(ክፍል ፭)
ውዴ:-

ባለፈው ከሳሚ ጋር ስለመጠለያ ጣቢያ ስንጨዋወት ስሙን መቀየር ስላልፈለገው ጓደኛቸው ያጫወተኝን እየነገርኩሽ ነበር ያቆምነው፡፡የሳሚ ታሪክ ይህንን ይመስላል፡፡ እሱን አንብቢና ስደተኛ በአውሮፓ የሚጠብቀውን ህይወት ገምቺ፡፡
 
ከዚያ
ጊዚያዊ ካምፕ የመቆያዬን ጊዜ ጨርሼ ወደተመደብኩበት ቋሚ መኖርያ ስሄድ ካገሬ ሥሰደድ ያልተሸኘሁትን አይነት ሽኝት በዚያ ካምፕ ባገኘኋቸው ወገኖቼ ተደረገልኝ። በውድቅት ሌሊት የምሔድበት መኪና የሚቆምበት ቦታ ድረስ መጥተው መልካም ምኞታቸውን ገለጡልኝ። እኔም አፀፋውን መለስኩና ወደዚያ ከተማ ሄድኩ። ከነዚህ የአጭር ጊዜ ወዳጆቼ ጋር እስከአሁን እንደዋወላለን። ወዴት እንደሄዱ ሳላውቅ ደብዛቸው የጠፉም ሞልተዋል።
ከትልቁ ጊዚያዊ መጠለያ ወደዚያ ስንሄድ አንድ አበሻ ብቻ ነበር የማውቀው። እሱም ከኔው ጋር ተመድቦ በአንድ ባቡር አብሮኝ የነበረ ነው። እዚያ የደረስነው ጥር አጋማሽ ላይ ስለነበር የነበረው አየር እጅግ ይገርም ነበር። መሬት የሚባል ነገር አይታይም። በሙሉ ነጭ ነው፣ ዛፉም የእግዜር ስሪት አይመስልም፣ ከመንጣቱና ከቅርፁ የተነሳ ሰውሰራሽ ይመስላል። ብርዱ ለመግለፅ በሚያስቸግር መልኩ ተስፋ ያስቆርጣል።
ከባቡር እንደወረድን የመጠለያው ሰራተኞች ፎቷችን ያለበትን ወረቀት ይዘው ስለነበር ገና ከደረጃው ስንወርድ በስማችን እየጠሩ ተቀበሉን። ወደውጭ ባየሁት ነጭ መልክዓምድርና የሚያቃጥል ቅዝቃዜ የተፈጠረብኝን ስጋት ለማርገብ ስለከተማውና ስለምንኖርበት ቦታ እየተርበተበርኩ እንደምንም ብዬ በምችላት ጥቂት እንግሊዝኛ መጠየቅ ጀመርኩ። ሁኔታዬን የተረዳው ሰራተኛምአይዞህ ሁሉም ሲመጣ እንዳንተው ይሆንና ትንሽ ሲቆይ ይለምደዋልአለኝ።
ከመኪናው አስገብቶን 30 ደቂቃ ነዳው። ግራ በመጋባት አብሮኝ ካለው ልጅ ጋር ተያየን። ወዴት ነው የምትወስደን ብለን ጠየቅነው።እዚሁ ነው! የናንተ መጠለያ  ከከተማው ወጣ ይላል፣ አይዟችሁ ባካባቢው የሚኖር ማሕበረሰብ ስላለ የገበያ ችግር የለምአለን።

ሶስት የዶከካቸው ባለ ሁለት ፎቅ ሕንፃዎች እንደመልክዓ ምድሩ ነጩን በረዶ ተሸከመው ተኝተዋል። በመካከላቸው ባለ ክፍት ቦታ ላይ እንደጨው ክምር የተቆለለ በረዶ ሶስተኛውን ሕንፃ ሸፍኖታል። የሰውየው መኪና እየተንደረደረ ሄዶ እዚህ ግዙፍ የበረዶ ክምር ስር አረፈ። አወረዱንና ቢሮው ወደሚገኝበት ወደመኻለኛው ሕንፃ አስገቡን። በስርዓት አስተናገዱን። የመጠለያውን ሕግ አነበነቡልን፣ ለሶስት እንድንኖር ብቻውን ይኖር ወደነበረ ወደ አንድ ኤርትራዊ ክፍል አመላከቱን። የክፍሉን ቁልፍና የምንበላውን እንድንገዛ ገንዘብ ሰጡን። ሁሉን ጨርሰን ቢሯቸውን ለቀን ወደውጭ ወጣን።
ስገባ አንድ ሕንፃ ብቻ ነበር ያየሁት፤ ስለ ሶስት ሕንፃዎች ሲነግረኝ ግር አለኝ እዚህ ከመምጣትህ በፊት ሌላ ቦታ ኖረህ ነበር ማለት ነው?’ብዬ ጠየቅኩት።
አዎ፤ እዛ ሶስት ወር ኖሬ አመመኝ ብዬ ነው ወደዚህ የቀየሩኝ። አውቆ መታመም እችልበታለሁ፤ በስደተኛውም ዘንድ  አውቆ ማበድና መታመም የተለመደ ነው። አመመኝ ብዬ ጠብ ስል ደንግጠው ወደዚህ መደቡኝ። ቦታ በጣም ከባድ ነበር። ሰው የምርጫዎቹ ጥርቅም ነው ይባል ነበር። እዛ ተመድቤ የሄድኩ ቀን ግን እንዳልሆነ ታረዳሁ። እኔና ጓደኛዬም እንደተራራ በተከመረው በረዶ ስር ቆመን ተኮራረፍን፣ አብዝተን ተከዝን፣ ተስፋ ቆረጥን። ተስፋ ከመቁረጣችን የተነሳ የሚያቃጥለውን ብርድ ረስተን እውስጡ ተገትረን ቀረን። ወደምንሔድበት ግራ ገባን። ራቅ አድርገን ስናይ ከጎናችን ያለውን የበረዶ ክምር አብዝቶ የሚበልጥ ነጭ ተራራ እይታችንን ይገድበዋል። ቀና ስንል የከፋው ሰማይ ምን እንደያዘንኳ እንዳያስታውቅ ሆኖ በቅርብ ርቀት በጉም ተጠቅጥቋል። የሚታዩን ሶስቱ ሕንፃዎች ድኃዋ አገራችን ላይ ለእህል መጋዘንነት የሚታነፁትን አይወዳደሩም። ውስጣቸው ያሉት ስደተኞች ለምንም ግድ ያላቸው አይመስሉም። ይወጣሉ ይገባሉ። በረዶውን በትልቅ ጫማቸው እየሰነጠቁ ያልፋሉ ያገድማሉ እኛም ላይ እንደትንግርት ያፈጣሉ።
ያንን መጠለያ ካለፈው የሚለየው የጥገኝነት ጥያቄ መልስ የሚሰጠን በዚህ ቦታ ተቀምጠን በመጠበቅ ነበር። ብዙ ጊዜ እንደሚያስጠብቁን ሳስበው ደግሞ ቦታው የበለጠ እየቀፈፈኝ ሄደ። ከዚህ የባሰ የሚያስጠብቁ አገሮች እንዳሉ ግን እሰማ ነበር። እዚያ የሚኖሩት ስደተኞች እንደበፊቱ ከብዙ አገር የመጡ አይደሉም። ከአፍጋኒስታን፣ ከኤርትራ፣ ከሶማሌ፣ ከኢራን፣ ከኢራቅና ከኮንጎ የተሰደዱ ይበዛሉ።
ቢሆንም ግን በዚያኛው መጠለያ አበሻው እራሱን አግሎ ለብቻው ነው የሚኖረው። እዚያ መጠለያ የሄድን ቀን ከቆምንበት የበረዶ ክምት ስር እንደተገተርን አንድ አበሻ መጣና ጨበጠን። ስሙንም ነገረን። ከመጣሁ ሰባት ወሬ ነው ሲለን እንደጀግና በተደሞ ተመለከትነው። እዚህ ነጭ ጫካ ውስጥ፣ የበረዶ ግግር መኃል ሰባት ወር! ጓደኛዬም አብሮኝ ተገረመ። መልስ አግኝቶ እንደሁ ስንጠይቀው አላገኘሁም አለን። እንዲያውም አመትና አመት ተኩል እምደሚያስጠብቁ አረዳንና እዛው ጥሎን ሄደ። 
ይሄ ደግሞ ምን ጋግርታም ነው፣ እንግዶች ነን፣ እቤት እንግባንኳ አይልምንዴእያልን እየወረድንበት ባይናችን ሸኘነው። እየዘፈነ ጥሎን ሄደ። አማትረን አማትረን ያገኘነው ሰው ሰው አልሆን ሲለን ተያይዘን ጉዞ ጀመርን፣ ወደሱፐር ማርኬት። ባናውቀውም ይሆናል ብለን ወደገመትንበት አቅጣጫ መራመድ ጀመርን። መኪናዋ ይዛን ስትመጣ በረዶው ላይ የተወችውን የጎማ ምልክት ተከትለን መራመድ ጀመርን።
በነጩ ምድር ላይ ኮቴያችንን ሲል እየሰማን በፀጥታ ስንራመድ ሱፐር ማርኬት አገኘን። በቃ እንዲህ ጀመርነው ኑሮውን። ገዛዝተን ስንመለስ የተመደብንበት ክፍል ውስጥ የሚኖረውን ልጅ ከቤት አገኘነው። ቁጭ ብሎ እኛን ይጠብቃል። እንግዳ ይመጣብሓል ተብሎ የተነገረው ቀደም ብሎ ስለነበር አልጋችንን ብቻ ሳይሆን ምግባችንንም አዘጋጅቶልን ነበር የጠበቀን። አበሻዊ አቀባበል ሲገጥመን የገዛነውን ከነፌስታሉ ገለል አድርገን ክሽን አድርጎ ያሰራውን ዶሮ መብላት ጀመርን። እኛ ስለመጠለያው እየጠየቅነው፣ እሱ እየመለሰ በልተን ጨረስን። አንድ ኢትዮጵያዊና ብዙ ኤርትራዊ በመጠለያው እንደሚኖር ነግሮን ማታ ሊያስተዋውቀን እንደሚወስደን ነግሮን ክፍሉን ጥሎልን ውልቅ አለ። እኛም አመስግነን አልጋችንን ማንጠፍ ጀመርን።
ከኤርትራዊ ጋር ኖረኻላ? እንዴት ናቸው ኤርትራውያን? እንዴት ነበር አንተ የነበርክበት መጠለያ?’ ስለ ኤርትራውያን ስደተኞች ለማወቅ ያለኝን ጉጉት በጥያቄ መዓት በማቅረብ ገለፅኩለት።
እንዲህ ሲል መተረክ ጀመረ። እዚያ መጠለያ ውስጥ ሶስት ኢትዮጵያውያኖች ብቻ ነበርን። አንዱ ያ ጋግርታሙ ስለሆነ እንደሌለ ቁጠረው፣ አንዱ አብሮኝ የሄደው ልጅ ሲሆን ዘመድ አለው መሰል ወዲያው መጠለያውን ለቆ ወደከተማ ሄደ። እኔም ኬዜ ኤርትራዊ ስለሆነ ለመምሰል ጥረት አላደርግም። ኤርትራዊ ነኝ ማለት እንዴት እንደሚከብድ ይገርምሃል፤ ስጠየቅ ወይ ዝም እላለሁ ወይ ኢትዮጵያዊ ነበር  የምለው። ታዲያልህ ለሶስት ወራቶች ስኖር የገጠሙኝ ስደተኞች በአብዛኞቹ ኤርትራውያን ናቸው። ከተሰደድኩ<

አቡነ ጢሞቴዎስ ጉዳያቸው ከሚታይበት ስብሰባ ላለመውጣት ሲለመኑ ውለዋል ኣቦይ ስብሐት አቡነ ጢሞቴዎስን ለማግባባት በቅ/ሲኖዶሱ ስብሰባ ላይ ተገኝተዋል ፓትርያሪኩ ስለ አቡነ ጢሞቴዎስ ብዙ ከመናገር ተጠንቅቀዋል፤ ተቆጥበዋል ደቀ መዛሙርቱና መምህራኑ ደስታቸውን በቅኔ፣ ወረብና መዝሙር እየገለጹ ነው የንቡረ እድ ኤልያስ ምደባ ግዙፍ ከሚያስነሣው ግዙፍ ጥያቄ ጋራ የምረቃው ቅድመ ዝግጅት ይቀጥላል. . .

ኢትዮጵያንና ህዝቧን የአብሮነትን መሠረት ለመሸርሸርና ብሎም ለማጥፋት ሌተ ቀን የማይተኛዉ የህወሀት ኢህአዴግ አሸባሪ መራሹ መንግስት በህዝብ ጫንቃ ላይ ተቀምጦ ዜጎችን ማሰቃየት ከጀመረእነሆ ፪፪ አመት ተቆጥሮዋል።ነገር ግን የ፪፪ አመት ቆይታዉ ህዠብን ከማሸበር፣ ከመግደል፣ከማሰር ከማሰደድ፣ከመግረፍና ከማፈናቀል አልፎ በተመቸዉና የጥፋት ምርቃናዉ በመጣለት ቁጥር በዘረኞች መሪዎቹአማካይነት በፈለገዉ ሰዐት ከራሱ ህግና ስርአትዉጪ ከእንቅልፋ እንደሚነቃና የሚያደርገዉን እንደማያቅ ህፃን ልጅ የተለያዮ ህጎችን […]

ሐምሌ ፲፪(አስራ ሁለት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- መንግስት በረመዳን ጾም ሙስሊም ኢትዮጵያውያን የጀመሩት ተቃውሞ ይበርዳል የሚል እምነት የነበረው ቢሆንም፣ ተቃውሞው ከሳምንት ሳምንት እያየለ በመምጣቱ፣ የፌደራል ፖሊስ አባላት በአንዳንድ አካባቢዎች የሀይል እርምጃ መውሰድ ጀምረዋል። ከሀሙስ ጀምሮ በፌደራል ፖሊስ አባላት ክትትል ስር የነበሩት የወልድያ ሙስሊሞች በዛሬው እለት በመስጊዳቸው ውስጥ ታግተው መዋላቸውና አንዳንዶች መደብደባቸውን ሌሎች ደግሞ መታሰራቸው …

ሐምሌ ፲፪(አስራ ሁለት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ፓርቲው ባወጣው የህዝባዊ ንቅናቄ እቅድ መሰረት ባህርዳር፣ ጅንካ፣ አርባምንጭ፣ አዳማ፣ ባሌ፣ ወሊሶ፣ ፍቼ፣ ጋምቤላ፣ አሶሳ እና አዲስ አበባ ለህዝባዊ ሰልፎች ሲመረጡ፣ መቀሌ፣ ወላይታ ሶዶ፣ አዋሳ፣ ድሬዳዋ፣ አምቦ፣ ደብረማርቆስና አዲስ አበባ በድጋሜ ለህዝባዊ ስብሰባዎች ተመርጠዋል። ሀምሌ 21 እና 28 በአዲስ አበባ 2 ቦታዎች እንዲሁም ሀምሌ 28 በወላይታ ሶዶና …

ሐምሌ ፲፪(አስራ ሁለት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የክልሉ ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት አጠናቅሮ ለክልሉ ባለስልጣናት ባቀረበው ሪፖርት ላይ እንተመለከተው የክልሉ ቅርስ ጥበቃ ቢሮ ታሪካዊ ቦታዎችን በመንከባከብና የቅርስ ዘረፋ እንዳይካሄድ በመከላከል በኩል በቂ ጥረት አላደረገም። በክልሉ ከ3000 በላይ የቅርስ መገኛ ተቋማት ቢኖሩም  ሙዝየም በማሰራት ቅርሶቻቸውን በጥንቃቄ ለእይታ የቀረቡት 13 ብቻ መሆናቸውን የኦዲት ሪፖርቱ ጠቁሟል፡፡ በተለያዩ …

ሐምሌ ፲፪(አስራ ሁለት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ባለፈው ረቡእ 78 ሰዎችን አሳፍሮ ከአዲስ አበባ  ወደ አክሱም ይበር የነበረው ቦምባርዴር ኪው 400 አውሮፕላን ማረፊያ ቦታው ላይ ሊደርስ ደቂቃዎች ሲቀሩት የጭስ መቆጣጠሪያው በመጥፋቱ፣ ፓይለቱ አውሮፕላኑን በአስቸጋሪ ሁኔታ በማሳረፍ የሰዎችን ህይወት እና የአየር መንገዱንም መልካም ስም ታድገዋል። ሱዳን ትሪቢውን አንድ ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ ባለስልጣንን ጠቅሶ እንደዘገበው የጭስ …

የኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፓብሊክ ጦር ሠራዊት M-23 በሚል መጠሪያ በሚታወቀው አማጺ ኅይል ላይ መልሶ የማጥቃት ዘመቻውን አጠናክሯል። በታንክ፣ በሄሊኮፕተር ፤ አዳፍኔና ከባድ አውቶማቲክ ጠብመንጃ ፣ ወታደሮቹ ከጎማ ከተማ በስተሰሜን ፣ የአማጽያኑን ምሽግ መደብደባቸውን የዜና አውታሮች አስታውቀዋል።

በማዳመጥ መማር የተሰኘው በዶቼ ቬለ እና በጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ትብብር የሚቀርበው አዝናኝ እና ትምህርታዊ ተከታታይ ድራማ 6ኛ ዙር ቀረፃ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጭነት አዉሮፕላኖች የሚመጡልንን እቃዎች በወቅቱ ባለመረከባችን ተጉላላን ሲሉ አንዳንድ የአየርመንገዱ ደንበኞች አማረሩ።

የእንግሊዝና የአሜሪካ ዓለም ዓቀፍ የልማት ተቋማት ለኢትዮጵያ የሚሰጡት ድጋፍ በአገሪቱ ዉስጥ ያለዉን የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ከግምት ዉስጥ ያላስገባ ነዉ ሲል አንድ ድርጅት ከሰሰ።

በማናዬ በላይ
      VII.        የአምበድከር እና ጋንዲ አለመግባባት
    ማህተመ ጋንዲ ከአምበድከር በብዙ እድሜ የሚበልጥ ቢሆንም ሁለቱም የህንድ አይከኖች በተመሳሳይ ወቅት በህንድ ፖለቲካ ስርዓት ዉስጥ ተሳታፊ ነበሩ፡፡ በትምህርት፣ በአንደበተ ርቱዕነት፣ በፍልስፍና አምበርከር ከጋንዲ ብዙ ርቀት የተጓዘና ለዉድድር የሚቀርብ ባይሆንም በወቅቱ በፖለቲካ ተቀባይነት እና በድጋፍ ጋንዲ ከአበድከር እጅጉን የበዛ ድጋፍ ነበረዉ፡፡ በዛ ወቅት ከጋንዲ የተለየ ሀሳበ መያዝ በራሱ ከህዝብ ጋር ከማጋጨት በተጨማሪ በወቅቱ በህንድ እንደ ፋሽን ተይዞ ለነበረዉ ፖለቲካዊ ግድያ ሊዳርግ ይችላል፡፡ የከፍተኛ ካስት አባል መሆኑ እንዲሁም ህንድ ጀግና በተጠማችበት ጊዜ የመጣ መሆኑ ጋንዲን ለእዉቅናዉ ጠቅሞት ነበር፡፡ ይህም ሆኖ ጋንዲን ተቃዉመዉ ሃሳባቸዉን በግልፅ ከሚያንፀባርቁ ግለሰቦች መሀከል ዶ/ር አምበድከር ዋንኛዉ ነበር፡፡
    ጋንዲ የሁሉም ሂንዲ ሹድራን ጨምሮ ወኪል ነኝ ብሎ ስለሚያስብ ከሱ ዉጭ ያለ ማንኛዉንም መሪ አይቀበልም አምበድከር በበኩሉ የሹድራና እና የሌሎች ካስት ሂንዱ ጥያቄ አንድ ካለመሆኑ ባሻገር የሚጋጭ በመሆኑ ጋንዲ ሊወክለን አይችልም የሚል ቆራጥ እሳቤ ነበረዉ፡፡ በዚህ መሰረት እንግሊዞች ይህንን ተቀብለዉ ይመስላል ለንደን ላይ በ1930-32 ስለ ህንድ ፖለቲካል ስርዓት ለመወያየት ለተከናወነዉ ስብሰባ አምበድከር የሹድራ መሪ ሆኖ እንዲሳተፍ ደብዳቤ ይደርሰዋል ይህንን ተከትሎ ለመጀመሪያ ጊዜ በጋንዲ ጥሪ አምበድከር እና ጋንዲ ቦምቤ ተገናኝተዉ የተወያዩ ሲሆን ዉይይቱ ባለመስማማት የተቋጨ ነበር፡፡
    ዶ/ር አምበድከር ለሹድራ ጭቆናና የበታችነት ዋንኛ ተጠያቂ አድርጎ የሚያቀርበዉ የካስት ስርዓቱን ሲሆን ለዚህ መወገድም አበክሮ ይሰራ ነበር፡፡ የሹድራን የአገልጋይነት እና የበታች ሆኖ የመኖርን ስርዓት ሕግ በሚመስል መልክ የሚገልፀዉ የማኑስምሪትን (የሂንዱ የሐይማኖት መጻሕፍ) በማቃጠል በወቅቱ እንደ ታቡ የማይወራበትን የሂንዱ ሐይማኖት መሰረት የሆነዉ ካስት ይወገድ ዘንድ በግልፅ በመስበክ፤ ይህንንም ለማሳካት የፖለቲካ ስልጣን ወሳኝ መሆኑን በማመን ወደ ፖለቲካዉ ገብቶ ጫና በመፍጠር በመጨረሻ ዉጤታማ የሆነበትን ሕገ መንግስት ለማፀደቅ በቅቷል፡፡
    የጋንዲ እሳቤ ከዚህ የተለየ ነበር እሱ የካስት ስርዓት የህንድ ማኅበረሰብ እሴት አድርጎ የሚያስብ የማኅበረሰብ በደል ያልቆጨዉ ለመሰረታዊ ለዉጥ ሳይሆን በጥቃቅን ነገሮች ጥያቄዎን ለማድበስበስ  የሚጥር ነበር፡፡ እንደ ምሳሌ ጋንዲ መሰረታዊ ችግሩን ለማስወገድ ከመስራት ይልቅ አይነኬ የሚለዉን የዚህ ማኅበረሰብ ስያሜ በሀሪጃን (የአምላክ ልጆች) በሚል እንዲቀየር እንዲሁም ካስትን ከማስወገድ ይልቅ ከካስት ዉጭ ያሉትን የመጨረሻዉን ሹድራ ካስት ሰጥቶ ማመሳሰልን የሚሰብክ ነበር (አይነኬዎች በመጨረሻዉ ዝቅተኛ ቫርና ያሉት እና ካስት የሌላቸዉን ሂንዱ ይጨምራል)፡፡ ጋንዲ ለካስት ስርዓት ይህንን ያህል ተቆርቋሪ ሆኖ የሚታገለዉ በወቅቱ የነበረዉን ፖለቲካዊ ተአማኒነት ላለማጣት እንጂ አምኖበት አልነበረም፡፡ ለዚህም ማሳያ የሚሆነዉ ጋንዲ ከሶስተኛዉ ከነጋዴ ስራ የሚመደቡ የካስት አባል ቫይሲያ አባል ሲሆን የኖረዉ ግን የብርሀሚን ካስት የሚሰራዉን ፕሪስት በመሆን ከመሆኑ ባሻገር ልጁም ቢሆን ይሰራ የነበረዉም ከንግድ ዉጭ የጋዜጠኝነት ስራ ነበር ይህም በሂንዱ የሐይማኖት መጻሕፍት ከፍተኛ ቅጣትን የሚያስከትል ነዉ፡፡ ጋንዲ በዚህ ስርዓት እንደማያምን የሚያሳየዉ ሌላዉ የሚሰጣቸዉ መግለጫዎች እና ጽሑፎች ሲሆን በወቅቱ በጋንዲ መስራችነት ይታተም የነበረዉ ያንግ ኢንዲያ በኋላም ሀሪጃን የእንግሊዝኛ ሳምንታዊ ጋዜጣ ላይ የአይነኬነትና ካስት ተቃዋሚ ሆኖ መግለጫ ይሰጥና በአካባቢዉ ቋንቋ ጉጂራቲ በሚፅፈዉ ጽሑፍ ደግሞ አክራሪ ሂንዱ በመሆን ለካስት ስርዓት እንደሚታገል ይገልፅ ነበር፡፡ 
    ጋንዲ በወቅቱ ተደማጭነቱን ተጠቅሞ ከሚያደርገዉ ፕሮፖጋንዳ በተጨማሪ በወቅቱ ሹድራ ተለይተዉ በራሳቸዉ ዉክልና ያገኙ ዘንድ በዶ/ር አምበርከር ተደጋጋሚ ጥያቄ በራምሴ ማክዶናልድ የተሰጠዉን ዉሳኔ ተቃዉሞ በተደጋጋሚ ለጠ/ሚሩ የጻፈዉ ደብዳቤ ተቀባይነት እንዳላገኘ ሲያዉቅ በወቅቱ በእጁ የነበረዉን ትልቅ መሳሪያ ተጠቀመ፡፡ ጋንዲ ይህ ዉሳኔ ካልተቀየረና ሹድራዎች ከሂንዱ ተለይተዉ የተለየ የምርጫ ክልል ከተሰጣቸዉ እስክሞት እፆማለሁ በማለት በ1932 ያዉጃል፡፡ በዚህ ወቅት ከያቅጣጫዉ በአምበድከር ላይ ጫና ይደርስበታል ጋንዲ ከሞተ ህንድ በእርስ በርስ ጦርነት እንደምትታመስ ግልፅ ሆነ፡፡ አምበድከር ጋንዲ መጣ ጋንዲ ይሄዳል የኔ ህዝቦች ግን ለዘላለም ኗሪ ናቸዉ በሚል ለአምስት ቀናት በእንቢተኝነት ቢቆይም በወቅቱ የነበረዉ የሀገሪቱን ዉጥረት መቋቋም ባለመቻልና የሚመጣዉን ዉጤት በመፍራት ከኮንግረስ መሪዎች ጋር ከስድስት ቀን የጋንዲ ፆም በኋላ ፖና ፓክት ተብሎ የሚጠራዉን ስምምነት ፈረሙ፡፡ በዚህ ስምምነት የተለየ ምርጫ ለሹድራ መሰጠቱ ቀርቶ በሂንዱ ዉስጥ ሪሰርቬሽን እንዲሰጣቸዉ ተስማሙ፡፡ እንደ አንዳንዶች ገለፃ ይህ ባይሆን ኖሮ ህንድ አሁን ካለችበት ማኅበራዊ ችግር ቀድማ ትወጣ ነበር፡፡ ችግሩ መልኩን ቀይሮም ቢሆን አሁንም አለና (ከፍተኛ ሂንዱዎች አሁንም የፖለቲካ ስርአቱ ተቆጣጣሪ ናቸዉ)፡፡ ጋንዲ ለካስት ስርዓት ለረጂም ጊዜ ሲታገል ከቆየ በኋላ በመጨረሻ በ1946 አቅራቢያ ካስት ያለፈበት ስርዓት ነዉ በሚል ከአምበድከር ጋር አብሮ ቆሞ ሲታገል ነበር፡፡ ዘግይቶም ቢሆን የአምበድከረን ሀሳብ መቀበሉ አሁን ላለዉ የተሻለ የህንዳዉያን ንቃተ ህሊና እና ፖለቲካ ለዉጥ አስተዋፅኦ ነበረዉ፡፡ ለአብዛኛዉ ህንዳዊ ጋንዲ ማለት ብዙ ነዉና እሱ ካለ አለ ነዉ ሌላዉ አፉን ሊዘጋ ይገባል፡፡
    በእድገት እሳቤ ላይም ቢሆን ዶ/ር አምበድከር እና ጋንዲ የተለያየ እሳቤ ነበራቸዉ፡፡ ጋንዲ ወደ ተፈጥሮ እንመለስ የሚል ኋላ ቀር አስተሳሰብ አራማጅ ከመሆኑ ባሻገር ሆስፒታል፤ ባቡር ትራንስፖርት፤ ኢንዱስትሪ አላስፈላጊ ናቸዉ ብሎ ያምን ነበር፡፡ ዶ/ር አምበድከር በበኩሉ ወደ ተፈጥሮ እንመለስ ጥሪ ማለት ወደ ባዶነት፣ ወደ ሰቆቃ እና ረሀብ አብዛኛዉን ማኅበረሰብ መክተት ነዉ ይል ነበር፡፡
    በእርግጥ በብዙዎች አዕምሮ ሊመጣ የሚችለዉ ታዲያ ለምን ጋንዲ በአለም ላይ ታዋቂ ሆነ የሚል ነዉ፡፡ በወቅቱ ህንድ ጀግና የተጠማችበት ጊዜ ነበር፡፡  እንዲሁም የህንድን ፖለቲካ ስርዓትን የተቆጣጠሩት የከፍተኛ ካስት አባል ሂንዱዎች አስበዉበት ለዚህ አላማ ማለትም ጋንዲን ታዋቂ ለማድረግ የሰሩት ፕሮፖጋንዳ እንደ ምክንያት ሊወሰድ ይችላል፡፡ የህንድ ማኅበረሰብ አሁን ስለ ዶ/ር አምበርከርም ይሁን ጋንዲ ትክክለኛ ግንዛቤ አላቸዉ ብዬ አምናለሁ፡፡ ለጋንዲ የሚያደርጉትን ለአምበድከርም ያደርጋሉ፡፡ የዶ/ር አምበድከር ወሳኝ ቀናት እንደ ዉልደት፤ ሞት ፤ ቡድሂዝምን የተቀበለበት ቀን በመላዉ ህንድ በአብዛኛዉ ማኅበረሰብ ይከበራል፡፡ የተወለደበት የሞተበት፤ ሰላማዊ ትግል ያከናወነበት ቦታ ዋንኛ የቱሪስት ቦታዎች ሆነዋል፡፡ ችግሩ ያለዉ በሌላዉ ዓለም ሲሆን አብዛኛዉ ማህበረሰብ ህንድን ከጋነዲ ጋር እንጂ ከዶ/ር ባባሳሂብ አምበድከር ጋር አያይዞ አያነሳትም፡፡ ይህም ሥነ-አመክንዮ ያለዉ አይመስልም፡፡
    ‹‹በጭቆናና በበደል የተፈተነ የፍትህ እና እኩልነት አባት – ዶ/ር ቢሂምራዎ ራምጂ አምበድከር›› በሚል ርዕስ ማናዬ በላይ በአራት ተከታታይ ክፍሎች ያቀረበልን ጽሑፍ በዚሁ ተጠናቋል፡፡
    ጸሐፊውን ለማግኘት [email protected] ላይ ይጻፉላቸው፡፡

    ወ/ሮ አዜብ መስፍን ከአቶ ገ/ዋህድ፣ አቶ ነጋና ምህረተአብ ጋር በመመሳጠር በሶስት መርከብ ስሚንቶ አስጭነው አገር ውስጥ በማስገባት ከፍተኛ የሙስና ወንጀል መፈፀማቸውን ምንጮች አጋለጡ። በተከለከለ ፍራንኮ ቫሉታ ፈቃድ አገር ቤት የገባው ስሚንቶ በመቶ ሚሊዮን የሚቆጠር ትርፍ አዜብና ግብረአበሮቻቸው እንደዛቁበት ያረጋገጡት ምንጮቹ፣ አያይዘውም ጉዳዩ በደህንነት ሹም አቶ ጌታቸው አሰፋ እጅ እንደገባ አስታውቀዋል። በሕገወጥ መንገድ የውጭ ምንዛሪ በከፍተኛ […]

    ከመስፍንነጋሽ

    ወንድሜ ጁዋር መሀመድ ባለፉት ጥቂት ሳምንታት በኦሮሞ ፖለቲካ እና አሁን ደግሞ ስለኦሮሞ-ኢስላም ያቀረባቸው ንግግሮች ኮርኳሪ ሆነዋል። ኮርኳሪነታቸው የሚመነጨው ግን ሐሳቦች አዲስ ስለሆኑ አይደለም፤ በአቀራረባቸውም ቢሆን ያልተለመዱ አይደሉም። “የአግራሞቱ” ወይም የንዴቱ ምንጭ ጃዋር የገነባው ወወይም እየገነባው የመሰለን የፖለቲካ ማንነትና በቅርብ ያንጸባረቃቸው አቋሞቹ እጅግ የሚቃረኑ ስለሚመስሉ ነው።

    ሙሉውን አስነብበኝ …

    /መሰፍን/ማርያም

    የሚወለድበትን መሬት ማንም ሰው አይመርጥም፤ የዘመኑ ቅንጦት ኢትዮጵያ አርግዞ አሜሪካ መውለድ ቢሆንም፣ ልጁ ምርጫው ውስጥ የለበትም፤ አንኳን ልጁ አባትዬውም ምርጫው ውስጥ የሚገባ አይመስለኝም፤ በእንደዚህ ያለው ኢትዮጵያን አስጠልቶ ሌላእንዲሆን በተፈጠረ ቅንጦት የሚወለድ ኢትዮጵያዊ ምን እንደሚሆን መተንበይ ያዳግታል፤ ልጁ ወይም ልጅቱ በራሳቸው ዝንባሌ፣ ፍላጎትና ጥረት ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸው ግንኙነት በእልህ ከአልተለወጠ እናቶቻቸው የተለሙላቸው ማንነት ከኢትዮጵያዊነት ይገነጥላቸዋል፤ ነገር ግን የኢትዮጵያዊነት ስሜት እንዲህ በቀላሉ ተቀርፎ የሚወድቅ አይደለም፤ ሲደንቀኝ የቆየ ነገር ልናገር፤

    ሙሉውን አስነብበኝ …

    /መሰፍን/ማርያም

    የሚወለድበትን መሬት ማንም ሰው አይመርጥም፤ የዘመኑ ቅንጦት ኢትዮጵያ አርግዞ አሜሪካ መውለድ ቢሆንም፣ ልጁ ምርጫው ውስጥ የለበትም፤ አንኳን ልጁ አባትዬውም ምርጫው ውስጥ የሚገባ አይመስለኝም፤ በእንደዚህ ያለው ኢትዮጵያን አስጠልቶ ሌላእንዲሆን በተፈጠረ ቅንጦት የሚወለድ ኢትዮጵያዊ ምን እንደሚሆን መተንበይ ያዳግታል፤ ልጁ ወይም ልጅቱ በራሳቸው ዝንባሌ፣ ፍላጎትና ጥረት ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸው ግንኙነት በእልህ ከአልተለወጠ እናቶቻቸው የተለሙላቸው ማንነት ከኢትዮጵያዊነት ይገነጥላቸዋል፤ ነገር ግን የኢትዮጵያዊነት ስሜት እንዲህ በቀላሉ ተቀርፎ የሚወድቅ አይደለም፤ ሲደንቀኝ የቆየ ነገር ልናገር፤

    ሙሉውን አስነብበኝ …

    የአንድነት ፓርቲ የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት ህዝባዊ ንቅናቄ ግብረ ኃይል ዛሬ ሐምሌ 11 ቀን ,2005 ዓ.ም ከረፋዱ 4 ሰዓት ባደረገው መደበኛ ስብሰባ ቀጣይ የህዝባው ንቅናቄ ዕቅዱን አፅድቋል፡፡ በዚሁም መሰረት በሚቀጥሉት የሀገራችን ከተሞች ህዝባዊ ስብሰባዎችንና ታላላቅ ሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፎችን ጠርቷል፡፡ በየክልሉ ያሉ የአንድነት ፓርቲ ድርጅታዊ መዋቅሮች ለፓርቲው ባቀረቡት ጥያቄ መሰረት ግብረኃይሉ ያቀዳቸው ህዝባዊ የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፎች ከአዲስ […]

    [email protected] ሐምሌ 11 ቀን 2005 ዓ.ም ሐምሌ 7 ቀን ደሴና ጎንደር የኢትዮጵያዉያንን ትኩረት ስበውት ነበር። በነዚህ ከተሞች የአንድነት ፓርቲ በጠራዉ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በሺሆች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዉያን፣ በአገዛዙ ካድሬዎች የደረሰባቸዉን ጫናና ማስፈራሪያ ወደ ጎን በማድረግ፣ የሰላም፣ የዴሞክራሲ የነጻነት ጥያቄዎቻቸውን አሰምተዋል። «አምባገነንነት፣ ጭቆና፣ ዘረኝነት በቃን» ብሎ ሕዝቡ እንደተነሳ፣ በገልጽ የተያበት ሁኔታ ነዉ የነበረዉ። የኢትዮጵያዊ ጨዋነት መንፈስ በገሃድ […]

    ሐምሌ ፲፩(አስራ አንድ)ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ዘወትር አርብ የሚደረገውን ስግደት ተከትሎ ተቃውሞ ሊያስነሱ ይችላሉ ተብለው የተጠረጠሩ ከ10 ያላነሱ የወለድያ ከተማ ነዋሪዎች ታስረው ፍርድ ቤት መቅረባቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ለኢሳት ተናግረዋል። ከታሰሩት መካከል ኢብራሂም ገበየሁ፣ ከድር ሙሀመድ፣ ወ/ሮ ሀያት ይማም፣ ወ/ሮ ነሲሳ አህመድ፣ ወ/ሮ ሀያት አህመድ ይገኙበታል። ወ/ሮ ሀያት አህመድ ሁለት ወር ያልሞላት አራስ ስትሆን፣ ወደ …

    ሐምሌ ፲፩(አስራ አንድ)ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ፓርቲው  በህገ ወጥ የዘመቻ እስር የሚሊዮኖች ድምፅ አይታጠፍም” በሚል ርእስ ባወጣው መግለጫ በአዲስ አበባ ከተማ የጸረ ሽብር አዋጁ በህገ መንግስቱ እውቅና የተቸራቸውን መብቶችን የሚጨፈልቅና ከህገ መንግስቱ ድንጋጌዎች ጋር የሚጋጭ በመሆኑ መሰረዝ ይገባዋል የሚሉ ዜጎች ወደ ዋናው የፓርቲው በጽ/ቤት በመምጣት የተቃውሞ ፊርማቸውን እንዲያኖሩ የሚጠይቅ ‹‹ከሚሊዮኖች ለምን አንዱ አይሆኑም›› የሚል …

    ሐምሌ ፲፩(አስራ አንድ)ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ኦክላንድ ኢንስቲቲዩት ባወጣው መግለጫ በኦሞ ሸለቆ የሚገኙ የሙርሲና የቦዲ ነዋሪዎች አካባቢያቸው ለሸንኮራ ገዳ ምርት ይፈለጋል በሚል በሀይል ቀያቸውን እንዲለቁ ከመደረጉ ጋር ተያይዞ ከፍተኛ የሆነ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት መፈጸሙን ገልጿል። ድርጊቱ በአሜሪካ እና በእንግሊዝ መንግስት እርዳታና  እውቅና እየተካሄደ መሆኑም ገልጿል፡፡ የእንግሊዝ መንግስት የልማት ተራድኦ የውጭ ግንኙነት ክፍል ቃል አቀባይ …

    ሐምሌ ፲፩(አስራ አንድ)ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ሪዩተርስ ሚስጢራዊ ሰነድ አገኘሁ በማለት ባወጣው ዘገባ ምንም እንኳ የኤርትራ መንግስት የሶማሊያ ታጣቂ የሆነውን አልሸባብን አልደግፍም ቢልም ፣ ቡድኑ ግን ኤርትራ ታጣቂውን ሀይል መደገፉዋን በመቀጠሉዋ የተጣለባት ማእቀብ እንዳይነሳ አቤት ብሎአል።  ኤርትራ አብዲ ኑር ሰኢድ በተባለ የሶማሊያ ተወላጅ በኩል እርዳታ እንደምታደርግ ማረጋገጡን ቡድኑ ጠቅሷል። በቀረበባት ክስ ላይ ኤርትራ አስተያየቱዋን …

    ሐምሌ ፲፩(አስራ አንድ)ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የደቡብ አፍሪካው የነጻነት አባትና የመጀመሪያው ጥቁሩ ፕሬዚዳንት ኔልሰን ማንዴላ 95 ኛ አመት የልደት በአላቸውን በሆስፒታል አልጋቸው ላይ ሆነው አክብረዋል። ማንዴላን እንኳን አደረሰዎት ለማለት በሆስፒታሉ የተገኙት የወቅቱ ፕሬዚዳንት ጃኮብ ዙማ የማንዴላ ጤና መሻሻል እንዳስደሰታቸው ታናግረዋል። ” እንኳን አደረሰህ” ስላቸው በፈገግታ መልሰውልኛል ብለዋል ጃኮብ ዙማ። የአገሪቱ ነዋሪዎች የማንዴላን የ67 አመታት …

    ባለፈዉ ሳምንት የራድዮ ጣብያችን ባለበት ቦን ከተማ አቅራብያ በሚገኘዉ ኮለኝ ከተማ ባሉ የተለያዩ የሮማ ካቶሊካዊ አብያተ ክርስትያናት፤ ከዓለም ሀገራት የተሰባሰቡ ከያንያን የአገሮቻቸዉን ጥንታዊ የሙዚቃ ስልቶችን አቅርበዋል።

    እሥራኤል በኃይል በያዘቻቸው የፍልስጤም ግዛቶች የሠፈራ መርኀ ግብሯን አለማጠፏ፣ የመካከለኛውን ምሥራቅ ውዝግብ በሰላም ድርድር ለመፍታት ፣ በየጊዜው የቀረቡ እቅዶችን ሁሉ መቅኖ እያሳጣ ነው ።

    የኢትዮጵያ ወታደሮች ከባይደዋ መዉጣታቸዉን አሶሲየትድ ፕረስ ትናንት አመልክቷል። መንግስት መፍትሄ ይፈለጋል ቢልም ወታደሮቹ ከተጠቀሰችዉ ስልታዊት የሶማሊያ ከተማ መዉጣታቸዉም በአፍሪቃ ኅብረት ሰላም አስከባሪዎችና የሶማሊያ መንግስት ወታደሮች ላይ ጫና እንደሚያስከትል እየተነገረ ነዉ።

    ደቡብ አፍሪቃዉያን ዛሬ የነጭ ዘረኛ አገዛዝ ታጋዩን የኔልሰን ማንዴላን 95ኛ የልደት በዓል በታላቅ ድምቀት አክብረዉ ዉለዋል። የነፃነት ታጋዩ አዛዉንት ግን ከአንድ ወር በላይ በሃኪም ቤት አልጋ ላይ ይገኛሉ። በጤናቸዉ ረገድ መሻሻሎች መኖራቸዉን ፕሬዝደንት ጄኮብ ዙማም ሆኑ ልጆቻቸዉ እየገለጹ ነዉ።

    ባለፈዉ ሳምንት የራድዮ ጣብያችን ባለበት ቦን ከተማ አቅራብያ በሚገኘዉ ኮለኝ ከተማ ባሉ የተለያዩ የሮማ ካቶሊካዊ አብያተ ክርስትያናት፤ ከዓለም ሀገራት የተሰባሰቡ ከያንያን የአገሮቻቸዉን ጥንታዊ የሙዚቃ ስልቶችን አቅርበዋል።

    መ/ር ፍሥሐ ጽዮን ደመወዝ በማስተማር ሥራ ብቻ ይወሰናሉ የአቡነ ጢሞቴዎስ ቀጣይነት እየተጤነ ነው አቡነ ጢሞቴዎስን የሚተካ ዋና ዲን እስኪሾም ኮሌጁ በጊዜያዊ ሓላፊ ሊመራ ይችላል ጥቅመኛው፣ ሀኬተኛው (ክፋተኛው) እና መናፍቁ ዘላለም ረድኤት በቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ከያዘው የቀን መደበኛ መርሐ ግብር አስተባባሪነት እንዲወገድ ቋሚ ሲኖዶስ ከስምምነት ላይ ደረሰ፡፡ ቋሚ ሲኖዶሱ ከዚህ ዐቢይ የስምምነት ውሳኔ ላይ የደረሰው …

    መ/ር ፍሥሐ ጽዮን ደመወዝ በማስተማር ሥራ ብቻ ይወሰናሉ የአቡነ ጢሞቴዎስ ቀጣይነት እየተጤነ ነው የቅ/ሲኖዶሱ አስቸኳይ ስብሰባ ነገ እንደሚካሄድ ይጠበቃል ጥቅመኛው፣ ሐኬተኛው (ክፋተኛው) እና መናፍቁ ዘላለም ረድኤት በቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ከያዘው የቀን መደበኛ መርሐ ግብር አስተባባሪነት እንዲወገድ ቋሚ ሲኖዶስ ከስምምነት ላይ ደረሰ፡፡ ቋሚ ሲኖዶሱ ከዚህ ዐቢይ የስምምነት ውሳኔ ላይ የደረሰው በኮሌጁ አስተዳደርና በደቀ መዛሙርቱ መካከል …

    ዓረና ትግራይ ፓርቲ ህዝባዊ ስብሰባ ጠራ ፓርቲው ለእሁድ ሓምሌ 14, 2005 ዓም በመቐለ ማዘጋጃቤት አዳራሽ ህዝባዊ ስብሰባ መጥራቱ ተሰምቷል። ፓርቲው ‘አሉ’ በሚላቸው የህዝብ ችግሮች (ኑሮ ውድነት፣ የወጣቶች ስደት፣ የግብር አከፋፈል ችግሮችና የሙስና ሁኔታ፣ የመልካም አስተዳደር እጦትና የመሳሰሉት የህዝብ ችግሮችና በዓረና ትግራይ የሚቀርቡ አማራጭ መፍትሔ ሓሳቦች ከመቐለና አከባቢው ህዝብ ነዋሪዎች መወያየት እንደሚፈልግ አስታውቋል። ሁላችን ተጋብዘናል፤ እንሳተፋለን። […]

    የምክክር ጉባኤውን ተከትሎ በሀ/ስብከቱ እና በክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤቶች የሓላፊዎችና ሠራተኞች ምደባ ይካሄዳል የክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤቶችን በቢሮ ዕቃዎች ለማደራጀት የ1.6 ሚልዮን ብር በጀት ተመድቧል በ1.6 ሚልዮን ብሩ ጽ/ቤቶቹን ለማደራጀት የተቋቋመው የዕቃ ግዥ ኮሚቴ÷ ረዳት ሊቀ ጳጳሱን በሙስና ቀለበት ውስጥ በማስገባት የለውጥ ሂደቱን ለመቆጣጠር በሚያልሙ የለየላቸው ሙሰኞች የሚንቀሳቀስ መኾኑ ሀ/ስብከቱን ለከፋ ትችት እየዳረገው …

    ከማከብራቸው የዲሞክራሲ አክቲቪስት መካከል አንዱ የሆኑት፣ አቶ ተድላ አስፋዉ፣ አቶ ጃዋር መሃመድ ለተናገራቸው አንዳንድ አባባሎች የሰጡትን ምላሽ አነበብኩ። አቶ ጃዋር የተወለደው በአርሲና በሃረርጌ ድንበር አካባቢ ነዉ። በዚያ አካባቢ ነዉ አርባ ጉጉ (ምእራብ አርሲ) እና በደኖ (ምስራቅ ሃረርጌ) የሚገኙት። ወያኔ/ኢሕአዴግና ኦነግ ስልጣን በጨበጡ ጊዜ፣ በአርባ ጉጉና በደኖ የተፈጸሙትን ሁላችንም የምናወቀዉ ነዉ። አካባቢዉን ከክርስቲያኖችና ከ«አማራዎች» ለማጽዳት ፣ […]

    ሐምሌ ፲(አስር)ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የምስራው አፍሪካ የሰብአዊ መብቶች ሊግ የተሰኘው ድርጅት ለኢሳት በላከው መረጃ ከ10 ቀናት በፊት ልዩ ሚሊሺያ እየተባሉ የሚጠሩ የፌደራል ፖሊስ አባላት በ ኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ሀረርጌ ዞን በቀምቢ ወረዳ በጋራ ወሎ ቀበሌ በነዋሪዎች ላይ በፈጸሙት ጥቃት የ38 አመቱ ጎልማሳ ኢብራሂም ሄኖ፣ የ26 እና 27 አመት ወጣቶች ሙሀመድ ሙሳና ሙሀመድ …

    ሐምሌ ፲(አስር)ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝነት በማድረግ ላይ ያለው የልኡካን ቡድኑ መሪ ባርባራ ሎክብሂለር ጋዜጠኞች እና የሲቪክ ማህበረሰብ መሪዎች ሐሳብን በነጻነት የመግለጽ፣ የማምለክና የመሰብሰብ መብታቸውን በመጠቀማቸው መታሰራቸው ተገቢ ባለመሆኑ ሊፈቱ ይገባል ብለዋል። በኢትዮጵያ በስራ ላይ ያለው የጸረ ሽብርተኝነት ህጉ የፖለቲካ ልዩነትን ለማፈን እየዋለ መሆኑን የገለጸው የልኡካን ቡድኑ፣  የአገሪቱ ህገመንግስት ጥሩ ቢሆንም …

    ሐምሌ ፲(አስር)ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የኮሌጁ ተማሪዎች ያነሷቸውን የተለያዩ ጥያቄዎች ይዘው ወደ ፓትሪያሪኩ ልዩ ጽ/ቤት ከትናትና በስቲያ ያመሩ ቢሆንም ፤የስራ አመራር ቦርዱ ያለው ችግር እስኪጣራ ድረስ ኮሌጁ እንዲዘጋ መወሰኑን እና ተማሪዎችም ከሐምሌ 8 ቀን እስከ ሐምሌ 9 ቀን 2005 ዓ.ም ድረስ ኮሌጁን ለቀው እንዲወጡ በደብዳቤ አሳውቋል። ተማሪዎቹ ከትናንት በስቲያ የተለያዩ ጥያቄዎችን አንግበው ወደ …

    ፀረ ሽብር የተባለውን ደንብ ነቅፈናል። አንቀጹ የሚያሻማ፣ ግልጽ ባልሆኑ አንቀጾች የተቀመጠ ነው። ሰዎች በዚህ ሳቢያ ራሥረዋል። ስለሆነም የህግ አውጪው ፣ ተርጓሚውና አስፈጻሚው ዘርፍ ፤ ነጻነት በተሃድሶ ለውጥ ሊቀየር ብለን እናስባለን ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ እሥር ቤቶች የታሣሪዎች ይዞታ እንዲታይ የሚል አቋም ነው ያለው ።

    ዘንድሮ 50ኛ ዓመቱን በማሰብ ላይ የሚገኘው የነጻ ነጻ የአፍሪቃ መንግሥታት ማኅበር –የአፍሪቃ ኅብረት ፣ እንደ ኤኮኖሚውና ንግዱ ግንኙነት ፣ ከአውሮፓው ኅብረትም ሆነ ከአባል ሃገራቱ ጋር በሳይንስና ሥነ ቴክኒክ የሚያደርገው ትብብር ምን ይመስላል?

    ውሳኔው በአዲስ አበባና በጎንደር ከተማ ተፈናቅለው ወደ እሥራኤል ለመግባት በተስፋ ይጠባበቁ የነበሩ በሺህዎች የሚቆጠሩ የቤተ እስራኤላውያን ቤተሰቦችን አስጨንቋል ።