አሜሪካ ለኢትዮጵያውያን ዜጎች ሰጥታ የነበረውን የጊዜያዊ ከለላ መብት አንስታለች። የአሜሪካ የሃገር ውስጥ ደህንነት ቢሮ ኃላፊ ክርስቲ ኖዬም ለኢትዮጵያ ተሰጥቶ የነበረው የጊዜያዊ ከለላ መብት መነሳቱን አስታውቀዋል። አሜሪካ በጦርነት፣ በተፈጥሮ አደጋ ወይም በሌሎች ምክንያቶች ወደ ሃገራቸው መመለስ ለማይችሉ ዜጎች ጊዜያዊ ከለላ (Temporary …

” በሃገሬ ለመቆየት ህጋዊ መሰረት የሌላችሁ የኢትዮጵያ ዜጎች በ60 ቀናት ከሃገሬ ውጡ ” – አሜሪካ Read more »

አብዱራህማን መሃዲ የሚመሩት የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጭ ግንባር (ኦብነግ) አንጃ፣ አዲሱ የአሜሪካ ብሄራዊ የደኅንነት ስትራቴጂ በቀጠናው ውስጥ መንግሥታዊ ያልሆኑ ቡድኖችን ያገለለ በመሆኑ ግጭቶችን ፈጽሞ አይፈታም በማለት ተቸ። ቡድኑ፣ አሜሪካና አጋሮች በቀጠናው ሰላም ማስፈን ከፈለጉ፣ የሰላም ስምምነቶች በተመረጠ ሁኔታ ተፈጻሚ ሊሆኑ …

አዲሱ የአሜሪካ ብሄራዊ የደኅንነት ስትራቴጂ ግጭቶችን ፈጽሞ አይፈታም (ኦብነግ) Read more »

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ፣ ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ለአልጀርሱ ስምምነት መከበር ያላቸውን ቁርጠኝነት በድጋሚ እንዲያሳዩ ጥሪ አደረጉ። ጉተሬዝ ይህን ጥሪ ያደረጉት፣ የአልጀርሱ ስምምነት የተፈረመበትን 25ኛ ዓመት አስመልክተው በቃል አቀባያቸው ስቲፋኒ ዱጃሪክ በኩል ትናንት ባወጡት መግለጫ ነው። ጉተሬዝ፣ …

የአልጀርሱ ስምምነት የተፈረመበትን 25ኛ ዓመት Read more »

ድርጅቱ ግዴታዎቹን ባለመወጣቱ ሕጋዊነቱ እየተሸረሸረ በመሄዱ እንደሆነ የኤርትራ ውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። ኤርትራ፣ ኢጋድ በቀጠናው መረጋጋት ለማስፈን አስተዋጽኦ ማድረግ አልቻለም በማለትም ተችታለች። ኤርትራ ከ18 ዓመታት በፊት ለመጀመሪያ ጊዜ ከኢጋድ ወጥታ የነበረ ሲሆን፣ ሆኖም ፕሬዝዳንት ኢሳያስ እና ጠቅላይ …

ኤርትራ ከኢጋድ በድጋሚ መውጣቷን ዛሬ አስታወቀች Read more »

የመርካቶ ነጋዴዎች ተነሱ የተባሉበትን ቦታ ለማልማት አቅም አለን ቢሉም ወረዳው “ህይወት መቅደምና መቀደም ነው፣ ተቀድማችኋል” የሚል ምላሽ እንደተሰጣቸው ተናገሩ 2,500 ካሬ ስፋት ያለው ቦታው ለአንድ ባለሀብት እንደተሰጠ የታወቀ ሲሆን የተሸጠበትን ርካሽ ዋጋም ‘አስቂኝ’ በማለት ነጋዴዎቹ ገልፀውታል፣ ዝርዝሩን ይዘናል ፤ተጨማሪ  ያንብቡ: …

ለማልማት አቅም አለን ያሉ የመርካቶ ነጋዴዎች ከቦታቸው እየተነሱ ለአንድ ባለሃብት በአስቂኝ ዋጋ ቦታው እየተሸጠ መሆኑ ተሰማ Read more »

በአዲስ አበባ ከተማ የኢ-ካርታ አገልግሎት የተቋረጠው አገልግሎቱን የሰራው ባለሙያ በገንዘብ አለመስማማት ሲስተሙን ዘግቶ በመሰወሩ መሆኑ ታወቀ ይህ የኢ-ካርታ ስርዐት የብዙ ሚሊዮኖችን የቤት እና የመሬት መረጃ እንደያዘ መቋረጡ ስጋትን ፈጥሯል፣ በኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የተሰራው አዲስ ሲስተም ደግሞ ከድሮው ጋር መናበብ …

የኢ-ካርታ አገልግሎት የሰራው ባለሙያ ሲስተሙን ዘግቶ ተሰወረ Read more »

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶንዮ ጉተረዥ ኢትዮጵያና ኤርትራ በአልጀርሱ ስምምነት መሰረት አንዱ የሌላኛው የግዛት አንድነት ለማክበር ቁርጠኝነታቸውን ዳግም እንዲያረጋግጡ አሳሰቡ። የዋና ጸሐፊው ቃል አቀባይ ስቲፋን ዱጃሪክ የስምምነቱን 25ኛ ዓመት አስመልክተው ባስተላለፉት የዋና ጸሐፊው መልዕክት ሁለቱም ሐገራት ዘላቂ ሰላምን በማምጣት …

አንቶንዮ ጉተረዥ ኢትዮጵያና ኤርትራ ዘላቂ ሰላምን በማምጣት ላይ ተግተው እንዲሰሩ ጠይቀዋል። Read more »

የትራምፕ አስተዳደር በዩናይትድ ስቴትስ፣ ለሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ዜጎች ህጋዊ መኖርያ ፈቃድን በግዚያዊነት ማገዱን አስታወቀ።  “የአገሮችን ሁኔታ ከገመገሙ በኋላ እና አግባብነት ካላቸው የአሜሪካ መንግስት ተቋሞች ምክክር ካደረጉ በኋላ፤ የደኅንነት ዘርፍ ቢሮ   ኢትዮጵያ ከዚህ በኋላ ለጊዜያዊ ጥበቃ ሁኔታ ስያሜ ቅድመ ሁኔታዎችን ማሟላት እንደማትቀጥል፤  ፣ “የሃገር …

የትራምፕ አስተዳደር በዩናይትድ ስቴትስ፣ ለሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ዜጎች ህጋዊ መኖርያ ፈቃድን በግዚያዊነት ማገዱን አስታወቀ። Read more »

የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ ኢሕአፓ ሕዳር 27 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ‹አዲስ አበባ ትናገራለች› በሚል መሪ ሃሳብ የጠራው ታላቅ ሕዝባዊ ስብሰባ ይፋ ከተደረገበት ቀን አንስቶ በፓርቲው እና አመራሩ ላይ የስም ማጥፋት እና የማስፈራሪያ ፕሮፖጋንዳዎች በገዢው ፓርቲ ልሳናት በኩል …

ከጠንካራ ሠላማዊ ትግል መቼም አታስቆሙንም!!! *ከ ኢሕአፓ የተሰጠ መግለጫ* Read more »

ልዩ ዘገባ ‘በረከት ገበሬዋ’ ለእስር የተዳረገችበት ምክንያት ምንድነው? ዝርዝሩን ይዘናል የከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትን ስም በመጥራት እና አልፎ አልፎም እንደ ማስፈራርያ ጭምር በመጠቀም በርካታ አነጋጋሪ ድርጊቶች ሲፈፀሙ እንደነበር የሚያሳዩ መረጃዎች ደርሰውናል  ተጨማሪ ያንብቡ: https://meseretmedia.org/p/e8f

የአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ጉዳይ ለአሜሪካ መንግሥት ቀረበ ====== ( Adebabay ሚዲያ ሕዳር 30/2018 ዓ.ም):- ባለፉት ሁለት ዓመታት በአርሲ “የተቃጠሉ ቤተሰቦችን፣ በግፍ የተገደሉ ካህናትንና ምእመናንን፣ የወደሙ አብያተ ክርስቲያናት እና ለመኖር የሚታገሉ ኦርቶዶክሳውያንን የሰነድ ማስረጃ ለአሜሪካ የዓለም አቀፍ የሃይማኖት ነጻነት ቢሮ (U.S. Office …

የአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ጉዳይ ለአሜሪካ መንግሥት ቀረበ Read more »

በኢትዮጵያ በጋዜጠኞች ላይ የሚደርሰው ፖለቲካዊ ጫናና የደኅንነት ሥጋት ከፍ ማለቱ በጥናት ተመላከተ የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች ባለፉት አምስት ዓመታት ከፍ እያለ በመጣ የፖለቲካዊ ጫና ግፊት፣ ግለ ሳንሱር፣ እንዲሁም እየከፋ በመጣ የደኅንነት ሁኔታ ውስጥ እየሠሩ እንደሚገኙ፣ የወርልድስ ኦፍ ጆርናሊዝም…  https://ethiopianreporter.com/148548/

“እጅ ይሰጣሉ ያላችኋቸው የፋኖ አመራሮች እስካሁን ለምን አልሰጡም?” የተሐድሶ ኮሚሽኑ! ከብሔራዊ ተሐድሶ ኮሚሽን፡ በምክትል ኮሚሽነሩ ብርጋዲየር ጄነራል ደርቤ መኩሪያ የተፈረመ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ለነ ማስረሻ ሰጤ ተሰቷቸዋል። ደብዳቤው “እጅ ይሰጣሉ ያላችኋቸው የፋኖ አመራሮች እስካሁን ለምን አልሰጡም?” የሚል ነው። የተሐድሶ ኮሚሽኑ “እጅ …

በብርጋዲየር ጄነራል ደርቤ መኩሪያ የተፈረመ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ለነ ማስረሻ ሰጤ ተሰቷቸዋል። Read more »

“የአፋር ሕዝብ በፌድራል መንግስት ተብዬው ስፖንሰርነት የተከፈተበተ ወረራ እንዲቀለበስ እየሰራን እንገኛለን” የአፋር ብሔራዊ አንድነት አብዮታዊ ግንባር (ኡጉጉሞ) ከአፋር ብሔራዊ አንድነት አብዮታዊ ግንባር (ኡጉጉሞ) የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ! የአፋር ብሔራዊ አንድነት አብዮታዊ ግንባር (ኡጉጉሞ) ባለፉት አንድ አመት አስደናቂና አመርቂ የመደራጀትና የማደራጀትን ሥራዎችን …

ከአፋር ብሔራዊ አንድነት አብዮታዊ ግንባር (ኡጉጉሞ) የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ! Read more »