የቤንዚን የችርቻሮ ዋጋ ለመጀመሪያ ጊዜ ከመቶ ብር ተሻገረ

የቤንዚን እና የአውሮፕላን ነዳጅ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ለመጀመሪያ ጊዜ ከመቶ ብር ተሻገረ።
የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ማክሰኞ ምሽት፣ ታኅሳስ 29/ 2017 ዓ.ም የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማሻሻያ መደረጉን አስታውቋል።ማሻሻያውን ተከትሎ 91 ብር ሲሸጥ የነበረው ቤንዚን ብር 101.47 ገብቷል።