የግንቦት ወር የዋጋ ንረት ከሚያዝያ ወር ጋር በተመሳሳይ 14.4% ሆኖ ተመዝግቧል
የግንቦት ወር የዋጋ ንረት ከሚያዝያ ወር ጋር በተመሳሳይ 14.4% ሆኖ ተመዝግቧል ሲል መንግስት አሳውቋል!
በመንግስት እየቀረበ ያለው የደሞዝ ግብር መጠን እና ኢሠማኮ ያቀረበው መነሻ የሰማይ እና የምድር ያህል ልዩነት አለው!
ኢሠማኮ፣ ወርኃዊ ደመወዛቸው እስከ 8 ሺሕ 384 ብር የኾኑ ሠራተኞች ከደመወዝ ግብር ነጻ እንዲሆኑ ለመንግሥት ጥያቄ ማቅረቡን ሪፖርተር ዘግቧል፡፡ ኢሠማኮ፣ በወር ከ8 ሺሕ 384 ብር እስከ 22 ሺሕ 974 ብር የሚያገኙ ሠራተኞች 10 በመቶ፣ ከ22 ሺሕ 975 እስከ 44 ሺሕ …
በመንግስት እየቀረበ ያለው የደሞዝ ግብር መጠን እና ኢሠማኮ ያቀረበው መነሻ የሰማይ እና የምድር ያህል ልዩነት አለው! Read more »
ኢሕአፓ የአብይ አሕመድን ስብሰባ ረግጦ ወጣ
ኢሕአፓ፣ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ዛሬ በጽሕፈት ቤታቸው ከፖለቲካ ፓርቲዎች ተወካዮች ጋር በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ካደረጉት ወይይት ረግጦ መውጣቱን የፓርቲው ዋና ጸሐፊ ሚስጥረሥለሴ ታምራት ለዋዜማ ተናግረዋል። የፓርቲው ተወካዮች ስብሰባውን ረግጠው የወጡት፣ ዐቢይ ለአራቱም ተወካዮች ጥያቄ የማቅረብ ዕድል ሳይሠጡ ለሌሎች ጥያቄዎች …
ፋኖ ኢላማ አድርጎናል ሲሉ የብልፅግና ሰዎች አማረሩ
በአማራ ክልል በምሥራቅ ጎጃም ዞን በሰዴ እና ቢቡኝ ወረዳዎች የብልጽግና ፓርቲ አባላትና የመግሥት ሹመኞች ቤተሰቦች ንብረታቸው በፋኖ ታጣቂዎች የጥቃት ኢላማ እየኾነ መኾኑን ዋዜማ ከምንጮች ሠምታለች። ታጣቂዎቹ ቤት ማቃጠልን፣ ሰዎችን አፍኖ ገንዘብ መጠየቅንና የቤት እንሰሳትን መውሰድን የመሳሰሉ ድርጊቶች እንደሚፈጽሙ የሹመኞች ቤተሰቦች …
ፖርላማው ያጸደቀው ‘በሽፋን ስር ሆኖ ምርመራ (undercover investigation) ማድረግ’፤ ከመግደል መለስ ሌሎች ወንጀሎችን የሚፈቅደው ድንጋጌ
ፖርላማው ያጸደቀው ‘በሽፋን ስር ሆኖ ምርመራ (undercover investigation) ማድረግ’፤ ከመግደል መለስ ሌሎች ወንጀሎችን የሚፈቅደው ድንጋጌ ‘እንዲሁም ጤዛ ነሽ ሊያውም ዘንቦብሽ’ ነው። በትላንትናው ዕለት በሕገ ወጥ የተገኘን ንብረት ለራስ የማድረግ እና የሽብር ወንጀልን በሽፋን ስር ሆኖ ምርመራ ስለማድረግ (undercover investigation) አስመልክቶ …
በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን፣ ጉቶ ጊዳ እና ሱቡ ሶሬ ወረዳዎች የንጹሓን እያለቂት ቀጥሏል!
በወለጋ አማራዎች ላይ እየተፈፀመ ያለውን የዘር ጭፍጨፋ አስመልክቶ ከእናት ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ! የምሥራቅ ወለጋ ዞን የእልቂት ቀጠናነት ደጋግሞ የተነገረ ሲኾን ትንሽ በረድ ብሎ የከረመው አኹን ላይ ተቀስቅሶ ከኹለት ሣምንት በፊት 8 ንጹሓን በአሰቃቂ ኹኔታ የተገደሉ ሲኾን አራቱ እስከአኹን የት እንደደረሱ …
በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን፣ ጉቶ ጊዳ እና ሱቡ ሶሬ ወረዳዎች የንጹሓን እያለቂት ቀጥሏል! Read more »
ከእስራኤል እና ከኢራን ጦርነት ባሻገር . . .
ከእስራኤል እና ከኢራን ጦርነት ባሻገር . . . ከእስራኤል እና ኢራን ጦርነት ጋር ተያይዞ ከሚነሱ ስጋቶች ውስጥ አንዱ ኢራን ምናልባት የሆርሙዝ ሰርጥን ልትዘጋ ትችላለች የሚለው አንዱ ነው። የሆርሙዝ ሰርጥ ምንድን ነው? የሆርሙዝ ሰርጥ አለማችን ላይ ወሳኝ ከሚባሉ የንግድ መተላለፊያዎች ውስጥ …
ትራምፕ በኢትዮጵያ እና ግብፅ መካከል ‘ሰላም አምጥቻለሁ’ አሉ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢትዮጵያ እና ግብፅ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ምክንያት የነበራቸውን “ግጭት” በማስቆም “ሰላም” ማምጣታቸውን ተናገሩ። ትራምፕ ይህንን ያሉት በሥልጣን ዘመናቸው ጣልቃ በመግባት ያስቆሟቸውን ግጭቶች በመዘርዘር እሁድ ሰኔ 8/2017 ዓ.ም. ትሩዝ ሶሻል በተሰኘው የማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸውን ባሰፈሩት ጽሁፍ …
ከሀምሌ 1 ጀምሮ ይተገበራል የተባለው አነጋጋሪው የመንግስት ውሳኔ! ከ20 አመት በላይ ያገለገሉ የመንግስት ሰራተኞች ጨምሮ የአስር ሺዎች እጣ ፈንታ ታውቋል
ከሀምሌ 1 ጀምሮ ይተገበራል የተባለው አነጋጋሪው የመንግስት ውሳኔ! ከ20 አመት በላይ ያገለገሉ የመንግስት ሰራተኞች ጨምሮ የአስር ሺዎች እጣ ፈንታ ታውቋል https://open.substack.com/pub/meseretmedia/p/1?utm_source=share&utm_medium=android&r=bb7g
የኢራን እና እስራኤል ጦርነት ተባብሶ ቀጥሏል።
የኢራን እና እስራኤል ጦርነት ተባብሶ ቀጥሏል። ኢራን በእስራኤል ላይ የድሮንና የሚሳኤል ጥቃት ስትፈጽም በዋነኛነት ሃይፋ እንዲሁም ቴላቪቭ ኢላማ ተደርገዋል። እስራኤል በበኩሏ በኢራን ዋና ከተማ ቴህራን የሚገኙ ኢላማዎች ላይ ጥቃት እየሰነዘረች መሆኑ ተገልጿል። በቴህራን የነዳጅ ማከማቻ ኢላማ ያደረገ ጥቃት ተደጽሞ ከፍተኛ …
ንግድ ባንኮች የጥሬ ገንዘብ እጥረት ገጠማቸው
ንግድ ባንኮች እንደገና የጥሬ ገንዘብ እጥረት እንደገጠማቸው ከባንክ ባለሙያዎች መረዳቱን ጠቅሶ ዘ ሪፖርተር ጋዜጣ አስነብቧል። የባንኮች የጥሬ ገንዘብ እጥረት የተፈጠረው፣ ባልተመጣጠነ የቁጠባና ብድር ምጣኔ፣ በዋጋ ግሽበት፣ በአስገዳጅ የመንግሥት ሰነዶች ግዥ፣ በመንግሥት ብድር መጨመርና በመዋቅራዊ ችግሮች ምክንያት እንደኾነ ባለሙያዎች መናገራቸውን ዘገባው …
የብልጽግና ፓርቲ ባለሥልጣናት እና ተሳዳቢዎቻቸው ከዲፕሎማሲያዊ መርኾዎች ያፈነገጡ ናቸው ( የኤርትራ መንግሥት ቃል አቀባይ)
የኤርትራ መንግሥት ቃል አቀባይ የማነ ገብረመስቀል፣ የኢትዮጵያው ገዥ “የብልጽግና ፓርቲ ባለሥልጣናት እና ተሳዳቢዎቻቸው ባኹኑ ወቅት እያንጸባረቋቸው ያሉት መከራከሪያዎች ከመሠረታዊ አመክንዮ እና ቀላል ከኾኑ የዓለማቀፍ ሕግ ድንጋጌዎች እና ከዲፕሎማሲያዊ መርኾዎች ያፈነገጡ ናቸው” በማለት ዛሬ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሠፈሩት አስተያየት ተችተዋል። የማነ …
የብልጽግና ፓርቲ ባለሥልጣናት እና ተሳዳቢዎቻቸው ከዲፕሎማሲያዊ መርኾዎች ያፈነገጡ ናቸው ( የኤርትራ መንግሥት ቃል አቀባይ) Read more »