የኖርዌይ መንግሥት ኢትዮጵያዊያን ባስቸኳይ እንዲወጡ ማዘዙ ተሰማ
የኖርዌይ መንግሥት ኢትዮጵያዊያን ዜጎችን ጨምሮ በአገሪቱ ውስጥ በሕገወጥ መንገድ የሚኖሩ የውጭ ዜጎች ባስቸኳይ እንዲወጡ ማዘዙን የአገሪቱ የዜና ምንጮች ዘግበዋል። ኖርዌይ፣ የውጭ ዜጎችን መውጣት እውን ለማድረግ፣ ከመነሻ አጋራቸው ጋር በትብብር ለመስራት ጥረት እያደረገች መኾኗን ባለሥልጣናቷ መናገራቸውን ዘገባዎቹ ጠቅሰዋል። አውሮፓ ኅብረት፣ የኢትዮጵያ …