የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማን ኢትዮጵያን መጎብኘት እንደማትቃወም በቅርቡ ከአራት ዓመታት እሥር በኋላ የተፈታችው ርዕዮት ዓለሙ አስታውቃለች፡፡ Listen

«ከዓመት በላይ እስር ላይ ከቆዩት ጋዜጠኞችና አምደኞች የከፊሉ መፈታት እርግጥ ከፕሬዝዳንት ኦባማ ጉብኝት ጋር የተያያዘ ነው። ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማሪያም ከ15 ቀናት በፊት አሸባሪዎች ሲሏቸው ኅዝቡ ግን “አቶ ደሳለኝ ሊፈቱ መሆኑን አያውቁም ነበር። ከእኛው እኩል ሰሙ” ነው ያለው።» ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ።

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ተኛው ወንጀል ችሎት በሽብር ከተከሰሱት የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች መካከል አብዛኛቹ በአቃቤ ሕግ ማስረጃ ላይ ያቀረቡትን መቃወሚያ ውድቅ አደረገ። ካሁን ቀደም በዋለው ችሎት ሰባት ተከሳሾች አቃቤ ሕግ ያቀረባቸዉን የክስ ማስረጃዎች ተቃውመዉ ፍርድ ቤቱ ከመዝገቡ እንዲያስወጣላቸዉ በጠበቃቸው አማካይነት …

በእስር ላይ ያሉ የተቃዋሚ መሪዎች “ተቀባይነት የሌላቸው” ያሏቸው ማስረጃዎች ይነሱልን ጥያቄ – VOA Read more »

ለሃያ ስምንት ዓመታት ካገለገሉበት ተቋም ያለአግባብ መባረራቸውን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሣይንስ እና የዓለምአቀፍ ግንኙነት ትምህርት ክፍል ተባባሪ ፕሮፌሰር ዶክተር መረራ ጉዲና ተናገሩ።

የኢትዮጵያ መንግሥት ኮምፕዩተሬ ላይ “የስለላ ማልዌር ልኮብኝ ሲሰልለኝ ቆይቷል” ሲሉ ኪዳኔ ተብለው የተጠሩ አሜሪካዊ ዋሺንግተን ዲሲ በሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ወረዳ ፍርድ ቤት ክሥ መሥርተው ጉዳዩ ትናንት ዳኛ ፊት ቀርቧል፡፡ ያዳምጡ↓↓↓

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ አባላቱና ደጋፊዎቹ እየታሰሩ መሆኑን ሰማያዊ ፓርቲ ገለጸ።

ፓርቲዉ ዛሬ ባወጣዉ መግለጫ የ2007ቱ ጠቅላላ ምርጫ ከተጠናቀቀ ጀምሮ በምርጫዉ በንቃት ሲሳተፉ የነበሩና በአስተሳሰባቸዉ በሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት ያላቸዉን ዜጎች መደብደብ፣ ከስራ ማፈናቀል፣ ማሰር፣ ማሸማቀቅና መግደል የአገዛዙ ዋና መገለጫ ሆኗል ይላል።

የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ይልቃል ጌትነት በጸጥታ ሃይሎች በአባሎቻቸዉ ላይ እየተፈጸመ ነዉ ያሉትን በደልና መንገላታት አስረድተዋል።

ዝርዝሩን ከመለስካቸዉ አመሃ ዘገባ ያድምጡ

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።

ሰኞ፡- ስፖርት፣ አፍሪካ ነክ ርዕሶች፣ ጤና

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።

ዕሁድ፡- ራዲዮ መፅሔት፣ መስተዋት (የወጣቶች ፕሮግራም) – ሁለቱ ዝግጅቶች በየሣምንቱ ይፈራረቃሉ፡፡

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።

ዐርብ፡- እሰጥ አገባ፣ አፍሪካ በጋዜጦች፡ አጥቢያ ኮከብ (የማኅበረሰብ ጀግኖች)

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።

ሐሙስ፡- ባሕልና ማኅበረሰብ፣ ሕይወት በቀበሌ፣ የተፈጥሮ አካባቢ፣ ሣይንስና ሕይወት

ከሳሽ አቃቤ ሕግ ታሳሪዎቹን የዞን ዘጠኝ የኢንተረኔት አምደኞች ለመፍታት መወሰኑ ከመገለጡ በስተቀር በመንግስት በኩል የተሰጠ ዝርዝር የለም። ለመሆኑ እርምጃው የሕግ አንድምታ ምን ይሆን? ያዳምጡ↓↓

በኢትዮጵያ ከ1ዓመት በላይ ታስረው ከቆዩ ጋዜጠኞችና የዞን ዘጠኝ ጦማር ጸሀፊዎች መካከል፤ ሶስቱ መፈታታቸውን የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ከምንጮቹ አረጋግጧል፤ የፋና ሬድዮ የተፈቱት ጋዜጠኞችና የጦማር ጸሃፊዎች 5 ናቸው ሲል ዘግቧል። በሽብር ወንጀል ተከሰው ከአንድ ዓመት ከሁለት ወር በእስር ያሳለፉት ጋዜጠኞቹ ተስፋለም ወልደየስና …

በኢትዮጵያ ታስረው ከቆዩ የዞን ዘጠኝ ጸሃፊዎችና ጋዜጠኞች ሶስቱ ዛሬ ተፈቱ – VOA Read more »

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።

ረቡዕ፡- ዴሞክራሲ በተግባር፣ ሴቶችና ቤተሰብ፣ አሜሪካና ሕዝቧ፣ ኢትዮጵያዊያን ባሜሪካ

ቪኦኤ በየዕለቱ ከምሽቱ 3 ሰዓት በኢትዮጵያ ኣቆጣጠር ጀምሮ በአማርኛ፣ በአጭር ሞገድ 22፣ 25 እና 31 ሜትር ባንድ የ60 ደቂቃ ሥርጭቱ ዜና፣ አበይት ዜናዎች ትንታኔና ሌሎችም ወቅታዊ መረጃዎችን የያዙ ፕሮግራሞች ያስተላልፋል።

ማክሰኞ፡- ሐኪሙን ይጠይቁ፣ ንግድ፣ ምጣኔ ኃብትና ግብርና