ኢትዮጵያ በሕግ የበላይነት ምዘና ከ143 የዓለም አገራት 132ኛ ደረጃ ላይ ተቀመጠች።
ኢትዮጵያ በሕግ የበላይነት ምዘና ከ143 የዓለም አገራት 132ኛ ደረጃ ላይ ተቀመጠች። ከ34 የአፍሪካ አገራት መካከል ደሞ ኢትዮጵያ አራት አገራትን ብቻ በመብለጥ 30ኛ ደረጃ አግኝታለች። ዓለማቀፉ የፍትሕ ፕሮጀክት ባወጣው ሪፖርት፣ በተያዘው የአውሮፓዊያን ዓመት የኢትዮጵያ የሕግ የበላይነት ደረጃ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር …
ኢትዮጵያ በሕግ የበላይነት ምዘና ከ143 የዓለም አገራት 132ኛ ደረጃ ላይ ተቀመጠች። Read more »
ብልፅግና በአዲስ አበባ ከተማ አፈሳ ማካሄዱ ተገለፀ።
አገዛዙ በአዲስ አበባ ከተማ የወጣቶችን አፈሳ አጠናክሮ ቀጥሏል ሲሉ ኗሪዎች ተናገሩ። ዛሬ ጥቅምት 18/2018 ዓ.ም በአዲስአበባ ከተማ በርካታ ወጣቶች ታፍሰዉ ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት መወሰዳቸዉ ታዉቋል። በ11 ክፍለከተማ በሺዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች ታፍሰዉ በሶስት መሰረታዊ ዉትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት መወሰዳቸዉን …
በአርሲ ሀገረ ስብከት በኖኖ ጃዊ ቀበሌ የሚኖሩ 14 ኦርቶዶክሳውያን በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደሉ።
በአርሲ ሀገረ ስብከት በኖኖ ጃዊ ቀበሌ የሚኖሩ 14 ኦርቶዶክሳውያን በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደሉ። EOTCMK TV …. በአርሲ ሀገረ ስብከት ጉና ወረዳ በሚገኘ ኖኖ ጃዊ ቀበሌ የሚኖሩ ኦርቶዶክሳውያን መገዳላቸውን ከቦታው የደረሰን መረጃ ያሳያል። በደረሰን መረጃ መሠረት በቀበሌው የሚኖሩ 14 ኦርቶዶክሳውያን ከለሊቱ 6:00 …
በአርሲ ሀገረ ስብከት በኖኖ ጃዊ ቀበሌ የሚኖሩ 14 ኦርቶዶክሳውያን በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደሉ። Read more »
ኢዜማ ብልጽግና ፓርቲን አማረረ
ኢዜማ፣ ብልጽግና ፓርቲ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የመንግሥት ሠራተኞችን የራሱ አባላት ለማድረግ የተለያዩ “ጫናዎች” እያሣደረ ይገኛል በማለት ከሷል። ኢዜማ፣ ገዢው ፓርቲ መንግሥታዊ መዋቅሮችን ለራሱ መጠቀሚያ ማድረጉን ባስቸኳይ እንዲያቆምም ዛሬ ባወጣው መግለጫ ጠይቋል። ኢዜማ፣ የገዥውን ፓርቲ ድርጊት የመገናኛ ብዙኃን እንዲያጋልጡ፣ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ …
የኤርትራ መንግሥት ቃል አቀባይ የማነ ገ/መስቀል አጣጥለውታል
የኤርትራ መንግሥት ቃል አቀባይ የማነ ገ/መስቀል፣ የኢትዮጵያው ገዥ ብልጽግና ፓርቲ በባሕር በር ጉዳይ ላይ የሚከተለው “አምታች የኾነ አካሄድ” በቀጠናው ጦርነት ሊቀሰቅስ ይችላል በማለት አስጠንቅቀዋል። የኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም እና ሌሎች የአገሪቱ ከፍተኛ የጦር መኮንኖች በኤርትራ ላይ “የጦርነት ዛቻ” …
ትግራይ እና አማራ ክልሎች የሚወዛገቡባቸው አካባቢዎች እጣ ፋንታ “በሕዝበ ውሳኔ” ይወሰናል። ( አብይ አሕመድ)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፤ የፕሪቶሪያው የግጭት ማቆም ስምምነት ሕወሃት መሣሪያ እንዲደብቅና ተዋጊ እንዲያሠለጥን አይፈቅድም በማላት ዛሬ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች በሠጡት ምላሽና ማብራሪያ ላይ ተናግረዋል። ዐቢይ፣ መሣሪያ ደብቆ ማስቀመጥም ሆነ በኮንትሮባንድ ማስገባት በስምምነቱ ላይ የለም በማለት የሕወሓት አመራሮች …
ትግራይ እና አማራ ክልሎች የሚወዛገቡባቸው አካባቢዎች እጣ ፋንታ “በሕዝበ ውሳኔ” ይወሰናል። ( አብይ አሕመድ) Read more »
“እንደ ሀገር ስንት ትውልድ በጦርነት እየበላን እንቀጥላለን” ሲሉ ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠየቁ!
“እንደ ሀገር ስንት ትውልድ በጦርነት እየበላን እንቀጥላለን” ሲሉ ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠየቁ! ዶክተር ደሳለኝ “10 ድስት ጥዶ አንዱንም ሳያማስል ሁሉንም የማሳረር ተግባር እየፈፀመ ነው” ሲሉም አገዛዙ የውስጥ ችግሩን ሳይፈታ ቀይ ባህርና መሰል የማጭበርበሪያ አጀንዳ መምዘዙን በፅኑ ተችተዋል። የህዝብ ተወካዮች …
“እንደ ሀገር ስንት ትውልድ በጦርነት እየበላን እንቀጥላለን” ሲሉ ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠየቁ! Read more »
ዐቢይ፣ አሜሪካ፣ ቻይና፣ሩሲያ፣ አውሮፓ ኅብረት እና አፍሪካ በወደብ ጉዳይ ላይ የአሸማጋይነት ሚና እንዲጫወቱ ጠየቁ
ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ፣ በባሕር በር ሳቢያ ጦርነት ከተቀሰቀሰ “ማንም አያስቆመነም” በማለት ዛሬ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ላቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ ላይ አስጠንቅቀዋል። ዐቢይ የኢትዮጵያ አቅም አስተማማኝ መሆኑን በመጠቆምም፣ ውጊያ ከተቀሰቀሰ “ውጤቱ ግልጽ ነው” በማለት ተናግረዋል። ኢትዮጵያ የቀይ ባሕርን …
ዐቢይ፣ አሜሪካ፣ ቻይና፣ሩሲያ፣ አውሮፓ ኅብረት እና አፍሪካ በወደብ ጉዳይ ላይ የአሸማጋይነት ሚና እንዲጫወቱ ጠየቁ Read more »
የድሬደዋ ፖሊስ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ታጣቂዎች ገብተው እንደነበር አስታውቋል።
የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን፣ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ታጣቂዎች ወደ ድሬደዋ አሥተዳደር፣ ምዕራብ ሐረርጌ ዞን እና ሶማሌ ክልል ገብተው እንደነበር አስታውቋል። ፖሊስ ከቡድኑ ጀርባ የነበሩ 34 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን መግለጡን የዘገበው የድሬዳዋ አስተዳደር ቴሌቪዥን ነው። ጸጥታ ኃይሎች ሰሞኑን በወሰዱት …
የድሬደዋ ፖሊስ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ታጣቂዎች ገብተው እንደነበር አስታውቋል። Read more »
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ ============ (ጥቅምት፲፯/፳፻፲፰ ዓ.ም) በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡ +++++++ በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ የሚመራው፣ የሐዋርያት መንበር ወራሽ የሆነው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ “ወይኩን ጉባኤ …
የኢትዮጵያ ሕዝብ ኑሮ እና የእነ አብይ አሕመድ ስላቅ
ብልፅግናዎች በጦርነት አላልቅ ያላቸውን ሕዝብ በፕሮፓጋንዳቸው እየቀለዱበት ነው ………… የአብይ ሚኒስትር የሆነችው ፍፁም የተባለች ፈጣሪን የማትፈራ ሴት በኢኮኖሚ በደቀቀው በድህነት በተዘፈቀው የኢኮኖሚ ሉዓላዊነቱ ለምዕራባውያን የፋይናንስ ተቋማት የተሸጠበት የኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ በሃሰት የቁጥር ቁልል እያሾፈችበት ይገኛል። … በጦርነት ሰብሉ እየወደ ያለው …
የፌዴራል ዋና ኦዲተር የተሟላ አስተዳደራዊና የፋይናንስ ነፃነት የለውም
የፌዴራል ዋና ኦዲተር የተሟላ አስተዳደራዊና የፋይናንስ ነፃነት እንደሌለው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥናት አመለከተ ኦዲተሩ በሚያጋልጣቸው የፋይናንስና የሕግ ጥሰቶች ላይ ተጠያቂነት አልተረጋገጠም ብሏል ኦዲተሩን የሚቆጣጠረው የፓርላማው ቋሚ ኮሚቴ ገለልተኛ አለመሆኑ ተጠቅሷል የፌዴራል ዋና ኦዲተር በመንግሥት ጣልቃ ገብነት የተነሳ አስተዳደራዊ ነፃነቱ መገደቡንና …
የዘመኑን ጥበብና ስልት ያልተከተለ ሐዋርያዊ ተልእኮአችንና አስተዳደራችንም ምእመናንን አላረካም …. የቅዱስነታቸው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የመክፈቻ መልእክት
“የዘመኑን ጥበብና ስልት ያልተከተለ ሐዋርያዊ ተልእኮአችንና አስተዳደራችንም ምእመናንን አላረካም፤ ክፍተቱ የሚድያ ቀለብ ከመሆንም አልፎ በጎቻችን በሌሎች እንዲዘረፉ ትልቅ በር እየከፈተ ነው” ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ የቅዱስነታቸው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የመክፈቻ መልእክት ከዚህ እንደሚከተለው ይቀርባል። በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ …