– ጥቃቱ የውስጥ አሻጥር ይሁን የሚሳኤል አሊያም የተፈጥሮ ጥቃት እስካሁን አለየለትም::  የኤርትራ የወርቅ ማእድን ማውጫዎች በጋሽ ባርካ ቢሻ እና ማይ እንደጋ ዴፖዎች ካልታወቀ (ካለየለት)ሃይል ጥቃት እንደተፈጸመበት ተሰማ::ጥቃት የተፈጸመባቸው ዲፖዎች አርብ…

The post የኤርትራ ቢሻና ማይ እንደጋ የወርቅ ማዕድን ማውጫ ዲፖዎች ጥቃት ደረሰባቸው:: appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

የኢትዮጵያ ወጣቶች ብሄራዊ ንቅናቄ በሃገራችን ኢትዮጵያ አስተማማኝና ዘለቄታዊ ሠላም፣ እኩልነት፣ ፍትህና፣ የፖለቲካ መረጋጋት ይሰፍን ዘንድ ቀና ራዕይ አንግበው በተሰባሰቡ ወጣት ኢትዮጵያውያን የተመሰረተ፤ በሃገራችን ብቸኛው በወጣቶች የተገነባና የሚመራ ንቅናቄ ነው። ንቅናቄአችን…

The post ሠላማዊ ትግላችን ነፃነት እስኪታወጅ እኩልነት እስኪሰፍን ይቀጥላል! የኢትዮጵያ ወጣቶች ብሄራዊ ንቅናቄ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ሰማያዊ ፓርቲ በባህር ዳር ከተማ የከፈተው ቢሮው በአከራይ ላይ በተፈጸመ ከፍተኛ ወከባና ማስፈራሪያ ምክንያት እንደተዘጋበት በስፍራው የፓርቲው አስተባባሪ ለነገረ ኢትዮጵያ ገለጸ፡፡ በባህር ዳር የፓርቲው አስተባባሪ አቶ አዲሱ ጌታነህ እንደገለጹት ቅርንጫፍ…

The post ሰማያዊ ፓርቲ ባህር ዳር ቅርንጫፍ ቢሮው እንደተዘጋበት አስታወቀ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

አፈና በማናቸውም መልኩ በሰብዓውያን ላይ ሲፈፀም የፀያፍ ድርጊቶች ጊዜያዊ ማሰንበቻ እኩይ ተግባር ነው። ይህ ደሞ ለራሱ የመንግስትን ገጽታ በሰጠ ቡድን ሲከወን መጠኑ እጅግ ይከፋል፤ ይገዝፋልም…። የሚገለፀውም በተለያዩ ዓይነቶች የግፍ መሥፈርቶች…

The post አፋኞች የሚፈሩት የታፈነ ድምፅ በዓለም አደባባዮች ሲደመጥ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

የጎንደር ሕዝብ ካልደፈረሰ አይጥራም ማለት በሕወሓት ጁንታ የሚደረግበትን ጭቆና መከፋፈል እና የመስፋፋት ፖሊሲ በመቃወት ታጥቆ መነሳቱ ሲታወቅ ሕዝብን በመበደል የሚታወቅ አንድ የሚሊሻ ሃላፊ በጎንደር ቀበሌ 15 ውስጥ ሕዝቡ እርምጃ እንደወሰደበት…

The post ጎንደር ውጥረት ላይ ነች appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

አረጋሽ በህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ – ህወሓት – ሲታገሉ ከቆዩት ነባር ታጋይ ሴቶች አንዷ ናት:: በትጥቅ ትግሉ ሂደት በነበራት ንቁ ተሳትፎ፣ ጀግንነትና የአመራር ብቃት መሰረት በየደረጃው ከተራ ተዋጊነት እስከ ማእከላይ…

The post በመቀሌ አንዱ ወረዳ የመድረክ ተወዳዳሪ – አረጋሽ አዳነ (በላይ ገሰስ) appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ የአማርኛ ቋንቋ ማበልጸጊያ ተቋምን አሠራር በተመለከተ ለተዘጋጀው ጉባኤ የቀረበ ባሕር ዳር የካቲት 3-5 ቀን 2007 ዓም የአማርኛ ቋንቋ ታሪካዊ ጉዞ የአማርኛ ቋንቋን ጉዞ በአጭሩ ለመመልከት እንድንችል፣ የዚህን ታላቅ…

The post የአማርኛ ቋንቋ ከየት ወዴት፤ ተግዳሮቶቹና መፍትሔዎቹ – የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ የአማርኛ ቋንቋ ማበልጸጊያ ተቋምን አሠራር በተመለከተ ለተዘጋጀው ጉባኤ የቀረበ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

(ትርጉም ጌታቸው ረዳ ኢትዮጵያን ሰማይ ድረገጽ አዘጋጅ) የወያኔ እገዛ የሚደረግለት ኢትዮጵያ ውስጥ መሰረቱ ያደረገ “የኤርትራ አገራዊ ደህንነት ግምባር” ብሎ ራሱን የሚጠራ ኢሳያስ አፈወርቂን ከሥልጣን ለማስወገድ የተቋቋመ ሽምቅ ተዋጊ ሃይል በፈረንጆች…

The post አስመራ ከተማን ያጠቃው “የኤርትራ አገራዊ ደህንነት ግምባር” መግለጫ ሰጠ! appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ኢያን ካምፕቤል ፋሽስት ኢጣልያ ኢትዮጵያን በወረረች ጊዜ በደብረ ሊባኖስ ገዳም ላይ ስለ ፈጸመቺው አሰቃቂ እልቂት የሚተርክ ‹The Massacre of Debre Libanos, Ethiopia 1937› የተሰኘ መጽሐፍ አሳትመዋል፡፡ ይኼ ብዙ ጊዜ የማይነገርለት…

The post የደብረ ሊባኖሱ እልቂት – ዳንኤል ክብረ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ከቅርብ ቀናት በፊት ኢትዮጵያ ከግብፅ ጋር የምታደርገው ስምምነት ድብቅነት ላይ ያለኝን ስጋት ገልጨ ነበር።ነገሩ እንዳልኩት ነው።በኢትዮጵያ፣ሱዳን እና ግብፅ መካከል በቅርቡ ይደረጋል የተባለው ስምምነት ላይ የግብፅ እና ሱዳን መንግሥታት ከምሁራን፣የፓርላማ አባላት፣የፖለቲካ…

The post የወያኔ መንግስት ስለአባይ ከግብፅና ሱዳን ጋር በሚስጥር ሊፈራረም መሆኑ ተሰማ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር እንዲሁም የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር የነበሩት ዶ/ር አዲስ ዓለም ባሌማ ኢሕአዴግን ወክለው የሚወዳደሩ ሲሆን፣ የቀድሞው የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር የነበሩትና ሕወሓት ባጋጠመው ክፍፍል ከፓርቲው የተወገዱት አቶ…

The post ዘንድሮ ለአምስተኛ ጊዜ በሚካሄደው ጠቅላላ ምርጫ የቀድሞ የትግል አጋሮች የነበሩት ዶ/ር አዲስ ዓለም ባሌማና አቶ ገብሩ አሥራት በመቐለ የምርጫ ክልል ሕወሓት/ኢሕአዴግንና አረና መድረክን ወክለው እንደሚፎካከሩ ታወቀ፡፡ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

የወያኔ ዘመቻ በገዳማት ላይ ቀጥሏል በዛሬው እለት ረፋድ ላይ ከገዳሙ በስተሰሜን አቅጣጫ የተቀሰቀሰው እሳት ማኅበረ መነኮሳቱ አና ከመኢሶ ከተማ ከመጡ የፌደራል ፖሊስ አባላት ጋር እሳቱን ለማጥፋት ጥረት ተደርጓል፡፡ ነገር ግን…

The post ሰበር ዜና:- በአሰቦት ገዳም ደን ላይ የእሳት ቃጠሎ ተቀሰቀሰ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ሰኞ መጋቢት ሰባት ቀን 2007 ዓ.ም ፣ በፎገራ ወረዳ ከወረታና ከአለምበር ከተማ መካከል 10 ኪሜ ርቀት በምትገዉ ወጅ በምትባል የገጠር ከተማ፣ የሰማያዊ ፓርቲ አባል ቅስቀሳ ላይ በነበረበት ወቅት ተደበደበ!! ኢህአዴግ…

The post የሰማያዊ አባል ከድብደባ ያተረፉትን የወጅ ህዝብን አመሰገነ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

“..አንተ ብኣዴን ….! …” አዲሱ ስድብ – አምዶም ገብረ ስላሴ በመቐለ ከተማ ኣዲስ ስድብ ተፈጥሯለች። እቺ ስድብ ለማንኛውም በህወሓት መሪዎች ላይ የብቃት ጥያቄ ያነሳ ሰው እየተሰጠች ያለች ቃል ናት። በትግራይ…

The post ህወሀቶች “ብአዴን” የሚለውን ቃል እንደ ስድብ እየተጠቀሙበት ነው appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

መጋቢት ፰(ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ በአንድ ኢትዮጵያዊ ከፍተኛ ተቃውሞ ያገጠማቸው አቶ አብዲ ሙሃመድ ተቃውሞውን ያቀነባበሩት ጠ/ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ፣ የደህንነት ሹሙ ጌታቸው አሰፋ፣ ኢሳት ፣ ግንቦት7…

The post የሶማሊ ክልል ፕሬዚዳንት በአሜሪካ የደረሰባቸው ተቃውሞ በጠ/ሚ ሃይለማርያም፣ ጌታቸውን አሰፋ፣ ኢሳትና ሌሎች ሃይሎች የተቀነባበረ ነው አሉ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2007 – በአሰቃቂ ሁኔታ ወላጅ እናቱና ሁለት የቤተሰብ አባሎቹን የገደለውና በአባቱ ላይ ከባድ የመግደል ሙከራ የፈጸመው ግለሰብ ዛሬ የሞት ቅጣት ተላለፈበት፡፡ ተከሳሹ ዳንኤል ከበደ ይባላል፤ የ30…

The post ወላጅ እናቱንና የቤተሰብ አባሎቹን በአሰቃቂ ሁኔታ የገደለው ግለሰብ የሞት ቅጣት ተላለፈበት appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

በሩጫው የተሳካላቸው አትሌቶች የዕውቁን አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴን አርአያነት በመከተል ጥሪታቸውን በኢንቨስትመንት ላይ እያፈሰሱ ይገኛሉ፡፡ አብዛኞቹም በሪል ስቴት ኢንቨስትመንት ላይ በማተኮር ትላልቅ ህንፃዎችን ገንብተዋል፡፡ አትሌቶች በስፖርት እና በኢንቨስትመንት በተያያዘ ያላቸው ካፒታል…

The post የአትሌቶቻችን ህንፃዎች – ግሩም ሠይፉ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

በምሥራቅ ጎጃም ገበሬዎች ባሕል የኑግ ክምር አዳቦል ይባላል፡፡ የኑግ ክምር ቀላል በመሆኑ ነገረ ቀላል የሆነውን ሰው አዳቦል ይሉታል፡፡ እነርሱ አዳቦል የሚሉት ነገረ ቀላል ሰው ሦስት ነገሮች የሌሉትን ነው፡፡ ወይ ሲናገር…

The post አዳቦል – ዳንዔል ክብረት appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ዚህን አባባል እውነትነት/ሐሰትነት ሊያረጋግጡልን የሚችሉት አቶ ያሬድ ጥበቡ (ጌታቸው ጀቤሳ) በፌስቡክ ላይ አሉ፡፡ ነገር ግን አቶ ያሬድ “ኢህዴን እንደዚያ የሆነው እኔ ከወጣሁ በኋላ ነው” የሚል እይታ ነው ያላቸው፡፡ እኔ አቶ…

The post “ኢህዴን (የአሁኑ ብአዴን) የህወሓት የአማርኛ ዲፓርመንት ነው” appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ነገረ ኢትዮጵያ በደቡብ ክልል በየም ወረዳ የሚገኙ የፍርድ ቤትና የ‹ፀጥታ› አባላት ሰራተኞች የደኢህዴን አባላት መሆናቸውን ምንጮች ለነገረ ኢትዮጵያ የላኳቸው ሰነዶች አጋለጡ፡፡ በወረዳው ፍርድ ቤቶች ከጥበቃና ፅዳት ሰራተኞች ጀምሮ እስከ አቃቤ…

The post የፍርድ ቤት ሰራተኞች እና የ‹ፀጥታ አካላት› የደኢህዴን አባላት መሆናቸውን ሰነዶች አረጋገጡ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ይህ አውሮፓ በኢትዮጵያ ሲኖዶስ እመራለሁ በሚሉ አባት የሚሰራ ስርዓተ ቤተ ክርስቲያንን የጣሰ ተግባር ነው (አትናትዮስ ከአውሮፓ) ዳያችን ጡመራ አልፎ አልፎ ከአንባብዎቿ የምደርሷትን ፅሁፎች ታስተናግዳለች።ለዛሬ ”አትናትዮስ ከአውሮፓ” በሚል የደረሰንን ፅሁፍ ከእዚህ…

The post ”ኢህአዲግ/ወያኔ” ሁን እንጂ አስተዳዳሪነቱም፣ቅስናውም፣ድቁናውም፣ችግር የለውም እየተዘገነ ይሰጥሃል!-ዳያችን appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 20ኛው ወንጀል ችሎት ረዳት አውሮፕላን አብራሪው ሃይለመድን አበራ ከተመሰረቱበት ሁለት ክሶች በአንዱ ጥፋተኛ ሲለው ሁለተኛውን ውድቅ አደረገ። ተከሳሹ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ከግንቦት 2000 ዓመተ ምህረት ጀምሮ…

The post የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 20ኛው ወንጀል ችሎት ረዳት አውሮፕላን አብራሪው ሃይለመድን አበራ ከተመሰረቱበት ሁለት ክሶች በአንዱ ጥፋተኛ ሲለው ሁለተኛውን ውድቅ አደረገ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ማንኛውም ኢትዮጵያዊ በኢዴፓ ህልውና አያምንም:: ዘላለም ህዝቡ ኢዴፓን በበጎ መንፈስ አያየውም:: በአሁን ሰአት ለተፈጠረው ኢሕኣዴጋዊ አክራሪነት እና የፖለቲካ ጽንፈኝነት ተጠያቂው ኢዴፓ እና አመራሩ ናቸው:: ኢዴፓ ብሎ ራሱን የሚጠራው በኢሕኣዴግ የጎለበተው…

The post ቃል ለተገባለት ወንበር የሚያሽካልለው ኢዴፓ ዲያስፖራውንም ይሁን ተቃዋሚ ፓርቲዎችን የሚተችበት ሞራል የለውም: appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

( ክፍል አንድ) ምርጫ 2007 አስመልክቶ ገዥው መደብ “ምን አስቦ ምን ይፈጵማል ” የሚለውን መነጋገር ከጀመርን ግማሽ አመት አለፈው። ባለፋት ወራት በርካታ የተጠበቁም ያልተጠበቁም ድርጊቶች ተፈጵመዋል። ከእነዚህ ድርጊቶች ወሳኝ የሚባሉትን…

The post ምን ታቅዶ ምን ተፈፀመ?፣ …የቀጣይ የትግል አቅጣጫ ምን ይሁን? – ኤርሚያስ ለገሰ / የመለስ ትሩፋቶች appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ ከሦስት ዐሥርት ዓመታት የአሜሪካ ቆይታ በኋላ በሚሌኒየሙ መባቻ ወደ አገራቸው ተመልሰው ላለፉት ሰባት ዓመታት በማስተማር ሥራ ላይ ቆይተዋል፡፡ ምሁሩ በዋናነት በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የፍልስፍና መምህር ቢኾኑም በሕግ…

The post ‹‹ተወይኖብኛል›› … በዶ/ር አድማሱ ጸጋዬ ተልእኮ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተባርሬአለኹ /ዶ.ር ዳኛቸው አሰፋ/ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ከርዕሰ አድባራት ለንደን ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን አባላት ቀን፡ መጋቢት 5 2007 ዓ/ም (14/03/2015) ሕዝብ መርጦ በቤተ ክርስቲያኗ የአስተዳደር ስልጣን ላይ ያስቀመጣቸው ጥቂት ካህናት ለስጋዊ…

The post የርዕሰ አድባራት ለንደን ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ወቅታዊ ሁኔታ – ለንደን ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

መነሻዬ የሻለቃ ዮሴፍን ትግል ይቀጥላል የሚል ርእስ የሰጠው ዘንድሮ አዲስ አበባ ላይ የታተመው መጽሐፍ ነው። ያነበብኩት ቁጭትና ንዴት እየተሰማኝ ነበር። ለዚህ ሰውነት የሚጎዳ ስሜቴ ዋናው ምክንያት የመጽሐፉ ደራሲ እንደገለጸው፥ ጀኔራል…

The post በኢትዮጵያ ሰላም የሚያመጣ የአማራ የተራድኦና የዕርቅ ድርጅት ያስፈልጋል- (ፕ/ር ጌታቸው ኃይሌ) appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

መውደቂያው የደረሰው ወያኔ እርስ በርሱ መበላላት ጀምሯል: ወሳኝ ወቅት ላይ ነን ፤የደህንነት ሹሙ ጌታቸው ማለት እንደ ወይዘሮ አዜብ አነጋገር “…ሰታዊ መሲሉ ክምተመን ዝናከስ..” እንደሆነ ሲታወቅ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ወይዘሮ አዜብ…

The post ወይዘሮ አዜብ መስፍን በደህንነት ሹሙ ጥርስ ውስጥ ዳግም መታኘክ ጀምረዋል:: appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

ኢሕአዴግ ሥልጣን ከያዘ ጊዜ ጀምሮ በተካሄዱት አራት ጠቅላላ ምርጫዎች የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በተወዳደሩበት በአደዋ የምርጫ ክልል ለመጀመሪያ ጊዜ በዘንድሮ ምርጫ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል ኢሕአዴግን ወክለው እንደሚወዳደሩበት…

The post ዶ/ር ደብረ ጽዮን በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ቦታ በአደዋ ይወዳደራሉ appeared first on ሳተናው (Satenaw) -Latest Ethiopian News & Breaking News.

” ሀሎ አቶ ሽመልስ ከማል?” ” አዎ! ማን ልበል?” ” ጤና ይስጥልኝ ፣ የብሉንበርግ ጋዜጠኛ ሚስተር እከሌ ነኝ።” ” እሺ ሚስተር እከሌ! ምን ልርዳህ?” ” የእንግሊዝ መንግሥት በጋዜጠኞችና ተቃዋሚዎች ላይ…

The post የዛሬ የኢሳትን የመጀመሪያ ዜና ሳይ በትዝታ ወደ ኋላ ነጐድኩ፣( ቪሽየስ ሰርክል) – ኤርሚያስ ለገሰ /የ መለስ ትሩፋቶች/ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ከጥቂት ሳምንታት ወዲህ ባልተለመደ ሁኔታ ኢህአዴግ ላይ ታዋቂ የዓለማችን ጋዜጦች የጀመሩት ተከታታይ ትችት፣ ማሳሰቢያና መፍትሔ ጠቋሚ ዘገባዎች መነጋገሪያ አጀንዳ ሆነዋል፡፡ ሚዲያዎቹ በዘገባቸው ኢህአዴግን ከቻይና አምባገነናዊና አክራሪ አገዛዝ ጋር አመሳስለዋል፡፡ ኢህአዴግ…

The post “ስሉሱ” ዞረ እንዴ?! የምዕራቡ ሚዲያና ኢህአዴግ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው የዓለም መድኃኒት የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል ሰሞን የዘንድሮውን (2007ዓ.ም) ማለቴነው አንድ ወንድሜ በሙያው የህክምና ዶክተር (ሠራየ ሕማም) ይደውልና ሊያገኘን እንደሚፈልግ ይነግረኛል፡፡ ተቀጣጥረን ተገናኘን፡፡ በእጁ ሁለት መጻሕፍት…

The post የሀገርና የቤተክርስቲያን ታሪክ ጠላት ስውሩ ተኩላ ዳንኤል ክብረት! – ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የትግራይ ልማት ማህበር በትግራይ የልማት እንቅስቃሴዎችን ልማድረግ 1.5 ቢሊዮን በር ባጀት እንደመደበ ተገለጸ። ማህበሩ 27 ፕሮጀክቶችን በ34 አራት ወርዳዎች ለማድረግ ያቀደ ሲሆን፣ ከመንግስት አካል ዉጭ በሆነ በአንድ ተራ ድኦ ነኝ…

The post መንግስት ያልሆነ አካል 1.5 ቢሊዮን ለትይግራይ ሲመድብ ገንዘቡ ከየት ተገኝቶ ? ደሳለኝ ዘጎንደር appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አቶ ልደቱ አያሌው፣ የኢዴፓ መሥራችና የማዕከላዊ ምክር ቤት አባል አቶ ልደቱ አያሌው የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) መሥራች ሲሆኑ፣ ለረጅም ጊዜ ፓርቲውን በመምራት በፖለቲካው መድረክ ባደረጓቸው እንቅስቃሴዎች ይታወቃሉ፡፡ አቶ ልደቱ የመጀመርያ…

The post ‹‹በኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች መካከል ያለው ቅራኔ አገርን እስከማፍረስ ሊሄድ የሚችል ነው›› appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በተያዘው የፈረንጆች ዓመት ሁለት ነጥብ ዘጠኝ ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈለጋቸው ተገለፀ። መንግስት ብሔራዊ ሰብአዊ ፍላጐት እና ባለፉት አምስት ዓመታት የነበረውን ሁኔታ በማገናዘብ ይፋ ያደረገውን መረጃ ጠቅሶ የተባበሩት መንግስታት…

The post 2 ነጥብ 9 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን እርዳታ ያስፈልጋቸዋል appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የኦሮሞ የፖለቲካ ድርጅቶች በብዙ ጉዳዮች የሚለያዩ ቢሆንም፣ ፊንፊኔ መናገሻችን ናት በሚለው ጉዳይ ግን ይስማማሉ ። ለዚህም ይመስላል በአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ጉዳይ፣ ኦሮሞ ፈርስትና ኦፒዲኦ እጅና ጓንት ሆነው ሃገሩን ያተራመሱት…

The post 150 ኪሎመትር ርቀት ያለው አ.አ. ያካተተ የመሐል 10ኛ ክልል ይኑር ( ያሬድ ጥበቡ ) appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አሸባብ በጣም መዳካሙን የሶማሊያ መንግሥትና ደጋፊዎቹ መናገር ከጀመሩ ከሁለት ዓመት በላይ ተቆጠረ።ሶማሊያ ግን የአክራሪዉ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን ጥቃት ተለይቷት አያዉቅም።ሆቴሎች፤ የዓለም አቀፍ ድርጅቶች ፅሕፈት ቤቶች፤ አብያተ-መንግሥታት፤ መስሪያ ቤቶች፤ የጦር ሠፈሮች፤…

The post የኢትዮጵያ ወታደሮችን ጨምሮ በአስር የሚቆጠሩ ሰዎች በአሸባብ ጥቃት ተገደ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

እስካድማስ አየነው ፣ አዲስ አበባ ሰሞኑን አቶ ኤርሚያስ ለገሰ “ግልጽ ደብዳቤ ለዲያቆን ዳንኤል ክብረት” ብሎ የጻፈውን፤ ከዚያም ዲያቆን ዳንኤል ለዚህ ደብዳቤ የሰጠውን ምላሽ (ታላቅነቱን በሚያሳይ ትህትና)፤ እንዲሁም አቶ ኤርሚያስ “የመጨረሻ…

The post በዲ/ን ዳንኤል ክብረትና ኤርሚያስ ለገሰ ጉዳይ እኔም የምለው አለኝ; “እኛ ጋር ካልሆናችሁ እነሱ ጋር ናችሁ” appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ፓርቲዉ በምርጫዉ ለመሳተፍ አጩዎቹን ሰይሞ፤የመወዳደሪያ አላማዎቹን ለይቶ ዝግጅቱን አጠናቅቆ ነበር።በዚሕ መሐል ነዉ ፓርቲዉ በአቶ ግርማ ቋንቋ «ለመወዳደር አይደለም ዉድድር ለመመልከት እንኳን ያልተዘጋጁ» ላሏቸዉ ሰዎች የተሰጠዉ። በኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

The post አቶ ግርማ ሠይፉና መጪዉ ምርጫ -(ነጋሽ መሐመድ እና አርያም ተክሌ) appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

* ከእስክንድር ናፍቆት እስከ አንድነት ዘመነ … * አይዞህ ወንድም አለም …     …ምስላቸውን ተመልክቸ ፣ ታሪካቸውን ሰምቸ ስሜቴን ካናወጡት ጥቂት ምስሎች መካከል ከጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ቅምጥል ከታዳጊ ናፍቆት በቅርቡ…

The post የማለዳ ወግ … መሰዊያው ያቃጠላቸው የእኛ ልጆች ! – (ነቢዩ ሲራክ) appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ እራሱን ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ (ህወሀት) እያለ የሚጠራው ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ የሀሰት እና የሸፍጥ የተውኔት መድረክ የተንጸባረቀበትን ህገመንግስት አርቅቆ እ.ኤ.አ ታህሳስ 8/1994 በማጽደቅ…

The post የጎሳ ፌዴራሊዝም መርዝ በኢትዮጵያ (ፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም) appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

በዘመናዊቱ ኢትዮጵያ አቅጣጫቸውን እየቀያየረ ከሚመጡ አርዕስቶች ውስጥ ፣ “እውነት ትግሬ ሁሉ ወያኔ ነው?” የሚለው ሁሌም እንደ አዲስ በተለያዩ ኢትዮጵያውያን ሃሳብ ሲሰነዘርበት ይስተዋላል። ሰሞኑንም በፕሮፌሰር መስፍን ወልደማሪያም የተጻፈውን “የወያኔ ጥላቻ ፍሬ”…

The post አዎን ትግሬ ሁሉ ወያኔ ነው! (ምላሽ ለፕ/ር መስፍን) appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

Source:: gudayachn

The post በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን አጋንንትን ከሰዎች የማውጣት ሂደት በማስለፍለፍ ወይንስ ዝም በማሰኘት? appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

‹የውኃ ሥራዎች በሞትና በሕይወት መካከል ያለ ዘርፍ ነው›› ‹‹ማኘክ ከሚችሉት በላይ የጎረሱ ስላሉ ጀርባቸውን በመምታት ማስወጣት ይገባል›› ለሦስት ቀናት በመላ አገሪቱ የኮንስትራክሽን ዘርፍ ላይ የተሰማሩ ከአራት ሺሕ በላይ ድርጅቶችና ባለሙያዎች…

The post ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ሦስት የመንግሥት ተቋማትን አስጠነቀቁ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

-የሁለተኛ ምክትል ዋና ኦዲተር ሹመትም ፀድቋል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመጀመርያ የሹመት ዘመናቸውን ያገባደዱትን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ዋና ኦዲተርን ሁለተኛ የሥራ ዘመን ሹመት አፀደቀ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም…

The post ፓርላማው የዋና ኦዲተሩን ሥልጣን አራዘመ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

“ለይሁዳ ወልዱ ወለ ውሉደ ውሉዱ የደምሰስ (የይሁዳ ልጅና የልጆቹ ልጆች ይደምሰሱ)” ትላለች የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን በዐቢይ ጾም የመጨረሻ ሳምንት በሰሙነ ሕማማት የጾም የጸሎት የስግደት ሥርዓት ውስጥ በዕለተ ስቅለት ቀን በ11ኛው ሰዓተ…

The post በአይሁዶች መርዘኛ ጥርስ የገባች ሀገር ኢትዮጵያ! – ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ም/ፕሬዝደንት አቶ ገረመው ገ/ጻድቅ በሰማያዊ ፓርቲ ዕጩዎች ላይ ከችሎት ውጭ በግላቸው መወሰናቸውን የሰማያዊ ፓርቲ የምዕ/ጎጃም ዞን ጊዜያዊ አስተባባሪ አቶ አዲሱ ጌታነህ ለነገረ ኢትዮጵያ ገለፀ፡፡ የሰማያዊ…

The post የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ም/ፕሬዝደንት ከችሎት ውጭ በሰማያዊ ፓርቲ ዕጩዎች ላይ ወሰኑ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

መጋቢት 1/2007 ወያኔነትና ሽብርተኛነት ትናንት ምን ዓይነት ግንኙነት ነበራቸው? ዛሬ ምን ዓይነት ግንኙነት አላቸው? ወደዚያ ከመሄዳችን በፊት የአሸባሪነት የተግባር መገለጫው ምንድን ነው? ብለን እንጠይቅ፤ አሸባሪነት፡- • ያለውን የሥልጣን ሥርዓት የማፍረስ…

The post ወያኔና ሽብርተኛነት- መስፍን ወልደ ማርያም appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

አደመ በላቸው ለምሁሩና ሰዓሊው ዶክተር ተኮላ ሀጎስ እነ አቶ ይልማ በቀለ መልሰውለታልና በበኩሌ ጸረ ምኒሊክ፤ ጸረ አማራ በሆነው ዶክተር ገላውዲዮስ አርአያ ላይ ማተኮር እፈልጋለሁ። ይህ ሰው ማነው ወደሚለው ከመቀጠሌ በፊት…

The post የትግራይ ምሁራን ቀጣይ ዝቅጠት ለምን? (ይድረስ ለገላውዲዮስ አርአያና ተኮላ ሐጎስ) appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.