የፎቶው ባለመብት,GIDA AYANA COMMUNICATION የምስሉ መግለጫ,ጥቃቱ የተፈፀመበት አካባቢ ከጊዳ አያና ወረዳ ዋና መቀመጫ አያና ከተማ 20 ኪሎ ሜትር ገደማ ይርቃል በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ አያና ወረዳ “በኦሮሚያ ልዩ ኃይል” ተፈጽሟል በተባለ ጥቃት 19 ሰዎች ሲገደሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ቤቶች …

በምሥራቅ ወለጋ በኦሮሚያ ልዩ ኃይል የተፈጸመ የ19 ሰዎች ግድያ እና በስጋት ውስጥ ያሉት ነዋሪዎች Read more »

የሞዴል ቀነኒ አዱኛን ጉዳይ በባህላዊው የገዳ ስርዓት ለመፍታት የተደረገው ጥረት ያለስምምነት ተቋረጠ  ባለፈው ዓመት ከአርቲስት አንዱዓለም ጎሳ ጋር ትኖርበት ከነበረው ሕንጻ 5ኛ ፎቅ ላይ ወድቃ ህይወቷ ያለፈው የሞዴል ቀነኒ አዱኛን ጉዳይ በባህላዊው የኦሮሞ አባገዳዎች ስርዓት በእርቅ ለመቋጨት የተደረገው ጥረት ሳይሳካ …

ገዳይ ሳይታወቅ የደም ካሳ ከፋይ የመጣበት የኦሮሙማ ጉድ Read more »

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በጎርጎርዮሳውያን /Gregorians/ የዘመን አቆጣጠር በነገው ዕለት የሚጀመረውን የ2026 አዲስ ዓመት በማስመልከት ለመላው የዓለም ማኅበረሰብእ አባታዊ መልእክት አስተላለፉ። ታኅሣሥ 22 ቀን 2018 ዓመተ ምሕረት ቅዱስነታቸው …

ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በነገው ዕለት የሚጀመረውን የ2026 አዲስ ዓመት በማስመልከት ለመላው የዓለም ማኅበረሰብእ አባታዊ መልእክት አስተላለፉ። Read more »

እስራኤል ለሶማሌላንድ ከሰጠችው የነጻ ሉዓላዊ ሀገርነት እውቅና በኋላ ዛሬ የመጀመሪያውን ስብሰባ ያደረገው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፤ ኢትዮጵያ ከሶማሌላንድ ጋር የደረሰችው የመግባቢያ ስምምነት “የት ደረሰ?” የሚል ጥያቄ አነሳ። በመደበኛ ስብሰባው ላይ የተገኙት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስም ሆነ ምክትሎቻቸው ከሶማሌላንድ …

ኢትዮጵያ ከሶማሌላንድ ጋር የደረሰችው የመግባቢያ ስምምነት የት ደረሰ? Read more »

“ልጄን ያጣሁት ሱሰኛ በመሆኔ ነው”፡ በርካታ ሴቶች የሚጠቀሙት ዕፅ እና መዘዙ የፎቶው ባለመብት,Getty Images አይሾቱ በታባ ሱስ ትሰቃያለች። ልጇን ያጣችው በሱስ ምክንያት እንደሆነም ታምናለች። ታባ የትንባሆ ቅጠል ደርቆ፣ ተፈጭቶ የሚዘጋጅ አደንዛዥ ዕፅ ነው። ለደኅንነቷ ሲባል ስሟ የተቀየረው አይሾቱ የምትኖረው ጋምቢያ …

በርካታ ሴቶች የሚጠቀሙት ዕፅ እና መዘዙ Read more »

የምስሉ መግለጫ,ቢልየነሩ ጂሚ ላይ በ2022 ክረምት ላይ ራፋኤል ዎንግ እና ፊጎ ቻን ሆንግ ኮንግ ወደሚገኝ እስር ቤት አቅንተው ከጂሚ ላይ ጋር ተገናኙ። ቢሊየነሩ ጂሚ ሊ ከሁለት ዓመት በላይ ታስሮ ፍርድ እየተጠባበቀ ነበር። የተከሰሰው ከብሔራዊ ደኅንነት ጋር በተያያዘ ነው። ከሳምንት በፊት …

በድፍረት በመጋፈጡ ዋጋ እየከፈለ ያለው ቢልየነር Read more »

ከሶማሊያ በተናጥል ውሳኔ የተገነጠለችው ሶማሊላንድ ከ30 ዓመታት ዲፕሎማሲያዊ ጥረት በኋላ የመጀመሪያውን የአገርነት ዕውቅና ታኅሣሥ 17/2018 ዓ.ም. እስራኤል ሰጥታለች። ሶማሊላንድ እውቅናውን ያገኘችው፣ እስራኤል እና ሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአረብ አገራት ከእስራኤል ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እንዲፈጥሩ በነደፉት “የአብርሃም ስምምነት” ማዕቀፍ አንዳቸው ለሌላኛቸው …

የሶማሊላንድ የዕውቅና ጉዞ እና የእስራኤል ውሳኔ ቀጠናዊ አንድምታዎች Read more »

30 ታህሳስ 2025 እንደ ቲክቶክ እና ዩቲዩብ ካሉ የማኅበራዊ ሚዲያ መድረኮች በዓመት ከሁለት ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ የሚያገኙ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች፤ እንቅስቃሴያቸው “በንግድ ሥራነት” ተቆጥሮ ግብር እንዲከፍሉ የሚያደርግ ረቂቅ ሕግ ተዘጋጀ። የገንዘብ ሚኒስቴር ያዘጋጀው ረቂቅ ደንብ፤ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች “ማስታወቂያዎች …

በዓመት ከሁለት ሚሊዮን ብር በላይ የሚያገኙ ቲክቶከር እና ዩቲዩበሮች “የንግድ ሥራ ገቢ ግብር” ሊከፍሉ ነው Read more »

ከመስከረም 2017 እስከ ነሃሴ 2017 በነበረው ጊዜ ውስጥ ኬንያ ውስጥ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ከዋሉት 953 ሕገወጥ የውጭ ፍልሰተኞች መካከል 70 በመቶዎቹ ወይም 670 ያህሉ ኢትዮጵያዊያን ኾነው ተገኙ። ከኢትዮጵያዊያን ቀጥሎ በብዛት፣ ሶማሊያዊያን፣ ቡሩንዲያዊያንና ኤርትራዊያን ፍልሰተኞች በቅደም ተከተል እንደተቀመጡ የአገሪቱ ጋዜጦች የመንግሥትን …

ኬንያ ውስጥ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ከዋሉት 953 ሕገወጥ የውጭ ፍልሰተኞች መካከል 670 ያህሉ ኢትዮጵያዊያን ኾነው ተገኙ። Read more »

በተመድ ጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ ያላቸውን ብሪታንያን፣ ፈረንሳይን፣ ሩሲያንና ቻይናን ጨምሮ 14 የምክር ቤቱ አባላት እስራኤል ለሶማሊላንድ እውቅና መስጠቷን ትናንት በጉዳዩ ላይ ባካሄዱት አስቸኳይ ስብሰባ ላይ አወገዙ። የአሜሪካ ተወካይ በበኩላቸው፣ እስራኤል ከሶማሌላንድ ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የመመስረት መብት እንዳላት ጠቅሠው፣ …

ብሪታንያን፣ ፈረንሳይን፣ ሩሲያንና ቻይናን ጨምሮ 14 የምክር ቤቱ አባላት እስራኤል ለሶማሊላንድ እውቅና መስጠቷን አወገዙ Read more »

የአብይ አህመድ የጥገት ላም የሆነው ኢትዮ ቴሌኮም ለደንበኞቹ የአገልግሎት ታሪፍ  ጭማሪ ማድረጉን አስታወቀ የሳፋሪ ኮምን ብስጭት፣ የሩቶን ቁጣ፣ የሰሞኑን የቴሌኮም ገበያን ንትርኮችን የአይ ኤም ኤፍ ግፊት ተከትሎ ኩባንያው በተለያዩ አገልግሎቶች ላይ ያደረገው አማካይ የ ዋጋ ጭማሪ የ23% በመቶ እንደሆነ ሰምተናል። …

የአብይ አህመድ የጥገት ላም የሆነው ኢትዮ ቴሌኮም ለደንበኞቹ የአገልግሎት ታሪፍ ጭማሪ ማድረጉን አስታወቀ Read more »

የነ አሰፋ ቸኮለ ሰሜን ምስራቅ ዕዝ ዛሬም በድጋሚ አከርካሪው ተሰብሯል! በዕዙ ስር በዘመቻ አባናደው ከባድ ጉዳት ደርሶባት ዳግም የተደራጀችው 61ኛ ክ/ጦር ትናንት በስቲያ በተደረገ ውጊያ የሰው ኃይሏን ጨምሮ 197 ወታደሮቿ ሲገደሉ ከ85 በላይ የሚሆኑት ቁስለኛ ተደርገውባታል። ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል …

የነ አሰፋ ቸኮለ ሰሜን ምስራቅ ዕዝ ዛሬም በድጋሚ አከርካሪው ተሰብሯል! Read more »

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ላስታ ጄኔራል አሳምነዉ ፅጌ ኮር በአርበኛ አምሳ አለቃ ጌታየ ተፈሪ የሚመራው ጄኔራል ተፈራ ማሞ ክፍለ ጦርና ዋግሹም ብርጌድ እንዲሁም አፋብኃ ሰሜን አማራ ቀጠና በላይ ዕዝ ሜጀር ጄኔራል ውባንተ አባተ ኮር …

በምኒልክ ዕዝ እና በላይ ዕዝ ጥምረት 197 የአገዛዙ ሰራዊት የተደመሰሰበትና ከ85 በላይ የቆሰለበት እንዲሁም ሁለት ብሬን እና 43 ክላሽ የተማረከበት ድል ተጎናፀፉ:: Read more »

ብልፅግና የሚኩራራባቸው መድፎችና አየር መቃዎሚያዎች ልክ እንደ ጧፍ ነደው ማለቅ ጀምረዋል! አገዛዙ አሉኝ ከሚላቸው መድፎች መካከል ዋናውና ቀዳሚው ጄነራል መድፍ በፋኖ ሞርተር ዱቄት ተደርጓል። አገዛዙም የመድፉን ስብርባሪ በኬሻ አፍሶ ወስዷል። በዚኸው ሰሞን አንድ ዙ23 በፋኖ ዶሽቃ ተመቶ ከጥቅም ውጭ ተደርጓል። …

ብልፅግና የሚኩራራባቸው መድፎችና አየር መቃዎሚያዎች ልክ እንደ ጧፍ ነደው ማለቅ ጀምረዋል! Read more »

መብረቅ ክፍለ ጦር በምዕራብ ወሎ ግንባር ወግድ ወረዳ ውስጥ ፓራ ኮማንዶዎች እና የፓሊስ አባላት በመደምሰስ ታላቅ ድል ተጎናፀፈ:: ትናንት ለዛሬ ታህሳስ 19/2018 ዓ.ም አጥቢያ የአፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ንጉሥ ሚካኤል አሊ ኮር መብረቅ ክፍለ ጦር ከወግድ ከተማ 17 …

መብረቅ ክፍለ ጦር በምዕራብ ወሎ ግንባር ወግድ ወረዳ ውስጥ ፓራ ኮማንዶዎች እና የፓሊስ አባላት በመደምሰስ ታላቅ ድል ተጎናፀፈ:: Read more »

በጊራና ግንባር ልዩ ቦታው ፋጂ አከባቢ ላይ በተፈፀመ ደፈጣ ጥቃት ማዕረጉ በውል ያልታወቀ አንድ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዥ ከነአጃቢዎቹ መገደሉ ተሰምቷል። በደፈጣ ጥቃቱ ወታደራዊ አዛዡ ተሳፍሮባት የነበረችው ወታደራዊ ፓትሮልም የወደመች ሲሆን፡ የአዛዡን ደህንነት ለመጠበቅ በመንገዱ ግራ ቀኝ ወጥረው የነበሩ ወታደሮችም ሙሉ …

አንድ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዥ ከነአጃቢዎቹ መገደሉ ተሰምቷል Read more »

“እባብ ያዬ በልጥ በረዬ” የአርበኛ ዘመነ ካሴ! በዚህ በእኛ ዘመን ብአዴንን የቀበረ እንጅ ያነበረ ኃይል አልተፈጠረም።አዲሱ ትውልድና አዲሱ አስተሳሰቡ ሁለተኝነትን አይቀበልም።(አዲስ ትውልድ የሚለው አገላለጽ የአስተሳሰብንና የፖለቲካ ርእይን እንጅ እድሜን አይመለከትም። የአማራን ብሔርተኝነትና የህልውና ትግሉን የተቀበለ የ99 ዓመት አንድ አለሙ የሚሰኝ …

“እባብ ያዬ በልጥ በረዬ” አርበኛ ዘመነ ካሴ! Read more »

ቀናቶችን በወሰደው ተጋድሎ ባለሽርጡ ክፍለጦር በመደበኛ ውጊያ እና ደፈጣ ጥቃት አመርቂ ድሎችን አስመዘገበ:: ምኒልክ ዕዝ ምስራቅ አማራ ኮር 1 ባለሽርጡ ክፍለጦር በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ ፋጂ በተባለ ቦታ ማዕረጉ በውል ያልታወቀ የስራዐቱ ወታደር ከፍተኛ አመራር ከጊራና ወደ ፋጂ ሲንቀሳቀስ …

ቀናቶችን በወሰደው ተጋድሎ ባለሽርጡ ክፍለጦር በመደበኛ ውጊያ እና ደፈጣ ጥቃት አመርቂ ድሎችን አስመዘገበ:: Read more »

ፋኖ በአምባሰል ግንባር በፈፀመው ስኬታማ የሞርተር ጥቃት አንድ የአገዛዙ መድፍ ሲወድም አራት ተኳሾች መገደላቸው ታውቋል። አገዛዙ በአምባሰል ግንባር በታሪካዊቷ ውጫሌ ከተማ ዙሪያ ልዩ ቦታው ደንካ ሚካኤል ላይ መድፍ አጥምዶ የዘፈቀደ ድብደባ በመፈፀም የበርካታ ንፅኋንን ሕይወት ሲቀጥፍ፣ አያሌ ሀብት ንብረት ሲያወድም …

ፋኖ በአምባሰል ግንባር በፈፀመው ስኬታማ የሞርተር ጥቃት አንድ የአገዛዙ መድፍ ሲወድም አራት ተኳሾች መገደላቸው ታውቋል። Read more »

በአርሲ ዞን አቦምሳ ከተማ በቅርብ እርቀት ላይ በሚገኘው ልዩ ስሙ “ሞፈር ግቢ” በተሰኘ ስፍራ ላይ 6 አማራ ኦርቶዶክሳውያን (ንፁሃን ዜጎች) ታግተው ወደ አልታወቀ ቦታ ተወስደዋል ። በአርሲ ዞን አቦምሳ ከተማ በቅርብ እርቀት በሚገኘው “ሞፈር ግቢ” ተብሎ በሚጠራው ስፍራ፤ በቀን 16/04/2018 …

ከወደ አርሲ የእገታ መረጃ!! Read more »

በአማራና በትግራይ ተፈናቃዮች “ተርበናል” እያሉ ነው የኢትዮጵያ መንግስት ከዕርዳታ ጥገኝነት ለመውጣት ዘመቻ በጀመረበት፣ የአሜሪካ መንግስት ከፍ ያለ የገንዘብ ድጋፍ ባቋረጠበት በዚህ ወቅት በኢትዮጵያ ተፈናቅለው በመጠለያ የሚገኙ ዜጎች የረሀብ ፈተና ተርጋርጦባቸዋል።  ዋዜማ በተለያዩ የተፈናቃይ መጠለያዎች ያሉ ዜጎችን ያነጋገረች ሲሆን፣ እየተባባሰ በመጣው …

በአማራና በትግራይ ተፈናቃዮች “ተርበናል” እያሉ ነው Read more »

የህዝብ አስተያየት የአዲስ አበባ ኮሪደር ልማት ያልመለሳቸው የህዝብ ጥያቄዎች – “ዋነኛ የአዲስ አበባ መንገዶች ከጥቂት ዓመታት በፊት የነበራቸው ገፅታ ተቀሯል፣ አሁን ማራኪና ወብ ሆነው ይታያሉ። የከተማዋ ጎዳናዎች ሰፋፊ የእግረኛ እና የመኪና መንገዶች ተንጥፎባቸዋል፣ የሳይክል መስመሮች ተለይተዋል” – “በሌላኛው የከተማው ክፍሎች …

የህዝብ አስተያየት : የአዲስ አበባ ኮሪደር ልማት ያልመለሳቸው የህዝብ ጥያቄዎች Read more »

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ምእራብ ኦሞ ዞን ቤሮ ወረዳ ታጣቂዎች ትናንት በሦስት የወርቅ እና እምነበረድ ማውጫ ቦታዎች ላይ በፈጸሟቸው ጥቃቶች ሰባት ሰዎች መገደላቸው ተሠማ። ታጣቂዎች የመጀመሪያውም ጥቃት የፈጸሙት፣ “ቤሮ ማይኒንግ” በተባለ ቦታ በወርቅ ማዕድን ቁፋሮ ላይ በተሠማሩ የማዕድን አውጪ ኩባንያ …

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በሦስት የማዕድን ስፍራዎች ላይ በተፈጸሙ ጥቃቶች ሰባት ሰዎች ተገደሉ Read more »