የአዕምሮ ህሙማን ቁጥር በዓመት ውስጥ እስከ 15 ሺሕ ጨምሯል። አማኑኤል የአዕምሮ ህሙማን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በሆስፒታሉ የሚስተናገዱ የአዕምሮ ህሙማን ቁጥር በዓመት ውስጥ እስከ 15 ሺሕ መጨመሩን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገለጸ፡፡ ይህን ያሉን፣ የአዕምሮ ህሙማን ቁጥር እየጨመረ ወይስ እየቀነሰ ነው ? ግጭትና ጦርነት …

የአዕምሮ ህሙማን ቁጥር በዓመት ውስጥ እስከ 15 ሺሕ ጨምሯል። Read more »

በሱዳን ጦርነት ለሚዋጉ የኮሎምቢያ ተዋጊዎች የቦሳሶ ወደብ መሸጋገሪያ መሆኑ ተነገረ። የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የምታስተዳድረው በቦሳሶ የሚገኝ ወታደራዊ ማዘዣ ለተዋጊዎቹ መሸጋገሪያ መሆኑ ተገልጿል። የቀድሞ የኮሎምቢያ ጦር አባላት ለግለሰባዊ ደህንነት ከተመለመሉ በኋላ ለሱዳን የፈጥኖ ደራሽ ኃይል እንዲዋጉ ይደረጋሉ ተብሏል። አንድ የኮሎምቢያ ተዋጊ …

ኤምሬቶች በሱዳን ጦርነት የሚያሳትፏቸውን የኮሎምቢያ ተዋጊዎች በቦሳሶ አስገብተው በኢትዮጵያ እንደሚያሻግሩ ታወቀ Read more »

‹‹ትክክለኛ የትምህርት ፖሊሲ አለ ከተባለ ተጠያቂነትም መኖር አለበት›› ጥሩሰው ተፈራ (ፕሮፌሰር)፣ የትምህርት ዘርፍ ባለሙያና… October 12, 2025 ኢትዮጵያ ከትምህርት ሥርዓቱ የምትፈልገውን ብቁና በቂ የተማረ የሰው ኃይል በማፍራት ረገድ ውስንነት እንዳለበት በተደጋጋሚ ይነገራል፡፡ ለዚህ የሚሰጠው አመክንዮ አንድም መንግሥታት በተቀያየሩ ቁጥር የሚቀያየር …

‹‹ትክክለኛ የትምህርት ፖሊሲ አለ ከተባለ ተጠያቂነትም መኖር አለበት›› ጥሩሰው ተፈራ (ፕሮፌሰር) Read more »

በአማራ ክልል ካለው የፀጥታ መደፍረስ ጋር በተገናኘ የፋኖ ታጣቂዎችን ትደግፋላችሁ በሚል በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የሚገኙ እስረኞች ከጠበቆቻቸው ጋር እንዳይገናኙ መከልከላቸውን ቤተሰቦቻቸው ለመሠረት ሚዲያ ተናግረዋል። “እስረኞቹ ከጠበቃቸው ጋር እንዳይገናኙ ተከለከሉ የተባለው ምን ያህል እውነት ነው?” ስንል ከጠበቆቹ አንዱ …

በሽብር የተከሰሱ እስረኞቹን ለይተው ከጠበቆቻቸው ጋር እንዳይገናኙ በሚል በማረሚያ ቤቱ አስተዳደር ተከልክለናል Read more »

በኢትዮጵያ 800 ሺሕ ያህል ስደተኞች የረሃብ አደጋ እንደተጋረጠባቸው የዓለም የምግብ ፕሮግራም አስታወቀ በመጪዎቹ ስድስት ወራት 34 ቢሊዮን ብር ካላገኘ ሙሉ ለሙሉ ዕርዳታ ይቋረጣል ብሏል የዓለም የምግብ ፕሮግራም በገንዘብ እጥረት ምክንያት ወደ 800 ሺሕ የሚጠጉ ኢትዮጵያ ውስጥ ተጠልለው… https://ethiopianreporter.com/146711/

በኢትዮጵያ ያለው የድህነት ምጣኔ በ2025 ወደ 43 በመቶ ከፍ ሊል እንደሚችል የዓለም ባንክ አስታወቀ የዓለም ባንክ ድህነትንና የሀብት ፍትሐዊነትን በተመለከተ ከሰሞኑ ባወጣው መረጃ በኢትዮጵያ በተያዘው እ.ኤ.አ. 2025 የድህነት ምጣኔ ወደ 43 በመቶ ከፍ ሊል እንደሚችል አስታወቀ፡፡ የዓለም ባንክ የድህነት… https://ethiopianreporter.com/146715/

ለሥራ ስምሪት ወደ ውጭ አገር ለሚጓዙ ሠራተኞች የበረራ ትኬት የሚቆረጥበት አሠራር ቅሬታ አስነሳ ቪዛ የተመታላቸው 14 ሺሕ ሠራተኞች ወደ ሳዑዲ መጓዝ አልቻሉም ተብሏል በአዲሱ የውጭ አገር የሥራ ስምሪት አዋጅ መሠረት ሠራተኞችን ወደ ውጭ ለመላክ ፈቃድ ያገኙ ኤጀንሲዎች የትራንስፖርት…  https://ethiopianreporter.com/146718/

የሕግ ትምህርት ቤቶች የመዘጋት አደጋ እንደተጋረጠባቸው ተገለጸ ‹‹ጉዳዩን የሚመለከት ቁርጠኛ የፖለቲካ አካል ሊኖር ይገባል›› የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በደመወዝ፣ በጥቅማ ጥቅም ማነስ፣ በሰው ኃይል እጥረትና በሌሎች ተያያዥ ምክንያቶች የሕግ ትምህርት ቤቶች የመዘጋት አደጋ እንደተጋረጠባቸው በጥናት ተመላከተ፡፡ የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት …

የሕግ ትምህርት ቤቶች የመዘጋት አደጋ እንደተጋረጠባቸው ተገለጸ Read more »

እስከ ተመድ የዘለቀው የፌዴራል መንግሥትና የሕወሓት መካሰስ     መስከረም 22 ቀን 2018 ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬስ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የተጻፈው ደብዳቤ፣ ሕወሓትን በጠብ ጫሪነትና ሰላም…  https://ethiopianreporter.com/146700/

ከስምምነት ያልተደረሰው የፕሪሚየር ሊጉ የስታዲየም ተመልካቾች ‹‹ይመዝገቡ›› ጥያቄ October 12, 2025 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ላለፉት አምስት ዓመታት በተለይ በአዲስ አበባ ስታዲየም ሳይካሄድ መቆየቱ ይታወሳል፡፡ ዘንድሮ ውድድሩ በአዲስ አበባ ስታዲየም እንደሚካሄድ በመገለጹ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር… https://ethiopianreporter.com/146668/

ከሻቢያ የተጠጋ ሁሉ መጨረሻው ክሽፈት፣ ውርደትና ውድመት ነው፤ ( ያሬድ ሃይለማርያም፡ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች) +++++ በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ሻቢያን እጁን ይዘው እየጎተቱ ጣልቃ የሚያስገቡና አቅም ባነሳቸው ቁጥር ኢሳያስ እግር ስር የሚነጠፉ ፖለቲከኞች ሁሌም መጨረሻቸው ኢትዮጵያን እንዳዋረዷት፣ እንደጎዷትና እንዳከሰሯት ነው። ኢሳያስ …

ከሻቢያ የተጠጋ ሁሉ መጨረሻው ክሽፈት፣ ውርደትና ውድመት ነው፤ ( ያሬድ ሃይለማርያም፡ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች) Read more »

በየዓመቱ የሚከበረው የኢትዮጵያ ፌስቲቫል በአሌክሳንደሪያ፣ ቨርጂኒያ በዛሬው ዕለት በድምቀት ተከበረ። ከስፍራው በደረሰን ሪፖርት መሰረት በርካታ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ዝናቡንና ንፋሱን ተቋቁመው በዝግጅቱ ላይ ታድመው ነበር። በተለይም አሜሪካ ውስጥ ተወልደው ያደጉ ወጣቶች የኢትዮጵያን ሰንደቅ አላማ በታላቅ ክብር ሲዘክሩ በአንጻሩ …

የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አሌክሳንደሪያ፣ ቨርጂኒያን አድምቆ ዋለ Read more »

በአፋብኃ ምስራቅ አማራ ምኒልክ ዕዝ መስከረም 14/2018 ዓ.ም የተጀመረው ዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) በበርካታ ወታደራዊና ፖለቲካዊ እንዲሁም ዲፕሎማሲያዊ ድሎች ታጅቦ መስከረም 30 ቀን 2018 ዓ.ም ተቋጭቷል:: ዘመቻው፣ መስከረም 14/2018 ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት በአምስቱም ኮሮች በተመሳሳይ ሰዓት ውጊያ በመክፈት …

ዘመቻ አርበኛ አደም አሊ (አባ ናደው) በድል ተጠናቀቀ! Read more »

“ኢትዮጵያ ወደ ሕገ አረሚ ተገለበጠች” በሚል ርዕስ ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ ከሁለት ዓመታት በፊት ባወጡት ጦማር አስቀድመው አሁን የተፈጸመውን ሁኔታ ተንብየው ነበር። በተለይም “ጠ/ም ዐቢይ አህመድና ዘንዘርጡ ዳንኤል ክብረት በአቡነ ሳዊሮስ ታዝለው፤ አቶ ጌታቸው ረዳም በአባ ሠረቀና በአቡነ ሳሙኤል ታዝለው ወደ …

“ኢትዮጵያ ወደ ሕገ አረሚ ተገለበጠች” በቀሲስ አስተርአየ ጽጌ Read more »