ቁም ነገሩ ኦባማ ከመጡ በኋላ የሚያደርጉት ላይ ነው – ርዕዮት ዓለሙ – ሐምሌ 26, 2015

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማን ኢትዮጵያን መጎብኘት እንደማትቃወም በቅርቡ ከአራት ዓመታት እሥር በኋላ የተፈታችው ርዕዮት ዓለሙ አስታውቃለች፡፡ Listen