የጣልያኗ መንደር ነዋሪዎቿ እንዳይታመሙ ከለከለች
አንዲት የጣልያን መንደር ነዋሪዎቿ በጠና እንዳይታመሙ ከለከለች።
ቤልካስትሮ የተሰኘችው መንደር ነዋሪዎች “አስቸኳይ የህክምና እርዳታ ከሚያስፈልገው ማንኛውም በሽታ እንዳይያዙ” መመሪያ እንደተላለፈላቸው የአካባቢው ከንቲባ አንቶኒዮ ቶርቺያ ተናግረዋል።
አንዲት የጣልያን መንደር ነዋሪዎቿ በጠና እንዳይታመሙ ከለከለች።
ቤልካስትሮ የተሰኘችው መንደር ነዋሪዎች “አስቸኳይ የህክምና እርዳታ ከሚያስፈልገው ማንኛውም በሽታ እንዳይያዙ” መመሪያ እንደተላለፈላቸው የአካባቢው ከንቲባ አንቶኒዮ ቶርቺያ ተናግረዋል።