ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

የሶማሊያ የወደፊት ዕጣ ፈንታ ምናልባት በአመዛኙ የሚንጠላጠለው ምናልባት በብሔራዊ ጦሯ ላይ ሳይሆን አይቀርም እየተባለ ነው፡፡

ይሁን እንጂ አንድነት ያለውና የተደራጀ ኃይል የመፍጠር ነገር ለመንግሥቱ ግዙፍ ፈተና፣ ለሃገሪቱ ሰላምም አስጊ መሰናክል ሊሆን እንደሚችልም የሚጠቁሙ አሉ፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

 

ይህ ዓመት ለአሜሪካ ጃዝ ሙዚቃ ትልቅ ዓመት ነው፡፡

ይህንን ቀን በታላቅ ጉጉት ሲጠብቁ የኖሩ ብዙ ናቸው፡፡

የብሉ ኖት ቀረፃ መለያ ከተፈጠረ እነሆ ሰባ አምስት ዓመት ሆነው፡፡

በትንግርታዊው ብሉ ኖት የልደት ዓመት ላይ የተጠናቀረውን የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

በአዲስ አበባ ዙሪያ ያሉ ከተሞችን በዋና ከተማይቱ ማስተር ፕላን ውስጥ አካትቶ ለማልማት በሚል የተያዘውን ዕቅድ ከተቃወሙ የኦሮሚያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጋር በተነሣ ግጭት በሰው ይወትና ንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የመንግሥት ኮመዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት አስታወቀ፡፡

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ የፊታችን ዕሁድ ሚያዝያ 26 / 2006 ዓ.ም ሰልፍ እንደሚያካሂድ አስታውቋል፡፡

ላቀደው ሰላማዊ ሠልፍ እውቅና የተሰጠው ቢሆንም ፖሊስ ግን “የቅስቀሳ ሥራዬን እያደቀናፈ ነው” ሲል ከስሷል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ያዳምጡ።

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

“ሕገወጥ ቅስቀሣ ሲያደርጉ ይዣቸዋለሁ” ያላቸውን 22 የሰማያዊ ፓርቲ አባላት በአንድ አንድ ሺህ ብር ዋስትና እንዲፈቱ ወስኗል፡፡

ይሁን እንጂ “ይህ ተደጋጋሚ ውሣኔ ሊለወጥ ይገባል” በማለት ፖሊስ እስከአሁን እንዳልለቀቃቸው ተነገረ፡፡

በሌላ በኩል ደግሞ በርካታ አባላቱና መሪዎቹ በፖሊስ ቢያዙም ፓርቲው ዕሁድ፤ ሚያዝያ 19/2006 ዓ.ም “የተሣካ ሰልፍ አድርጌአለሁ” ብሏል፡፡

ለዝርዝሩ የያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ሦስት ጋዜጠኞችን ጨምሮ “አሸባሪ ውዥብር ነዝተዋል” በሚል ጥርጣሬ ፖሊስ ሰሞኑን በቁጥጥር ሥር ያዋላቸውን ዘጠኝ የኢንተርኔት አምደኞች (ብሎገሮች) ፍርድ ቤት አቅርቧል።

ፖሊስ የጠየቀው ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ መፈቀዱም ተገልጿል።

በሌላ በኩል ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች፣ እንዲሁም ለጋዜጠኞች ደኅንነት ተቆርቋሪ ድርጅቶች ታሣሪዎቹ እንዲፈቱ የጠየቁባቸውን መግለጫዎች አውጥተዋል።

ታሣሪዎቹ ቤተሰብና ወዳጅ ዘመዶቻቸውም ሆኑ የሕግ አማካሪዎቻቸው እስካሁን እንዳላዩዋቸውም ተገልጿል።

በማዕከላዊ የወንጀል ምርመራ ጣቢያ አርብና ቅዳሜ በቁጥጥር ሥር ውለው ምርመራ እየተደረገባቸው ያሉት የዞን-9 ዌብሳትይ አምደኞች ለመሆኑ እነማን ናቸው? ሦስቱ ጋዜጠኞችስ?

ለዝርዝሩ የያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በቃሊቲ እሥር ቤት የሚገኙት አቶ በቀለ ገርባና አቶ ኦልባና ሌሊሳ “የሕክምና እርዳታ እንዳያገኙ ተደርገዋል” ሲል ዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ቡድን አምነስቲ ኢንተርናሽናል አሳስቧል፡፡

በተለይ የአቶ ኦልባና ሌሊሣ ሁኔታ እጅግ አሳሳቢ መሆኑን የድርጅቱ የኢትዮጵያና የኤርትራ መርማሪ ክሌር ቤስተን ለቪኦኤ በሰጡት መግለጫ ገልፀዋል፡፡

ድርጅቱ ባለፈው ዓርብ ባወጣው የአፋጣኝ እርምጃ ጥሪው መልዕክቱን የሚያዩ ሁሉ ለኢትዮጵያ መንግሥት ተመሣሣይ ጥሪ እንዲያስተላልፉ አሳስቧል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በአዲስ አበባ ዙሪያ የሚገኙ የኦሮሚያ ከተሞችን በአዲስ አበባ ማስተር ችላንውስጥ አካትቶ ለማልማት በሚል የተያዘውን ዕቅድ የኦሮሚያ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች በተለያዩ ከተሞች ተቃውሞዎቻቸውን እያሰሙ ነው፡፡

በጂማ፣ በነቀምት፣ በሃሮማያ፣ በአምቦና በሌሎችም ከተሞች ያሉ የኦሮሚያ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች የአዲስ አበባ ዙሪያ ከተሞችን በማስተር ፕላኑ ውስጥ መካተት እየተቃወሙ ያሉት በሰላማዊ ሰልፎች ነው፡፡

በጂማና በነቀምቴ የፀጥታ ኃይሎች የኃይል እርምጃ መውሰዳቸው የተሰማ ሲሆን በሌሎቹ ከተሞች ግን ከማስፈራራት ወይም ከሥጋት የዘለቀ እንቅስቃሴ እንዳልነበረ ተማሪዎቹ ተናግረዋል፡፡

የኦሮሚያን የአስተዳደርና የፀጥታ ዘርፍ፣ እንዲሁም የክልሉን የፖሊስ ኮሚሽን አግኝተን ለማነጋገር ጥረት እያደረግን ነው፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡