” በሃገሬ ለመቆየት ህጋዊ መሰረት የሌላችሁ የኢትዮጵያ ዜጎች በ60 ቀናት ከሃገሬ ውጡ ” – አሜሪካ
አሜሪካ ለኢትዮጵያውያን ዜጎች ሰጥታ የነበረውን የጊዜያዊ ከለላ መብት አንስታለች። የአሜሪካ የሃገር ውስጥ ደህንነት ቢሮ ኃላፊ ክርስቲ ኖዬም ለኢትዮጵያ ተሰጥቶ የነበረው የጊዜያዊ ከለላ መብት መነሳቱን አስታውቀዋል። አሜሪካ በጦርነት፣ በተፈጥሮ አደጋ ወይም በሌሎች ምክንያቶች ወደ ሃገራቸው መመለስ ለማይችሉ ዜጎች ጊዜያዊ ከለላ (Temporary …
” በሃገሬ ለመቆየት ህጋዊ መሰረት የሌላችሁ የኢትዮጵያ ዜጎች በ60 ቀናት ከሃገሬ ውጡ ” – አሜሪካ Read more »