ጥብቅና የሚቆም በሌለበትና ገዳይ “በማይታወቅበት” የቀጠለው የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተከታዮችን የማጽዳት ተልዕኮ አኹንም ቀጥሏል! (በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከእናት ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ) በተለያዩ የአገራችን አካባቢዎች በኦርቶዶክስ እምነትና ንጹሓን ዜጎች ላይ የተጀመረው የማጽዳት ዘመቻ ከአርሲ ወደ ወለጋ ፊቱን በማቅናት የሆሮ ጉድሩ ወለጋ ሀገረ …

ጥብቅና የሚቆም በሌለበትና ገዳይ “በማይታወቅበት” የቀጠለው የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተከታዮችን የማጽዳት ተልዕኮ አኹንም ቀጥሏል! (በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከእናት ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ) Read more »

የፎቶው ባለመብት,Getty Images የምስሉ መግለጫ,ባለፈው ዓመት ሐምሌ ላይ የአሜሪካ የፀጥታ ሠራተኞች አንድ ስደተኛን የስደተኞች ጉዳይ ከሚታይበት ችሎት ይዘው ሲወጡ 16 ታህሳስ 2025 የአሜሪካ መንግሥት ከሦስት ዓመት በፊት ኢትዮጵያውያን በጊዜያዊ የሕግ ከለላ በአገሪቱ ውስጥ እንዲኖሩ እንዲሠሩ የፈቀደበትን አሠራር እንዲያከትም ወስኗል። በትግራይ …

በ60 ቀናት አሜሪካን እንዲለቅቁ የተነገራቸው ኢትዮጵያዊያን ዕጣ ፈንታ ምን ሊሆን ይችላል? Read more »

    የፎቶው ባለመብት,EOTC የምስሉ መግለጫ,በታጣቂዎች ከተገደሉት መካከል መልአከ ኤዶም ቀሲስ ዱጉማ ዱፋ 16 ታህሳስ 2025 በኦሮሚያ ክልል፣ በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ሁለት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን አባቶች በታጣቂዎች ከተገደሉ ቀናት ቢቆጠርም አስከሬናቸው እንዳልተገኘ ተገለጸ። ኅዳር 21 ቀን 2016 …

በሆሮ ጉዱሩ በታጣቂዎች የተገደሉት የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ቀሳውስት አስከሬን አለመገኘቱ ተነገረ Read more »

ከኦፌኮ በመውጣት አዲስ መንገድ በማማተር ላይ ያሉ ፖለቲከኛ በኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ (ኦፌኮ) በከፍተኛ አመራርነት ለዓመታት ያገለገሉ ፖለቲከኛ ደስታ ዲንቃ ከፓርቲው መውጣታቸውን አረጋገጡ፡፡ ፖለቲከኛው ከሌሎች የትግል አጋሮቻቸው ጋር በመሆን በሌላ የፖለቲካ ድርጅት ለመምጣት መንገድ ስለመጀመራቸውም ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል፡፡ የፖለቲካ አመለካከት ልዩነት.. …

የመረራ ጉዲና ኦፌኮ ለሁለት ተከፈለ ….. ተገንጥለው የወጠት አዲስ የፖለቲካ ድርጅት ለመመስረት መንገድ ጀምረዋል። Read more »

ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ሒውማን ራይትስ ዎች፦ የዶይቸ ቬለ ሁለት ወኪሎች በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ባለ ሥልጣን ለዘለቄታው መታገዳቸውን አወገዘ ። ድርጅቱ፦ «ኢትዮጵያ ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ነጻነት ላይ ሌላ አሉታዊ ተግዳሮት» በሚል ዐቢይ ርእስ ባወጣው መግለጫው በንዑስ ርእሱ፦ «ዶይቸ ቬለ ላይ …

የዶይቸ ቬለ ሁለት ወኪሎች በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ባለ ሥልጣን ለዘለቄታው መታገዳቸውን ሒውማን ራይትስ ዎች አወገዘ Read more »

በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ሻምቡ ከተማ አቅራቢያ ህዳር 21 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቤተክርስቲያን አገልግሎት በሚመለሱበት ወቅት በታጠቁ አካላት ተይዘው ከተወሰዱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክርስቲያን አገልጋዮች መካከል ሁለት ካህናት ተገደሉ፡፡ ከታገቱ ከሁለት ሳምንታት ግድም በኋላ ከትናንት በስቲያ ቅዳሜ ታህሳስ 04 ቀን …

በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ካህናት እንዴት ተገደሉ? Read more »

በኢትዮጵያ እዳ እና ሀብት ዙርያ በፓርላማ ሊደረግ የነበረ ወሳኝ ውይይት አነጋጋሪ በሆነ ምክንያት ለሌላ ግዜ መተላለፉ ተሰማ፣ ዝርዝሩን ይዘናል “የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ‘ይህ ሁሉ ሚዲያ ምንድን ነው? ብለው ከአዳራሹ ወጥተው ስልክ ካወሩ በኋላ ውሳኔውን አሳውቀዋል” ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.meseretmedia.org/p/7f9

በደቡብ ኦሞ ዞን እንደ አዲስ እየተስፋፋ በመጣው የማርበርግ ቫይረስ ሁለት ወንድማማቾች በቀናት ልዩነት ህይወታቸው ማለፉ ታወቀ “ወጣቱ በታመመ ሰዓት ሊጠይቁት የሄዱ በርካታ የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች ስለነበሩ እነሱም በሙሉ ተለይተው ወደ ለይቶ ማቆያ ገብተዋል” ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.meseretmedia.org/p/da4

ለአሜሪካ ፍሎሪዳው አገር አቋራጭ ውድድር ከሚሳተፉ አትሌቶች፣አሠልጣኞች እና አመራሮች መካከል ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ቪዛ ተከለከሉ የኤምባሲው ውሳኔ ብዙዎችን አስደንግጧል የቪዛ ጥያቄው በድጋሚ እንዲታይ ጥረቶች እየተደረጉ ነው  አሁን ማምሻውን እጅግ አስደንጋጭ ዜና ደርሶናል፤እ.ኤ.አ ጃንዋሪ 10 በአሜሪካ ፍሎሪዳ ታላሃስ ይካሄዳል ተብሎ ለሚጠበቀው …

ለአሜሪካ ፍሎሪዳው አገር አቋራጭ ውድድር ከሚሳተፉ አትሌቶች፣አሠልጣኞች እና አመራሮች መካከል ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ቪዛ ተከለከሉ Read more »

“የሀገረ ስብከቱ ስራ አስኪያጅና አንድ አብሯቸው የነበረ አገልጋይ ተገድለዋል፤ በትክክል ግድያው እንደተፈጸመ አረጋግጠናል” – ቤተክርስቲያኗ “ምዕመናን የተረጋጋ ኑሮ እየቀጠሉ አይደለም በቦታው፣ አገልጋዩም ይሄ ይከተለኛል ብሎ ከአገልግሎቱ ተቆጥቦ ነው ያለው!” የሆሮጉድሩ ወለጋ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መላከ ኤዶም ቀሲስ ድጉማ …

“የሀገረ ስብከቱ ስራ አስኪያጅና አንድ አብሯቸው የነበረ አገልጋይ ተገድለዋል፤ በትክክል ግድያው እንደተፈጸመ አረጋግጠናል” – ቤተክርስቲያኗ Read more »

ባለፈው ዓመት የጤና ባለሙያዎችን የሥራ ማቆም አድማ በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ላይ ያስተባበረው ቡድን፣ ከዛሬ ሰኞ ጀምሮ ሁለተኛ ዙር የሥራ ማቆም አድማ ጠራ። ቡድኑ፣ ጤና ሚንስቴርም ሆነ የክልሎች ጤና ቢሮዎች የጤና ባለሙያዎችን ሕጋዊ እና የኅልውና ጥያቄዎች እስካልመለሱ ድረስ ትግሉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል …

የጤና ባለሙያዎች ከዛሬ ሰኞ ጀምሮ ሁለተኛ ዙር የሥራ ማቆም አድማ ጀመሩ። Read more »

ጆሮ ዳባ ልበስ የተባለው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የውጭ ምንዛሬ ቢሮ ዜጎች ላይ የሚደርሰው እንግልት “እንኳን የፋይናንስ ተቋም ይቅርና ሌሎች ተቋማትም ቢሆኑም የተነሳባቸውን ቅሬታ ለማረም ነገ ዛሬ እንደማይሉ መታወቅ አለበት” ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.meseretmedia.org/p/7df

የሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ እና የማኅበረ ቅዱሳን አባል በታጣቂዎች ተገደሉ  የኅዳር ጽዮን ማርያምን በዓል በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ሀገረ ስብከት ሥር በምትገኘው በሐረቶ ማርያም በዓሉን አክብረው ሲመለሱ ሻንቡ ከተማ መዳረሻ ሲደርሱ የሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ሀገረ ስብከት ሥራ …

የሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ እና የማኅበረ ቅዱሳን አባል በታጣቂዎች ተገደሉ Read more »

ነውረኛው ብልፅግና ቡድን በጉልበት ስራ የተሰማሩ ወጣቶችን አፍኖ “የሰላም አማራጭ የተቀበሉ ታጣቂዎች” በሚል ሐሰተኛ መረጃ እያሰራጨ መሆኑ ታውቋል። ከጉልበት ሰራተኞች በተጨማሪ የባጃጅ አስከርካሪዎችንና የሊስትሮ ባለሙያዎችን በማፈን ነው የሐሰተኛ ፕሮፖጋንዳው ሰለባ ያደረጋቸው። አገዛዙ እስረኞችን ሰብስቦ “የሰላም አማራጭ የተቀበሉ ታጣቂዎች” በሚል በአዲስ …

ብልፅግና ቡድን በጉልበት ስራ የተሰማሩ ወጣቶችን አፍኖ “የሰላም አማራጭ የተቀበሉ ታጣቂዎች” በሚል ሐሰተኛ መረጃ እያሰራጨ መሆኑ ታውቋል። Read more »

ደቡብ አፍሪካ 14 ኢትዮጵያውያን ዜጎች ወደ ሃገሯ ሊገቡ ሲሉ በኤርፖርት መያዟን አስታውቃለች። የደቡብ አፍሪካ የድንበር አስተዳደር ባለስልጣን 5 ወንድና 9 ሴት ኢትዮጵያውያን በኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ወደ “OR Tambo” አለም አቀፍ ኤርፖርት ቢደርሱም የመጡበት መንገድ አጠራጣሪ ሆኖ ስላገኘው ለተጨማሪ ምርመራ …

ደቡብ አፍሪካ 14 ኢትዮጵያውያን ዜጎች ወደ ሃገሯ ሊገቡ ሲሉ በኤርፖርት መያዟን አስታውቃ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ቀጥታለች Read more »