አሥረኛው ታላቁ ሩጫ
ዘንድሮ አሥረኛ ዓመቱን ያከበረው የኢትዮጵያ ታላቁ ሩጫ ውድድር ትናንት ሰላሣ አምስት ሺህ ህዝብ በማሳተፍ ተካሂዷል። የመሮጫ መሥመሩን የቀየሩትና በቤተ መንግሥት በኩል እንዳያልፍ የተደረገው በፖሊስ ስለተነገራቸው መሆኑን የውድድሩ አማካሪ ገልፀዋል። በታዋቂው አትሌት በኃይሌ ገብረሥላሴ የተጀመረው የታላቁ ሩጫ ውድድር ሁሌም በዕድገት ላይ፣ …
ዘንድሮ አሥረኛ ዓመቱን ያከበረው የኢትዮጵያ ታላቁ ሩጫ ውድድር ትናንት ሰላሣ አምስት ሺህ ህዝብ በማሳተፍ ተካሂዷል። የመሮጫ መሥመሩን የቀየሩትና በቤተ መንግሥት በኩል እንዳያልፍ የተደረገው በፖሊስ ስለተነገራቸው መሆኑን የውድድሩ አማካሪ ገልፀዋል። በታዋቂው አትሌት በኃይሌ ገብረሥላሴ የተጀመረው የታላቁ ሩጫ ውድድር ሁሌም በዕድገት ላይ፣ …
በአማራ ክልል የኦሮሚያ ዞን በሚገኘው የባቲ የጤና ጣቢያ የጤና ኤክስቴንሽን ሰራተኛ የሆነችው ዘቢባ ሰይድ መድሃኒቶችን ከመድሃኒት ቤት ለመውሰድ መጥታለች። መድሃኒት ቤቱ ተጨናንቋል። ከኦሮሚያ ዞንና ከቅርበቱ አንጻር ከአፋር ክልል የሚመጡ ተገልጋዮች በጤና ጣቢያው ይገኛሉ። ይሄንን መሰል የጤና ጣቢያ በተለይ በገጠር አካባቢ …
የኢትዮጵያን የጤና ዘርፍ ለማሳደግ ዩናይትድ ስቴይትስ ተጨማሪ እገዛ እያደረገች ነው Read more »
ኬንያው ዴቪድ ሩዲሻ እና የክሮኤሽያዋ ተወላጅ ብላንካ ቭላሲች የዓመቱ የዓለም ምርጥ አትሌቶች ተባሉ። የሽልማቱ ሥነ ሥርዓት በተካሄደባት በሞናኮ ከተማ የተገኘውን ፍቅሩ ኪዳኔንና ዕጩ ተወዳዳሪዋን አትሌት መሠረት ደፋርንም የስፖርት ፕሮግራም አዘጋጅና አቅራቢው ሰሎሞን ክፍሌ አነጋግሯል። በኒው ዴልሂ ሕንዱ ማራቶን ደግሞ በሴቶቹ …
ውሣኔውን የወሰነው “ሃገር ውስጥ በሚደርስበት ፖለቲካዊ ጫና ምክንያት ነው” በሚል “ዘ ኒው ዮርክ ታይምስ” የሚባለው የዩናይትድ ስቴትስ ዕለታዊ ጋዜጣ የዘገበውን አስተባብሏል፡፡ ኃይሌ በዝምታ ከቆየ በኋላ ይህንን መግለጫ የሰጠው ዓርብ ኅዳር 10 ቀን በሒልተን ሆቴል በሰጠው መግለጫ ነው፡፡ ኒው ዮርክ ላይ …
ዓለም አቀፉ የጋዜጠኞች መብት ተከራካሪ ቡድን CPJ «ጭቆና ባለበት አደገኛ ሁኔታ ውስጥ ለመዘገብ የቻሉ ድንቅ ጋዜጠኞች፤» ሲል፥ ያወደሳቸውንና ለዘንድሮው የፕሬስ ነፃነት ሽልማቱ ያበቃቸውን ጋዜጠኞች ሥራና ማንነት ያስተዋቀበት ሥነ ሥርዓት አካሄደ። ዋና መቀመጫውን በኒው ዮርክ ያደረገው ለጋዜጠኞት መብት የቆመው ተቋም፥ በዛሬው …
የዓመቱ ፕሬስ ነፃነት ተሸላሚዎች ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ በተካሄደ ሥነ ሥርዓት ተዋወቁ። Read more »
ይሁን እንጂ በተለያየ ደረጃም ቢሆን በሁሉም የልማት ግቦች አዎንታዊ እርምጃዎች መታየታቸውን በሁሉም የልማት ግቦች አዎንታዊ እርምጃዎች መታየታቸውን ዘገባው አመልክቷል፡፡ ይህንን የ2010 ዓ.ም የአፍሪካ ሃገሮች ወደሚሌኒየሙ የልማት ግቦች የሚያደርጉትን ግሥጋሴ የቃኘ ዘገባ ያዘጋጁት የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን፣ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን፣ …
Pen USA በመባል የሚታወቀውና ለመፃፍ ነፃነትና ለሥነ ፅሁፍ ብልፅግና የቆመው ዓለም አቀፍ ድርጅት ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኛ ሲሳይ አጌናን የዘንድሮው የመፃፍ ነፃነት ሽልማቱ አሸናፊ አድርጎታል። «በአዳጋች ሁኔታዎች ውስጥ ለመፃፍ ነፃነት ባደረገው ያልተቋረጠ ትግል፤» የመረጠው መሆኑን ተቋሙ አስታውቋል።
የአውሮፓ ሕብረት ስለ ኢትዮጵያው የግንቦት 2002 ምርጫ በቅርቡ የሰጠውን ሪፖርት፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አቶ መለስ ዜናዊ የማይረባ በማለት አጣጣሉ። ከአዲስ አበባ የቪኦኤው ፒተር ሃይንላይን እንደዘገበው የአውሮፓ ሕብረት የታዛቢዎች ቡድኑ ኃላፊ በሪፖርቱ ትክክለኛነት በመፅናት፣ “ምርጫው ስልታዊ በሆነ ሁኔታ ተጭበርብሯል” ስለመባሉ ምርምራ እንዲደረግም …
ሪፖርቱ በአዲስ አበባ እንዳይቀርብ መንግሥት ስለመከልከሉም፣ ቡድኑ በቂ መረጃ አላቀረበም ብሏል። ከወራት መዘግየት በኋላ ብራስልስ ውስጥ ይፋ የተደረገው የአውሮፓ ሕብረት የማጠቃለያ ሪፖርት በመንግሥትም ሆነ በተቃዋሚዎች በኩል የተለያየ አስተያየት እየተሰጠበት ነው፡፡ በ2002ቱ ምርጫ ከተሣተፉት አንዱ የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ ዛሬ ባወጣው መግለጫ …
ታዲያ አገሮችና የሰብዓዊ አገልግሎቶች ድርጅቶች እነዚህ ተፈናቃዮች ላሉባቸው ልዩ ችግሮች ለመድረስ የሚጠቀሙበት መመሪያየተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እያዘጋጀ ነው። ራዲካ ኩማራስዋሪ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በጦርነቶች ውስጥ የተጠመዱ ልጆች ጉዳይ የዋና ፀሐፊው ልዩ ተጠሪ ናቸው። “በዓለም ዙሪያ – ይላሉ ኩማራስዋሪ – እነዚህ ልጆች …
ሃኪምዎን ይጠይቁ በምሽቱ ቅንብሩ፥ ከመድሃኒቶች አጠቃቀምና ጥንቃቄ ጋር የተዛመዱ የአንድ የአዲስ አበባ አድማጫችን ላደረሱንና ሌሎች ተዛማች ጥያቄዎች የህክምና ባለሞያ ምላሽ ይዞ ቀርቧል። በሃኪም የሚታዘዙ ፀረ-ተህዋስያን መድሃኒቶችን ስንወስድ ማድረግ ስላሉብን ጥንቃቄዎች ክፍል አንድን ያድምጡ። ያለ ሃኪም ትዕዛዝ የሚወሰዱ መድሃኒቶችን ስንጠቀም ማወቅና …
ከብሄራዊው የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የቀረበለትን ግብዣ ተከትሎ ባለፈው ግንቦት በኢትዮጵያ የተካሄደውን ብሄራዊ ምርጫ የታዘበው የአውሮፓ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ልዑክ የመጨረሻ ሪፖርቱን ይፋ አድርጓል። የድርጅቱ ዋና መቀመጫ በሚገኝባት የቤልጂጓ መዲና ብራስልስ ይፋ ያደረገውን ይህንን ሪፖርት ተንተርሶ የተጠናቀረውን ዘገባ አቢይ ርዕሳችን ይመለከተዋል። …
የአውሮፓ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ልዑካን ቡድን የመጨረሻ ሪፖርቱን ይፋ አደረገ። Read more »
ኃይሌ ይህን ያስታወቀው ትናንት በኒው ዮርክ ማራቶን ያሸንፋል ተብሎ ሲጠበቅ ጉልበቱ ላይ በደረሰበት ህመም 16ኛው ማይል ላይ አቋርጦ ከወጣ በኋላ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ነው። በረዥም ርቀት ሩጫ ውድድሮች በታሪክ ቀዳሚውን ሥፍራ እንደያዘ በስፋት የሚነገርለት የ 37 ዓመቱ አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ …
ቢቢሲ ባለፈው መጋቢት ወር ባወጣው በዚህ ዘገባ ላይ የእርዳታ ገንዘቡን ያሰባሰበውን የሙዚቃ ቡድን “ባንድ ኤድ”ን የመራውን ሙዚቀኛ ሰር ባብ ጌልዶፍን ከትናንት በስቲያ ባሠራጨው ዘገባ ይቅርታ መጠየቁን ከዚህ በቀደመው ዘገባ አስደምጠናል። ከኢትዮጵያ መንግሥት የኮሚኒኬሽን መሥሪያ ቤት የወጣ መግለጫ ደግሞ “ኢትዮጵያና የኢትዮጵያ …
የኢትዮጵያ መንግሥት ደግሞ በዜና ሥርጭቱ “የኔም ስም ነው የጎደፈው” በማለት ቢቢሲ ይቅርታ እንዲጠይቅ መግለጫ አውጥቷል። ቢቢሲ ዘገባውን ባሠራጨበት ጊዜ “የዘገባውን ትክክለኛነት አውቃለሁ” ሲሉ ለአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ቃለ ምልስስ የሰጡትን “በወቅቱ የህወሓት ታጋይ የነበርኩ” የሚሉትን አቶ ገብረመድኅን አርአያን አነጋግረናል፡፡ ለዝርዝሩ ዘገባውን …
ዲሞክራቶች በሁለት ሺህ ስድስት ሁለቱንም ምክር ቤቶች በሁለት ሺህ ስምንት ደግሞ ዋይት ሐውስን እንደተቆጣጠሩ ሲታወቅ በዚያ መልክ የመቀጠሉ ነገር ግን አጠራጥሯል፡፡ በዚህ ድባብ መሃል ደግሞ ቅዳሜ ዕለት በዋሽንግተን ዲሲ ታዋቂ የፖለቲካ ኮሜዲያኖች የጠሩት “RESTORE SANITY” (“ኧረ ልቦና ይስጠን” ብለን በግርድፉ …
በዩናይትድ ስቴትስ የአጋማሽ ዘመን ምርጫ የተወካዮች ምክር ቤትና የአገረ ገዢዎች ምርጫ ነገ ማክሰኞ ይካሄዳል። Read more »
ዩናይትድ ስቴትስ በቤቶች ውስጥ በምግብ ማብሰያ ምድጃዎች ጢስ ምክንያት የሚደርሱ ችግሮችን ለማስወገድ የንፁህ ምግብ ማብሰያ ምድጃዎች ዓለምአቀፍ ጥምረት (Global Alliance for Clean Cook Stoves) የተባለና በቤተሰብ ጤና ላይ ጠንቅ የማይፈጥሩ የምግብ ማብሰያዎችን ለማስተዋወቅና ለማዳረስ የታቀደ ዓለም አቀፍ ህብረት ማደረጃ ሃምሳ …
ሂዩማን ራይትስ ዋች ባለፈው ጥቅምት 10 ያወጣው ዘገባ የኢትዮጽያ መንግሥት ከለጋሾች የሚሰጠውን የልማት እርዳታ የፖለቲካ ተቃዋሚዎቹን ለመጨቆን ይጠቀምበታል ሲል ይከስሳል። በሪፓርቱ ላይ አስተያየት እንዲሰጡ ተደጋጋሚ የስልክ ጥሪ የተደረገላቸው የኢትዮጵያ መንግሥት ቃል አቀባይ መልስ አልሰጡም። ሆኖም መንግሥት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዌብ …
በትላንቱ የዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ፥ ሪፐብሊካኖች ያገኙት ከፍተኛ ውጤት ከዲሞክራት ፓርቲ ወገን ለሆኑት ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ ቀጣይ ሁለት ዓመታት የሥልጣን ዘመን አጀንዳዎች ዳር መድረስ ይበልጥ አዳጋች ሁኔታዎችን መደቀኑ እንደማይቀር እየተነገረ ነው። የምርጫው ውጤትና ቀጣዩ ሂደት የሚተነትኑልን ዶ/ር መሠረት ቸኮል በዚህ በዩናይትድ …
የዩናይትድ ስቴትስ የምክር ቤቶችና የአገረ ገዢዎች ምርጫ 2010 ውጤት ሲተነተን Read more »
ዓለም አቀፍ የስብአዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ሂዩማን ራይትስ ዋች በቅርቡ የኢትዮጵያ መንግሥት ከለጋሾች የሚሰጠውን እርዳታ ለፖለቲካ መጨቆኛ ያውለዋል ሲል ያወጣውን ዝርዝር ሪፖርት የለጋሽ አገሮች ስብስብ የሆነው ዳግ (DAG) መቃወሙ ይታወሳል። መድረክ ይህን እርምጃ ተቃውሞ ባወጣው መግለጫ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ …
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ በኢትዮጵያ የእርዳታ ለጋሾችን ስብስብ ወቀሰ Read more »
ሁለት ዓመታት ከተቃረበ እስር በኋላ በቅርቡ የተለቀቁት የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ሊቀ መንበር ወ/ሪት ብርቱካን «ይቅርታ፥» ከእስር የተለቀቁበት ሁኔታና የእስር ቆይታ እያነጋገረ ነው። ለመሆኑ የወ/ሪት ብርቱካን ከእስር መለቀቅ፥ አፈታታቸውና «ይቅርታው» በቀጣዩ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሂደት ምን ዓይነት አንድምታ ይኖረው ይሆን? ምንስ …
የሪፐብሊካኑ ፓርቲ የብልጫውን ድምፅ ያገኝ ይሆናል፤ የሚል ሠፊ ግምት በተያዘባቸው በእነኚህ የአጋማሽ ጊዜ ምርጫዎች፤ በርካታ መቀመጫዎችን ያጡ ይሆናል የተባሉት ዲሞክራቶች፥ ከተቀናቃኛቸው በሚገጥማቸው ፈተና፥ ከዲሞክራቱ ፓርቲ የሆኑት ፕሬዝዳንት ኦባማ በቀጣዩ የሁለት ዓመታት የሥልጣን ዘመናቸው ለማሳካት ያቀዷቸው ውጥኖች «ይደናቀፋሉ፤» የሚል ግምት አሳድሯል። …
የሁለቱም ዋና ዋና የፖለቲካ ፓርቲዎች ተወዳዳሪ ዕጩዎችም እስከ መጨረሻዋ ደቂቃ እየታገሉ ይገኛሉ። በሕዝብ አስተያየቶችና በፖለቲካ ሙያተኞች ግምት በዘድሮው 2010 የአማካይ ዘመን ምርጫ ወይም ሚድ ተርም ኤሌክሽን የመጨረሻ ቀናት ውድድር ሬፐብሊካን ተፎካካሪዎች በብዙው ሣይቀናቸው እንደማይቀር ይወራል። የዚህ ምክንያት ደግሞ ከአገሪቱ ወቅታዊ …
<!– /* Font Definitions */ @font-face {font-family:”Cambria Math”; panose-1:2 4 5 3 5 4 6 3 2 4; mso-font-charset:1; mso-generic-font-family:roman; mso-font-format:other; mso-font-pitch:variable; mso-font-signature:0 0 0 0 0 0;} @font-face {font-family:Calibri; panose-1:2 15 5 2 2 2 4 3 2 4; …
ይህ የተነገረው የኢትዮጵያ የኢትዮጵያ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖምና በኢትዮጵያ የዩናይትድስ ስቴትስ አምባሣደር ዶናልድ ቡዝ ኢትዮጵያ የኤችአይቪ/ኤድስን ሥርጭት ለመመከት የሚያስችል የአምስት ዓመት የትብብር ስምምነት በተፈራረሙበት ወቅት ነበር፡፡ አምባሣደሩ በሥነ-ሥርዓቱ ወቅት እንዳሉት የሃገራቸው መንግሥት በዚህ የትብብር ስምምነት አማካይነት ለመደገፍ የፈለገው …
አበባ ሁሉም ነገር ነው፤ ከባህላችን የመዋሃዱን ያህል ግን በየበዓሉ የመለዋወጡ ነገር አልሰፋም፡፡ ለአንደበታችን የመቅረቡን፣ “ውበት፣ ፍቅር” የመባሉን ያህል የሚመረጥ ግዢ፣ የሚናፈቅ ስጦታ ሆኖ የዚያን ያህል አይታይም። ስሜትን፣ የውስጥን ሊገልጹ የሚንደረደሩ አንዳንዶች ግን አበባን እንደውብ ቃላት፣ እንደመልካም ምኞት መግለጫ ይጠቀማሉ። በአንድ …
ድርጅቱ ከተቋቋመ አሥራ አንድ ዓመታት የሆኑትና በዩናይትድ ስቴትስና በአውሮፓ፣ እንዲሁም በሌሎች አካባቢዎች 28 ሺህ የኢንተርኔት አባላት ያሉት መሆኑ ተገልጿል፡፡ ሕዝብ ለሕዝብ በተለይ በጤናው ዘርፍ በሃገር ውስጥ ላሉ ተቋማት ድጋፍ የሚሰጡ የሕክምና ባለሙያዎች ይሣተፉበታል፡፡ ኢትዮጵያ ባላት አቅም እና የሰው ጉልበት ትልቅ …
የኢትዮጵያ መንግሥት የፖለቲካ ተቃውሞን ለማፈን ከለጋሾች የሚሰጠውን እርዳታ እንደመሣሪያ ይጠቀማል ሲል ዓለምአቀፍ የስብአዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ሂዩማን ራይትስ ዋች ባለፈው ሣምንት መባቻ “Development without Freedom: How Aid Underwrites Repression in Ethiopia” “ልማት ያለ ነጻነት፤ በኢትዮጵያ እርዳታ እንዴት ለጭቆና እንደሚውል” በሚል …
የአባይ ምንጭ የሆኑት የበላይ ተፋሰስ ሃገሮች አብዛኛውን መብት ይልቅ ለታችኞቹ እና ተጠቃሚ ለሆኑት ለሱዳንና ለግብፅ የሚሰጡ ስምምነቶችን ጥያቄ ውስጥ አስገብተው እየተፈታተኗቸው ነው፡፡ ኢትዮጵያ በዓለም እጅግ የደኸዩ ከሚባሉ ሃገሮች አንዷ ነች፡፡ አባይ ታዲያ ለረሃቧ መድኅን ይሆን ዘንድ ብዙ ህልም አላት፡፡ በቅርቡ …
ግኝቱ በአየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ ሲደረግ የቆየውን የመረጃ ስብስብ የተሟላ እንደሚያደርገውም ታውቋል። በተጨማሪም የሰው ልጅ የዕለት ተለት እንቅስቃሴ ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር ያለውን ትስስር ለመረዳት ሣይንትስቶቹ እየጣሩ መሆናቸውን የሚያመለክተውን ካዲሳባ የተላከውን የፒተር ሃይንላይን ዘገባ አዲሱ አበበ ለመፅሔት አዘጋጅቶታል። ለዝርዝሩ ዘገባውን …
ሁለት ዓመታት ከተቃረበ እስር በኋላ በቅርቡ የተለቀቁት የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ሊቀ መንበር ወ/ሪት ብርቱካን «ይቅርታ፥» ከእስር የተለቀቁበት ሁኔታና እስር እያነጋገረ ነው። ለመሆኑ የወ/ሪት ብርቱካን ከእስር መለቀቅ፥ አፈታታቸውና «ይቅርታው» በቀጣዩ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሂደት ላይ ምን አንድምታ ይኖረው ይሆን? ምንስ ዓይነት …
የኢትዮጵያ መንግሥት በለጋሾች የሚያገኘውን እርዳታ ተቃዋሚዎችን ለማፈን ይጠቀምበታል የሚል ክስ መስማት ከጀመሩበት ካለፈው ዓመት መጀመሪያ አንስቶ የዩናይትድ ስቴትስ ዓለምአቀፍ የልማት ኤጀንሲ (ዩኤስኤአይዲ) ተጨማሪ ተቆጣጠሪዎችን ከኬንያ አስመጥቶ የእርዳታውን ክፍፍል ይከታተል እንደነበረ በኢትዮጵያ የተልዕኮው ኃላፊ ቶማስ ስታል ገልፀዋል፡፡ ማእከሉ ዩናይትድ ስቴትስ የሆነው …
ዋና ፅ/ቤቱ ለንደን የሚገኘው ሂዩማን ራይትስ ዋች የተባለው ዓለምአቀፍ ሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ረቡዕ ጥቅምት 9 ቀን 2010 ዓ.ም. ባወጣው ሪፖርቱ የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት ከውጭ ለጋሾች የሚያገኙትን እርዳታ ከገዥው ፓርቲ ጋር ለማይስማሙት በመንፈግ በመደበኛነት እንደመሣሪያ ይጠቀምበታል ብሏል፡፡ የድርጅቱ መርማሪና ጉዳይ …
(VOA) — የኢትዮዽያ መንግስት የቤቶችና የከተማ ልማት ሚንስትር የግል የግንባታ ኩባንያዎችን ለማጠናከር በሚል 70 ከመቶ ብድር በመስጠት ገልባጭ መኪኖችን ከቀረጥ ነፃ እንድያስገቡ ፈቅዷል። ይህም የተደረገው ኩባንያዎቹ የመንግስት የጋራ ቤቶችን (ኮንዶሚኒየም) እንዲሰሩ በሚል እንደሆነም ተገልጿል። በዚህ መሃል መንግስት የጋራ ቤቶች ግንባታ …
በመንግስት ብድር ለህንጻ ተቋራጮች የተገዙ የገልባጭ መኪናዎች ታገዱ – VOA Read more »
በኢትዮጵያ “ሳያርሱ መዝራት” የተባለው አዲስ የእርሻ ዘዴ ገበሬዎች እንዲለምዱት የምርምርና የሙከራ ስራ በመካሄድ ላይ ነው። ይህንኑን ዘዴ ተግባራዊ ለማድረግ እየተመራመሩ ያሉት በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ መምህርና በቤልጅየም በሚገኘየው ጌንት ዩኒቨርሲቲ የፒ. ኤቺ. ዲ. መርሃ ግብር እየሰሩ ያሉት አቶ ተስፋይ ኣርኣያ ናቸው። አቶ …
በኢትዮጵያ ስምጥ ሸለቆ ዳርቻ ደብረ ብርሃን ከተማ አቅራቢያ የተገኙት የእንስሳት እና የዕጸዋት ቅሪት አካል ሃያ ሁለት ሚሊዮን ዓመት እድሜ ያላቸው ናቸው። በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የመሬት ሳይንስ ትምህርት ክፍል የተደረገው ምርምር ከዚህ በፊት ያልተመለሱ ጥያቄዎችን ሊመልስ እንደሚችልና የነበሩ የጊዜ ክፍተቶችን እንደሚሞላ …
ሃያ ሁለት ሚሊዮን ዓመት ያላቸው የእንስሳትና የየዕጸዋት ቅሪቶች በኢትዮጵያ ተገኙ Read more »
አዲስ አበባ ፈርሳ እየተገነባች ነው። ለዘመናት የማይነቃነቁ የሚመስሉት አፈርማ ቀለም ያላቸው የቆርቆሮ ቤቶች በልደታ፣ በካሳንችስ፣ በአራት ኪሎ አካባቢና በሌሎችም ያረጁ የአዲስ አበባ አካባቢዎች እየፈረሱ ናቸው። በምትካቸው ረጃጅም ህንጻዎች ለሆቴል፣ ለቢሮና ለሌሎች አገልግሎቶች ይገነባሉ። እነዚህ ግንባታዎች የከተማዋን ገጽታ እየቀየሩ ቢሆንም፤ ለረጂም …
የዓለማችን ዜና ከብዙ የተለያዩ ቦታዎች በተለያዩ መንገዶች የመገናኛ ብዙኃንን ትኩረት የሚስቡ ተግባራትን የሚያከናውኑ ሰዎች መድብል ነው። የአፍሪቃ ቀንድ፣ ከነዚህ መካከል የጥቂቶቹን ገጽታዎች ያስቃኛችኋል። በአሜሪካ ድምፅ ዘጋቢዎች አማካኝነት በየሳምንቱ በሚከናወኑ በእነዚህ ለውጦች ትዝናኑ ዘንድ እነሆ ደስ ይበላችሁ።
(VOA) — በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የሚንቀሳቀሰው የኦጋዴን ነፃ አውጭ ግንባር ኦብነግ ጦርነት አቁሞ ወደ ሠላም መጥቷል፤ ሲል የኢትዮጵያ መንግስት ወያኔ በዚህ ሳምንት አስታውቋል። በቀድሞው የሶማሊ ባህር ኃይል አድሚራል ማሃመድ ኦማር ኦስማን የሚመራው ሌላው ቡድን ፈራሚዎቹ አይወክሉኝም፤ ሲል ስምንነቱን ውድቅ አድርጓል። …
አፍሪቃ ውስጥ ለቀጣይ ልማት ከአየር ንብረት ለውጥ አኳያ ተጨባጥ እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ያተኮረው ስብሰባ የተካሄደው ዛሬ (ረቡዕ) አዲስ አበባ ላይ በመምከር ላይ ባለው በሰባተኛው የአፍሪቃ ልማት መድረክ ላይ ነዉ። ውይይቱን ከመሩት ከፍተኛ ዓለም አቀፍ ባለስልጣናት መካከል የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ …
በአዲስ አበባ የሚገኘው የዩናትድ ስቴይትስ ኢምባሲ በሚቀጥለው አመት የሚከበረውን የፕሬዝደንት ፍራንክሊን ዴላኖ ሩዝቬልት “የአራቱ ነጻነቶች” ንግግር አስመልክቶ የጥበብ ውድድር አዘጋጅቷል። የፕሬዝደንቱ ንግግር የመሰጠው አሜሪካዊ ሰአሊ ኖርማን ሮክዌል በ1935 ዓ.ም “የአሜሪካ ኑሮ” በሚል አራት የስእል ራብአይ ለትእይንት አብቅቷል። እነዚህ ታዋቂ ስእሎች …
በአፍሪካ እየታየ ያለው የውጭ ሃገሮች እያካሄዱ ያሉት መሬት የመቀራመት ዘመቻ ሃገሮቹ አስመዝግበናል የሚሉት የኢኮኖሚ ዕድገት የሃሰት ቁጥሮች እንዲያሣይ አስተዋፅዖ ያበረክታል ሲሉ አንድ አፍሪካዊ ተመራማሪ ገለፁ፡፡ የመሬት መቀራመት ዘመቻው ለአፍሪካ የደህንነትም አደጋ ነው የሚሉ ተሣታፊዎች የተገኙበት “የምግብ ዋስትናና መሬትን መቀራመት” በሚል …
ላለፉት ሰባት አመታት በኢትዮጵያ የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ፍለጋ ላይ የቆየው የማሌዢያ ኩባንያ ፔትሮናስ በኢትዮጵያ ስራውን አቁሞ ከሀገር እየወጣ ነው። የነዳጅ ኩባንያው በኢትዮጵያ ሶማሊ ክልል በተለይ በኦጋዴን አካባቢ ለሰባት አመታት ያህል ነዳጅ ሲፈልግ ቆይቷል። በክረምቱ ወራት ፔትሮናስ ለሰራተኞቹ የስንብት ደብዳቤ ከሰጠ …
የማሌዥያው ኩባንያ የነዳጅ ፍለጋውን ለኢትዮጵያ ኩባንያ አስረክቦ ከሀገር ሊወጣ ነው Read more »
ዴሞክራሲ እንዲጸናና ስር እንዲሰድ ከተፈለገ፣ ሶስት አስፈላጊ መብቶች መከበር እንዳለባቸዉ በሉዊዚያና የቱሌን ዩኒቨርሲቲ የአሜሪካ ህገ መንግስትና የዓለም አቀፍ ሰብአዊ መብቶች ህጋጋት ፕሬፌሰር አድነዉ አዲስ ለቪኦኤ ”ለጥያቄዎ መልስ” ፕሮግራም ገለጹ። እነዚህም፣ የመጻፍ፣ የመናገር፣ ሃሳብን የመለዋወጥ ነጻነት ለግለሰብም ሆነ ለመገናኛ ብዙሃን ማጎናጸፍ፣ …
በኒውዮርክ የሚገኘው የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ቡድን CPJ የ2003 ዓ.ም. የአለም የመገናኛ ብዙሃን ሽልማትን ለአንድ ኢትዮጵያዊ ጋዜጠኛ ሰጥቷል። CPJ እንዳስታወቀው፤ የአውራምባ ታይምሱ ዳዊት ከበደ ከኢትዮጵያ ናዲራ ኢሳየቫ ከራሻ፣ ላውሬኖ ማርኩየዝ ከቪኔዙዌላ እና ሞሃመድ ዳቫሪ ከኢራን በጋዜጠኝነት ስራ ላበረከቱት አስተዋጾ ይህንን ታላቅ …
ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ላለፉት አንድ አመት ከዘጠኝ ወር ከታሰሩበት ወህኒ ቤት የተለቀቁት ማክሰኞ ከረፋዱ 5ሰአት ላይ ነበር። ከተወለደች ጀምሮ አራት የእድገት አመቷን ከእናቷ ተለይታ ያሳለፈችው የ6አመት ልጃቸውና ከእናታቸው ጋር ሆነው በወህኒ ቤት መኪና ወደ ቤታቸው ሲደርሱ ከ500 በላይ ደጋፊዎቻቸውና ወዳጅ …
የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ በኢትዮጵያ እንዲሰራጭ እንደማይፈልጉ በተደጋጋሚ ሲገልጹ ቆይተዋል። አቶ መለስ ቪኦኤ በአሜሪካ እንዲያሰራጭ በህግ አይፈቀድለትም፤ እኛም በተለይ አማርኛ አገልግሎቱን በኢትዮጵያ እንዲያሰራጭ አንፈቅድም ሲሉ ይደመጣሉ። የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ በ1935 በሁለተኛው የአለም ጦርነት …
የሦስቱ ሃገሮች አየር መንገዶች ለምዕራብ አፍሪካ የሚከፍቱት አገልግሎት በቅርብ ወራት ሥራ እንደሚጀምር የደቡብ አፍሪካው አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሲዛ ምዚሜላ ጆሃንስበርግ ለሚገኘው ሴክ24 ለሚባለው የዜና ወኪል ተናግረዋል፡፡ አየር መንገዶቹ የሚጀምሩት አገልግሎት ለተጠቃሚዎች ይቀርባል የተባለው በምሥራቅና በምዕራብ አፍሪካ ሃገሮቹ በጋቦን፣ …
ከልማት ጋር የተያያዙ ስራዎች በአካባቢ ላይ ጉዳት እያደረሱ ቢሆንም፡ ይህ ሁኔታ እየቀነሰ ነው ተባለ፡፡ የልማት ፕሮጀክቶች ከመተግበራቸው በፊት በአካባቢው ላይ የሚያሳድሯቸው ተፅኖዎች በቅጡ መመርመር እንዳለባቸውም ተመልክቷል፡፡ መለስካቸው አምሓ ያጠናከረውን ዝርዝር ያድምጡ፡፡
ዋና ፅ/ቤቱ ባሕርዳር ላይ የሆነው የአማራ ብድርና ቁጠባ ተቋም (አብቁተ) የገበሬዎችን አቅም ያጎለብታል የሚለውን የገንዘብ ወይም የማይክሮ ፋይናንስ አገልግሎት ይሰጣል፡፡ ተቋሙ አነስተኛ ገቢ ላላቸው ገበሬዎችና ሌሎችም የሕብረተሰብ ክፍሎች ብድር፣ ቁጠባ፣ የኀዋላና የጡረታ ክፍያ አገልግሎት ሥራዎችን ያከናውናል፡፡ ይህ የማይክሮ ፋይናንስ ተቋም …