የፎቶው ባለመብት, sm የምስሉ መግለጫ, በታጣቂዎች ታግተው ከተወሰዱት መካከል የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ታጣቂዎች በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ውስጥ ሥራ ላይ የነበሩ አስራ አንድ የኢትዮ ቴሌኮም እና የዜድቲኢ ሠራተኞችን አግተው መውሰዳቸው ተነገረ። ባለፈው ሳምንት በተለያዩ ቀናት በታጣቂዎቹ የታገቱት ሠራተኞችን …

በምዕራብ ወለጋ 11 የቴሌኮም ሠራተኞች ታግተው ከፍተኛ የማስለቀቂያ ገንዘብ ተጠየቀባቸው Read more »

የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ፣ የኢትዮጵያው ገዥ ብልጽግና ፓርቲ በቀይ ባሕር ላይ የሚያራምደው ፍላጎት ከናይል ወንዝ ጋር የተያያዘ መኾኑን ትናንት የኤርትራ ቴሌቪዥን ባስተላለፈው ቃለ ምልልሳቸው ላይ ተናገሩ። “በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ የታወጀ ጦርነት ነው” ያሉት ፕሬዝዳንት ኢሳያስ፣ “የውሃ ጦርነት ብሎ ማወጅስ ለማን …

ብልጽግና ፓርቲ በቀይ ባሕር ላይ የሚያራምደው ፍላጎት ከናይል ወንዝ ጋር የተያያዘ ነው ( የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ) Read more »

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል፣ በምዕራብ ኦሞ ዞን ሱሪ ወረዳ በጉብኝት ላይ የነበሩ ሁለት የቱርኪዬ ዜጎች የሆኑ ጎብኝዎች እና አንድ ኢትዮጵያዊ አሽከርካሪ ዛሬ ከጧቱ 2 ሰዓት ከ20 ላይ “ማንነታቸዉ ባልታወቁ” ታጣቂዎች ተገደሉ። ጥቃቱን የፈጸሙት “የአርብቶ አደር ሽፍቶች” መኾናቸውን ምሽት ላይ ባወጣው …

ሁለት የቱርኪዬ ዜጎች እና አንድ ኢትዮጵያዊ አሽከርካሪ ማንነታቸዉ ባልታወቁ ታጣቂዎች ተገደሉ። Read more »

ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተርሚናል ውስጥ በህገወጥ መልኩ ተለብሰው እየገቡ በዶላር የሚሸጡት ውድ ጌጣጌጦች እና የከበሩ ማዕድናት “አንዳንድ የኮርፖሬሽኑ የሽያጭ ሰራተኞች የኮርፖሬሽኑ ንብረት ያልሆኑ የግል ጌጣጌጦችን ወደ ኤርፖርት ሱቅ በሚገቡበት ወቅት ተውበው የመጡ በሚመስል ሁኔታ በአንገት፣ በጣት፣ በእጅ እና …

ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተርሚናል ውስጥ በህገወጥ መልኩ ተለብሰው እየገቡ በዶላር የሚሸጡት ውድ ጌጣጌጦች እና የከበሩ ማዕድናት Read more »

(መሠረት ሚድያ)- ከሰሞኑ አንዳንድ የማህበራዊ ትስስር ገፆች አሁን ላይ በእስር ላይ የሚገኙ ፖለቲከኞችን፣ ጋዜጠኞችን እና ምሁራንን ጨምሮ ሌሎች የፖለቲካ እስረኞች በመንግስት ምህረት ተደርጎላቸው ሊፈቱ እንደሆነ የሚገልፁ መረጃዎች ሲያሰራጩ ነበር። ይህን ተከትሎ መረጃውን የሚያጠናክር ወይም ሐሰትነቱን የሚገልፅ ማብራርያ ከመንግስት በኩል ባይሰጥም …

እውቅ የፖለቲካ እስረኞች ጉዳያቸው ፖለቲካዊ መፍትሄ አግኝቶ ከእስር እንዲፈቱ ፍላጎት መኖሩ ተሰማ Read more »

መንግስት አዲስ የነዳጅ ማደያ እንዳይከፈት ቢያግድም በውስጥ ስምምነት ለመክፈት እስከ 10 ሚልዮን ብር ጉቦ እየተጠየቀ መሆኑ ታወቀ “ይህ ብቻ ሳይሆን የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለሥልጣን ለሚሰጣቸው ተራ አገልግሎቶች አስፈላጊ ደብዳቤ ለመፈረም ከ300 ሺህ ብር እስከ 500 ሺህ ብር ጉቦ መቀበል የተለመደ …

መንግስት አዲስ የነዳጅ ማደያ እንዳይከፈት ቢያግድም በውስጥ ስምምነት ለመክፈት እስከ 10 ሚልዮን ብር ጉቦ እየተጠየቀ መሆኑ ታወቀ Read more »

” ቀነኒ ቤት ውስጥ እንደሞተች ነው የምናምነው። … አስክሬኗን ከፍቼ አይቼው ነበር  አስክሬኗ ላይ ምንም አይነት ስብራትም ሆነ ደምም ሆነ የተለያየ ጉዳት አልደረሰም ! ” – ለማ አዱኛ (ወንድም) ከወጣቷ ቀነኒ አዱኛ ህልፈት ጋር በተያያዘ ድምፃዊ አንዱአለም ጎሳ በቅርቡ ባሰራጨው …

ቀነኒ ቤት ውስጥ እንደሞተች ነው የምናምነው። Read more »

በመተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ ባሳለፍነው አርብ ዕለት የተከሰተው ምንድነው? “ሁለት ሴቶች እስካሁን አልተገኙም፣ እስካሁን ከተገኙት ሟቾች ስድስቱ ሴቶች እንዲሁም አስራ አራቱ ወንዶች ናቸው። የአንድ ህፃን ልጅ ሬሳ የታየ እና የተመታበት ቦታ ቢታወቅም እስካሁን ግን አልተነሳም። ቤተሰብም ጫካ ቀረ በሚል እየተጨነቀ …

በመተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ ባሳለፍነው አርብ ዕለት የተከሰተው ምንድነው? Read more »

ከአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል (አፋብኃ)  ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ም/ ወታደራዊ አዛዥ  እና የግዙፉ ላስታ አሳምነዉ ኮር ሰብሳቢ አርበኛ ወንድሙ ማሩ በወቅታዊ ጉዳይ የተሰጠ አጠር ያለ መግለጫ!! ይህን የአማራ ፋኖ ትግል የጀመርንበት ብዙ ምክንያቶች ቢኖሩንም  ዋነኛ ምክንያታችን አማራ በመሆናችን …

ከአማራ ፋኖ ብሄራዊ ኃይል (አፋብኃ)  ምስራቅ አማራ ቀጠና ሚኒልክ ዕዝ ም/ ወታደራዊ አዛዥ  እና የግዙፉ ላስታ አሳምነዉ ኮር ሰብሳቢ አርበኛ ወንድሙ ማሩ በወቅታዊ ጉዳይ የተሰጠ አጠር ያለ መግለጫ!! Read more »

“በደብረ ማርቆስ ከተማ 670 መምህራን ታፈኑ” 206ኛ ኮር በመማማር ማስተማር ሒደቱ ከመምሕራን ጋር ለመዋያየት ባደረገው ጥሪ መሰረት ከደብረ ማርቆስ ከተማ ተነስተው ወደ ስብሰባ ሲሔዱ የነበሩ 670 መምህራን እና ዕርሰ መምህራን በአገዛዙ ሰራዊት ታፍነዋል። ከ25 በላይ መኪና በማዘጋጀት ከ206ኛ ኮር አመራሮች …

በደብረ ማርቆስ ከተማ 670 መምህራን ታፈኑ Read more »

“አንበሳ ምን ቢርበው ሳር አይግጥም!!” የአፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ከፍተኛ አመራር የሆነው ሻለቃ ሀብታሙ ደምሴ በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ያስተላለፈው መልዕክት!! የአማራ ህዝብ ላይ የተደቀነው የህልውና አደጋን ተከትሎ ለህዝባችን የደህንነት ዋስትና ለመሆን ዱር ቤቴ ብለን ጠብመንጃ አንስተን ወደ ጫካ …

የአፋብኃ ምስራቅ አማራ ቀጠና ምኒልክ ዕዝ ከፍተኛ አመራር የሆነው ሻለቃ ሀብታሙ ደምሴ በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ያስተላለፈው መልዕክት!! Read more »

ከ10 ወራት በፊት የሀገሪቱ የህክምና ባለሙያዎች የመብትና የስራ ላይ የጥቅማ ጥቅም ጥያቄዎች አንስተው መንግስት ምላሽ እንዲሰጣቸው ሲሟገቱ ነበር። አስከትለውም ግንቦት ወር ላይ ሀገር አቀፍ አድማ በማድረግ በመንግስት ላይ ግፊት ለማድረግ ሞክረዋል። የህክምና ባለሙያዎቹ አንስተዋቸው ከነበሩት ጥያቄዎች ምን ያህሉ ምላሽ አገኙ? …

አብይ አህመድ እና የህክምና ባለሙያዎች የመብትና የስራ ላይ የጥቅማ ጥቅም ጥያቄዎች Read more »

በፌዴራል ደረጃ ከተመዘገቡት 470ሺ የንግድ አና አገልግሎት ሰጪ የግል ድርጅቶች ውስጥ 370ሺ ስራ አቁመዋል ….. አስደንጋጩን ሪፖርት እነሆ https://miniliksalsawi.substack.com/p/ethiopia-out-of-470000-federally …  የድርጅቶች በዚህ ደረጃ መዘጋት የመንግስት ገቢን በመቀነሱ ምክንያትም በቀሩት ጥቂት ድርጅቶች ላይ የሚያሳድረው የግብር ጫና በሂደት ቀሪዎችንም ከገበያ ሊያሰወጣ የሚችል …

በፌዴራል ደረጃ ከተመዘገቡት 470ሺ የንግድ አና አገልግሎት ሰጪ የግል ድርጅቶች ውስጥ 370ሺ ስራ አቁመዋል ….. አስደንጋጩን ሪፖርት እነሆ Read more »

:: ምኒልክ ዕዝ የልዩ ዘመቻ መምሪያ አሃድ ከሆኑት መካከል ለወራት የሰለጠኑ ልዩ ኮማንዶ ፋኖዎች የዕዝ የኮርና የክፍለጦሩ አመራሮች በተገኙበትና መልክት ባስተላለፉበት ሁኔታ ተመርቀዋል:: ከፍተኛ የዕዙ አመራሮችም የተጀመረውን የፖለቲካ ትጥቅ ትግል ከግብ ለማድረስና የአማራን ህዝብ ህልውና ለማረጋገጥ ብሎም ቀጣይነት ያለው ነፃነት …

ምኒልክ ዕዝ ልዩ ዘመቻ መምሪያ ለወራት የሰለጠኑ ልዩ ኮማንዶ ፋኖዎችን አስመረቀ Read more »

ከአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ የአደረጃጀት ማሻሻያ መጠናቀቅ በማስመልከት የተሰጠ መግለጫ የአማራ ሕዝብ እንዲሁም ሀገራችን ኢትዮጵያ ረጅም እና ግርማዊ የትናንት ታሪክ ባለቤት መሆናችንን በሙሉ ባለቤትነት የምናምንበት ጉዳይ ነው። ለረጅም ዘመናት በፈተናዎች መካከል ሁሉ የረጋ ስርዓት መገንባትም ተችሎ ነበር። ሆኖም ከሺህ ለሚበልጡ ዓመታት …

ከአፋብኃ ቴዎድሮስ ዕዝ የአደረጃጀት ማሻሻያ መጠናቀቅ በማስመልከት የተሰጠ መግለጫ Read more »

ኢሰመኮ፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት መያዝ ከሚችለው የተጠርጣሪዎች ቁጥር በላይ በመያዙ ከፍተኛ መጨናነቅ ተፈጥሯል አለ። ኢሰመኮ፣ ማረሚያ ቤቱ ለአካለ መጠን ያልደረሱ ተጠርጣሪዎችን ከሌሎች ተጠርጣሪዎች ለይቶ አለመያዙ “አሳሳቢ” እንደሆነ ገልጧል። በማረሚያ ቤቱ የተወሠኑ ዞኖች ለተጠርጣሪዎች በቂ የመንቀሳቀሻ ቦታ እንደሌለና ተጠርጣሪዎች እንዲይዙት የሚፈቀድላቸው …

ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት መያዝ ከሚችለው የተጠርጣሪዎች ቁጥር በላይ በመያዙ ከፍተኛ መጨናነቅ ተፈጥሯል Read more »

በምስራቅ በለሳ ግንባር ፋኖ የአገዛዙን አከርካሪ የሰበረበት ትንቅንቅ! በአፋብኃ ሰሜን ዐምሓራ ቀጠና በላይ ዘለቀ ዕዝ ዳግማዊ ቴዎድሮስ ኮር ስር ከሚገኙት ከኮሩ ተወርዋሪ ኃይል፣ ከአፄ እያሱ ክ/ጦር፣ ከዞዝ አምባ ክ/ጦርና ከንስር በለሳ ቅጣው እጅጉ ክ/ጦር እንዲሁም ከጎንደሬ በጋሻው ክ/ጦር የተወጣጡ የፋኖ …

በምስራቅ በለሳ ግንባር ፋኖ የአገዛዙን አከርካሪ የሰበረበት ትንቅንቅ! Read more »

በአገዛዙ በድሮንና በመድፍ የታገዙ ሁለት የኮማንዶ ክፍለጦሮችንና የሁለት ዕዝ ሰራዊትን ከሚኒሻና አድማ ብተና አባላት ጋር አጣምሮ አስልፎ የተዋጋበትና፡ ይህ ሁሉ ግትልትል ሰራዊት የፋኖን ጥቃት መቋቋም አቅቶት “ሺ ፈሳም አንድ ጎማ አይነፋም” የተባለበትን ሽንፈት የተከናነበበት አውደ ውጊያ! ከላላ ወረዳን ጨምሮ በበርካታ …

የአብይ ሰራዊት የፋኖን ጥቃት መቋቋም አቅቶት ከባድ ሽንፈትን ተከናንቦ ውሏል። Read more »