በበላይ ካስት ሂንዱ በየወቅቱ የሚፈጠርበትን ከማኅበረሰቡ የመነጠል ድርጊቶች መቋቋሞ የትግሉ ዋንኛ አካል ነበር፡፡ ለዚህም ነዉ ከነፃነት በኋላ በምርጫ ተወዳድሮ ያልተመረጠዉ፡፡ ከዚያ ቀደም ብሎ የሎክ ሳብሀ (የህንድ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት) እንዲሁም በምርጫ በተሸ ነፈበት ወቅት ቦምቤን ወክሎ የራጃ ሳብሀ (የክልሎች ተወካይ ም/ቤት) አባል ነበር፡፡
           VI.        አስተዋፅኦ
          ዶ/ር አምበድከር ማኅበራዊ ፍትህ ከፖለቲካ ለዉጥ መቅደም አለበት የሀገር ነፃነትን ከህዝብ ነፃነት መለየት የለብንም ሁሉም በሀገሪቷ የሚገኝ ቡድን እኩል የፖለቲካ ዉክልና ሊኖረዉ ይገባል የተጨቆነ እኩል እስኪሆን ድረስ የተለየ ዉክልና ተጠቃሚ ሊሆንም ይገባል የሚለዉ እሳቤዉ አሁን ህንድ ለምትከተለዉ የዉክልና ስርዓት መነሻ ነዉ፡፡ ጨቛኝን በመለመን፤ ርህራሔ በመጠየቅ እና ችሮታ ላይ በመንተራስ የሚገኝ ፍትህ አለመኖሩም ይልቁንስ ራስን በማሳደግ፤ ለራስ ክብር በመስጠት፤ ቆራጥ በሆነ ሰላማዊ ትግል እንጂ መብትህን ከቀማህ ሰዉ ወይም ቡድን ችሮታን በመለመን የሚመጣ ፍትህ የለም የሚለዉ እሳቤዉም ከሱ በኋላ ለተደረጉ የፍትህ ጥያቄዎች መነሻ ነዉ፡፡
          አምበድከር ህይወት ለተነፈጉ ህይወት የሰጠ፤ ድምፅ ለሌላቸዉ የጮኾ የሹድራዎች መሪ ነዉ፡፡ ከአምበድከር በፊት የተሸነፉ፣ የተጨቆኑና የተረሱ አገልጋይነታቸዉን አምነዉ ይኖሩ የነበሩ አይነኬዎች በደል በጣም ሲበዛባቸዉ “Kabira kahe ye jag andha” (ማየት የተሳናት አለም) ብለዉ ከማንጎራጎር ያለፈ መብታቸዉን ለመጠየቅ አቅምም ይሁን ፍላጎት ያልነበራቸዉ ሹድራዎች ከአምበድከር በኋላ የፍትህ እና እኩልነት ጥያቄ አንግበዉ የሚታገሉ ጀግኖች ሆነዋል፡፡ ለዚህም ጠፍንጎ የያዛቸዉን የሂንዱ ሐይማኖት ጥለዉ ወደ ሌላ ይሄዱ ዘንድ አምበድከር ያደረገዉ ሐይማኖታዊ ትግል እጅጉን የሚደነቅ ነበር፡፡
          ከህንድ ነፃነት ማግስት የህንድ ዉስብስብ ማኅበረሰብ የሚወክል ሕገ መንግስት አርቃቂ በባትሪ ኮንግረስ ፓርቲ በሚፈልግበት በ1946 የህንድን ማህበረሰብን በተሻለ የሚያዉቀዉ ምሁር ባለመገኘቱ ምንም እንኳን ፍልስፍናዉና ጥያቄዉ ከሀገር አንድነት መሻት በቀር ከኮንግረስም ይሁን አይከናቸዉ ከሆነዉ ጋንዲ ጋር ባይጣጣምም አምበድከርን ለዚህ ስራ ከማጨት ዉጭ አማራጭ አልነበራቸዉም፡፡ ዶ/ር አምበድከር ከኮንግረስ ፓርቲ ሕገ መንግስት እንዲያረቅ የቀረበለትን ጥያቄ ተቀብሎ ሙሉ ጊዜዉን በመስጠት እስካሁን የሚገለገሉበትን እና በ1950 የፀደቀዉን የህንድ ሕገ መንግስት ያረቀቀ ታላቅ ሰዉ ነዉ፡፡ ለአይነኬዎች እኩልነት ሕገ መንግስታዊ እንዲሆን ከማድረጉ ባሻገር የተለየ የሪሰርቬሽን ስርዓት እንዲኖር በማድረግ እስካሁን ሲመሰገን ይኖራል፡፡
          ዶ/ር አምበድከር ከነፃነት በኋላ የህንድ የመጀመሪያዉ የሕግ ሚኒስቴር ሆኖ አገልግሏል፡፡ አምበድከር አርቅቆት የነበረዉን የሂንዱ ኮድ ቢል የኮንግረስ ፓርቲ ባለመቀበሉና አናፀድቅም በማለታቸዉ በ1951 በፍቃዱ ስራዉን ለቀቀ፡፡
          አምበድከር ለሹድራ ንቃተ ህሊና ማደግ የመሰረተዉ People Educational Society በአሁን ሰዓት በመላዉ ሀገሪቱ ከመጀመሪያ ደረጃ እስከ ዩኒቨርሲቲዎች በመክፈት በማገልገል ላይ ይገኛል፡፡ ከዚህ ባሻገር የተለያዩ መጽሔቶችን በማዘጋጀት ለሹድራ ንቃት ትልቅ አስተዋፅኦ አድርጓል፡፡ የካስት ስርአት የማያዉቅ በእኩልነት ፍትህ እና ወንድማማችነት የሚያምነዉ ቡድሂዝም በህንድ እንዲስፋፋና ሹድራ ከተጫነባቸዉ ሐይማኖታዊ ቀንበር እንዲላቀቁ እና እንዲነቁ አድርጓል፡፡
          ዶ/ር አምበድከር ያለዉን የሚፈፅም የተግባር ሰዉ ከመሆኑ ባሻገር በአጠቃላይ ለማህበረሰቡ ከ20 በላይ መጻሕፍትን ጽፎ ያበረከተ ታላቅ ሰዉ ነዉ፡፡ ከፊሎቹን ለማየት ያክል፡- The problem of Rupee, Annihilation of Caste, Thought on Pakistan, Who were the Shudras?, Ancient Indian Commerce, Buddha and his Dharma, Essay on Untouchables, what congress and Gandhi have done to untouchables እና ሌሎችም፡፡
          ይቀጥላል፡፡
          — 
          ጸሐፊውን ለማግኘት [email protected] ላይ ይጻፉላቸው፡፡

          ከጥቂት ጊዜያት በፌት አንድ የመጽሐፍ ዳሰሳ ዝግጅት ላይ ተገኝቼ ነበር፡፡ መጽሐፉ “ፌኒክሷ ዛሬም፣ ሞታም ታንቀላፋለች” ሲሆን ጸሐፊዋ የቀድሞው የሕወሓት አባልና አመራር የአቶ ገብሩ አስራት ባለቤት ወ/ሮ ውብማር ናቸው፡፡ በዳሰሳው ወቅት በትግል ጊዜ ለምን መጽሐፉ ላይ የተጠቀሱትን ችግሮች እንዳልፈቱ ሲጠየቁ ወይዘሮዋ እንዲህ ብለው መልሰው ነበር፡፡

          “ደርግን የሚያህል ጠላት ከፊት ለፊታችን እያለ እንዴት እርስ በርስ በመጣላት ጊዜ እናባክናለን? ነጻ ስንወጣ የሕወሓት ፖሊሲና ፕሮግራም ሁሉንም ነገር ይፈታዋል::” ብለን ተውነው ይላሉ፡፡

          በኋላ ላይ ደግሞ ሕወሓትን ስለመለወጥ ሲጠየቁ ‹‹ሕወሓት ከዚህ በኋላ የሚለወጥ ድርጅት አይደለም አርጅቷል፡፡ 40 ዓመት በኋላ የድርጅት ባሕሪይ አይቀየርም›› ሲሉ ይከራከራሉ፡፡


          የትኛው ጠላት? የትኛው ትልቁ ዓላማ?
          አሁንም ሕወሓት ሥልጣን ከያዘ ከ20 ዓመት በኋላም ቢሆን የዋናው ጠላት ወይም “ትልቁ ዓላማ” ክርክር እንደ መተባበርያ  እና እነደመቻቻያ ሰበብ እንዲሁም እንደአለመተቺያ ምክንያት ይነሳል፡፡ ተቃዋሚዎች እንዲተባበሩ የሚጠየቁት “ዋናውን  ጠላት” ለማንበርከክ ነው፡፡ የትልቁ ጠላት መኖር አገራዊ የፖለቲካ ክርክራችንንም ሆነ የፓርቲ ፖለቲካችንን የሚበጠብጥ  ትልቅ ችግራችን እየመሰለኝ መጥቷል፡፡ መንግሥት/ገዥው ፓርቲ  የተሰኘውን ይህንን ጠላት ለማባረር በሚደረገው ጥረት ውስጥ ለትልቁ ዓላማ ተብሎ የምናጣቸውን ነገሮች ሳናስተውል የምናልፍበት ጊዜ ብዙ ነው፡፡ ምሳሌ እናንሳ ብንል ለትልቁ ዓላማ ሲባል የማይተች ጋዜጠኛ አለን፣ ለትልቁ ዓላማ ሲባል የተቃዋሚ ፓርቲ አይነካም፣ ለትልቁ ዓላማ ሲባል ውስጠ ፓርቲ ልዩነቶች ይታፈናሉ (ሲፈነዱ የሚያመጡት አደጋ መባሱ ላይቀር)፡፡ ለትልቁ ዓላማ ሲባል ሐሳብን በነጻነት መግለጽ መብትን የሚያፍኑ ሌሎች ትንንሽ ጨቋኞችን ማበረታታት የተለመደ ሆኗል፡፡ ለትልቁ ዓላማ ሰበብ ሲባል ጋዜጠኞች ላይ የጥላቻ ፓሮፖጋንዳ ይነዛል፡፡ ትልቁ ዓላማ ሁላችንም ስህተቶቻችንን የምንሸፍንበት አገራዊ የተቃውሞ ሰበብ ሆኖልናል፡፡

          “ትልቁ ዓላማ”ና ትርጉሙ

          አብዛኛው ተቃዋሚ ፓርቲዎች/ግለሰቦች  ዓላማቸው ቢጠየቁ  ሃገሪትዋ አሁን ካለችበት ሁኔታ በሁሉም መልኩ ተሻሽላ እንድትገኝ ማድረግ እንደሆነ ቢያንስ በግርድፉ ይናገራሉ ብዬ እገምታለሁ፡፡ አሁን ላለን የፖለቲካዊ ሁኔታ ትኩረት እንሰጣለን የምንል ቡድኖችም ሆነ ግለሰቦች በቋንቋ ብንለያይም፣ ብንጠየቅ የምንናገረው ሐሳብም ከዚህ የተለየ አይሆንም የሚል ግምት አለኝ፡፡ (የገዥው ፓርቲ ደጋፊዎች አሁን ባለችው ኢትዮጵያ እንደሚስማሙና እንደማይመለከታቸው ባስብም ኢሕአዴግም ራሱ በተቃዋሚዎች ቦታ ቢሆን የተሻለ አቅም እንደማይኖረው በመገመት  ይህንን ውይይት ወደራሳቸው ቢተረጉሙት አልጠላም፡፡) ነገር ግን አሁን ያለውን ነባራዊ የፓለቲካ ሁኔታ ከመቀየር ረገድ እየሠራን ነው የሚሉት አካላት ሁሉ የሚስማሙበት የሚመስለው ሌላው ነገር ሥልጣን ላይ ያለውን መንግሥት መቀየር የሚለውን አካሄድ ነው፡፡ ይህ እንግዲህ ሠላማዊዎቹንም ነፍጥ ያነሱ ቡድኖችንም የሚያስማማ ሁለተኛው የጋራ ሐሳብ መሆኑ ነው፡፡ እንግዲህ ከላይ በተጠቀሱት ጉዳዮች ላይ የሚስማሙት ተቃዋሚዎች በተመሳሳይ ሁኔታ መንግሥት ለመቀየር የሚያደርጉትን ጥረት ባለማስተባበር ሲታሙ ኖረዋል፡፡ “ተባበሩ ወይ ተሰባበሩ” ተብለው ሲተቹ ከርመው ቢተባበሩም ደግሞው በአጭር ጊዜ ውስጥ ከመሰባበር አላመለጡም፡፡

          እኔ እንዳስተዋልኩት ተቃውሞው ጎራ ያሉ አብዛኛው  ቡድኖች ከሚስማሙባቸው  ጉዳዮች አንዱ መንግሥት ማንኛውንም ተቃራኒ ድምፅ ለማፈን ጥረት ማድረጉን ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ይህንን ስርዓት ለመቀየር (ትልቁ ዓላማ) ሲባል እርስበርስ የሚፈጠሩ ክፍተቶችን  መተው/ማለፍ እንደሚገባ ነው፡፡ ይህ ያልተጻፈ የመግባቢያ ሐሳብ በሕዝቡም በፓርቲዎችም በግለሰቦችም ውስጥ ሰርፆ በተቃውሞ ቡድኖች መካከል ልዩነቶች በተፈጠሩ ቁጥር ሕዝቡንም የሚያስከፋው “እነዚህ እርስ በርስ መስማማት ያልቻሉ እንዴት ነገ መንግሥት ይሆናሉ?” “ እንዴት በዚህ ጊዜ እንኳን ለትልቁ ዓላማቸው ሲሉ ችግሮቻቸውን አያመቻምቹም?” የሚሉት ጥያቄዎች ናቸው፡፡ ጉዳዩን ከላይ ከላይ ያየነው እንደሆነ የሚረባ ጠንካራ ፓርቲ አለማግኘት የማንኛውም ሕዝብ የተስፋ መቁረጥ ምንጭ ሊሆንበት ይችላል፡፡ ስለዚህ ጠንካራ ፓርቲዎችን ለማየት መመኘትና ደካማ የሚያስመስሉ ችግሮችን መሸሽም ተገቢ ሊሆን ይችላል፡፡ ነገር ግን መጀመሪያ ትልቁ ዓላማችን አገራችንን ዴሞክራያዊ የተሻለች አገር ማድረግ ነው ወይስ መንግሥትን መቀየር ብቻ? መንግሥትን መቀየር የተሻለ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ለማምጣት አስፈላጊ ነው ብዬ ባምንም ይህንን የምናደርገው ለወደፊትዋ ዴምክራሲያዊት ኢትዮጵያ የሚስፈልጉ እሴቶችን በመሸርሸር መሆኑ ግን ያሳስበኛል፡፡ ከነዚህ መሸርሸሮች አንዱ ደግሞ ልዩነትን እንደአማራጭ ያለመቀበል አዝማሚያ ነው፡፡ በመሆኑም አሁን ባለን የተዛባ የመቻቻልና ተስፋ ያለማስቆረጥ ጽንሰ ሐሳብ ከቀጠልን እንደአገር በዴሞክራሲያዊ ስርዓቱ ውስጥ የምናጣው ነገር ከመብዛቱም በተጨማሪ የሚመጣው ስርዓት የተሻለ ለመሆኑ ማረጋገጫ አይኖረንም ብዬ እከራከራለሁ፡፡

          መተባበሮች ለምን ይፈርሳሉ?

          ለ”ትልቁ ዓላማ” ሲባል ቅድሚያ የሚሰጣቸው የማይመስሉ ነገሮችን መሸፋፈን ባሕላችን እስከዛሬ ውጤታማ ሆኖ አላገኘነውም፡፡ ይህ የአለባብሶ የማረስ ትብብር በአረም ሲያስመልሰን ብዙ ጊዜ አስተውለናል፡፡ እየተሸፋፈኑ የማለፍ ፖለቲካ ከውስጥ ፓርቲ ጀምሮ እስከ አገሪትዋ ወሳኝ የፖለቲካ ጊዜያት ድረስ ብዙ ጊዜ ዋጋ ሲያስከፍለን ቆይቷል፡፡ እነዚህ ያልተተቹ ያልተፈተሹ እርስ በርስ መተባበሮች  መካከል  በተወሰነ መልኩም ቢሆን ለምርጫ 97 ውድቀት አስተዋእፆ ማድረጉ የሚታወስ ነው:: ለ”ትልቁ ዓላማ” ሲባል የሚደረጉ ያልተጠኑ መስማማቶች “ለትልቁ ዓላማ” ሲባል የታለፉ ልዩነቶች ምርጫ 97ትን የሚያህል ስኬት ለማጣት አስተዋ
          ፅዖ አድርገዋል፡፡ስለዚህ ለ”ትልቁ ዓላማ” ሲባል የሚታለፉ ልዩነቶቸ መጨረሻውን ውጤት ስኬታማነት ስለሚቀንሱት ለምንድነው የምንተባበረው? ከነማንጋር ነው አብረን መሥራት የምንችለው? የሚለውን ነገር ማጣራትና ልዩነትን በግልጽ ማስቀመጥ ከማይዘልቅ መተባር የተሻለ ለወደፊቱ  ለፓለቲካ ባሕል ጥቅም ይኖረዋል፡፡ አሁን ባለን አካሄድ የመተባበር ሙከራዎቹ ችግሩንም ጭንቀቱንም ከመቀነስ አንጻር የሰጡት ጥቅም አይታየኝም፡፡ እነደውም ደካማ ተስፋ እየሰጡ እርሱንም በአጭሩ እያከሰሙት ብልጭ ድርግም የምትለው የተቃውሞ ፓለቲካ ላይ ተስፋ ለማሳጣት ዋነኞቹ ምክንያቶች ናቸው፡፡

          የምናወርሰው የፖለቲካ ባሕል ምንድነው?
          በባሕል ደረጃ ሊገለጽ የሚችል የፖለቲካ ልምድ ባይኖረንም እነደአገር ለምናደርገው የመማር ሒደት መታሰብ ያለበት የምናሳድገውና የምናወርሰው የፖለቲካ ባሕል ምን ይሆናል የሚለውንም ጭምር ነው፡፡ አሁን ባለን ሁኔታ የፖለቲካ ባሕላችን በጠላትና በወዳጅ ልዩነት ብቻ የተወሰነ ሲሆን መሐል ላይ የሚቀመጥ ግራጫ ባሕሪይ የለውም፡፡ ይህ መሐል ያለመቀመጥ ችግር ፖለቲካ ፓርቲዋችን በግድም ቢሆን ወደተለባበሰ መተባበር ሲገፋቸው ይታያል፡፡ ልዮነቶችን የምናተናግድበት መንገድ የንግግር ባሕልን፣ ልዩነትን የማክበርን ሳይሆን ጎራ የመለየትን ከሆነ ለመጪው  ትውልድም ቢሆን የምናወርሰው የፖለቲካ ባሕል ደካማ ይሆናል፡፡
          እንደአገር ከ50 ዓመት በፌት የነበሩ ጥያቄዎችን መመለስ ያልቻልን ሕዝቦች ጥያቄዎቹን ለለመለስ የምንጠቀማቸው መንገዶች እንዲህ ደካማ መተባበሮች ላይ የተመሠረቱ ሆነው ከቀጠሉ ችግሮቹን ብቻ ሳይሆን ለመተባበር ሲባል ብቻ የሚነሱ ደካማ ውሕደቶችንም እንደ ባሕል አስተላልፈን ልናልፍ እንቸላለን የሚል ስጋት አለኝ፡፡ እነዚህን ኃላፊነቶች ከግምት ውስጥ ያላስገባ የፓለቲካ ተቃውሞም እስካሁን ውሕደት/አብሮ የመሥራት ችግሮች ምክያትን ሲያጠናም ሆነ ለመፍታት ሲሞክር አይታይም፡፡ የኅብረቶችን መፍረስ በሌላ ኅብረት በመተካት መፍታት የፓለቲካ ባሕሉ ሳይሻሻል እንዲቀጥል ከሚያደርጉት ጉዳዮች አንዱ ነው፡፡ ጥቃቅን ልምዶችን (መፍረስ መደራጀት) ችላ ማለት የተበላሸና ለማስተካከል ጊዜ የሚፈጅ የፖለቲካ ባሕል ይዘን እንድንቀር እንደማያደርገን  እርግጠኛ መሆን አይቻልም፡፡
          ለ”ትልቁ ዓላማ “ ሲባል መሰረታዎ እሴቶችን መጨፍለቅ
          ልናመጣቸው የምንከራከርላቸው ሰው ልጆች መብት፣ ፍትሕ፣ እኩልነት እሴቶችን ራሳችን ለትልቁ ዓላማ በመቆርቆር ስያሜ እንደረምሳቸዋለን፡፡ ይህንን ለመረዳት ከፖለቲካ ፓርቲ እስከ ሚዲያ ከግለሰብ እስከ ብሎግና ማኅበረሰብ ሚዲያ አይቶ መመስከር ይቻላል፡፡ በዚህ ባህሪያች የተነሳ በየቀኑ የምንጥሳቸው እሴቶች ብዙ ሰዎችን ገፍተው ዓላማ ሲያስቱም አስተውለናል፡፡ (መቼም ትችቴን ተቹብኝ እንደሰበብ ተቀባይነት ባይኖረውም ተፅዕኖውን ዕውቅና መስጠቱ አስፈላጊ ነው) “ትልቁ ዓላማ” የሚባለው ሰበብም የእሴቶች እሴት ሆኖ ሁሉም ንግግር የመብት ጥያቄና ትችት ከሱ በታች ካልሆነ በስተቀር የማናተናግድበት ባሕል ፈጥረንና ብዛኛዎቻችን ተስማምተን ተቀምጠናል፡፡ ምን ነካት/ው? ለዚህ ሲል ምናለ ቢያልፈው? ይሄንን መናገሪያ ጊዜ አሁን ነው? የሚሉ ጥያቄዎች በተደጋጋሚ ይነሳሉ፡፡

          የአብዛኛዎቹ የዚህ ክርክር ደጋፊዎች የምናስቀድመው “ትልቁን ዓላማ” መሆን አለበት ከማለት በተጨማሪ ጊዜንና ቅድሚያ አሰጣጥን እንደተያያዥ ምክንያች ያነሳሉ፡፡ እነዚህ ምክንያቶች በቂ ሆነው ሐሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት፣ የግለሰቦች መብት በቀላሉ ይጣሳል፡፡ ይህ ባሕል ደግሞ በየቦታው የምናነሳቸውን እሴቶች ተቃራኒ የመሆንን እና ተደራራቢ መመዘኛዎችን የመጠቀም ያጋልጠናል፡፡ የምንቆምላቸው እሴቶች ለእኛ ዓላማ ሲሆን የሚሸረፉ፣ ሌሎች ሲያደርጉት የሚያስወቅሱ ከሆነ ምኑን ቆምንላቸው?

          ትንንሽ አምባገነኖች ማሳደግ

          ዛሬ ለትልቁ ዓላማ ሲባል ዝምታን የምንመርጥባቸው ጥቃቅን መሳይ ጉዳዮች የምናፈራቸው መሪዎች ላይ የሚያሳድሩትን ተጽዕኖም መገመት ቀላል ሥራ አይደለም፡፡ ዛሬ እሴቶች እና መርሕዎቸ ሲሸራረፉ ዝም ማለታችን በትንሽ ሥልጣን ትንሽ አምባገነንነትን ሊያበረታታ ይችላል የሚል ስጋት አለኝ፡፡ ይህ ትንንሽ አምባገነኖችን የማበረታታት አዝማሚያ ነገ ትልቅ ሥልጣን ላይ ትልቅ አማባገነንነት ላለመፍጠሩ ምንም ማረጋገጫ የለም፡፡ የአመራር ብቃትና ባሕርይ ማጣት ችግር በሰፊው የሚታይበት የተቃውሞ ፓለቲካ ከገዥው ፓርቲ ከሚደርስበት ጫና በተጨማሪ የሚጋፉት ችግሮች አንዱ አመራሩ አለመገራቱ እና  በገዥው ፓርቲ ስም ለስህተቶችቹ  በቀላሉ የማርያም መንገድ ማግኘቱ ነው፡፡ ለ”ትልቁ ዓላማ” ሲባል የምናልፋቸው ስህተቶች ሌላ አምባገነን መሪዎችን መፍጠር አደጋ ውስጥ ገብተን እንዳይሆን አሁንም ቢሆን ማረጋገጥ ያስፈልጋል፡፡
          የዚህ ጽሑፍ ዓላማ የመንግሥት ተቃውሞውን የማዳከም ተፅዕኖ አሳንሶ ማየት አይደለም፡፡ እንደኽዝብ የምንፈልገውን በግልጽ ማወቅና ለዚያ መሽራትና መኖርንና መለማመድ እንደአንድ የክርክር ሐሳብ ለማቅረብ ብቻ ነው፡፡ ለ”ትልቁ ዓላማ” የሚደረጉ ማመቻመቾችም የት ድረስ መሄድ አለባቸው?  የምናጥፋቸውና የማናጥፋቸው መርሕዎች የትኞቹ ናቸው?  የትኛው ላይስ ማስተካከያ መውሰድ ይገባናል? የሚለውን ለመለየትና ከአሁኑ እርምጃ መውሰድ ካልቻልን “አለባብሰው ቢያርሱ በአረም ይመለሱ” የሚለው የአበው ምሳሌ እንዳይደርስብን ከመጨነቅ የመነጨ ነው፡፡ የሐሳብ ልዩነታቸውን ተከትሎ ብቻ “ትልቁ ዓላማ” አልተከተላችሁም በሚል ሰበብ ያጣናቸውና የምናጣቸውን ሰዎችም እያሰብኩ እንደጻፍኩት ይታሰብልኝ፡፡

          ማስታወሻ፡- “ትልቁ ዓላማ”- The bigger picture የሚለውን የእንግዘኛ ቃል ተክቶ የገባ ነው፡፡



          የትምህርት ጉዞው የተጠናቀቀ ይመስላል፡፡ ተማሪዎች በምረቃ ቀን የሚለብሱትጋወን አስመራቂ ቤተሰቦቻቸው ወደ ምረቃውቦታ የሚገቡበት የመግቢያ ትኬት ከየትምህርት ክፍላቸው እየወሰዱ ነው፡፡ አንድ ከዚህበፊት ያልተለመደ ተግባር ግን ይቀራል፡፡ የአንድ ሙሉ ቀንስልጠና፡፡ ከጥቃቅን እና አነስተኛ ተቋማት በመጡ ባለሙያዎችከምረቃ በኋላ ሊሰማሩባቸው ስለሚችሉባቸው የስራ አይነቶች፡፡

          ገነትም ከነዚህ ሰልጣኞች መካከል አንዷ ስትሆን 3 አመትየዩንቨርስቲ ቆይታዋ Applied Biology ያጠናች ስትሆን ከተቻለ አንድ ፋርማሲ ውስጥ ሰራተኛሆና ለመቀጠር አለዚያም መምህር እሆናለው የሚል ህልም ነበራት፡፡በስልጠናው የሰማችው የስራ መስክ ግንአልተዋጠላትም፡፡ ተደራጅቶ የባልትና ውጤቶችን መሸጥ፣ የከተማ ግብርና ላይ መሰማራት፣ የኮብል ስቶን ማንጠፍስራ፣ ፓርኪንግ ..ተ፡፡

          አሁን ስልጠና በመውሰድ ላይ የሚገኙት ተማሪዎችን ከሚያስተምሩት የዩንቨርስቲ መምህራን አንዱ የሆኑት አቶ ዳዊት ገብሩ (ስማቸው የተቀየረ) ግን የምሩቃኑ ብቃት አሳስቧቸዋል፡፡ አቶ ዳዊት የሚያስተምሩት የሞራል ፍልስፍና ትምህርት ሲሆን፤ ሰሞኑን የመጨረሻ ፈተና ለተመራቂ ተማሪዎቻቸው የፈተኑት ሲሆን አንድ የፈተና ወረቀት ግን ይጠፋባቸዋል፡፡ የመጥፋቱን ምክንያት ሲያጣሩም ኩረጃን ለመቀነስ በማሰብ ተማሪዎች ከሌላ ትምህርት ክፍል ተማሪዎች ጋር ተደባልቀው የሚፈተኑ በመሆናቸው እና ፈተናው የጠፋባት ተማሪ የማታውቀውን የሶሻል አንትሮፖሎጅ ፈተና ተፈትና በመውጣቷ መሆኑን ይደርሱበታል፡፡ አቶ ዳዊት ተማሪዋን አስቀርበው ለምን እንዳልተፈተነች ሲጠይቋት፤ እንግሊዝኛ ማንበብ እንደማትችል እና የተፈተነችው ፈተናም የሞራል ፊሎሶፊ ፈተና እንደሆነ አስባ እንደተፈተነች ትናገራለች፡፡

          የዲግሪ ምሩቋ የምትፈተነውን ፈተና አለማወቋ አቶ ዳዊትን ግራ ከማጋባትም አልፎ ተስፋ እንዲቆርጡ አድርጓቸዋል፡፡ እናም ትምህርት ወዴት ወዴት? ብለን እንጠይቅ ዘንድ ተነሳን፡፡
           
          ትምህርት

          የሰው ልጅ ሁሉን ያውቅዘንድ አይቻለውም ስለዚህም ስለ ክዋክብቱ መረዳቱ የበዛለት ላላወቀው እሱም ስለስነ ተዋልዶ እውቀቱ ከሌለው ከአዋቂው የሚቀስምበት ስርዓት ነው ትምህርት፡፡ አንድ ሰውአቃቂ ምሁር ይባል ዘንድበሁሉም የትምህርት ዘርፎች የዕውቀት ላቂያ ይኑረው ያኔም አዋቂይባላል፤ ይለናል Renaissance Man ሕልዮት፡፡ ለዛም ይመስላልበአብርሆትዘመን  የነበሩ ምሁራን ሁሉን አቀፍእውቀት ነበራቸው ልንል የምንችለው፡፡ የፍልስፍና፣ የሂሳብ፣ የስነክዋክብት፣የስነሰብ .. እውቀቶችን አንድ ምሁርአቅፎ ሊይዝ ይችል ነበር፡፡

          ይሄ ትክክል አይደለም ይልቅስ በህብረተሰቡ ውስጥ እምርታ ይመጣ ዘንድየስራ ክፍፍል (Division of Labor) ወሳኝ ነው ብሎስኮትላንዳዊው የስነምጣኔ ምሁርአዳም ስሚዝ የሀሳብ ሽግግር ካደረገ ወዲህ፡፡ እያንዳንዱ ህብረተሰቡ አካል አንድየስራ መስክ ላይ በተለየ (Specialize) አድርጎ ጥናት ካደረገ እና ከተማረበዘርፉ ትልቅ አስተዋፅኦ ያመጣል በሚል የትምህርትስርዓቶቹም በዚህ ሀሳብ መቀረፅጀመሩ፡፡ ባጫ ምህንድስና አበበህግ አይዳ እርሻ.. እየተማሩበያዙት ሙያ ላቂያን ማሳት ይችላሉየሚለው Specialization ሕልዮት፤ አሁን ድረስ በትምህርቱዘርፍ ተግባራዊ እየሆነ ነው፡፡

          ሱፍ ለባሽ ምሁር

          በኢትዮጵያ የዘመናዊ ትምህርት ታሪክ መቶ አመትእንኳን አልደፈነም ፡፡ የመጀመሪያው ዘመናዊ የመንግስት ትምህርት ቤት 1908 ነው የተቋቋመው እስከ ጣልያን ወረራም ብዙ ተማሪዎችንማስተማር አልተቻለም በአብዛኛውም ከውጭ ተምረው የመጡ ኢትዮጵያዊያን ነበሩእንደ ምሁር የሚቆጠሩት፡፡ ከነዚህ በውጭ ተምረውየመጡ 120 ተማሪዎች ውስጥ ጣልያን በተለምዶ የሚያዚያ 28 ጭፍጨፋተብሎ በሚጠራው ድርጊት 75 በመቶዎቹን እንደ ገደላቸው የመንግስትን ሪፖርት ጠቅሰው Mrgery Perham, The Government of Ethiopia ባሉት መፅሃፋቸውያስረዳሉ፡፡

          እንግዲህ በጣሊያን ወረራ 75 በመቶ የተማረሀይሏን ካጣች በኋላ እስከንጉሱ የስልጣን ዘመን ማክተሚያ ድረስ የተማሪዎችቁጥር (በውጭም በሀገር ውስጥም ተምረው የመጡት) በብዙ እጥፍ ጨምሯል፡፡ ነገር ግን አውሮፓን አይቶ የመጣው ምሁር ብዙ ፈተናዎች አጋጥመውታል፡፡ ከዋና ፈተናዎች አንዱ በተማረበት መስክ ስራ ያለማግኝቱ ነው፡፡ አለ ከተባለ የፈረንሳይ ህግ ትምህርት ቤት ህግ ተምሮ የሀረርጌ አውራጃ አስተዳዳሪ የእልፍኝ አሽከር፣ Literature 4 ዓመት ሙሉ እነ ሸክስፒርን እነ ሞንታኝን፣ እነ ዳንቴን እንዲያም ሲል እነ ቶልስቶይን ሲያጠና ከርሞ በንግድ ሚኒስቴር የወርሃዊ የዋጋ ጥናት ባለሙያ መሆን፣ የምጣኔ ሀብት ትምህርትን እንደ ውሃ ጨልጦ በበጌምድር አውራጃ የደምቢያ ወረዳ የመንግስት ሹም .. እየሆኑ ነበር እነዚህ እውቀትን እና አለባበስን ከአውሮፓ የቀዱ ምሁራን ወደ ስራ አለም የሚሰማሩት ፡፡


          በርግጥ   ትውልድም  የዚህ ሱፍ ለባሽ ምሁር አካል ነበር፡፡

          የተማረ ሁሉ ያስተምር

          ደርጉ መጣ‹ሁሉንም ነገር ወደ ጦርግንባር; ከማለቱ በፊት የትምህርት ዘመቻ ጀመረ‹መሃይምነት አይነስውርነት ነው› በሚል መፈክርየገጠሩን ህዝብ ስሙን ይፅፍዘንድ ፊርማ በእርሳስ ይፈርም ዘንድ አስቻለው፡፡ነገር ግን ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚወጡ ተማሪወች የተማሩትን ትምህርት የት አደረሱትከተባለ፤ ግማሾቹ አቢዮት ጠባቂ፣ ግማሾቹ የቀበሌ ሹም ወታደርቤትም የገቡ አሉ፡፡

          ይልቁንም ደርጉ ተማሪዎችን ከነ ኢህአፓ ጋርንክኪአላቸው በሚል በጥርጣሬ ነበር የሚመለከታቸው፡፡ ይባስብሎም ከሀገር በፊት የምን ትምህርትብሎ በተለምዶምሁሩ ጦርየሚባለውን ወታደር ከዩንቨርስቲ አፍሶ ብላቴ ጦርማሰልጠኛ ከተተ፡፡ የተማሩት ትምህርትም አላማው ጠፋባቸው ለነዚህ ምሁር ወታደሮች፡፡

          ስለምንስ ከምሁራን መካከል ትፈልጉኛላችሁ?!

          ኢህአዴግ በስልጣን ዘመኑ ከሰራቸውአመርቂ ስራዎች አንዱ ትምህርትን በነፃ ተደራሽለማድረግ ያደረገው ጥረት እና ያምያመጣው ውጤት ነው፡፡ አጠቃለይ የትምህርት ፖሊሲ 1986 . ከወጣ በኋላ ብዙአዳዲስ ትምህርት ቤቶች ተሰርተዋል፣ የትምህርት ቤቶች የቅበላአቅም በብዙ እጥፍ ጨምሯል፣30 በላይ የመንግስት ዩንቨርስቲዎች ተገንብተዋል፡፡

          ነገር ግን የትምህርት ፖሊሲውን ሁለት ዋነኛተግዳሮቶች አንቀው ይዘውታል፡፡

          1. የትምህርት ጥራት ጉዳይ፡

          መንግስትም እንደሚለው ዋነኛው የትምህርት ፖሊሲያችን ፈተና የጥራት መጓደል ነው፡፡ አሁን ባለውሁኔታዩንቨርስቲ Chemistry ምሩቅ ተማሪዎች Chemistry Khemistry እያሉ እንደሚፅፉ ይነገራል፤ አራቱን የሂሳብ ስሌቶች የመለየት ችግርም የምሩቃኑ ሌላው ጣጣ ነው፤ በሶሲዎሎጅ ተመርቀው ካርል ማርክስ ሲባል እሱ ደግሞ ማነው? ማለትም ያስደነግጣል፤ ህግ ተምረው Civil Right እና Civil Code ነትን አለማወቅም ይወራል፡፡
          አዎ ጥራቱ ችግር ውስጥነው፡፡

          2. ሁለተኛው እና አዲሱ የትምህርትፖሊሲው ችግር ሰዎች ተምረውበተማሩበት ትምህርት መስክ ሊሰሩ አለመቻላቸውነው፡፡

          የማእከላዊ ስታትስቲክስ ባለስልጣን 2011 .የከተማ ስራ አጥነት 18 በመቶ እንደሆነመረጃው ያስረዳል ፡፡ሌሎች አለማቀፍ ተቋማት ደግሞ መጠኑከዚህ እንደሚልቅ ይገልፃሉ፡፡


          እንግዲህ ከዩንቨርስቲ የሚወጡት ምሩቃን ከነዚህ ስራ አጦች ቁጥርላይ የሚደመሩ ናቸው፡፡ ይሄን ቁጥር ለመቀነስይመስላል መንግስት ሰሞኑን እንደምንሰማው ወጣቶችን በተለያዩ የጥቃቅን እና አነስተኛ ተቋማት ተግባራት ላይ እንዲሰማሩእያደረገ የሚገኝው፡፡ ችግሩ ግን አንድ ሰው Computer Science ተምሮ የኮብል ስቶን ጠረባ ላይ የመሰማራቱን ጥቅም ስናሰላስለው ነው፡፡ ችግሩ ግን አንድ ወጣት Physics ተመርቆ በከተማ ግብርና ተግባር ላይ ሲሰማራ የተማረውን ትምህርት ተግባር ላይ እንዴት ሊያውለው ይችላል? ያልን እንደሆነ ነው፡፡ ችግር የሚሆነው Afan Oromo & Literature የተማረች ወጣት በባልትና ውጤት ስራ ላይ ተሰማርታ ስናይ ነው፡፡

          ለመሆኑ: ይሄ ስኬት ነው እንዴ?


          Nelson Mandela
          በግለታሪካቸው ላይ ስለ ትምህርትሲናገሩ :

          “Education is the great engine of personal development. It is through education that the daughter of a peasant can become a doctor, that a son of a mineworker can become the head of the mine, that a child of farm workers can become the president of a nation.”

          አሁን ወዳለው ሀገራችን የትምህርት ውጤት ስንሄድ ማንዴላ እንደሚሉት ትምህርት የገበሬውን ልጅ ዶክተር የማዕድን ቆፋሪውን ልጅ የሀገር መሪ የሚያደርግመሳሪያ ነው ያሉትን የትምህርት Upgrade የማድረግ ሚና Downgrade በማድረግየተተካ ያስመስለዋል፡፡ አለዚያማ ስለ ፓለቲካል ህልዮት ሲማር የከረመወጣት እንዴት የብየዳ ስራ ላይ ይሰማራል?፡፡

          ገነትስለ ስራ አስበሽ ታወቂያለሽ?›› ተብላ ስትጠየቅ ‹‹እኔ የምማረው እናቴ ተመርቄ ስታየኝ ደስ እንዲላት ነው እንጅ ስራ መስራት አልፈልግም›› ትላለች፡፡ የሞራል ፍልስፍና ፈተናን ከሶሻል አንትሮፖሎጅ ጋር ጋር መለየት አቅቷት ፈተናውን ሳትወስድ ቀረችው ምሩቅ ለስህተቷ የምትሰጠው ምላሽ ፈገግታ ነው፡፡ እንግዲያውስ ገነቶችን ከምሁራን መካከል መፈለግ ምን ይሆን እርባናው?


          በማናዬ በላይ

          II.        በእሳት የተፈተነ ብረት – ዶ/ር ቢሂምራዎ ራምጂ አምበድከር
          ዶ/ር ቢሂምራዎ ራምጂ አምበድከር እ.ኤ.አ ሚያዚያ 1889 ዓ.ም ማሀራሽትራ ክልል በአሁኑ ማድያ ፕራዲሽ ዉስጥ በምትገኝ ራትናግሪ በምትባል ወረዳ የተወለደ የዚያኔዉ ህፃን ያንን ሁሉ ጭቆናና በደል ያስተናገደ በኋላ ለህንድም ይሁን ለሌላዉ አለም ለፍትህ እና እኩልነት ትግል አርአያ የሆነ ታላቅ ሰዉ ነበር፡፡ አምበድከር በመላዉ የሹድራ ወይም አይነኬ ማህበረሰብ አባላት ላይ ይፈፀም የነበረዉ ጭቆናና በደል ማሳያ ነዉ፡፡ በዚህ ጽሑፍ የመጀመርያ ክፍል በቅድመ ታሪክ ላይ የተገለፁት ይህ ታላቅ ሰዉ በልጅነቱ የደረሰበትን ግፍ ከከተበበት የግል ማስታዎሻዉ ላይ ከታተመዉ “Waiting for Visa” ላይ የተወሰደ ነዉ፡፡ በህንድ በዉልደት የሹድራ አባል ከሆኑ ትምህርት፤ ገንዘብ፣ ክብር፤ ስልጣን ማግኘት የማይታሰብ ነዉ፡፡ እርስዎ ሲወለዱ ጀምሮ የተፈጠሩት ለአገልጋይነት ነዉ ተብሎ ይታሰባል፡፡ በአጋጣሚ የሚደርስብዎን ጭቆና ተቋቁመዉ ቢማሩ፤ ሀብት ቢያፈሩ፤ ስራ ወይም ስልጣን ቢይዙ ማህበራዊ ህይወትዎን ሊቀይረዉ አይችልም፡፡
          አምበድርከርም በህንድ በነበረዉ የእንግሊዝ ጦር ሰራዊት ዉስጥ ይሰራ የነበረዉ እና የሰላ እሳቤ የነበረዉ አባቱ ምስጋና ይግባዉና መጻሕፍትን እና እገዛን ከአባቱ እያገኘ እንደ ሹድራ አባልነቱ የሚደርስበትን ግፍ ተቋቁሞ በ1907 ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚያስገባዉን ዉጤት ሲያመጣ በወቅቱ ለሚኖርበት ማኅበረሰብ አባል የመጀመሪያ ስለነበር ተራማጅ በነበሩ የማኅበረሰቡ አባላት ዝግጅት ተሰናድቶለት ተሞግሶ ነበር፡፡ ከዚያም በ1913 ከቦምቤ ዩኒቨርሲቲ በፐርሺያና እንግሊዝኛ፤ የጋይከዋር ስኮላር ተጠቃሚ በመሆንም ወደ አሜሪካ ተጉዞ ከኮለምቢያ ዩኒቨርሲቲ በሦስት አመት ቆይታ MA እና PhD በኢኮኖሚክስ ያገኘ ሲሆን ከዚህ በተጨማሪ የአንትሮፖሎጂ፣ ፖለቲካል ሳይንስ፣ ሶሾሎጂ አና ሌሎች ኮርሶችን ወስዶ ነበር፡፡ ከዚያም ከአሜሪካ ቆይታዉ በቀጥታ ያመራዉ ወደ ለንደን ስኩል ኦፍ ኢኮኖሚክስ ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ስኮላርሺፑ አልቆ ስለነበር እና ተመልሶ የመስራት ግዴታ ስለነበረበት በ1917 ዶክትሬት ትምህርቱን አቋርጦ ወደ ህንድ በመመለስ በባሮዳ ማሃራጃ ስራ ቢጀምርም የማኅበረሰቡ ማግለል እና ህዝባዊ አገልግሎት መከልከል ሊያሰራዉ ባለመቻሉ ስራዉን ለቆ በወቅቱ ትንሽም  ቢሆን ይሻል ወደነበረዉ ቦምቤ ይመለሳል፡፡ በወቅቱ ዶ/ር መሆኑ በማኅበራዊ ህይወቱ ላይ ምንም የፈየደለት ነገር አልነበረም፡፡
          ከአመት ስራ መፍታት በኋላ በሲንድንሀም የኮሜርስ እና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የፖለቲካል ኢኮኖሚ መምህር ሆኖ ይቀጠራል፡፡ በዚህም ወቅት አብረዉት ይሰሩ የነበረት የበላይ ካስት ሂንዱ ፕሮፌሰሮች የጋራ ዉሃ እንዳይነካ ይከለክሉት ነበር፡፤ በዚህ ጊዜ ነዉ እንግዲህ አመበርከር የፍትህ ትግሉን አንድ ብሎ የጀመረዉ፡፡ በዚህ ወቅት የሹድራ አባላትን ንቃተ ህሊና ያሳድጋል ብሎ ያሰበዉን ሙክንያክ (የጭቁኖች ጀግና) የሚል በማራቲ ቋንቋ የሚዘጋጅ መጽሔት መሰረተ፡፡
          አምበርከር ለማንኛዉም ትግል እዉቀት ከምንም በላይ የላቀ መሳሪያ ነዉ የሚል ጠንካራ እምነት ስለነበረዉ ስራዉን ለቆ የጀመረዉን የዶክትሬት ድግሪ ለመጨረስ በ1920 ወደ ለንደን በድጋሚ አቀና፡፡ በለንደን የኢኮኖሚክስ ት/ቤት የM.Sc እና D.Sc ትምህርቱን እንዲሁም በሌላ ኮሌጅ ሕግ ተምሮ በሕግ የሚሰራበትን ፍቃድ ጨምሮ በመያዝ በ1923 ወደ ህንድ ተመልሶ በሕግ ሙያ መስራት ጀመረ፡፡
          አምበድከር በአሜሪካ ቆይታዉ በወቅቱ የነበረዉ የጥቁር አሜሪካዉያን ጥያቄ ያልበረደበት ጊዜ ከመሆኑ ባሻገር በአሜሪካ እና በለንደን ያየዉ የማኅበረሰብ ሁኔታ ለወደፊት ትግሉ አስተዋፅኦ እንደነበረዉ በጽሑፎቹ ላይ ገልጿል፡፡
          III.        የአምበድከር ማህበራዊ እና ሐይማኖታዊ ጥያቄ
          አምበድከር ከለንደን መልስ የመጀመሪያ ትግሉ የማኅበራዊ እና ሐይማኖታዊ እኩልነትን ለማስፈን ነበር፡፡ በ1924 ቀደም ሲል ተፈጥሮ በከፍተኛ ካስት ሂንዱ ጫና እና በገንዘብ እጦት የፈረሰዉን የተጨቆኑ የሹድራ አባላትን ጥያቄ ይዞ የተነሳ ማኅበር ባሂሽክሪት ሳባህ ን በድጋሚ በማቋቋም እና የማኅበሩ መሪ በመሆን educate, agitate and organize የሚል መፈክር ይዞ እዉቀቱን እንደ መሳሪያ መሰሎቹን እንደ ወታደር ይዞ በመንቀሳቀስ ሶስት የታወቁ ሰላማዊ ትግሎችን አከናዉኗል፡፡
          አንደኛዉ በ1927 የተደረገዉ ማሀድ ሳትያግራህ (ሰላማዊ ትግል) ሲሆን አላማዉም ለዘመናት ለአይነኬዎች ተከልክሎ የነበረዉ የህዝብ ዉሀ ታንከርን መጠቀም ነበር፡፡ ይህ ታንከር ምንም እንኳን የህዝብ ቢሆንም አይነኬዎች ግን እንዲጠቀሙ አይፈቀድላቸዉም ምክንያቱም እነሱ ከነኩት ዉሀዉ ይበከላል ተብሎ ስለሚታሰብ፡፡ በሂደት ቦምቤ ሌግስሌቲቭ ካዉንስል ዉሀዉ ለሁሉም አገልግሎት እንዲዉል የሚል ህግ ያወጣል፡፡ ይህንን ተከትሎ ነዉ እንግዲህ አንበርከር ከ 10ሺህ በላይ አይነኬ ህዝቦችን አስከትሎ ዉሀዉን ተጠቅመዉ ተመለሱ፡፡ ከትንሽ ሰዓታት በኋላ ወደ ኋላ ዘግይተዉ የነበሩ የሹድራ ካስት  አባላት ተዘጋጅተዉ በመጡ ሌላ ካስት አባላት ተደበደቡ፡፡ በሂደትም የፖለቲካ ስርዓቱ ላይ ያሉትም ከአይነኬ ዉጭ የነበሩ ካስቶች ስለነበሩ ጫና ፈጥረዉ ህጉ እንዲቀየር አድርገዋል፡፡ ይህም የአይነኬ አባላትን አምበድከርን ጨምሮ በጣም ያሳዘነ ድርጊት ነበር፡፡

          ሁለተኛዉ በ1930 የተከናወነ ካላራም የቤተ-ሐይማኖት የመግባት ሰላማዊ ትግል ነበር፡፡ አይነኬዎች በእምነት ሂንዱ ቢሆኑም ወደ ቤተ-እምነቱ ግን መግባት አይፈቀድላቸዉም ነበር፡፡ ቤተ-እምነቱን እንዳይበክሉ ተብሎ ጥላቸዉን ጨምሮ በግምት ትልቅ የሰዉ ቁመት ረጅም ጥላ ያህል ርቀዉ ካልሆነ በአቅራቢያዉ እንኳን ማለፍ አይፈቀድላቸዉም ነበር፡፡ ይህ በየትም ሀይማኖት የማይታይ ተግባርን ለመቃወም አምበድከር የመረጠዉ ወደ ቤተ-እምነቱ በቡድን የመግባት ስልትን ነበር፡፡  በናሲክ የሚገኘዉ ካራላም ቤተ-እምነት ለዚህ ተግባር በወቅቱ የተመረጠ ነበር፡፡ ይህ ትግል ለአንድ ወር የቆየ ቢሆንም ዉጤታማ አልነበረም፡፡ የደህንነት ስጋት እና የእርስ በርስ ግጭትን በመፍራት ቅኝ ግዥ የነበሩት እንግሊዞች ጣልቃ በመግባት አምበድከርን ለማሳመን ቢጥሩም ማስቆም ስላልቻሉ ግጭት ተፈጥሮ ብዙ ሰዎች ከተጎዱ በኋላ ቆሟል፡፡ ሶስተኛዉ ፖና ፐርቨቲ ቤተ-እምነት የመግባት ስርዓት ሲሆን በዋናነት በሌሎች ተዘጋጅቶ አምበርከር ያግዘዉ የነበረ ነዉ፡፡

          ይቀጥላል፡፡
          — 
          ጸሐፊውን ለማግኘት [email protected] ላይ ይጻፉላቸው፡፡

          ሁሉም ሰው የለውጥ ምኞት አለው፣ ሁሉም ሰው የለውጥ ምኞቱን እውን ማድረግ የሚችልባቸውን አማራጮች ከሞላ ጎደል ያውቃቸዋል፣ ሁሉም ሰው ግን ለውጡን እውን

          ክፍል ፩በማናዬ በላይአምበድከር በኢኮኖሚክስ ለኔ አባቴ ነዉ፡፡ እሱ ማለት ከሰራዉ በላይ ምስጋና የሚገባዉ ለተጨቆኑ የኖረ ጀግና ነዉ፡፡ ምንም እንኳን …

          በጣልያን የ5 ዓመት ወረራ ወቅት ኢትዮጵያ ከፍተኛ የመንገድ ግንባታን አስተናግዳለች፡፡ ከአዲስ አበባ በአራቱም አቅጣጫ ወደየክልሉ የሚፈሱት መንገዶች በጣ…

          በዘላለም ክብረት‹‹እኛ የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች፣ ሕዝቦች፡ በሀገራችን ኢትዮጵያ ውስጥ ዘላቂ ሰላም፣ ዋስትና ያለው ዴሞክራሲ እንዲሰፍን…››

          ሲቪል ሶሳይቲው ከየት መጣ ያልተባለ ካቴና እጁን ጠፍሮ ሊያስር ወደሱ እየመጣ መሆኑን ተመልክቶ፤ ለመንግስትን ‹እባክህ ካቴናው እጄ ላይ ከመታሰሩ በፊት እ…

          በፍቅር ለይኩንእሑድ ዕለት ብሔራዊ ቡድናችን ችሎታ ሲደምር ዕድል ተጨምሮ የደቡብ አፍሪካን ብሔራዊ ቡድን (ባፈና ባፋናን) 2-1 በኾነ ወጤት አሸንፎ ከም

          በዘላለም ክብረትቀኑ ሚያዚያ 25/1974 ዓ.ም [1] ፤ ሰዓቱ ከሌሊቱ 6፡25፤ ቦታው ፖርቹጋል፣ ሊስበን፡፡ የፖርቹጋል ብሄራዊ የራዲየ ጣቢያ “Grandola Vila Morena” የተሰኝውን …

          ዴሞክራሲ ምንድን ናት? የዴሞክራሲ መናስ እንዴት ትወርዳለች? እንደምንስ ትፀናለች? የዲሞክራሲ ዋነኛ ጠላቶችስ እነማን ናቸው? የሚሉት ጥያቄዎች ለረጅም ዘመ…

          የሰሞኑ የሚዲያ ትኩረት ሁሉ ለወትሮውም እሰጥ አገባ ላልተለየው የኢትዮጵያ-ግብፅ-ሱዳን የአባይ ዙሪያ ግንኙነት ሆኗል፡፡ አትዮጵያ ‹በአባይ የመጠቀም መ

          በሚኪያስ በቀለ (LLB)(ማስገንዘቢያ፤ በዚህ ጽሑፍ ላይ የተገለጹት ቀኖች፣ ወሮች እና ዓመተ ምኅረቶች በሙሉ በኢትዮጵያ የቀን አቆጣጠር ናቸው፡፡)እንደ መግቢ

          በሚኪያስ በቀለ (LLB)(ካለፈው የቀጠለ) (ማስገንዘቢያ፤ በዚህ ጽሑፍ ላይ የተገለጹት ቀኖች፣ ወሮች እና ዓመተ ምኅረቶች በሙሉ በኢትዮጵያ የቀን አቆጣጠር ና…

          በአገኘሁ አሰግድአዎ! ዛሬ ዛሬ አፍንጫ ሲመታ ዓይን አያለቅስም፡፡ አፍንጫ ሲመታ አፍንጫ ብቻ ነው የተመታው፡፡ የአፍንጫ መመታት ለዓይን ጉዳዩ አይደለም፡

          ልክ የዛሬ 23 ዓመት (ማክሰኞ ዕለት)፣ በግንቦት 20 ኢሕአዴግ ቤተ መንግሥቱን ተቆጣጠረ፡፡ በዕለቱ በኢትዮጵያ ሬድዮ እየተደጋገመ ይተላለፍ የነበረው ‹‹ደር

          ልክ የዛሬ 22 ዓመት (ማክሰኞ ዕለት)፣ በግንቦት 20 ኢሕአዴግ ቤተ መንግሥቱን ተቆጣጠረ፡፡ በዕለቱ በኢትዮጵያ ሬድዮ እየተደጋገመ ይተላለፍ የነበረው ‹‹ደር

          (ክፍል ፬)ውዴ ባለፈው የጥገኝነት ጥያቄሽ ተቀባይነት ሳያገኝ ቢቀር ምን እንደሚደረግ እያጫወተወኩሽ ነበር፤ ይኸው ቀሪው ደግሞ ይሄን ይመስላል፡፡ አሻራና …

          ‹ዞን ዘጠኝ እንዴት ተመሠረተ? ለምን ተመሠረተ? ለምን ዞን ዘጠኝ ተባለ?…› እና ሌሎችም ተመሳሳይ ጥያቄዎች ባሳለፍነው ዓመት በዞን ዘጠኝ የፌስቡክ ገጽ በብ…

          ሰዎች ይሰበሰባሉ፣ አደባባይም ይቀመጣሉ፣ መብታቸውንም ይጠይቃሉ፤ ፖሊሲ ይቀየር ዘንድ ይጮኻሉ፣ ግፍ ይቆም ዘንድ ከፍ ያለ ድምፃቸውን ያሰማሉ፣ አደባባይ…

          By Tewodros Yalew( Special for the campaign) To Embrace RightsAt the heart of Civil and Political Rights rests the liberty and freedom of individuals. As opposed to the other rights deemed as economic, welfare or development; civil and political right…