“ የተገደሉት አባት ለ12 ዓመት በብትውና የኖሩ ነበሩ። ቀብራቸው ተፈጽሟል። ጥቃት በተከፈተበት ዋሻ አካባቢ የነበሩ ሰባት አባቶችን ወደ ገዳሙ አምጥተናል ” – ደብረ ከዋክብት ዝቋላ ገዳም በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ባለው ደብረ ከዋክብት ዝቋላ አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ገዳም “የሸኔ …

ዝቋላ አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ ገዳም በታጣቂዎች ቁጥራቸው በትክክል ያልታወቀ ግን በርካታ አባቶች ተገደሉ፤ ታግተው ተወሰዱ Read more »

ከኢትዮጵያ መንግስት ለአፍሪካ ልማት ባንክ ሊከፈል ሂደት ላይ እያለ የተዘረፈን 4.8 ሚልዮን ዩሮ ለማስመለስ ኢንተርፖል ጣልቃ መግባቱ ታወቀ በሜክሲኮ ያሉ አጭበርባሪዎች ገንዘቡን እንደዘረፉ የሚጠቁመው የአፍሪካ ኢንተሊጀንስ ዘገባ ኢንተርፖል ድምፁን አጥፍቶ ላለፉት በርካታ ወራት በዝርፊያው ዙርያ ምርመራ እያረገ እንደሚገኝ ጠቁሟል። ዝርዝሩን …

ከኢትዮጵያ መንግስት ለአፍሪካ ልማት ባንክ ሊከፈል ሂደት ላይ እያለ የተዘረፈን 4.8 ሚልዮን ዩሮ ለማስመለስ ኢንተርፖል ጣልቃ መግባቱ ታወቀ Read more »

የኔታ ይባቤ ይፈቱ የሚል ታላቅ ሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፍ በዳንግለ ወረዳ አፈሳ ከተማ በድምቀት ተደረገ! አገዛዙ በግፍ አፍኖ ያሰራቸውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የአራቱ ጉባኤ መምህር እና የሁለት ገዳማት አበ እምኔት የኔታ ይባቤ በላይ ጨምሮ በቤተክርቲያን ላይ እየደረሰ ያለው ሰቆቃና ግፍ እንዲሁም …

የኔታ ይባቤ ይፈቱ የሚል ታላቅ ሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፍ በዳንግለ ወረዳ አፈሳ ከተማ በ ተደረገ! Read more »

ጦርነቱ ወደ ሌላ አቅጣጫ እያመራ ይሁን ? 🇮🇷” ብዙ አማራጮች በእጃችን አለ፤ ሊሆን ይችላል (የሆርሙዝ መዘጋት) ” – ኢራን 🇺🇸” አራን ሰርጡን ብትዘጋ መጥፊያዋ ይሆናል ” – አሜሪካ ኢራን የሆርሙዝ ሰርጥን ለመዝጋት የደኅንነት ምክር ቤቱን ውሳኔ እየጠበቀች ነው። የአለም 20 …

ኢራን የሆርሙዝ ሰርጥን ለመዝጋት የደኅንነት ምክር ቤቱን ውሳኔ እየጠበቀች ነው። Read more »

በሶሪያ ዋና ከተማ ደማስቆ ደዌላ ሰፈር ውስጥ በሚገኘው ቅዱስ ኤሊያስ ቤተክርስትያን ላይ አጥፍቶ ጠፊ ባደረሰው ጥቃት ቢያንስ 22 ሰዎች ሲሞቱ ከ63 በላይ የሚሆኑ ሰዎች መቁሰላቸው ተገልጿል። ጥቃቱ የተፈጸመው በግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ላይ ሲሆን እሁድ በጸሎት ሰዓት ምዕመናን ባሉበት ነው። የሀገር …

በሶሪያ በሚገኝ አንድ ቤተክርስቲያን ላይ በተፈጸመ ጥቃት የ22 ሰዎች ህይወት አለፈ። Read more »

በኦሮሚያ ክልል አዋሽ ቢሾላ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፕ ለሁለት ወራት የመሠረታዊ ውትድርናና ፖለቲካዊ ሥልጠና ሲወስዱ ለነበሩ የክልሉ የመንግሥት አመራሮች አቀባበል ለማድረግ ከተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ከ500 ብር ጀምሮ በግዳጅ መዋጮ እንደተሰበሰበ ዋዜማ ሠምታለች። አመራሮቹ፣ ሥልጠናውን አጠናቀው ትላንት ወደየመጡባቸው አካባቢዎች መመለሳቸውን ዋዜማ ተረድታለች። …

በኦሮሚያ ከተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ከ500 ብር ጀምሮ በግዳጅ መዋጮ ተሰበሰበ Read more »

ኢትዮጵያ በኑሮ ውድነት በአፍሪካ ቀዳሚ ደረጃ ይዛለች። የኢኮኖሚስት ኢንተሌጀንስ ዩኒት ዓለማቀፍ የኑሮ ውድነት የ2025 ሪፖርት፣ ኢትዮጵያ በኑሮ ውድነት ከዓለም አገራት በ46 ነጥብ 5 ነጥብ 53ኛ ደረጃ ላይ አስቀምጧታል። ሪፖርቱ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ሰዎች ለምግብና ትራንስፖርት ከፍተኛ ወጪ በማውጣት በአፍሪካ ቀዳሚ እንደኾኑ …

ኢትዮጵያ በኑሮ ውድነት በአፍሪካ ቀዳሚ ደረጃ ይዛለች። Read more »