የወባ ወረርሽኝ በዓለም ዙሪያ በእጅጉ ቢቀንስም አሁንም ቢሆን በየዓመቱ ሁለት መቶ ሚሊየን ሰው እንደሚያዝ የተባበሩት መንግሥታት የዓለም የጤና ድርጅት አስታውቋል፡፡

ዛሬም ቢሆን በዓመት ከስድስት መቶ ሺህ በላይ ሰው እንደሚሞትም ድርጅቱ የዘንድሮን የወባ ቀን አስታክኮ ባወጣው ሪፖርቱ አመልክቷል፡፡

በሌላ በኩል ግን ኢትዮጵያ ላለፉት አምስትና ስድስት ተከታታይ ዓመታት የወባ ወረርሽን ተከስቶባት እንደማያውቅ የኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ገልጿል፡፡

በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የሃገርአቀፍ የወባ መከላከያ መርኃግብር አስተባባሪ ወ/ት ሕይወት ሰሎሞን ለቪኦኤ በሰጡት ማብራሪያ ባለፉት አሥር ዓመታት ውስጥ በወባ የመያዝ አጋጣሚ በ67 ከመቶ መቀነሱን፣ የሞት መጠኑ በ48 ከመቶ መውረዱንና ዕድሜአቸው ከአምስት ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናት የወጣ ሞት መጠን…

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

ሰሞኑን ናይሮቢ ውስጥ እየታየ ያለውን በስደተኞች ላይ የሚካሄድ አፈሣና እሥራት ተከትሎ ወደ ሰባ የሚሆኑ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ መደረጉን በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡

ከቪኦኤ ጋር የስልክ ቃለ ምልልስ ያደረጉት በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የቆንስላና የዳያስፖራ ጉዳዮች ኃላፊ አቶ መለስ ዓለም ተክኤ የኬንያ መንግሥት እርምጃውን እየወሰደ ያለው ስደተኞችን ለማሳደድ ብሎ ሳይሆን በፀጥታ ችግሩ ምክንያት ነው – ብለዋል፡፡

ኬንያ ውስጥ ኢትዮጵያዊያን በተለያየ መንገድ እንደሚኖሩ የገለፁት አቶ መለስ እስከአሁንም ጥቃት የተፈፀመበት ኢትዮጵያዊ መኖሩን እንደማያውቁ አመልክተዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

 

“በአራቱ የፖለቲካ እሥረኞች ላይ የቀረቡ ክሦች እንዲሠረዙ ትዕዛዝ የሰጠሁት የደቡብ ሱዳኑን የሰላም ንግግር ሂደት ለማፋጠን ነው” ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር አስታውቀዋል፡፡

ፕሬዚዳንቱ ጁባ ላይ በተጠራ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ሲናገሩ በአራቱ እሥረኞች የቀረቡ ክሦች እንዲሠረዙ ከአካባቢው ሃገሮች ጫና ሲደረግባቸው መቆየቱንም ተናግረዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

 

የኢትዮጵያ ምጣኔ ኃብት በተያዘው የበጀት ዓመት በ11.3 ከመቶ እንደሚያድግ ተተንብዮ የነበረ ቢሆንም ባለፉት 9 ወራት የታየው የውጪ ንግድ ውጤት ግን እንደተጠበቀው አለመሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ አመልክተዋል።

በሌላ በኩል ደግሞ የግብፅ መንግሥት ወደ ድርድር እንዲገባ ዓለምአቀፍ ጫና እየተደረገበት መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል።

ከሱዳን ጋር የተደረገ አዲስ የወሰን ስምምነት እንደሌለም ገልፀዋል።

በኤርትራ ላይ የተጣለው ማዕቀብ እንዲቀጥል እንደሚፈልጉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለተናገሩት በብሪታንያና በአየርላንድ የኤርትራ አምባሣደር ተስፋሚካኤል ገራህቱ ምላሽ ሰጥተዋል።
 

“ማዕቀቡ ከተጣለ አራት ዓመታት ቢያልፍም በኤርታራ ላይ ምንም ዓይነት ማስረጃ አልቀረበም” ብለዋል አምባሣደሩ።

አምባሣደር…

መንግሥታቸው ካደጉ ሃገሮች ለሚገኝ እርዳታ ሲል የፖሊሲ ለውጥ አድርጎ እንደማያውቅ የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ ወደፊትም በዚህ መንገድ የሚመጣ ለውጥ እንደማይኖር ገልፀዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን የገለፁት ባወጣችው የተመሣሣይ ፆታ ግንኙነት ሕግ ምክንያት በዩጋንዳ ላይ እየተደረገ ያለውን ጫና በማስመልከት ለተነሣ ጥያቄ መልስ ሲሰጡ ነው፡፡

ለዘርዝሩ የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ከአዲስ አበባ ያዳምጡ፡፡

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

ፖሊስ ያሠራቸውን የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ችሎት ፊት አቅርቧል፡፡

ፖሊስ ሰዎቹን የያዛቸው ላልተፈቀደ ሠልፍ ቅስቀሣ በማድረግና የተደበቀ ዓላማቸውን ከግብ ለማድረስ ሕዝብን ሲቀሰቅሱ አግኝቻቸዋለሁ ብሎ ነው፡፡

በቁጥጥሩ ሥር የቆዩትን አሥራ ሦስት የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ፖሊስ በሁለት የአዲስ አበባ ፍርድ ቤቶች ዛሬ አቅርቧል፡፡

ሰባቱ በዋስ ሲፈቱ ስድስቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቶባቸዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

እስከዛሬ ድረስ በቀረቡ የዋናው ኦዲተር መሥሪያ ቤት ሪፖርት ተለይተው በወጡ ጉልህ ግድፈቶች ምንም የሕግ እርምጃ ተወስዶ እንደማያውቅ የወቅቱ የፓርላማው የመንግሥት አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሊቀመንበር አስታወቁ፡፡

የቋሚ ኮሚቴው ሊቀመንበር እንደራሴ ግርማ ሰይፉ አክለውም “ጠቅላይ ሚኒስትሮቹም እስከዛሬ እርምጃ አልወሰዱም” ብለዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

 

ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የክትባት ሽፋን በማሳደግ ላይ ባለመውና ዛሬ በተጀመረው የዓለም ክትባት ሣምንት ዜጎች ሁሉ ተሣታፊ እንዲሆኑ ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ ጥሪ አቀረቡ፡፡

ለዝርዝሩ ፕሬዚዳንቱ በብሔራዊ ቤተመንግሥት የሰጡትን መግለጫ የተከታተለውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

ኢትዮጵያ በቢሊዮኖች ብር የሚቆጠር ገንዘብ በተለያዩ ምክንያቶች ማጣቷን ዋና ኦዲተር ገመቹ ዱቢሶ አስታወቁ፡፡

ዋና ኦዲተሩ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡት የ2005 በጀት ዓመት ሂሣብ ሪፖርት ባለበጀት መሥሪያ ቤቶች ሂሣባቸውን በወቅቱ ዘግተው ለኦዲት አለማቅረባቸውም እየተባባሰ መሆኑን ገልፀዋል፡፡

ለተጨማሪና ዝርዝር የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዝርዝር ያዳምጡ፡፡

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

የዓለምን የጦር አቋም የሃገሮች ደረጃ የሚያወጣው “ግሎባል ፋየርፓወር” ዌብሣይት የኢትዮጵያ መከላከያ ኃይል ከሰሃራ በስተደቡብ ባለው አፍሪካ እጅግ ብርቱው መሆኑን አስታውቋል፡፡

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች

የፋሲካ በዓል መከበር ያለበት ሌሎችንም በማሰብ መሆኑን ብዑዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ አሳሰቡ፡፡

በክርስቶስ ሞት ቤዛነት እግዚአብሄር የሰውን ልጅ የታረቀበት ነው ብለዋል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ አቡነ ማቲያስ።

ለዝርዝሩ ፓትርያርኩ በዓሉን አስመልክቶ የሰጡትን ቡራኬና ያስተላለፉትን መልእክት የተከታተለን እስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

ኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ ላይ የሚታየው ስደተኞችን እያፈሱ የማሰር እንቅስቃሴ ዛሬ ጋብ ያለ ቢመስልም ሶማሊያዊያን ስደተኞች ወደ ዳዳብ፣ ኢትዮጵያዊያን ወደ ካኩማ እንዲገቡ እየተደረገ መሆኑ ተሰምቷል፡፡

ኪቱዪ ሻሪአ የሚባል ለስደተኞቹ ጥብቅና የሚቆም እና የሚሟገት ድርጅት ባልደረባና ጠበቃ የሆኑት አቶ ኡጁሉ ኦቻላ ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡