ሸንጎ በቶሮንቶ፣ ካናዳ የተሳካ ህዝባዊ ስብሰባ አካሄደ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በቅርቡ ኢንጂነር ግዛቸው ሽፈራው የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ሊቀመንበር ለመሆን በዕጩነት ቀዳሚ ሆነው ማለፋቸው የፓርቲው ልሳን የሆነው ፍኖተ ነጻነት አስታውቋል፡ ፡በዚህ ጉዳያ ያልተናደደና ያልተበሳጨ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ ይኖራል ብሎ መገመት ይከብዳል፡፡ በተለይ ያእቆብ ሀ/ማሪያም በግንቦት 25/2005 በሰማያዊ ፓርቲ ሰልፍ ላይ በኩባ አደባባይ ለሰልፈኛው አቅርበውት በነበረው ንግግቸው ላይ “እኛ አባቶች ከእንግዲህ ሀላፊነት ለወጣቶች በመስጠት በምክርና የተለያየ […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
መኢአድ እና አንድነት የሚፈጥሩት የዉህዱ ፓርቲ ሊቀመንበር ለመሆን፣ እጩ ተወዳዳሪ ሆነው ከቀረቡት መካከል አቶ በላይ ፍቃዱ በረዳ ይገኙበታል። አገር ቤት የሚገኙ የአንድነት አባላትና መሪዎች ዘንድ አድናቆትና ከበሬታ እንዳላቸው የሚነገርላቸው አቶ በላይ፣ ለነባሩ የአንድነት ሊቀመንበር ኢንጂነር ግዛቸው ጠንካራ ተፎካካሪ ሆነው እንደተገኙ የሚጠቁሙ መረጃዎች አሉ። አቶ ዳንኤል ተፈራ የአንድነት ሥራ አስፈጻሚ አባል፣ የቀድሞ የአንድነት የሕዝብ ግንኙነት አሁን […]
መኢአድ እና አንድነት የሚፈጥሩት የዉህዱ ፓርቲ ሊቀመንበር ለመሆን፣ እጩ ተወዳዳሪ ሆነው ከቀረቡት መካከል አቶ በላይ ፍቃዱ በረዳ ይገኙበታል። አገር ቤት የሚገኙ የአንድነት አባላትና መሪዎች ዘንድ አድናቆትና ከበሬታ እንዳላቸው የሚነገርላቸው አቶ በላይ፣ ለነባሩ የአንድነት ሊቀመንበር ኢንጂነር ግዛቸው ጠንካራ ተፎካካሪ ሆነው እንደተገኙ የሚጠቁሙ መረጃዎች አሉ። አቶ ዳንኤል ተፈራ የአንድነት ሥራ አስፈጻሚ አባል፣ የቀድሞ የአንድነት የሕዝብ ግንኙነት አሁን […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ነገረ ኢትዮጵያ ጋዜጣን ዛሬ አነበብኳት ፡፡የጋዜጣዋ ባልደረባ የሆነው በላይ ማናዬ በቅርቡ ለእስር የተዳረገው የሰማያዊ ፓርቲ ብሄራዊ ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ የሆነው የሺዋስ አሰፋ ቤት ተገኝተው የየሺዋስን ሁለት ህጻናት ልጆች ማግኘታቸውንና ህጻናቱም ስለ አባታቸው የሚያስቡትን እንደነገሩት ይተርካል፡፡ ህሊና የየሺዋስ ሁለተኛ ልጅ ስትሆን የ5 ዓመት ህጻን ናት፡፡‹‹አባቴ ደሴ ሄዷል››እንዳለችው በላይ ይገልጻል፡፡ጋዜጠኛው አባቷ ደሴ እንዳልሄደና ሰው እንዳይጠይቀው ተደርጎ […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የማለዳ ወግ … ጥሩ ምግባር ሁሌም ያስመሰግናል ! * አይታክቴውን የመረጃ ምንጩን ፣ ጋዜጠኛውንና ድምጻዊዋንም ላመስግን ! ለእኔ ለፈጣሪ በታች በጎ ለሚሰሩ የሰው ዘሮች በሙሉ የሚሰጥ ምስጋና ቃል ይስበኛል። ብዙ ጊዜ የመልካምና የበጎ ምግባር ፋና ወጊዎች ስራ ተመልክቸና መስጦኝ ለቀሪው አርአያ ፣ ለወደፊቱ ብሩህ ተስፋ ምንጭ ነው ብየ ካሰብኩና ካመንኩበት የምስክርነት ቃሌን የምሰጠው ምስጋና በማቅረብ […]
የአሜሪካዉ የዉጭ ጉዳይ ሚኒሰትር ሚስተር ጆን ኬሪ በቅርቡ ኢትዮጵያን መጎብኘታቸዉ የሚታወስ ነዉ፡፡ በዚህ ጉብኝታቸዉ ወቅትም በኢትዮጵያ እየደረሰ ባለዉ የሰባዊ መብት ጥሰት ላይ ብዙም ሳይሉና የተቀዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎችን በሁኔታዉ ላይ ሳያነጋግሩ በመሔዳቸዉ ብዙዎችን ሳያሳዝን አልቀረም፡፡ በእርግጥ የእርሳቸዉ አመጣጥ በእርስ በእረስ ጦርነት በመታወክ ላይ ያለችዉን የደቡብ ሱዳን ችግር በመፍታት ላይ ያተኮረ ቢሆንም ቅሉ የኢትዮጵያዉያንን ችግርም ሳይቃጠል […]
ጉዳዩ፥ ከአንድነት ፓርቲ ሶስቱ ፕሬዘዳንታዊ እጩዎች የተሰጠ የጋራ መግለጫ ውድ ወገኖች፣ የአንድነት ለዴሞክራሲ እና ለፍትሕ ፓርቲ በዴሞክራሲ ሂደትና ባህል አጥብቆ ያምናል። በአጭር እድሜው ፓርቲው አባላቶቹ በነጻነት የአሳብ ፍጭት አድርገው አሳባቸውን እንዲገልጹ በማድረግ ሶስት ፕረዚዳንቶችን ግልጽና ተጠያቂነት በተሞላበት ሁኔታ መርጧል። ፓርቲያችን መሪዎቹን የመምረጥ ዴሞክራሲያዊ ባህሉን ይጠብቃል። የፓርቲያችን አባላቶችና ደጋፊዎች የዚህ ባህል ደጋፊ ብቻ ሳይሆኑ ሐዋሪያትም እንዲሆኑ […]
የአንድነት ቦስተን ድጋፍ ድርጅት፣ ለአመታት አገር ቤት የሚደረገዉን ሰላማዊ ትግል የሚደግፍ ድርጅት እንደ መሆኑ፣ በቅርቡ በአንድነትና በመኢአድ የሚደረገዉን የዉህደት እንቅስቃሴ በደስታና በጉጉት እየተከታተለው ነው። የአመራር አባላትን ለመምረጥ የሚደረገዉ አስደሳች ዴሞክራሲያዊ ዉይይትና ቅስቀሳ ፣ አንድነት ምን ያህል የዲሞክራሲ ባህል እያዳበረ እንዳለ አመላካች ከመሆኑም በተጨማሪም ያኮራን ነገር ነው። የእጩ ፕሬዘዳንት ምርጫ ላይ ድምጽ የሚሰጡትና የሚወስኑት፣ አገር ቤት […]
ባለፉት ጥቂት ወራት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ በጣም ወሳኝ የሆነ ስራ ሲሰራ ነበር፡፡ እሱም ውህደት ነው፡፡ የአንድነት/መኢአድ ውህደት ወሳኝና መሰረታዊ ድርድሮችን አልፎ የቅድመ ውህደት ፊርማው ከተቀመጠም ከወር በላይ ሆነው፡፡ ከፊርማው በኋላ ውህደት አመቻች ኮሚቴ ተዋቅሮ በአጭር ጊዜ ነገሮችን መልክ ለማስያስ የቻለ ሲሆን ውህደቱም የሁለቱ መስራች የጉባዔ አባላት በተገኙበት ነሐሴ 3 እና 4 ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ታዲያ […]
በቅርቡ የኣሜሪካ ፌደራል ኣቪየሽን ኣስተዳደር(FAA) በዓለም ላይ ለበረራ ኣደገኛ የሆኑትን መስመሮች በካርታው ላይ ከቦ ኣስጠንቅቆ የነበረ ሲሆን በሪፖርቱ ላይ እንደሚታየው እነዚህን ኣደገኛ ቦታዎች በሁለት ከፍሏቸዋል። ኣንደኛው መስመር ኣደገኛነት ያለው ክልል (potentially hostile region) ሲሆን ሁለተኛው ክልል ግን በረራን ጨርሶ የከለከለ(Flight prohibited) ክልል ነው። ኣደገኛነት ኣላቸው ተብለው ኣብራሪዎች ከግምት እንዲያስገቡ የተመከሩባቸው ክልሎች ኬንያ፣ኣፍጋኒስታን፣ኢራን፣ሶሪያ፣ ማሊ፣የመን፣ ኮንጎና ግብጽ […]
«ኤዲያ፤ ሰማያዊ ፓርቲ ቤት የተነሳውን እሳት እንደምንም ብለን ስናደፋፍነው አሁን ደግሞ አንድነት ፓርቲ ቤት ሌላ እሳት ተነሳ ….እርስ በርስ እየተጠዛጠዙ ፌስቡክን አጨናነቁት እኮ፡፡ ምናለ ዙከምበርግ ልክ የውስጥ ስልክ መስመር ወይም የውስጥ ሚሞ እንዳለ ሁሉ ለውስጥ ጉዳይ ብቻ የሚሆን ሌላ የፌስቡክ አይነት ቢፈጥርላቸው» ይሄን የጻፉት ከበደ ካሳ የሚባሉ የአገዛዙ ካድሬ ናቸው። የመኢአድ እና የአንድነት ዉህድ ፓርቲ […]
በቅርቡ ከአንድነት ጋር ዉህደት ይመሰርታል ተብሎ የሚጠበቀዉ መኢአድ ፣ የዉህዱን ፓርቲ ለመምራት እጩ መሆን የሚፈልጉ የድርጅቱ አባላት፣ ስማቸዉን እንዲያቀርቡ፣ የመኢአድ የዉህደቱ አመቻች ጉባኤ አሳወቀ። ከቀረቡ እጩዎች መካከል መኢአድ በድርጅቱ ልማዳዊ በሆነው አሰራር መሰረት፣ የመኢአድ ጠቅላላ ጉባኤ፣ መኢአድን ወክሎ ለዉህዱ ፓርቲ ተወዳዳሪ የሚሆነውን አንድ እጩ ይመርጣል ተብሎ ይጠበቃል። በተመሳሳይ ሁኔታ በአንድነት ፓርቲ ዉስጥም እጩዎች መቅረባቸው ይታወቃል። […]
ኢንጂነር ዘለቀ ረዲ፣ ጊዜያቸዉን ወስደው ፣ በአንድነት ዉስጥ እየታየ ያለዉን በሌሎች ድርጅቶች ያልተለመደ፣ ዲሞክራሲያዊ ፉክክርን በመቀላቀል፣ የድርሻቸዉን ለማበርከት በርካታ ጽሁፎችን አስነብበዉናል። ለዚህም ያለኝን ምስጋና እና አድናቆት መግለጽ እወዳለሁ። ከርሳቸው ጋር በግል የተለዋወጥናቸው ሐሳቦች እንደተጠበቁ ፣ በአደባባይ ፣ በፌስ ቡክ ላቀረቡልኝ አንዳንድ ጥያቄዎች ግን ፣ እኔም በአደባባይ መልስ ለመስጠት እሞክራለሁ። «ምርጫ በአንድነት ዉስጥ ፤ ለአቶ በላይ […]
ታሪክማ ሊረሳ አይገባም ታህሣሥ 7 ቀን 1966 ዓ.ም የነጌሌ ጦር አባሎች ለአዛዦቻቸው ላለመታዘዝ ወሰኑ። የምድር ጦር አዛዥ የነበሩት ሌተና ጄኔራል ድረሴ ዱባለ አማፅያኑን እንዲያረጋጉ በታዘዙት መሠረት የመንግሥት ልዑካን ይዘው ታህሣሥ 23ቀን 1966 ዓ.ም ነጌሌ ጦር ሠፈር ገብተው ሠራዊቱን ሲያነጋግሩ የተጠበቀውን መልስ ስላልሰጡ እርሳቸውም ከነተከታዮቻቸው ታገቱ፡፡ በ27/4/66 በአየር ኤታማጆር ሹም በጄኔራል አበራ ወልደማርያም የሚመራ የዓፄው ልዑካን […]
‹‹የነጻነት ትግሉ በአፈና ስር ቢወድቅም ትግሉ ለአንድ አፍታም አይቆምም›› በማለት ኮንፈረንሱን በንግግር የከፈቱት የአዲስ አበባ ከተማ የአንድነት ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ዘካሪያስ የማነብርሃን ይህ ኮንፈረንስ በአይነቱ ልዩ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ይህ ልዮ ኮንፈረንስ ለሁለት ተከታታይ ቀናት የሚደረግ እና በመዝጊያው ዕለት የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች ፣የብሄራዊ ምክር ቤት አባላትና የወረዳ አመራሮች በአጠቃላይ የአንድነት የአዲስ አበባ አባላት በሚታደሙበት የአቋም መግለጫ […]
በመክፈቻው ኢንጂነር ግዛቸው ሽፈራው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉ ሲሆን የሴቶች ተሳትፎ በኢትዮጵያ የሴቶች ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ በእጅጉ አሳስቦአችሁ ጊዜያችሁን ሰውታችሁ በዚህ ስብሰባ ላይ በመገኘታችሁ በአንድነት ፓርቲ ስም ከፍተኛ ምስጋና አቀርባለሁ ካሉ በኋላ እንዲሁም የጽሑፍ አቅራቢ ወ/ሮ አልማዝ ሰይፉ ለሴቶች እንቅስቃሴና የእኩልነት ጥያቄ ትምህርት ለመስጠት በመሀከላችን በመገኘቷ በናንተና በፓርቲው ስም ከፍተኛ ምስጋና አቀርብላታለሁ፡፡ ሴቶች በቀን ከ12 – 16 […]
ሕዝብ፤ ሙስና እየነዳ ላመጣው ግፍ ለዋጋ ንረት፣ ለኑሮ ውድነት፣ ለኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ቀውስ ተዳርጓል፡፡ ሙስና ከስልጣን ጋር ተጋብቶ እንደ ሸረሪት ድር ተወሳስቧል፡፡ ሙስና በኢትዮጵያ ውስጥ ተስፋፍቶ መንግስታዊ ሽብርተኝነትን አማክሎ በአጭር ጊዜ ውስጥ የሕዝብ ዋይታ፣ ለቅሶ ለመሆኑ በቅቷል፡፡ ቢሮክራሲው በሙስና ተዘፍቆ ለስራ ሂደቶች ማነቆ ሆኗል፣ የልማት እንቅስቃሴዎች በመንግስት ሹመኞች ሙስና ተሰነካክለዋል፣ ይህ ነው ለማለት በሚያዳግት ደረጃ ሙስናን […]
ኢንጂነር ግዛቸው ሺፈራው ከሁለት ዓመታት የፖለቲካ እረፍት በኋላ የአንድነት ፓርቲ አመራር ሆነው እንዲሰየሙ ጥሪ ሲደረግላቸው ጥሪውን የተቀበሉት ‹‹ወጣቶችን ለአመራርነት ለማብቃት›› ከሚል ውስጣዊ ቅንነት ጋር እንደነበር መናገራቸው አይዘነጋም፡፡ ኢንጂነሩ ከዶክተር ነጋሶ የተረከቡት ፓርቲ ከመኢአድ ጋር የጀመረውን የውህደት ድርድር በማስቀጠልና ተቃዋሚዎች እየተዋሃዱ አንድ አቢይ ተቃዋሚ ፓርቲ እንዲመሰርቱ በመርህ ደረጃ ሲሰሩ ቆይተዋል፡፡ በእኔ እምነት ኢንጂነሩ ፓርቲውን ለመምራት የቀረበላቸውን […]
በኢትዮጵያ አንጋፋ ከሚባሉ የፖለቲካ ድርጅቶች መካከል የሚገኙት፣ መኢአድ እና የአንድነት ፓርቲ ዉህደት በቅርቡ ይፈጽማሉ ተብሎ ይገመታል። በዚህ ዙሪያ፣ ይችን ሰሞን በሶሻል ሜዲያዎች፣ አንዳንድ ጤናማ ዉይይቶችን እያነበብኩኝ ነው። የአንድነት ፓርቲ በቅርቡ ከመኢአድ ጋር ሲዋሃድ ፣ መጀመሪያ የአንድነት እና የመኢአድ ጠቅላላ ጉበኤ፣ የምርጫ ቦርድ ሃላፊዎች ባሉበት በተናጥል ይደረጋሉ። ለዉህዱ ፓርቲ የሚቀርቡ ተወካዮችን እና ዉህዱ ፓርቲን የሚመሩ እጩ […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ዛሬም እንደሳምንቱ መብታችንን እያሉ ኢትዮጵያዊያን በየመስጊዱ ተሰብሰበዋል። በየቀኑ በየቤተክርስትያኑ ጸሎታቸውን ያደርሳሉ። በየትምህርት ቤቱ በራቸው ተንኳኩቶ እንዳይወሰዱ ተደብቀው ያጠናሉ። መምህራን በፍራቻ፤ ለተማሪዎቻቸው ሳይሆን ለካድሬዎቹ ይሽቆጠቆጣሉ። አርሶ አደሮች ለሚያርሱበት መሬት፣ ለማዳበሪያና ለካድሬ ሲሉ አንገታቸውን ደፍተዋል። ላብ አደሮች የሥራ ዋስትና አንገታቸውን አንቆ ወገባቸውን አጉብጦታል። ነጋዴዎች ከኤፈርት ጋር ውድድሩ ራቁታቸውን አስቀርቷቸዋል። ጋዜጠኞች ዓይኖቻችሁን ጨፍናችሁ እኔ የምላችሁን ካላደረጋችሁ ተብለው እስር […]
ሀብታሙ አያሌውና ዳንኤል ሺበሺ የማውቃቸው አንድነትን ከመቀላቀሌ ቀደም ብሎ ነው። የመድረክ ስራ አስፈፃሚ ሆኘ በምስራበት ወቅት የባለራዕይ ወጣቶች ሀያ ሁለት አከባቢ በሚገኝ አንድ ሆቴል አድርጎት በነበረው ስብሰባ ለመገኘት በሄድኩ ጊዜ ነበር ሀብታሙን ለመጀምሪያ ጊዜ በአካል ያየሁት። የባለራዕይ ወጣቶች እንዲያ ተሰባስበው ስለሀገገር ጉዳይ ሲመክሩ ስመለከት ተስፋ ነበር የታየኝና ስሜቴን መቆጣጠር አልቻልኩም ነበር። አዲሱ ትውልድ በራሱ ጉዳይ […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ሰው በእግዚአብሔር አምሳል የተፈጠረ ነው፤ ሕይወቱ ክቡር ነው፤ ክቡር ሕይወቱን ለመጠበቅ ብዙ ፍላጎቶቹን ማሟላት አለበት፤ አንዳንዶቹ ፍላጎቶች በየዕለቱ የሚከሰቱና የሚጎተጉቱ ናቸው፤ ስለዚህም ወዲያው ካልተስተናገዱ በጤንነት ላይ መጥፎ ውጤትን ያስከትላሉ፤ምግብና መጠጥ ግዴታዎች ናቸው፤ ልብስና መጠለያም ግዴታዎች ናቸው፤ ሰው ሁሉም ነገር ከተሟላበት ከገነት ከተባረረ በኋላ በግንባርህ ላብ ብላ ተብሎ ተረግሟል፤ በሰላም በሕግ ጥላ ስር የመተዳደር ፍላጎትም አለ፤ […]
በመቀሌ አንዳንድ ጓደኞቼን «የስርዓት ለውጥ እንዲመጣ ትፈልጋላቹህ ? ለምን ገብታቹህ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ አታደርጉም ? » ስላቸው «ዝም ብለን ለምን እንለፋልን። እንደተለመደው ይዘርፉታል። የህዝብ ድምጽ አይከበርም» አሉኝ። በጣም ገረመኝ ። ምክንያቱም ድሮስ አንባገነን ስርዓቶች ፍትሓዊ ምርጫ እንዲካሄድ ይፈልጋሉ እንዴ? አንባገነን መንግስታት በሚመሩት ሃገር ነጻ፣ ፍትሓዊ እና ተአማኒ ምርጫ ይካሄድ ዘንድ አስገዳጅ ሁኔታ መፈጠር አለበት። አለበለዚያ አንባገነኖች […]
ለረዥም ጊዜ በሰላማዊና በሰለጠነ መንገድ ጥያቄዎቻቸውን ሲያቀርቡ በነበሩ የእስልምና እምነት ተከታዮች ላይ ህውሓት/ኢህአዴግ የወሰደውን የኃይል እርምጃ አጥብቀን እናወግዛለን ፡፡ እንደ መኢአድ እምነት ለጥያቄዎቻቸው ተገቢውን መልስ መስጠት ሲገባ በግልባጩ መላው የኢትዮጵያን ሕዝብ ያሳዘነና ያስቆጣ የኃይል እርምጃ መወሰዱ የህውሓት/ኢህአዴግን ማንነት በተግባር ያሳየ ድርጊት ነው፡፡ ሐምሌ 11 ቀን 2006 ዓ.ም የእስልምና እምነት ተከታዮች በአንዋር መስጊድ በፀሎት ሥነ-ሥርዓታቸው ላይ […]
በአንቀጽ 19፣ ንኡስ አንቀጽ 3፣ የአገሪቷ ሕገ መንግስት፣ ዜጎች ሲታሰሩ በ48 ሰዓት ዉስጥ ፍርድ ቤት መቅረብ እንዳለባቸው በግልጽ ይደነግጋል። ክሱ በግልጽ ችሎት መሰማቱን ተከሳሾች የማይፈልጉ ከሆነ፣ ወይንም በአገር ደህንነት ላይ ችግር ያመጣል ተብሎ ካልታሰበ በቀር፣ በአንቀጽ 20 ፣ ንኡስ አንቀጽ 1 እንደተቀመጠው፣ ዜጎች በግልጽ ችሎት የመሰማት መብት አላቸው። አንቀጽ 21 ንኡስ አንቀጽ 2፣ በጥበቃ ሥር […]
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለወረዳው አለም ከተማና አካባቢዋ አገልግሎት ይውላል ተብሎ ከብዙ ጊዜ በሁአላ የገባውን መብራት የወያኔ መንግስት ህዝቡ የሚገለገልበትን መብራት አቁሞ ትራንስፎርሜሽኖቹን ነቅሎ ለአስቸኩአይ ጉዳይ ይፈለጋል ብሎ ወደ ትግራይ ለመውሰድ እንቅስቃሴ ሲያደርግ የወረዳው 27ቱም ቀበሌ ተጠራርቶ ትራንፈርመሩን በቁጥጥር ስር በማድረግ ከላይ ከተጠቀሱት የወያኔ የፀጥታ ሃይሎች ጋር ኣሁን ድረስ ውጊኣ እያደረገ ሲሆን እስካሁን 7 የወያኔ ወታደሮች የሞቱ ሲሆን ከህዝብ […]
ዕለተ ሰንበት ቅዳሜን ‹‹ከአፍሪካ ፒስ ኤንድ ግሪን ኢንሼቲቭ›› አገር በቀል ድርጅት መሥራች፣ አባላትና ደጋፊዎች ጋር ወደ ጥንታዊውና ታሪካዊው ገዳም ወደ ደብረ ሊባኖስ ተጉዤ ነበር፡፡ የጉዞው ዓላማም ፍቅርን፣ ሰላምን፣ ወንድማማችነትንና የአረንጓዴ ልማት/ተፈጥሮን የማፍቀርንና የመንከባበከብ ጽንሰ አሳብን በሰዎች አእምሮ ውስጥ የመዝራት ቅንና በጎ እሳቤ የወለደው ነው፡፡ ለሰብአዊ ፍጥረት ሁሉ ፍቅርና ሰላም እጅጉን አስፈላጊው እንደሆነ አንዳች ጥያቄ የለውም፡፡ […]
ሐምሌ 11 ቀን 2006 ለክቡር አምባሳደር ጥሩነህ ዜና የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር አዲስ አበባ ጉዳዩ፡- በጥርጣሬ በእስር ላይ የሚገኙ ሰዎችን ሰብዓዊ መብት አያያዝ ይመለከታል ክቡር ኮሚሽነር ከሐምሌ አንድ ቀን ጀምሮ በ “ወንጀል” ተጠርጥረዋል በሚል የፓርቲያችን አንድነት ለፍትህና ዲሞክራሲ (አንድነት) የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሀብታሙ አያሌው እና የድርጅት ጉዳይ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ዳንኤል ሺበሺ እንዲሁም […]
የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት)ብሔራዊ ምክር ቤት የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ(አንድነት) ብሔራዊ ምክር ቤት በእስር ላይ በሚገኙት አመራሮችና ውህዱን ፓርቲ ደንብና ፕሮግራም መመርመርና የውህዱ ፓርቲ የፓርቲው እጩ ፕሬዚደንት ጉዳይ ላይ ከጠዋቱ 3፡30 ጀምሮ በመወያየት – ኢንጂነር ግዛቸው ሽፈራው – አቶ በላይ ፍቃዱናን እና – አቶ ትዕግስቱ አወሉን ለውህዱ ፓርቲ ፓርቲውን ወክለው ለፕሬዚደንትነት በእጩነት አቅርቦ ስብሰባው […]
የእስራኤል የ10 ቀናት የአየር ድብደባ ከ220 በላይ ፍልስጥኤማውያን የጋዛ ነዋሪዎች በአሰቃቂ ሁኔታ በሚወሰደው ዘመቻ ነገን ላያዩ መቀጠፋቸውን እየሰማን ነው : ( ከአንድ ሽህ በላይ የዘለቁ በጠና የቆሰሉትን እና ከቀያቸው የተፈናቀሉት ዜጎችን መከራ እያየንም ነው። እኒህኞቹን በራሳቸው ሀገር ስደተኛ የሆኑትንማ ፍዳ ማየቱ ከሞቱት በላይ ያማል ። ሰቆቃው በዚህ ቢያቆም መልካም ነበር ፣ ግን አልሆነም ። በሳምንቱ […]
በዛሬው ዕለት በአራዳ ምድብ ፍታብሔር ችሎት ሀምሌ 8 ቀን 2006 ዓ.ም በሰጠው ትዕዛዝ መሰረት የማዕከላዊ ወንጀል ምርመራ የፀረ ሽብር ዲቪዚዮን ኃላፊ ኮማንደር ተክላይ መብራህቱ የእስር ትዕዛዙንና የጊዜ ቀጠሮ የተጠየቀበትን ሰነድና ታሳሪዎቹን ይዘው እንዲቀርቡ ቢያዝም ኃላፊው ታሳሪዎቹን ሳይዙ ቀረቡ፡፡ ችሎቱ በ4፡30 ተሰይሞ ዳኛው ከሳሽና ተከሳሽ መቅረባቸውን ካረጋገጡ በኋላ እስረኞቹ መቅረባቸውን ዳኛው ጠየቁ፤ ተከሳሽ እስረኞቹን አለማቅረባቸውንና የሰነድ […]
ለአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አዲስ አበባ ጉዳዩ፡- የአቋም መግለጫን ስለማሳወቅ፡ ከላይ በርእሱ እንደተገለጸው የደቡብ ወሎ ዞን የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በ 06/11/06 ዓ.ም በፓርቲው ጽ/ቤት በመሰብሰብ የፓርቲውን የስራ እንቅስቃሴና በቅርቡ በታሰሩ የፓርቲው የበላይ አመራሮች በአቶ ሀብታሙ አያሌው እና በአቶ ዳንኤል ሺበሺ እንዲሁም በሰበብ አስባቡ በሚታሰሩ ሌሎች ወገኖቻችን ላይ እየደረሰ ባለው ህገ ወጥ […]
ለውህደቱ መሳካት ጥረት እና ድጋፍ እያደረጉ ላሉ ኢትዮጵያውያን ምስጋና እናቀርባለን!1 እንደሚታወቀው የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) እና አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) የቅድመ ውህደት ስምምነት ፊርማ ካኖሩ በኋላ ጠቅላላ ጉባኤ በመጥራት ውህደቱን ምሉዕ ለማድረግ የጋራ ኮሚቴ በማቋቋም እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ፡፡ ይሄው ውህደት አመቻች ኮሚቴ በስምምነት ሰነዱ በተቀመጠው መሰረት ለማጠናቀቅ ቀን ከሌሊት እየሰራ ሲሆን የሁለቱ አንጋፋ ፓርቲዎች […]
የመኢአድና አንድነት ውህደት አመቻች ኮሚቴ ስራውን በቅልጥፍና እና በትጋት እየተወጣ መሆኑን ለፍኖተ ነፃነት የደረሰን መረጃ ያመለክታል፡፡ በዚህም መሰረት ለጉባኤው መሳካት ይረዳ ዘንድ መላው ኢትዮጵያውያን እንዲተባበሩ ጥሪ በማድረግ የባንክ አካውንቱን ይፋ አድርጓል፡፡ የባንክ አካውንት ቁጥር UDJ A/C 47 የባንክ አካውንት ቁጥር AEUP SP 235
የዛሬ ሳምንት ማክሰኞ በቁጥጥር ስር እንዲውሉ የተደረጉት የአንድነት ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ህገ መንግስቱና የጸረ ሸብር አዋጁ በሚያዙት መሰረት እጃቸው ከተያዘበት አንስቶ በ48 ሰዓት ውስጥ ፍርድ ቤት መቅረብ እንደሚገባቸውና በቤተሰቦቻችውና በጠበቃቸው መጉብኘት መብታቸው መሆኑን ከግምት በማስገባት ጠበቆቻቸው ያልተሟሉላቸው መብቶች በፍርድ ቤት ጣልቃ ገብነት ይከበሩ ዘንድ በዛሬው ዕለት ክስ መስርተው የማዕከላዊ አመራሮች ለቀረበባቸው ክስ በአካል በመገኘት ምላሽ […]
የአንድነት ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የሆኑትን ወጣት ሀብታሙ አያሌውንና አቶ ዳንኤል ሺበሺን ለሰባት ቀናት አስሮ እስከ አሁን ፍርድ ቤት ያላቀረበው የፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ዘርፍ እና የመአከላዊ ወንጀል ምርመራ ሀላፊ ኮማንደር ተክላይ ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ የታዘዘው የታሳሪዎቹ ጠበቆች ባቀረቡት ክስ መሰረት ነው፡፡ ዛሬ ሀምሌ 6 ቀን 2006 ዓ.ም የፌደራሉ የመጀመሪያ ፍርድ ቤት የአራዳ ምድብ ፍ/ብሔር ችሎት […]
በአንድነት ፓርቲ የወጣቶች ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ አዘጋጅነት ትላንት ሀምሌ 6 ቀን 2006 ዓ.ም በፓርቲው ጽ/ቤት “የኢትዮጵያ ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታና የወጣቱ ተሳትፎ” በሚል ርዕስ ውይይት ተደረገ፡፡ በፖለቲከኛና ደራሲ አስራት አብርሃም የውይይት መነሻ ሃሳብ አቅራቢነት በተደረገው ውይይት ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአንድነት ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ አበበ አካሉ ወጣቱ ኢህአዴግ እየፈፀመ ባለው እስር ሳይሸበር ትግሉን […]
‹‹ከቅዳሜ አራት ሰዓት ጀምሮ ደምበኞቼ በህገ ወጥ መንገድ መታሰራቸው መታወቅ አለበት ›› ‹‹የአካል ነጻነታቸው እንዲከበርም ክስ እንመሰርታለን›› የአራዳ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ለመጨረሻ ጊዜ ከሚል ማስጠንቀቂያ ጋር ለፖሊስ የሰጠው የ28 ቀን ቀጠሮ ቅዳሜ የሚያበቃበት በመሆኑ የዞን ዘጠኞችና የጋዜጠኞቹን ጉዳይ ሲከታተሉ የቆዩ ቤተሰቦች፣ ወዳጆችና ጋዜጠኞች ቀደም ብለው ፍርድ ቤቱ ቅጥር ግቢ ደርሰዋል፡፡ምን ይወሰን ይሆን? በሁሉም ልብ […]