በምዕራብ ወለጋ 11 የቴሌኮም ሠራተኞች ታግተው ከፍተኛ የማስለቀቂያ ገንዘብ ተጠየቀባቸው
የፎቶው ባለመብት, sm የምስሉ መግለጫ, በታጣቂዎች ታግተው ከተወሰዱት መካከል የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ታጣቂዎች በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ውስጥ ሥራ ላይ የነበሩ አስራ አንድ የኢትዮ ቴሌኮም እና የዜድቲኢ ሠራተኞችን አግተው መውሰዳቸው ተነገረ። ባለፈው ሳምንት በተለያዩ ቀናት በታጣቂዎቹ የታገቱት ሠራተኞችን …
በምዕራብ ወለጋ 11 የቴሌኮም ሠራተኞች ታግተው ከፍተኛ የማስለቀቂያ ገንዘብ ተጠየቀባቸው Read more »