በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በሦስት የማዕድን ስፍራዎች ላይ በተፈጸሙ ጥቃቶች ሰባት ሰዎች ተገደሉ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ምእራብ ኦሞ ዞን ቤሮ ወረዳ ታጣቂዎች ትናንት በሦስት የወርቅ እና እምነበረድ ማውጫ ቦታዎች ላይ በፈጸሟቸው ጥቃቶች ሰባት ሰዎች መገደላቸው ተሠማ። ታጣቂዎች የመጀመሪያውም ጥቃት የፈጸሙት፣ “ቤሮ ማይኒንግ” በተባለ ቦታ በወርቅ ማዕድን ቁፋሮ ላይ በተሠማሩ የማዕድን አውጪ ኩባንያ …
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በሦስት የማዕድን ስፍራዎች ላይ በተፈጸሙ ጥቃቶች ሰባት ሰዎች ተገደሉ Read more »