በረሀብና ረሃብ ወለድ በሽታ ብቻ 350 ሰዎች አልቀዋል
” ቤቴና መሶቤ ሙሉ ነበር ከቀዬ ከተፈናቀለኩ በኃላ ግን ሁሉ ባዶ ታሪክ ሆኗል ፤ እኔና 6 ቤተሰቦቼ ከምንበላው ጦማችን የምናድርበት ጊዜ ይበዛል ድረሱልን ” – በመጠለያ ጣቢያ የሚገኙ ተፈናቃይ ➡️ ” ጊዚያዊ አስተዳደሩና የመንግስት መዋቅሩ ረሀቡ መከሰቱ በማህበራዊ የትስስር …
በእነ አቶ ዮሐንስ ቧያለው መዝገብ ከመጋረጃ ጀርባ የመሰከረው ግለሰብ ታወቀ
በእነ የተከበሩ አቶ ዮሐንስ ቧያለው መዝገብ ከመጋረጃ ጀርባ የመሰከረው ግለሰብ መቶ አለቃ አሰፋ አድማሱ መሆኑ ተረጋገጠ። ግለሰቡ በምዕራብ ጎጃም ዞን የቋሪት ወረዳ ተወላጅ ሲሆን እስከ 2016 ዓ.ም ታህሳስ አጋማሽ ድረስ በገረመው ወንዳወቅ ብርጌድ የፋኖ አባል ነበር። ግለሰቡ የክልሉ ግብርና ቢሮ …
ላልተገራ ሥልጣን መታዘዝ እና ከአንባገነናዊ ባህሪ ጋር መዋሃድ፤ (ያሬድ ኃይለማርያም)
ላልተገራ ሥልጣን መታዘዝ እና ከአንባገነናዊ ባህሪ ጋር መዋሃድ፤ (ያሬድ ኃይለ ማርያም ) Obedience to authoritarian and internalization of authoritarian attitudes +++++ “Blind obedience to authority is the greatest enemy of truth” Albert Einstein እንደምን ከረማችሁ የመልዕክተ ቅዳሜ ታዳሚዎች? አሰልሳ ብቅ …
ላልተገራ ሥልጣን መታዘዝ እና ከአንባገነናዊ ባህሪ ጋር መዋሃድ፤ (ያሬድ ኃይለማርያም) Read more »
ካሜራ የተገጠመላቸው ገቢ ሰብሳቢዎች 11 ሰዓት ላይ ካሜራ ለቢሯቸው ካስረከቡ በኋላ ድጋሜ በመውጣት ዘረፋ ላይ እየተሰማሩ መሆኑ ታወቀ
ካሜራ የተገጠመላቸው ገቢ ሰብሳቢዎች 11 ሰዓት ላይ ካሜራ ለቢሯቸው ካስረከቡ በኋላ ድጋሜ በመውጣት ዘረፋ ላይ እየተሰማሩ መሆኑ ታወቀ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ካሜራው ‘ሙሉ ለሙሉ ችግሩን ይቀርፋል’ ቢልም ገና ካሁኑ አንዳንድ ሰራተኞች የተለያዩ ዘዴዎችን በመጠቀም ገንዘብ ዘረፋ መጀመራቸውን መሠረት ሚድያ …
ካሜራ የተገጠመላቸው ገቢ ሰብሳቢዎች 11 ሰዓት ላይ ካሜራ ለቢሯቸው ካስረከቡ በኋላ ድጋሜ በመውጣት ዘረፋ ላይ እየተሰማሩ መሆኑ ታወቀ Read more »
ኢትዮጵያ በጋዛ የሰላም አስከባሪ ኃይል ውስጥ እንድትሳተፍ ከአሜሪካ ጥሪ ቀረበላት
ኢትዮጵያ በጋዛ የሰላም አስከባሪ ኃይል ውስጥ እንድትሳተፍ ከአሜሪካ ጥሪ እንደቀረበላት ተገለጸ። የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ከቀናት በፊት ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ ጋር በስልክ መነጋገራቸው መገለጹ ይታወሳል። በወቅቱ በውይይቱ ሁለቱ ሀገራት ለቀጠናዊ መረጋጋት እና በአፍሪካ ቀንድ ሰላምን ለመገንባት …
ኢትዮጵያ በጋዛ የሰላም አስከባሪ ኃይል ውስጥ እንድትሳተፍ ከአሜሪካ ጥሪ ቀረበላት Read more »
” ልጆቼን እንዳይገደሉብኝ ጠብቅልኝ እያልኩ አምላኬን እየለመንኩ ነው ያለሁት ” – ልጆቻቸው የታገቱባቸው የ90 አመት አረጋዊ
በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ሮቤ ወረዳ አምስት የአንድ ቤተሰብ አባላት በታጣቂዎች ታግተው መሰዳቸውን፣ ሁለቱ ቢመለሱም ሦስቱ ባለመለቀቃቸው የአካባቢው አመራሮች ለጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጡ ነዋሪዎችና ቤተሰቦቻቸው ጠየቁ። እገታው የተፈጸመው ከአርሲ ሮቤ 6 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ “አኪያ” በሚባል ቦታ መሆኑን ገልጸው፣ “አምስት …
” ልጆቼን እንዳይገደሉብኝ ጠብቅልኝ እያልኩ አምላኬን እየለመንኩ ነው ያለሁት ” – ልጆቻቸው የታገቱባቸው የ90 አመት አረጋዊ Read more »
በሁለት ቀናት እስከ 20 ሰዎች ተገድለዋል፣ በአንድ ወረዳ ብቻ። በሌሎችም አሉ። ከሁለት ቀናት በፊትም በአቦል ወረዳ ቁጥራቸው በትክክል ያልታወቁ በርካቶች ሞተዋል ” – የጋምቤላ ነዋሪዎች
” በሁለት ቀናት እስከ 20 ሰዎች ተገድለዋል፣ በአንድ ወረዳ ብቻ። በሌሎችም አሉ። ከሁለት ቀናት በፊትም በአቦል ወረዳ ቁጥራቸው በትክክል ያልታወቁ በርካቶች ሞተዋል ” – የጋምቤላ ነዋሪዎች ➡️ ” በርካታ ቁስለኞች ወደ ህክምና ይላካሉ። በኛ ሆስፒታሉ የመጡት ብቻ ወደ 8 ይደርሳሉ። …
ብፁዕ አቡነ ያሬድ ከምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት ተነሱ
ብፁዕ አቡነ ያሬድ ከምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት ተነሱ። ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ ሀገረ ስብከቱን እንዲመሩ ተመድበዋል። ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የምሥራቅ አርሲ ሀገረስብከትን እስከ ግንቦት የቅዱስ ሲኖዶስ ርክበ ካህናት ጉባኤ ድረስ ደርበው እንዲመሩ በቋሚ ሲኖዶስ ተመደቡ። ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የሶማሌ ክልል ጅግጅጋ …
ፓርላማ ውስጥ ያሉ አንዳንድ የመንግስት ተጠሪዎችና የፅህፈት ቤት ሀላፊዎች በውጭ ጉዞ ስም የሚቀበሉት የአየር ትኬት ላይ ማጭበርበር እንደሚፈፅሙ ታወቀ
ፓርላማ ውስጥ ያሉ አንዳንድ የመንግስት ተጠሪዎችና የፅህፈት ቤት ሀላፊዎች በውጭ ጉዞ ስም የሚቀበሉት የአየር ትኬት ላይ ማጭበርበር እንደሚፈፅሙ ታወቀ “ከጉዞ ከቀሩ ለመንግስት ተመላሽ ይደረጋል እንጂ እንዴት ይሰረቃል?” ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.meseretmedia.org/p/ba0
የአሜሪካ ዲቪ ታገደ !
የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር፣ የአሜሪካን ግሪን ካርድ ሎተሪን (ዲቪ) አገደ። የዲቪ ሎተሪ ፕሮግራም የታገደው፣ ከቀናት በፊት አንድ በዲቪ ሎተሪ ወደ አሜሪካ የገባ የፖርቹጋል ተወላጅ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ በኹለት ሰዎች ላይ ከፈጸመው ግድያ ጋር በተያያዘ እንደኾነ ተገልጧል። የአሜሪካ ባለሥልጣናት፣ በዲቪ …
የኤርትራ ማስታወቂያ ሚንስትር የብልጽግና ፓርቲ ደጋፊዎችን ተቹ
የኤርትራ ማስታወቂያ ሚንስትር የማነ ገብረመስቀል፣ የኢትዮጵያው ብልጽግና ፓርቲ ደጋፊዎች ኤርትራ ከኢጋድ መውጣቷ “የመነጠል አጀንዳዋ” እና “ለበይነ መንግሥታታት መድረኮች ያላት ጥላቻ” ማሳያ ነው በማለት ላይ ይገኛሉ ሲሉ ተቹ። የማነ፣ ኾኖም ኢትዮጵያ ከሶማሌላንድ ጋር የባሕር በር የመግባቢያ ስምምነት ስትፈራረም እና ከዚያም ኢትዮጵያ …
የኢፈርት 22 ኩባንያዎች የባንክ ሂሳብ ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ መነሳቱን ታወቀ
በትግራይ መልሶ ማቋቋም ኢንዶውመንት ፈንድ (ኢፈርት) ስር በሚንቀሳቀሱ 22 ኩባንያዎች የባንክ ሂሳብ ላይ ተጥሎ የነበረው እግድ መነሳቱን ታወቀ፡፡ ዝርዝሩን ያንብቡት–https://cutt.ly/utssnYrZ
ለጥይት መግዣ እና ለብልፅግና ፓርቲ ህንፃ ግንባታ የሚል አዲስ አስገዳጅ የህዝብ መዋጮ በበርካታ ቦታዎች መጀመሩ ታወቀ
ለጥይት መግዣ እና ለብልፅግና ፓርቲ ህንፃ ግንባታ የሚል አዲስ አስገዳጅ የህዝብ መዋጮ በበርካታ ቦታዎች መጀመሩ ታወቀ “ለአስተዳደር ህንጻ ግንባታ ከደሞዛችን ስንቆርጥ ከርመን የጨረስነው ከወር በፊት ነው፣ አሁን ደግሞ ለፓርቲ ተባልን”- የካፋ ዞን ጎባ ወረዳ የመንግስት ሠራተኞች – “ለጥይት መግዣ ብር …
ለጥይት መግዣ እና ለብልፅግና ፓርቲ ህንፃ ግንባታ የሚል አዲስ አስገዳጅ የህዝብ መዋጮ በበርካታ ቦታዎች መጀመሩ ታወቀ Read more »
በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ እና ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲዎች ለተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች በየአመቱ በጀት ሲመደብ ነበር !
በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ እና ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲዎች ለተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች በየአመቱ በጀት ሲመደብ ነበር ! ፕሮጀክቶች ከተጠናቀቁ በኋላ ከአንድ እስከ ሦስት ዓመት ለሚሆን ጊዜ በየዓመቱ በጀት ሲመደብላቸው መቆየቱን የፌዴራሉ ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ካቀረበለት የኦዲት ሪፖርት ያረጋገጠው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ ጉዳዩ …
በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ እና ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲዎች ለተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች በየአመቱ በጀት ሲመደብ ነበር ! Read more »
ልጃችን መንገድ ላይ ተገድላ ከ600 ሺህ ብር በላይ ተወስዶባታል
” ልጃችን መንገድ ላይ ተገድላ ከ600 ሺህ ብር በላይ ተወስዶባታል ” – የቡናዬ ቤተሰቦች በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ኬሌ ከተማ መቅሬዲ ቀበሌ ነዋሪዋና የቀድሞ የእግርኳስ እና ቦክስ ስፖርቶች በክልል ደረጃ ተወዳዳሪ አሁን ላይ ታታሪ ነጋዴ ቡናዬ ብርቅነህ በትናንትናው ዕለት …
የአማራ ማሕበር በሎሳንጀለስ አንዳንድ አካላት በሕገወጥ መንገድ የማህበራችንን ስምና አርማ እየተጠቀሙ ነው ሲል ከሰሰ
የአማራ ማሕበር በሎሳንጀለስ አንዳንድ አካላት በሕገወጥ መንገድ የማህበራችንን ስምና አርማ እየተጠቀሙ ነው ሲል ከሰሰ https://x.com/Amharas_Of_LA/status/2002243576424772088
ታፍነው ወደ ማሰልጠኛ ቦታ ሲወሰዱ የነበሩ ምልምል ታዳጊ ልጆች በፋኖ ነፃ!
ታፍነው ወደ ማሰልጠኛ ቦታ ሲወሰዱ የነበሩ ምልምል ታዳጊ ልጆች በፋኖ ነፃ! ሕፃናትን ለጦርነት ማዋል አለማቀፋዊ ወንጀል ነው። ይህን በመተላለፍ የብልፅግና አረመኔ አመራር በተደጋጋሚ ህፃናትን ከትምህርት ቤት እየመለመለ ወደ ስልጠና እየላከ በጦርነት እያስጨፍጭፍቸው ይገኛል። በውጊያ የማረክናቸው ሕፃናትም የስነልቦና ጫና ውስጥ በመግባታቸው …
በውጫሌ ዙሪያ በተደረገ ተጋድሎ በልጅ እያሱ ኮር 24ኛ ክፍለ ጦር ድል አስመዘገበች
በውጫሌ ዙሪያ በተደረገ ተጋድሎ በልጅ እያሱ ኮር 24ኛ ክፍለ ጦር ድል አስመዘገበች! ልጅ እያሱ ኮር 24ኛ ክፍለ ጦር የአምባሰል ወረዳ መቀመጫ በሆነችው ውጫሌ ከተማ ዙሪያ ዛሬ ታህሳስ 9/2018 ዓ.ም ንጋት 12:00 ጀምሮ ወደ ጠላት ምሽግ ዘልቀው በመግባት ባደረጉት ከባድ ተጋድሎ …
በውጫሌ ዙሪያ በተደረገ ተጋድሎ በልጅ እያሱ ኮር 24ኛ ክፍለ ጦር ድል አስመዘገበች Read more »
በደብረወርቅ ከተማ በተደረገ ውጊያ ከተገደሉ የወረዳ አመራሮችና የአድማ ብተና እንዲሁም የሚኒሻ አባላት መካከል የጥቂቶቹ ስም ዝርዝር ይፋ ሆኗል!
በደብረወርቅ ከተማ በተደረገ ውጊያ ከተገደሉ የወረዳ አመራሮችና የአድማ ብተና እንዲሁም የሚኒሻ አባላት መካከል የጥቂቶቹ ስም ዝርዝር ይፋ ሆኗል! በደብረወርቅ ከተማ ትናንት ታህሳስ 07/2018 ዓ/ም በተደረገ ውጊያ ከ50 በላይ የበአዴን ወታደሮች ሲገደሉ 27 ክላሽንኮቭ መሣሪያ መማረኩን መረብ ሚዲያ የቴዎድሮስ ዕዝ ሕዝብ …